የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር የሆነው ወንድማችን ሱደይስ አብዱረህማን መድረኩን ተረክቧል።
https://t.me/aaumsu?livestream
@aaumsu
https://t.me/aaumsu?livestream
@aaumsu
Telegram
AAU - Muslim Students Union
This is the official channel of AAU-MSU.
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
🔥7
❤7🥰2👍1
"የጀመዓ ትልቁ ኃላፊነት የተማሪዎችn መብት እና ደህንነት ማስጠበቅ ነው።"
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
👌35❤1
ችግሩን እንፈታለን ብለው ቃል የገቡ አካላት መጨረሻ ላይ ፈሩ፤ ችግሩን መፍታት አልቻሉም።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
🔥22❤1
እንደ ኃገር አቀፍ ደረጃ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሆኑ ግለሰቦች፤ ሽማግሌዎች ከጀመዓው ጋር ተወያዩ፤ ለችግሩም መፍትሄ እንደሚያመጡ ቃል ገቡ። ነገር ግን ይህ ሳይሆን ቀረ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
👌11😭5🔥3❤1
ዩኒቨርሲቲው ከሁለት ሳምንት በኃላ ፈታለሁ ብሎ ቃል ከገባ በኃላ እንደገና ቃሉን በማጠፍ "እንደዚህ አይነት ነገር አላልኩም" በማለት ቃሉን አጠፈ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
😡21
2017 ዓ.ል ረመዳን ሲደርስ ተማሪው ከኒቃብ ጨምሮ ያሉትን ጥያቄዎች ሰብስቦ ቢያቀርብም ዩኒቨርሲቲው ምንም የተነሳ ጥያቄ እንደሌለ አድርጎ አቀረበ። ይህ ሲሆን ተማሪው ሙሉ ትኩረቱን ወደ ኒቃቡ ጉዳይ ሙሉ ትኩረቱን አዞረ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
🔥17❤3
እስከ 2016 ዓ.ል ድረስ ብዙ እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል። ከሁሉም ካምፓስ ተማሪዎች ፒትሽን ተሰብስቧል፤ ብዙ ደብዳቤዎች ተጽፈዋል፤ ፌደራል መጅሊስ ድረስ ተኪዷል፤ ከሐገር ሽማግሌዎች እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ጋር ተደጋጋሚ ውይይቶች ሲካሄዱ ነበር።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
🔥8👌7❤1
ጉዳዩ እየከረረ ሲመጣ ጉዳዩን ለማረጋጋት እና ለመሸንገል ሞከሩ። የተለያዩ የዩኒቨርሲቲው፤ የከተማው እና የጸጥታ አካላት በጉዳዩ ዙሪያ ለስብሰባ ቢቀመጡም ተማሪው "እኛ ሽምግልና አንፈልግም፤ ችግሩን የምትፈቱ ከሆነ ፍቱ!" የሚል የጸና አቋም ያዘ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
👌10🔥4❤1
ጀመዓው ከዚህ በፊት ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በጣም ጥሩ ግንኙነት ስለነበረው የአካባቢው ማህበረሰብ ከጎናችን ነበር።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
🔥8👌4
በተለይ ሓረማያ፣ አዲስ አበባ እና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ጀመዓዎች እና ሌሎች ጀመዓዎችም ከጎናችን ነበሩ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
⚡11🥰3👌1
ችግሩ ከተፈታም በኃላ ወደ መሬት ማውረዱ በራሱ ብዙ ስራ ፈጅቷል። ላይብረሪ፤ ካፌ፤ ካምፓሶች እና ሌሎች ቦታዎች በተግባር ለማውረድ ከወር በላይ ፈጅቷል። ቀጣይ አመት ፍሬሾች እስኪገቡ ድረስ ስራውን አላቆመም ነበር።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
❤12🫡5🔥3
❤20👌3⚡1
ችግር ሲመጣ ሌላ የሚፈታ አካል እንዲመጣ መፈለግ ሳይሆን "እኔ አለሁለት!" የሚል አቋም ሊኖራችሁ ይገባል።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
👌20❤5🔥3💯1
الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات
ፕሮግራማችን ባማረ ሁኔታ ተጠናቋል።
የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎችን ታሪካዊ የመብት ትግል ላጋሩን፤ ወንድማችን ሱደይስ አብዱረህማን፤ እንዲሁም በኔትዎርክ ምክንያት ሊቀላቀለን ያልቻለውን ወንድም አብዲ ኮርማን ከልብ እናመሰግናለን።
እንዲሁም ፕሮግራሙ እንዲሳካ ለተነቀሳቀሱ እህት እና ወንድሞች ሁሉ ጀዛኩሙሏሁ ኸይራ ማለት እንወዳለን!
በቀጥታ መከታተል ላልቻላችሁ ሪከርድ የሚለቀቅ ይሆናል።
ህያው ምስክር ፕሮግራማችን በቀጣይም ከሌላ እንግዳና ሌላ አስተማሪ የትግል ታሪክ ጋር የሚመለስ ይሆናል።
@aaumsu
ፕሮግራማችን ባማረ ሁኔታ ተጠናቋል።
የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎችን ታሪካዊ የመብት ትግል ላጋሩን፤ ወንድማችን ሱደይስ አብዱረህማን፤ እንዲሁም በኔትዎርክ ምክንያት ሊቀላቀለን ያልቻለውን ወንድም አብዲ ኮርማን ከልብ እናመሰግናለን።
እንዲሁም ፕሮግራሙ እንዲሳካ ለተነቀሳቀሱ እህት እና ወንድሞች ሁሉ ጀዛኩሙሏሁ ኸይራ ማለት እንወዳለን!
በቀጥታ መከታተል ላልቻላችሁ ሪከርድ የሚለቀቅ ይሆናል።
ህያው ምስክር ፕሮግራማችን በቀጣይም ከሌላ እንግዳና ሌላ አስተማሪ የትግል ታሪክ ጋር የሚመለስ ይሆናል።
@aaumsu
👏36🔥7❤2🥰2
በዛሬው ዕለት በደሴ ከተማ ወሎ ባህል አምባ አዳራሽ ልዩ የሆነ የዳዕዋ እና ፓናል ውይይት ተዘጋጅቷል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ከደሴ ከተማ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ጋር በመሆን የተዘጋጀው ይህ ልዩ መድረክ ሊጀምር ደቂቃዎች ብቻ ነው የቀሩት!
@aaumsu
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ከደሴ ከተማ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ጋር በመሆን የተዘጋጀው ይህ ልዩ መድረክ ሊጀምር ደቂቃዎች ብቻ ነው የቀሩት!
@aaumsu
🔥13👌4
አል በያን - ቅ1.pdf
13 MB
🔥 አዲስ ነገር!!! 🔥
በአዲሱ የትምሕርት ዘመን!!
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ኅብረት!
በመነሻችን ላይ «ስለመንገዱ» መክረን ነበር... መንገዱ የሚጠይቀውን ሁሉ አንዳች ሳንሰስት ለመስጠት ቃል ተጋብተንም ጭምር!... እነሆ አሁን ደግሞ በመንገዳችን ላይ የነበሩትን አጠቃላይ ሂደቶች በምንዳስስበት «አል-በያን!» በተሰኘ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች የተዘጋጀ መጽሔት ብቅ ብለናል። ይህ በችሮታው እንጂ በሌላ አልሆነምና፥ ሰዎችን መግለጽ ያስተማረው ጌታ ምሉዕነቱን የሚመጥን ምስጋና የተገባው ይሁን!!!
መጽሔታችን በሚቀጥሉት ጊዜያት በሙስሊም ተማሪዎች ጉዳዮች ላይ በማተኮር የተለያዩ ሀገራዊና ዓለም ዓቀፋዊ አርዕስቶችን በተከታታይ እየዳሠሠ፥ ለተማሪዎች እንዲሁም ውጪ ላለው ማኅበረሰብ ሰፊ ግንዛቤን የሚያስጨብጥ ይሆናል።
ይህ ከ«ጥያቄ አለን!» ትውልድ ዘላቂ አሻራዎች ውስጥ አንዱ ነው! መንገዳችን ለታሪክ ይቀመጥ ዘንድ... በጊዜ ሐዲድ ላይ ብሩህ መዳረሻን እናኖር ዘንድ... ለትውልድ ነጻነትን እናወርስ ዘንድ... እስክሪብቷችንን አለመጣላችንን ያረጋገጥንበት ሌላ ክስተት።
መጽሔቱን በማዘጋጀት ሂደት ላይ «እኔም ለትውልድ የማወርሰው ብሩህ ነገ አለ!» ብላችሁ ብዕራችሁን የጨበጣችሁ ውድ ተማሪዎቻችን፥ አላህ (ሱ.ወ) መልካም ሥራችሁን ይባርክላችሁ። ጀዛኩሙላሁ ኸይረን!!!
አላህ ለመልካም ለውጥ ሰበብ የምንሆን ያድርገን።
መልካም ንባብ!
@aaumsu
በአዲሱ የትምሕርት ዘመን!!
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ኅብረት!
በመነሻችን ላይ «ስለመንገዱ» መክረን ነበር... መንገዱ የሚጠይቀውን ሁሉ አንዳች ሳንሰስት ለመስጠት ቃል ተጋብተንም ጭምር!... እነሆ አሁን ደግሞ በመንገዳችን ላይ የነበሩትን አጠቃላይ ሂደቶች በምንዳስስበት «አል-በያን!» በተሰኘ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች የተዘጋጀ መጽሔት ብቅ ብለናል። ይህ በችሮታው እንጂ በሌላ አልሆነምና፥ ሰዎችን መግለጽ ያስተማረው ጌታ ምሉዕነቱን የሚመጥን ምስጋና የተገባው ይሁን!!!
መጽሔታችን በሚቀጥሉት ጊዜያት በሙስሊም ተማሪዎች ጉዳዮች ላይ በማተኮር የተለያዩ ሀገራዊና ዓለም ዓቀፋዊ አርዕስቶችን በተከታታይ እየዳሠሠ፥ ለተማሪዎች እንዲሁም ውጪ ላለው ማኅበረሰብ ሰፊ ግንዛቤን የሚያስጨብጥ ይሆናል።
ይህ ከ«ጥያቄ አለን!» ትውልድ ዘላቂ አሻራዎች ውስጥ አንዱ ነው! መንገዳችን ለታሪክ ይቀመጥ ዘንድ... በጊዜ ሐዲድ ላይ ብሩህ መዳረሻን እናኖር ዘንድ... ለትውልድ ነጻነትን እናወርስ ዘንድ... እስክሪብቷችንን አለመጣላችንን ያረጋገጥንበት ሌላ ክስተት።
መጽሔቱን በማዘጋጀት ሂደት ላይ «እኔም ለትውልድ የማወርሰው ብሩህ ነገ አለ!» ብላችሁ ብዕራችሁን የጨበጣችሁ ውድ ተማሪዎቻችን፥ አላህ (ሱ.ወ) መልካም ሥራችሁን ይባርክላችሁ። ጀዛኩሙላሁ ኸይረን!!!
አላህ ለመልካም ለውጥ ሰበብ የምንሆን ያድርገን።
መልካም ንባብ!
@aaumsu
🔥30👏8❤3👍1🥰1