AAU STUDENTS
1.35K subscribers
550 photos
15 videos
157 files
489 links
We are bridge between community
Download Telegram
AAU STUDENTS
Take-Away Food Restrictions This is to inform the students that restrictions on take-away food have been issued by the University. Campus Security has confirmed that the directive applies to all campuses.
Announcement 📢
Good News

Hello everyone

We’d like to inform you that the food entrance restriction over the last two days has now been resolved following a discussion between the AAU Student Union and the Security Heads.

Students are now allowed to bring food into the campus.
However, bringing food into the dormitories is strictly forbidden.

Please note that any student found bringing food into the dormitory will be responsible for their actions.

Thank you all for your patience and cooperation . Let’s continue to respect the campus rules and keep our environment comfortable for everyone .

Thank you.

AAU Student Union
AAU PEANUT BUTTER: 🌿 NATURAL ENERGY.
Affordable Fuel for Students.

1 kg: 450 Birr
Bring Your Own Material: 430 Birr

Free Dorm Delivery Available (6Kilo, FBE, 4 Kilo, 5 Kilo and Tikur Anbessa Campuses).

If there's 5 orders and more we provide the free delivery to Lideta Campus

ORDER: 0952582727
2👍1
የያንጎ ፌሎውሺፕ ኢትዮጵያን ጨምሮ በስድስት የአፍሪካ ሀገራት ተጀመረ።

ይህም የቀጣዩን ትውልድ ዐቅም በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ለማጎልበት የሚያስችል ነው::

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ - ታኅሣሥ 09 ቀን 2018ዓ.ም።

ዓለም አቀፋዊ የቴክኖሎጂ ተቋም የሆነው ያንጎ ግሩፕ፣ የያንጎ ፌሎውሺፕ ቀጣይ ምዕራፍ - በመላው አፍሪካ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ችሎታን ለማጎልበት ዓልሞ እንደተነደፈ አስታውቋል። 

ያንጎ ፌሎውሺፕ፣ ወጣቶችን በማማከር እና አቅጣጫ በመጠቆም እንዲሁም ግብዓቶችን እና የግንኙነት መረቦችን በመዘርጋት፣ ተሳታፊዎች ማኅበረሰባቸውን የሚጠቅሙ ሐሳቦችን እንዲያመነጩ ብሎም ወደ ተግባር እንዲቀይሩ እገዛ ያደርጋል።

በዛምቢያ እና በአይቮሪኮስት በተሳካ ሁኔታ የተጀመረው የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም አድማሱን በማስፋት ወደ አራት ተጨማሪ ሀገራት፣ ማለትም ኢትዮጵያ፣ ሞዛምቢክ፣ ጋና እና ሴኔጋል ደርሷል።

መዳረሻዎቹን እያሰፋ የመጣው የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም፣ የገንዘብ ድጋፍን እና የባለሙያዎችን ሰፊ እገዛ ያካተተ ከመሆኑም ባሻገር፣ በድንበር ያልተገደበ ሰፊ የፌሎው ተጠቃሚ ማኅበረሰብ ግንኙነቶችን በማመቻቸት ተሳታፊዎች ለኅብረተሰባቸው መፍትሔ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችል ነው።

መርሐ ግብሩ፣ የመጨረሻ ዓመት ተማሪዎቹን፣ በወደፊት የሥራ ሕይወታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችሉ ድንቅ የሥራ ልምዶች እና ክሂሎቶችን እንዲያገኙ በማመቻቸት ለስኬታማ ነገአቸው ዝግጁ ካደረገ በኋላ፣ በቀጣዩ ዓመት ደግሞ አዳዲስ ስኬታማ ባለሙያዎችን እና በድንበር የማይገደብ የተግባቦት መረብን በመፍጠር ከአፍሪካ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ወጣቶችን በዐቅም ለማጎልበት ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡

በመላው አፍሪካ ያለው የሠለጠኑ የሳይንስ ሊቃውንት፣ መሐንዲሶች እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ፍላጎት ወደነዚህ መስኮች ከሚገቡት ተማሪዎች ቁጥር ጋር ሲነጻጸር እጅጉን የማይመጣጠን ነው።

የዓለም ባንክ እንዳስቀመጠው ከሆነ ደግሞ፣ ከሰሐራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገታቸውን ለመደገፍ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎች ያስፈልጓቸዋል፡፡

በተመሳሳይ ሁኔታ፣ በፍጥነት በማደግ ላይ ያለው የአፍሪካ ሕዝብ የወጣቶች ቁጥር ከፍያለ የክሂሎት ክፍተት ይስተዋልበታል፡፡ ጥራት ያለው የዲጂታል ወይም የቴክኒክ ሥልጠና የማግኘት ዕድል ያላቸው ከ10-15% የሚሆኑ አፍሪካውያን ወጣቶች ብቻ ሲሆኑ ከ5% ያነሱት ደግሞ በፕሮግራሚንግ፣ በመረጃ ትንተና ወይም በሳይበር ደህንነት እና መሰል መስኮች ልምድ ያገኛሉ።

በየዓመቱ ከ10-12 ሚሊዮን የሚገመቱ ወጣቶች ወደ ሥራው ዓለም የሚቀላቀሉ ቢሆንም በየዓመቱ የሚኖሩት ክፍት የሥራ ዕድሎች ከ3 ሚሊዮን አይዘሉም፡፡ በመሆኑም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ብቃት ያላቸው የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎችን ማፍራት የግድ ይላል።

ያንጎ፣ ይህንን መርሐ ግብር በበርካታ አካባቢዎች በማስፋት፣ አስተማማኝ ዐቅም ያለው እና ለወደፊት ዝግጁ የሆነ ሥልጡን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎች ለመገንባት ትልቅ ዓላማ የሰነቀ ሲሆን ሠልጣኞች በማኅበረሰባቸው ውስጥ ለሚፈጠሩ ተግዳሮቶች መፍትሔዎችን እንዲያዘጋጁ የማስቻል ርዕይ አለው።

ፕሮግራሙ ትብብርን፣ ፈጠራን እና ብቃት ያለው አመራርን የሚያበረታታ ሲሆን አህጉሪቱን የሚያጠቃልልና የቀድሞ ተማሪዎችን የሚያሳትፍ ጠንካራ አውታረ መረብ በመገንባት ላይ ይገኛል።

በቅርቡ የወጣው ሀገራዊ መረጃ እንደሚያሳየው፣ ኢትዮጵያ ከባድ የሰው ኃይል ብክነት ተግዳሮት ከፊቷ ተጋርጦባታል፡፡የወጣቶቿ ሥራ አጥነት አሁንም ከፍ ያለ ሆኖ ይታያል፡፡ ይህችግር በተለይም በከተሞች አካባቢ ከ25 በመቶ በላይ የሚደርስ ሲሆን ወጣት ሴቶች ደግሞ በሥራ አጥነት ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ፡፡

ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በግምት 42% የሚሆኑት የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች መደበኛ ሥራ ለማግኘት ይቸገራሉ፡፡ ይህም በተመራቂዎች ብዛት እና በሥራ ገበያ ፍላጎት መካከል ያለውን ክፍተት አጉልቶ ያሳያል።

በተቻለ መጠን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎችን በማፍራት እና ዕድሉን ለሁሉም በማስፋፋት ረገድ የተሻሻሉ እመርታዎች ቢኖሩም የተሳትፎ እና የሥራ ውጤቶቹ ከዘርፉ ፍላጎት አንጻር ብዙ የሚቀራቸው ናቸው፡፡ በተለይ በጾታ ድልድሉ በኩል፣ ሴቶች በከፍተኛ ሁኔታ ውክልና የማይኖራቸው ሲሆን ከወንድ እኩዮቻቸው በበለጠ ለሥራ አጥነት ወይም መደበኛ ላልሆነ ሥራ ተጋላጭ ናቸው።

ከዚህም በላይ ቀጣሪዎች እና ጥናቶች እንደሚጠቁሙት፣ አሁን ላይ ገበያው ለሚፈልገው ዲጂታል እና ፈጠራ-ተኮር ሥራዎች የሚያስፈልጉ የቴክኒካል እና የተግባር ሥልጠናዎች የሚያሟሉ ጥቂት ተመራቂዎች ብቻ በመኖራቸው በኢኮኖሚው ውስጥ ከፍ ያለ የችሎታ አለመመጣጠን ይታያል።

በያንጎ ግሩፕ ውስጥ ዋና የቢዝነስ ኃላፊ የሆኑት አዴኒዪአዲቤዮ -‏ በጋዜጣዊው መግለጫ ላይ "አፍሪካ፣ ለፈጠራ የሚተጋ እና ችግር ፈቺ ኃይልን ማምጣት የሚችል ልዩ ችሎታአላት። የያንጎ ፌሎውሺፕም፣ እነዚህን ችሎታዎች ለማገዝ እና ወጣት ፈጣሪዎችን ከአማካሪዎች፣ ከግብዓቶች እና ከእውቀት ጋር በማገናኘት ወጣቶቹ ማኅህበረሰቦቻቸውን የሚጠቅሙ መፍትሔዎችን እንዲያዳብሩ ለማስቻል የተነደፈ ተግባራዊ ፕሮግራም ነው፡፡

በዚህ ዓመት፣ፕሮግራማችን በስድስት ሀገራት ውስጥ የሚካሄድ ሲሆን፣የዕውቀት ሽግግርን በመፍጠር እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም በአህጉሪቱ ላይ እውነተኛ ተፅእኖ ለመፍጠር ያልማል፡፡” ብለዋል፡፡
መርሐ ግብሩ ከተጀመረበት ጊዜ አንሥቶ ውጤታማ ስለመሆኑ፣ እስከዛሬ ድረስ በፕሮጀክቱ ውስጥ ያለፉው ጤታማ ሠልጣኞች እና ተሳታፊዎች በየአካባቢያቸው ትልልቅ የማኅበረሰብ ፕሮጀክቶችን ጀምረው እና ውጤታማ ሆነው በአርአያነት መመዝገባቸው ቋሚ ምስክር ነው።

የያንጎ የአካባቢ ማዕከሎች፣ ስኬታማ ወጣቶችን በማስተማር እና በዐቅም በማጎልበት ቁልፍ ሚናን ይጫወታሉ፡፡ ይህም ፕሮግራሙ  ችሎታንና እና አካባቢያዊ ሥነ-ምኅዳርን እንደሚያጠናክር የሚናገር ነው።

ለያንጎ ፌሎውሺፕ እንዴት ማመልከት ይቻላል?

መርሐ ግብሩ አሁን በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ፣ ዕድሜያቸው ከ18–25 ድረስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ለመቀበል ክፍት ነው፡፡ ፍላጎት ያላቸው አመልካቾች እስከጥር 18 ቀን 2018ዓ.ም. ድረስ ድረ ገጻችንን https://yangofellowship.com በመጠቀም ማመልከት ይችላሉ፡፡.
ለወጣት ተመራቂዎች የቀረበ የጥናት ጥሪ!

ሀሁ ጆብስ ከአዲስ አበባ እና ቦኮኒ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመሆን በስራ ፍለጋ ዙሪያ ለሚደረግ ጥናት ተሳታፊዎችን ይፈልጋል።

ብቁ ለመሆን፦
በ2014 - 2017 የተመረቁ
በአሁኑ ሰአት ስራ በመፈለግ ላይ ያሉ
በአዲስ አበባ የሚኖሩ እና መታወቂያ ያላቸው

በጥናቱ ሲሳተፉ ለጊዜዎት እና ለትራንስፖርት ክፍያ ያገኛሉ!

ለመመዝገብ ይህን ሊንክ ይጠቀሙ ወይም ይደውሉልን፡
🔗 https://shorturl.at/70AEn
📞 0944714471 / 0988505454
Vacancy
Position: Lecturer
UNITY UNIVERSITY
Place of Work: Addis Ababa and Adama

Registration Deadline: Before December 30
See the details on their FB page here in below👇
https://www.facebook.com/61554374806908/posts/122245237448145826/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v
ስልኮ መልክዎን እያበላሸው ይሆን

ቆዳችንን ከፀሐይ ጨረር ለመጠበቅ እንጠነቀቃለን፤ ነገር ግን በቀን ለሰዓታት ከምንመለከተው ስልክና ኮምፒውተር የሚወጣው "ሰማያዊ ብርሃን" (Blue Light) ተመሳሳይ ወይም የከፋ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል ጥናቶች እያመለከቱ ነው።

እንደ "Journal of Investigative Dermatology" ያሉ የቆዳ ጤና ጥናት ተቋማት ላይ የወጡ ጥናቶች፤ ለረጅም ሰዓታት ለዲጂታል ስክሪኖች መጋለጥ የቆዳን ጥንካሬ በማዳከም ቆዳችን ያለዕድሜው እንዲሸበሸብ ያደርጋል ይላሉ።

ከስክሪን የሚወጣው ሰማያዊ ብርሃን ወደ ቆዳችን ጥልቅ ክፍል (Dermis) ዘልቆ በመግባት የቆዳን ወጣትነት የሚጠብቀውን ኮላጅን (Collagen) እና ኤላስቲን (Elastin) ይሰብራል። ይህም ቆዳ እንዲላላ፣ እንዲዝልና ጥቁር ነጠብጣቦች እንዲፈጠሩ ያደርጋል።

የቆዳ ሐኪሞች እንደሚመክሩት፤ በስልካችን ላይ "Blue Light Filter" ወይም "Night Mode" ማብራት የብርሃኑን ኃይል ለመቀነስ ይረዳል።

በተጨማሪም፣ የቆዳን መከላከያ አቅም የሚጨምሩ በ"አንቲ-ኦክሲዳንት" የበለጸጉ የቆዳ ቅባቶችን መጠቀምና ከስክሪን ራቅ ያለ ጊዜን ማዘውተር ለቆዳ ጤና ወሳኝ እንደሆነም ያስቀምጣሉ።
There is a 2 days training (tomorrow and the day after,full day) in Addis about human trafficking and Modern day slavery.

Apply along with why you are interested and what you will bring to the training along with your name email and phone to @Eyudiree
2
AAU PEANUT BUTTER: 🌿 NATURAL ENERGY.
Affordable Fuel for Students.

1 kg: 450 Birr
Bring Your Own Material: 430 Birr

Free Dorm Delivery Available (6Kilo, FBE, 4 Kilo, 5 Kilo and Tikur Anbessa Campuses).

If there's 5 orders and more we provide the free delivery to Lideta Campus

ORDER: 0952582727
3
Dear Addis Ababa University Community  

Due to the ongoing Smart Campus Project at AAU Six Kilo Campus, Gate One (Main) will be closed from tomorrow, December 23 to December 25, 2025 we kindly inform you to use alternative gates.
ED-CONNECT 2026 🇪🇹

ED-CONNECT 2026 is a major national event jointly organized by the Ministry of Women and Social Affairs, the Ministry of Education, and more.

We are inviting motivated young volunteers to be part of this impactful two-day event.

📌Addis International Convention Center
📌February 21–22, 2026

Why volunteer for ED-CONNECT 2026?

• Gain hands-on experience in a large-scale national event
• Work closely with government institutions and professionals
• Build practical skills in coordination, logistics, communication, and teamwork
• Receive 3 official certificates from this event upon successful participation

Who should apply?

We are looking for volunteers who are:
• Responsible and committed
• Passionate about learning and contributing
• Available on February 21–22, 2026

📌Official certificates will be awarded to volunteers who actively participate throughout the event.

Register here: https://forms.gle/gPs2vQ9KPWfMRYZi6

❗️Limited slots available. Selected volunteers will be contacted.

ED-CONNECT 2026
Be visible. Be involved. Be part of the future.
Commerce Students Transportation Petition Form

🚍 The Commerce Student Council is organizing this petition to support a proposal for a dedicated transportation service for students residing at 6 Kilo and FBE campuses who attend classes at Commerce.


https://forms.gle/Hx3BPxNjNWr12Kwf7

Deadline for responses:
Today (Wednesday) up to midnight.
Make sure to submit as soon as possible!
🤝 Don’t forget to share this form with your friends.
2👍2
#Opportunity_Alerts📣

🌟Internship Opportunity: Youth Awareness and Mindset Growth (YAMG) Team🌟

Are you a motivated university student eager to gain hands-on experience and create real impact?
Youth Awareness and Mindset Growth (YAMG) is inviting passionate students to join its team as interns and contribute to youth-driven, community-focused initiatives.

Available Internship Positions:
🔹Event Organizing Intern
🔹Communications Intern
🔹Public Relations Intern
🔹Documentation Intern

Why Join YAMG?
Gain practical, real-world experience
Build leadership, teamwork, and communication skills
Expand your professional network
Contribute meaningfully to youth empowerment and community impact

Eligibility:
🔸Based in Addis Ababa
🔸Open to university students of any year

🔗Apply: https://forms.gle/nMyyyTdoCeo8B3TS7

📝Deadline: January 05, 2026
የኢትዮጵያ ብር በአለም ሶስተኛዉ ደካማዉ ገንዘብ ተባለ

👉🏼 በአንድ አመት ዉስጥ ብቻም ብር ዋጋው በ15 በመቶ መዳከሙ ተዘግቧል


የኢትዮጵያ ብር ዋጋ በተያዘው የአውሮፓዊያን ዓመት ብቻ ከአሜሪካ ዶላር አንጻር ዋጋው በ15 በመቶ ማሽቆልቆሉን ብሉምበርግ ዘገበ።

ብር ባሁኑ ወቅት ከአርጀንቲናው ፔሶ እና ከቱርኩ ሊሬ ቀጥሎ በዓለም ደካማው መገበያያ ገንዘብ መሆኑን ዘገባው ጠቅሷል።

የብር ዋጋ ወደፊትም ኢትዮጵያ የውጭ እዳዋን ማሸጋሸግ ከመቻሏ ጋር የተሳሰረ ሆኖ እንደሚቀጥል ዘገባው አመልክቷል።

መንግሥት የአገሪቱን 3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ብድር መልሶ ለማዋቀር ከወራት በፊት ከአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ላይ መድርሱ ይታወሳል። ኾኖም የአገሪቱ የወጪ ገቢ ማደግ፣ የመንግሥት የበጀት ክፍተት መቀነስ እንዲሁም መንግሥት ከ1 ቢሊዮን ዶላር የዩሮቦንድ ያዥ ዓለማቀፍ ኢንቨስተሮች ጋር በቦንዱ አከፋፈል ላይ ስምምነት ሊደርስ ይችላል የሚለው ተስፋ፣ በብር ላይ ያለውን ጫና ሊያቃልለው እንደሚችል ባለሙያዎች እምነታቸውን ገልጸዋል ተብሏል።

ባኹኑ ወቅት መደበኛው የ1 ዶላር መግዣ ዋጋ 151 ብር ሲሆን፣ በትይዩ ገበያ ደሞ ወደ 180 ብር አሻቅቧል።

Via ዋዜማ
💔21
1
Call for Applicantions Kifiya Internship Program 2026
https://forms.office.com/r/WnW7VdByXG
Israel recognized Somaliland officially
👏5👎2
Registration Is Now Open | Dire Forum 2026

The Dire Forum High-Level Horn of Africa Youth Forum has officially opened its registration.

This forum brings together young leaders, institutions, and partners committed to advancing sustainable peace and climate action in the Horn of Africa.

🗓 January 30 – February 01, 2026
📍 Dire Dawa, Ethiopia

🔗 Register now and be part of the regional dialogue shaping solutions and youth-led action.

Registration Link ;-

https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfYkyG-na8T2ZiojG6CeVb14HL9HfAGU4KLqbhgwXLuS7xXVw/viewform?usp=sharing&ouid=107604732784089440744

Deadline;-January 05/2026