#EOTC
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዜማ ንዋያተ ቅዱሳት የሆኑትን ፦
➡️ ከበሮ፣
➡️ ጸናጽል፣
➡️ መቋሚያና እንዲሁም ከ10 በላይ ቅዱሳት መጻሕፍት በኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች መመዝገባቸውን አሳወቀች።
ቤተክርስቲያኗ ሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም የዜማ ንዋያተ ቅዱሳቱ እና ቅዱሳት መጻሕፍቱ ተመዝግበው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አእምሯዊ ንብረት መሆናቸው ከባለሥጣኑ በወጣው ደብዳቤ መረጋገጡን ገልጻለች።
መረጃው የቤተክርስቲያኒቱ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
@tikvahethiopia
Share it for more information
👇👇👇👇👇
@AAUNEWS1
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዜማ ንዋያተ ቅዱሳት የሆኑትን ፦
➡️ ከበሮ፣
➡️ ጸናጽል፣
➡️ መቋሚያና እንዲሁም ከ10 በላይ ቅዱሳት መጻሕፍት በኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች መመዝገባቸውን አሳወቀች።
ቤተክርስቲያኗ ሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም የዜማ ንዋያተ ቅዱሳቱ እና ቅዱሳት መጻሕፍቱ ተመዝግበው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አእምሯዊ ንብረት መሆናቸው ከባለሥጣኑ በወጣው ደብዳቤ መረጋገጡን ገልጻለች።
መረጃው የቤተክርስቲያኒቱ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
@tikvahethiopia
Share it for more information
👇👇👇👇👇
@AAUNEWS1
🚨 CALL FOR APPLICATIONS: IGAD INTERNSHIP PROGRAMME 2025🎯
✨ Are you a young changemaker passionate about gender equality and regional development? This is YOUR chance to step into a meaningful role with impact across the Horn of Africa! 🌍
🕊 In partnership with the Government of Japan, IGAD is offering a 3-month internship for emerging leaders to gain professional experience within IGAD institutions and partner governments.
✨ What You’ll Gain:
✅ Real-world experience in policy & program implementation
✅ Personalized mentorship & career development
✅ Support for gender mainstreaming and cross-cultural collaboration
📍 Duty Station: IGAD Offices in your home country
🔗 Apply: https://igad.int/job/internship2025
📝 Deadline: April 30, 2025
"If this isn't for you, please share it with others who might be interested."🙏
@AAUNEWS1
✨ Are you a young changemaker passionate about gender equality and regional development? This is YOUR chance to step into a meaningful role with impact across the Horn of Africa! 🌍
🕊 In partnership with the Government of Japan, IGAD is offering a 3-month internship for emerging leaders to gain professional experience within IGAD institutions and partner governments.
✨ What You’ll Gain:
✅ Real-world experience in policy & program implementation
✅ Personalized mentorship & career development
✅ Support for gender mainstreaming and cross-cultural collaboration
📍 Duty Station: IGAD Offices in your home country
🔗 Apply: https://igad.int/job/internship2025
📝 Deadline: April 30, 2025
"If this isn't for you, please share it with others who might be interested."🙏
@AAUNEWS1
" የ12ኛ ክፍል ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
ሚኒስትሩ ፥ " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና በተናገሩበት ወቅት 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ብርሃኑ (ፕሮፌሰር) ፥ " እንደ ከዚህ ቀደሙ አድካሚ በሆነ ከቦታ ቦታ ልጆችን እያዘዋወሩ ከመሄድ ባለፈው ዓመት 29 ሺህ ተማሪ ነበር ኦንላይን ፈተና የሰጠነው ዘንድሮ ደግሞ 150 ሺህ ተማሪ ኦንላይን ፈተና ለመስጠት እየተዘጋጀን ነው " ብለዋል።
ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@AAUNEWS1
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
ሚኒስትሩ ፥ " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና በተናገሩበት ወቅት 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ብርሃኑ (ፕሮፌሰር) ፥ " እንደ ከዚህ ቀደሙ አድካሚ በሆነ ከቦታ ቦታ ልጆችን እያዘዋወሩ ከመሄድ ባለፈው ዓመት 29 ሺህ ተማሪ ነበር ኦንላይን ፈተና የሰጠነው ዘንድሮ ደግሞ 150 ሺህ ተማሪ ኦንላይን ፈተና ለመስጠት እየተዘጋጀን ነው " ብለዋል።
ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@AAUNEWS1
The 23rd International Committee of the Red Cross Essay Competition for East African Universities.
You are therefore invited to participate in the competition by submitting an essay on the following topic:
“Discuss the key obstacles to effective implementation of IHL and explore strategies that can be employed to cultivate a culture of greater respect among parties to armed conflicts. In your response, consider the role of States’ acceptance of IHL, the role of domestic legal frameworks, education in and understanding of IHL, and of diplomacy and advocacy in promoting adherence to IHL.”
As instructions, we would like to bring to your attention the following points:
- The competition is open to all undergraduate students from East African universities.
- Essays must be typed, properly referenced, structured, and a bibliography provided.
- Essays must not exceed 4,000 words (including the footnotes but excluding the bibliography).
- Any essay found to have been plagiarized will be disqualified from the competition.
- The essay and a copy of the student's identification card must be received at the ICRC Regional Delegation in Nairobi by 15th July 2025 by email (nai_IHLmailbox@icrc.org)
Late entries will not be accepted.
For more information please visit
https://www.icrc.org/en/article/23rd-international-committee-red-cross-essay-competition-east-african-universities
@AAUNEWS1
You are therefore invited to participate in the competition by submitting an essay on the following topic:
“Discuss the key obstacles to effective implementation of IHL and explore strategies that can be employed to cultivate a culture of greater respect among parties to armed conflicts. In your response, consider the role of States’ acceptance of IHL, the role of domestic legal frameworks, education in and understanding of IHL, and of diplomacy and advocacy in promoting adherence to IHL.”
As instructions, we would like to bring to your attention the following points:
- The competition is open to all undergraduate students from East African universities.
- Essays must be typed, properly referenced, structured, and a bibliography provided.
- Essays must not exceed 4,000 words (including the footnotes but excluding the bibliography).
- Any essay found to have been plagiarized will be disqualified from the competition.
- The essay and a copy of the student's identification card must be received at the ICRC Regional Delegation in Nairobi by 15th July 2025 by email (nai_IHLmailbox@icrc.org)
Late entries will not be accepted.
For more information please visit
https://www.icrc.org/en/article/23rd-international-committee-red-cross-essay-competition-east-african-universities
@AAUNEWS1
ICRC
The 23rd International Committee of the Red Cross Essay Competition for East African Universities
The 21st Century has seen an increase in good practices in promotion of IHL. The reality, though, is that implementation of IHL and compliance with it are still insufficient; and even when IHL is implemented, its protective purpose is often ignored.
Young Economic Forum (YEF) 2025 in Dubai, UAE
Link: https://scholarshipscorner.website/young-economic-forum/
Event Dates: 29-31 May |. 3 Days | No IELTS/TOEFL is required
YEF is open to young professionals, students, and emerging leaders in economics, public policy, and related fields. Individuals aged 16 to 45 with an interest in economic development and policy-making are encouraged to apply.
Deadline: April 25, 2025.
#ScholarshipsCorner #yef2025 #youngeconomicforum #youth #youthempowerment #studyabroad #YouthSummit #conference
@AAUNEWS1
Link: https://scholarshipscorner.website/young-economic-forum/
Event Dates: 29-31 May |. 3 Days | No IELTS/TOEFL is required
YEF is open to young professionals, students, and emerging leaders in economics, public policy, and related fields. Individuals aged 16 to 45 with an interest in economic development and policy-making are encouraged to apply.
Deadline: April 25, 2025.
#ScholarshipsCorner #yef2025 #youngeconomicforum #youth #youthempowerment #studyabroad #YouthSummit #conference
@AAUNEWS1
አስገራሚ ዜና
ይህ ዜና የሚለው ኔዘርላንድ ወስጥ በ1987 የባዮሎጂ የመውጫ ፈተና የተፈተኑ ተማሪዎች በድጋሜ እንዲፈተኑ ሊጠሩ ነው። የተሰጠው ምክንያት ደግሞ የባዮሎጂ ፈተና መሰረቁ ተረጋግጧል የሚል ነው። ይህ እንግዲህ የተረጋገጠው ከ38 ዓመት በኋላ ነው። የያኔዎቹ ተማሪዎች ዛሬ እድሜያቸው 55 ደርሷል ።
ባለስልጣኑ ለሁሉም ጥሪ እንደሚደረግና ፈተናውን በድጋሜ እንደሚወስዱ ገልፀው ፣ ካልወሰዱ ግን ዲፕሎማቸው ሙሉ እንደማይሆን አስጠንቀቀዋል ።
ከ38 ዓመት በኋላ በድጋሜ ተፈተኑ ብትባሉ ምን ትላላችሁ?
(fasil
@AAUNEWS1
ይህ ዜና የሚለው ኔዘርላንድ ወስጥ በ1987 የባዮሎጂ የመውጫ ፈተና የተፈተኑ ተማሪዎች በድጋሜ እንዲፈተኑ ሊጠሩ ነው። የተሰጠው ምክንያት ደግሞ የባዮሎጂ ፈተና መሰረቁ ተረጋግጧል የሚል ነው። ይህ እንግዲህ የተረጋገጠው ከ38 ዓመት በኋላ ነው። የያኔዎቹ ተማሪዎች ዛሬ እድሜያቸው 55 ደርሷል ።
ባለስልጣኑ ለሁሉም ጥሪ እንደሚደረግና ፈተናውን በድጋሜ እንደሚወስዱ ገልፀው ፣ ካልወሰዱ ግን ዲፕሎማቸው ሙሉ እንደማይሆን አስጠንቀቀዋል ።
ከ38 ዓመት በኋላ በድጋሜ ተፈተኑ ብትባሉ ምን ትላላችሁ?
(fasil
@AAUNEWS1
#ጥቆማ
5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ ነፃ ስልጠናን ለመከታተል ይመዝገቡ።
ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርትፍኬት ማግኘት የሚያስችልዎትን ስልጠና ባሉበት ሆነው ይውሰዱ።
የስልጠና ዘርፎች፦
► ዌብ ፕሮግራሚንግ
► አንድሮይድ ማበልፀግ
► ዳታ ሳይንስ
► አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ፋንዳሜንታልስ
ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/
በስምንት ሳምንት ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ፥ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይበረከትልዎታል።
share it the link
👇👇👇👇👇
@AAUNEWS1
5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ ነፃ ስልጠናን ለመከታተል ይመዝገቡ።
ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርትፍኬት ማግኘት የሚያስችልዎትን ስልጠና ባሉበት ሆነው ይውሰዱ።
የስልጠና ዘርፎች፦
► ዌብ ፕሮግራሚንግ
► አንድሮይድ ማበልፀግ
► ዳታ ሳይንስ
► አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ፋንዳሜንታልስ
ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/
በስምንት ሳምንት ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ፥ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይበረከትልዎታል።
share it the link
👇👇👇👇👇
@AAUNEWS1