AAU Tutorial
7.65K subscribers
1.18K photos
10 videos
523 files
984 links
This channel is designed to share information and to support AAU students.
For any comment or suggestion use: @haile_my
Download Telegram
Customer Service Executive-I (Fresh Graduates)
amhara_bank
finance
Addis_Ababa
BA Degree in Marketing & Finance, Accounting, Business Administration, Economics, Management, or in a related field of study.
Only Graduates of the year 2024 G.C with a minimum CGPA of 2.5 and above
National Exit Exam: Pass Mark
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: 0_years
Deadline: September 20, 2024
How To Apply: Register by clicking the link below
https://vacancy.amharabank.com.et/
Open position
 
📍:  Semen Mazegaja
Grades: 4
Frequency: 3 times a week
Duration: 1 hour per day 
Subject: Afan Oromo, Math , English
Tutor category: Female, experience is required.
Applicants contact @KelemRecruitment
Forwarded from AAU Tutorial
AAU_Students Handbook.pdf
1.5 MB
AAU Student Handbook
@aaututorial
AAU Tutorial
Photo
በመንግስት ስኮላርሽፕ ለመጀመሪያ ዲግሪ ማስረጃ ማያያዝን ይመለከታል

በቀን መደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ለማመልከት ከተጠየቁት መስፈርቶች አንዱ የቤተሰብ የገቢ መጠንን የሚገልፅ ማስረጃ ማያያዝ መጠየቃችን ይታወሳል፡፡

በዚህ መሰረት
1. ከወረዳ ወይም ከቀበሌ ወይም መስሪያ ቤት ስለገቢያቸዉ ዝቅተኛነት የሚገልፅ ማስረጃ ከሚመለከተዉ ከወረዳ ወይም ቀበሌ ወይም መስሪያ ቤት ዘርፍ ኃላፊ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
2. የቤተሰቡ ኃላፊ በጡረታ ላይ የሚገኙ መሆናቸዉን የሚገልፅ ደብዳቤ ወይም የታደሰ የጡረተኝነት መታወቂያ ወይም የባንክ ደብተር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

አ.አ.ዩ ሬጅስትራር
Dear Applicants,
For those who applied for the first round of the GAT but missed taking the test, your new exam date will be announced soon.
አስደሳች ዜና ለተማሪዎች
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስኮላርሺፕ
***
አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን የመጀመርያው ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን ተወስኖ ተማሪዎችን በራሱ የቅበላ ስርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል። በቅርቡም ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥና ብቃትን፣ ብዝሃነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል ይጠበቃል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ላስመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከዶርሚታሪና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ ሲገልጽ አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ብቃትና ተሰጥዖ ያላቸው ተማሪዎች መዳረሻ ለመሆን ያለውን ቁርጠኝነት ይገልጻል።
የፈተና ጣቢያ ቅያሪ ማሳሰብያ:-

በአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 የትምህርት ዘመን በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አመልካቾች የUAT የፈተና ቦታዎችን መምረጣችሁ ይታወቃል፡፡

በአመልካቾች ጥያቄ መሰረት እንዲሁም ለአሰራር ቅልጥፍና ያመች ዘንድ በተወሰኑ የፈተና ጣቢያዎች ብቻ ፈተና ለማከናወን ታቅዷል፡፡ በዚህም መሰረት አመልካቾች የፈተና ቦታችሁን ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት ዩኒቨርሲቲዎች በሚገኙ ጣቢያዎች ብቻ በመምረጥ ማስተካከያ/ቅያሪ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
How To Change Exam place for UAT Applicants
Open position
 
📍: Flamingo
Grades: 1
Frequency: 3 times a week
Duration: 1 hour per day 
Tutor category: Female, experience is required.
Applicants contact @KelemRecruitment
Open position
 
📍:  Semen Hotel
Grades: 5
Frequency: 3 times a week
Duration: 1 hour per day 
Tutor category: Female, experience is required.
Applicants contact @KelemRecruitment