የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን በ Self sponsorship የተመዘገቡ ተማሪዎች ወደ የትምህርት መስኮች መግቢያ ነጥብን ይፋ አድርጓል።
@aaumsu
@aaumsu
AAU - Muslim Students Union
Don't forget to bring A4 size paper and pencil for the consultation. 🔖Thursday Sep 17, morning at 3:00 LT.
Please note that the exam has been rescheduled to Friday, September 18, instead of September 21.
ሕያው ምስክር
AAU Muslim Students Union
ሕያው ምስክር - 2
የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ትግል!
አቅራቢ፦ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
አዘጋጅ፦ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት !!
@aaumsu
የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ትግል!
አቅራቢ፦ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
አዘጋጅ፦ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት !!
@aaumsu
👏8👌2
AAU - Muslim Students Union
AAU Muslim Students Union – ሕያው ምስክር
የምስጋና እና አክብሮት መልዕክት ከቀድሞ የጅማ ዩኒቨርሲቲ (አግሪ ግቢ) አሚር አብዲ ኮርማ የተላለፈ ፦
በቅድሚያ ለሁላችሁም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ። በአላህ ፈቃድ በግልም ሆነ በህብረት ለሰራችሁት ትልቅ ስራ፣ በተለይም ደግሞ ሌሎች ሰዎችን በማነቃቃት እና በማበረታታት በኩል ለነበራችሁ ሚና የከበረ ምስጋና እና አክብሮት አለኝ። አላህ በቀጣይም ለሌሎች ችግሮች መፍትሔ እንዲያደርጋችሁ እመኛለሁ።
በ 2016/17 ዓ.ል በነበረው ፈታኝ ወቅት፣ በቀንም ሆነ በሌሊት የ 24 ሰዓት መረጃዎችን እና ጥሪዎችን በመለዋወጥ፣ ምክር እና ድጋፍ በመስጠት አብራችሁን ስትታገሉ ነበር። ምስጋና ከሁሉም በላይ ለሆነው ለአላህ ይሁን፤ ከእሱ በመቀጠል ግን እናንተ መንገድ በማሳየት እና በመደገፍ ላበረከታችሁት አስተዋጽኦ ትልቅ ክብር ይገባችኋል። ውጤት የሚመጣው እንዲህ አይነት አንድነት እና ድምር ጥረት ሲኖር ነው!
በተለይም በወቅቱ በተማሪዎች ግሩፕ ውስጥ የነበሩ አባላት ያሳዩት ትልቅ አንድነት የሚደነቅ ነበር። ያንን ውስብስብ ሁኔታ ለመፍታት ከ Remedial እስከ GC ተማሪዎች ድረስ ወንዶች ብቻ ሳይሆኑ እህቶችም ጭምር እጅ ለእጅ ተያይዘው ትልቅ እገዛ አድርገዋል።
በዚህ አጋጣሚ ለሰራችሁት ሁሉ ጀዛኩሙላሁ አህሰነል ጀዛእ እያልኩኝ፣ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት (AAU MSU)፤ እና ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት ለሆኑት ወንድማችን ሙሀመድ አሚን ካሳው በወቅቱ ላሳዩት የስራ አመራር፣ ላደረጉት ያልተቋረጠ ድጋፍ እና አብሮነት የላቀ ምስጋናዬን እና አክብሮቴን ማቅረብ እወዳለሁ።
በመጨረሻም፣ ይህ አዎንታዊ ተሞክሮ እና ህብረት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ዘንድ ተጠናክሮ እንዲቀጥል እና አብረን መስራት እንድንችል መልእክቴን አስተላልፋለሁ። ጠንክሩ!
@aaumsu
በቅድሚያ ለሁላችሁም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ። በአላህ ፈቃድ በግልም ሆነ በህብረት ለሰራችሁት ትልቅ ስራ፣ በተለይም ደግሞ ሌሎች ሰዎችን በማነቃቃት እና በማበረታታት በኩል ለነበራችሁ ሚና የከበረ ምስጋና እና አክብሮት አለኝ። አላህ በቀጣይም ለሌሎች ችግሮች መፍትሔ እንዲያደርጋችሁ እመኛለሁ።
በ 2016/17 ዓ.ል በነበረው ፈታኝ ወቅት፣ በቀንም ሆነ በሌሊት የ 24 ሰዓት መረጃዎችን እና ጥሪዎችን በመለዋወጥ፣ ምክር እና ድጋፍ በመስጠት አብራችሁን ስትታገሉ ነበር። ምስጋና ከሁሉም በላይ ለሆነው ለአላህ ይሁን፤ ከእሱ በመቀጠል ግን እናንተ መንገድ በማሳየት እና በመደገፍ ላበረከታችሁት አስተዋጽኦ ትልቅ ክብር ይገባችኋል። ውጤት የሚመጣው እንዲህ አይነት አንድነት እና ድምር ጥረት ሲኖር ነው!
በተለይም በወቅቱ በተማሪዎች ግሩፕ ውስጥ የነበሩ አባላት ያሳዩት ትልቅ አንድነት የሚደነቅ ነበር። ያንን ውስብስብ ሁኔታ ለመፍታት ከ Remedial እስከ GC ተማሪዎች ድረስ ወንዶች ብቻ ሳይሆኑ እህቶችም ጭምር እጅ ለእጅ ተያይዘው ትልቅ እገዛ አድርገዋል።
በዚህ አጋጣሚ ለሰራችሁት ሁሉ ጀዛኩሙላሁ አህሰነል ጀዛእ እያልኩኝ፣ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት (AAU MSU)፤ እና ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት ለሆኑት ወንድማችን ሙሀመድ አሚን ካሳው በወቅቱ ላሳዩት የስራ አመራር፣ ላደረጉት ያልተቋረጠ ድጋፍ እና አብሮነት የላቀ ምስጋናዬን እና አክብሮቴን ማቅረብ እወዳለሁ።
በመጨረሻም፣ ይህ አዎንታዊ ተሞክሮ እና ህብረት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ዘንድ ተጠናክሮ እንዲቀጥል እና አብረን መስራት እንድንችል መልእክቴን አስተላልፋለሁ። ጠንክሩ!
@aaumsu
❤7🔥6👏1
AAU - Muslim Students Union
AAU Muslim Students Union – ሕያው ምስክር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ያስተላለፋት መልዕክት:
አሰላም አለይኩም ወረህመቱሏሂ ወበረካትሁ
ቢስሚላህ በመጀመሪያ ጥሪያችንን አክብራችሁ በመገኘት ወንድም ሱደይስ፣ አብዲ ኮርማ፣ አብሮን ሊታደም ያልቻለውን ዶ/ር አብዱሰላምን ጨምሮ፣ እንዲሁም መላው ተሳታፊ ወንድም እና እህቶች በአላህ ስም እጅግ አድርገን እናመሰግናለን።
በመቀጠል እኛ እንደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጀመዓ እና ተማሪዎቻችን ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጀመዓ ያለፈ ( ከኮሮና ጀምሮ እስከ ረመዳን 2017) የትግል ጉዞ ብዙ የወሰድናቸው ትምህርቶች አሉ። ከዛም መካከል አንድ የወንድማችን ንግግር ማስታወስ እወዳለሁ፡
ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር): "ችግር ሲመጣ ሌላ የሚፈታ አካል እንዲመጣ መፈለግ ሳይሆን "እኔ አለሁለት!" የሚል አቋም ሊኖራችሁ ይገባል።" የሚለው ምክራቸው ሁላችንም ልብ ውስጥ ተቀምጧል ብዬ አስባለሁ።
አጠቃላይ በእንቅስቃሴያቸው ውስጥ የነበረው ጥንካሬ እና ህብረት እጅግ የሚያስደንቅ ነው። በአላህ ፈቃድ ትግል ካለ ድል እንደሚመጣ ህያው መስክር ሆኖ ቀርቦልናል።
ይህንን ተከትሎ ጀመዓችን ወይም አአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ጅማ ላይ ጀግንነት እና ቁርጠኝነት ባሳዩት ወንድም እና እህቶች እንዲሁም በጀማአቸው ስም ስጦታ ማበርከት ይፈልጋል። ስጦታውንም በአዲሱ ዓመት መግቢያ ፕሮግራም ላይ አሚሮች መጥተው ይቀበሉ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ሙሐመድ ኢድሪስ
ፕሬዝዳንት
@aaumsu
አሰላም አለይኩም ወረህመቱሏሂ ወበረካትሁ
ቢስሚላህ በመጀመሪያ ጥሪያችንን አክብራችሁ በመገኘት ወንድም ሱደይስ፣ አብዲ ኮርማ፣ አብሮን ሊታደም ያልቻለውን ዶ/ር አብዱሰላምን ጨምሮ፣ እንዲሁም መላው ተሳታፊ ወንድም እና እህቶች በአላህ ስም እጅግ አድርገን እናመሰግናለን።
በመቀጠል እኛ እንደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጀመዓ እና ተማሪዎቻችን ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጀመዓ ያለፈ ( ከኮሮና ጀምሮ እስከ ረመዳን 2017) የትግል ጉዞ ብዙ የወሰድናቸው ትምህርቶች አሉ። ከዛም መካከል አንድ የወንድማችን ንግግር ማስታወስ እወዳለሁ፡
ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር): "ችግር ሲመጣ ሌላ የሚፈታ አካል እንዲመጣ መፈለግ ሳይሆን "እኔ አለሁለት!" የሚል አቋም ሊኖራችሁ ይገባል።" የሚለው ምክራቸው ሁላችንም ልብ ውስጥ ተቀምጧል ብዬ አስባለሁ።
አጠቃላይ በእንቅስቃሴያቸው ውስጥ የነበረው ጥንካሬ እና ህብረት እጅግ የሚያስደንቅ ነው። በአላህ ፈቃድ ትግል ካለ ድል እንደሚመጣ ህያው መስክር ሆኖ ቀርቦልናል።
ይህንን ተከትሎ ጀመዓችን ወይም አአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ጅማ ላይ ጀግንነት እና ቁርጠኝነት ባሳዩት ወንድም እና እህቶች እንዲሁም በጀማአቸው ስም ስጦታ ማበርከት ይፈልጋል። ስጦታውንም በአዲሱ ዓመት መግቢያ ፕሮግራም ላይ አሚሮች መጥተው ይቀበሉ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ሙሐመድ ኢድሪስ
ፕሬዝዳንት
@aaumsu
❤14🔥5👏5🫡1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በቦሌ ቡልቡላ ከሚገኘው አንሷር መስጂድ ከተላለፈ የኹጥባ መልዕክት፦
በቅርብ ቀናት ውስጥ የሚገኙት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተለይም ምክንያቶች ሃይማኖታቸውን፣ የሃይማኖታቸውን ድንጋጌ እንዳይስፋፋ የሚገፉ፣ ከትምህርት ማዕከል ራሳቸውንም፣ ቤተሰቦቻቸውንም ሃገራቸውን እንዳይመጥኑ ከሚያደርጉት ጥረት፣ ከሚያደነቃፏቸው አካላት አላህ ሱብሃነ ወተዓላ እንዳያግዛቸው በምንችለው ነገር ሁሉ በሃሳባችን፣ በምክራችን እንዲሁም በዱዓችን እነሱን ማገዝ ይገባናል። ይህ በእኛ ላይ ትንሹ ግዴታ ነው።
@aaumsu
በቅርብ ቀናት ውስጥ የሚገኙት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተለይም ምክንያቶች ሃይማኖታቸውን፣ የሃይማኖታቸውን ድንጋጌ እንዳይስፋፋ የሚገፉ፣ ከትምህርት ማዕከል ራሳቸውንም፣ ቤተሰቦቻቸውንም ሃገራቸውን እንዳይመጥኑ ከሚያደርጉት ጥረት፣ ከሚያደነቃፏቸው አካላት አላህ ሱብሃነ ወተዓላ እንዳያግዛቸው በምንችለው ነገር ሁሉ በሃሳባችን፣ በምክራችን እንዲሁም በዱዓችን እነሱን ማገዝ ይገባናል። ይህ በእኛ ላይ ትንሹ ግዴታ ነው።
@aaumsu
❤22👌9
ደጋግሜ ብየዋለሁ የሆነ ተቋም መብታችሁን ቢነፍግና ቢከለክል ምን ልታደርጉ ነው? ልትሸሹ?! ልትተዉ?! ሌላ ቦታ፤ ሌላ ሀገር፤ ሌላ ተቋም፤ ሌላ ዩኒቨርስቲ ልትፈልጉ?!!!! አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኒቃብ ይከለክላል ወይ? ኒቃብ የማይከለከልበት ዩኒቨርስቲ የቱ ነው? ሶላትስ? ጀለብያስ? ቁርዓንስ? ሌላም ሌላም እያሉ የሚጠይቁ ብዙ ናቸው። የእኔ ጥያቄ ደግሞ ከላይ እንዳልኩት እዚህ ስለተከለከለ ጅቡቲ ወይንም ሴኔጋል ሄዳችሁ ልትማሩ ነው?!
ሰዎች፦ ኢትዮጵያኮ ሀገራችሁ ናት። እነዚህም ተቋማት በእናንተ ግብር እና ላብ የተገነቡ ናቸው። ሌላው ቢቀር በበደል ላይ እንዲዘወተር ስላደረጋችሁ በአላህ ፊት እንጠየቃለን ብላችሁ አታስቡም?! እስልምና ደግሞ ሀይማኖታችሁ ነው። በር ላይ ጥለነው የምንገባው ሀይማኖት አይደለም። እንድንኖረው ነው የታዘዝነው። እንኖረዋለንም።
ቀደምቶች ባደረጉት ትግል አሁን ላይ ያለው ሁኔታ የተሻለ ቢሆንም አሁን ያለው ሁኔታ እንዲፀና፤ የተሻለ ጊዜም እንዲመጣ መትጋት ግዴታችሁ ነው። ያለፈው ትውልድ የከፈለው ዋጋ ለእናንተ አማና ነው። ቀጣዩ ትውልድ በተሻለ ይኖር ዘንድ ደግሞ እናንተም አማና አለባችሁ። በዚያ ልክ አስቡ። ሁላችንም መንገደኞች ነው። የዚህ አለም ሰዎች አይደለንም። ያማረች ዱንያን ሰርተን እናልፍ ዘንድ እናልም።
©️
@aaumsu
ሰዎች፦ ኢትዮጵያኮ ሀገራችሁ ናት። እነዚህም ተቋማት በእናንተ ግብር እና ላብ የተገነቡ ናቸው። ሌላው ቢቀር በበደል ላይ እንዲዘወተር ስላደረጋችሁ በአላህ ፊት እንጠየቃለን ብላችሁ አታስቡም?! እስልምና ደግሞ ሀይማኖታችሁ ነው። በር ላይ ጥለነው የምንገባው ሀይማኖት አይደለም። እንድንኖረው ነው የታዘዝነው። እንኖረዋለንም።
ቀደምቶች ባደረጉት ትግል አሁን ላይ ያለው ሁኔታ የተሻለ ቢሆንም አሁን ያለው ሁኔታ እንዲፀና፤ የተሻለ ጊዜም እንዲመጣ መትጋት ግዴታችሁ ነው። ያለፈው ትውልድ የከፈለው ዋጋ ለእናንተ አማና ነው። ቀጣዩ ትውልድ በተሻለ ይኖር ዘንድ ደግሞ እናንተም አማና አለባችሁ። በዚያ ልክ አስቡ። ሁላችንም መንገደኞች ነው። የዚህ አለም ሰዎች አይደለንም። ያማረች ዱንያን ሰርተን እናልፍ ዘንድ እናልም።
©️
@aaumsu
👏18🔥6❤4💯2🫡1
AAU - Muslim Students Union
Don't forget to bring A4 size paper and pencil for the consultation. 🔖Thursday Sep 17, morning at 3:00 LT.
If you lost the location or training place, you can call to:
0956053643
■ They are waiting for you to come up!!
0956053643
■ They are waiting for you to come up!!