ምስሉን ፕሮፋይል እናድርግ
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ጁምዓ (መስከረም 1) ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
የአባ ጅፋር ልጆች የሰሩትን ትግል፤ የከፈሉትን መስዕዋትነትን ሕያው ምስክር ሆኖ እንቃኛለን። በደልን አንቀበልም ብለው እስር ቤት እስከማደር ስለደረሱት የጁማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ትግል እንቃኛለን።
ቻለንጁን እንቀላቀል !
@aaumsu
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ጁምዓ (መስከረም 1) ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
የአባ ጅፋር ልጆች የሰሩትን ትግል፤ የከፈሉትን መስዕዋትነትን ሕያው ምስክር ሆኖ እንቃኛለን። በደልን አንቀበልም ብለው እስር ቤት እስከማደር ስለደረሱት የጁማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ትግል እንቃኛለን።
ቻለንጁን እንቀላቀል !
@aaumsu
🔥30👏5❤3👍3
🔥ከሙተነቂቦች መንደር ~ 1
ጂማ ዩኒቨርሲቲ!🔥
“...ከዚህ በላይ ስማቸው የተጠቀሱ ተማሪዎች የሃይማኖት መግለጫ በሆነው አለባበስ፣ ከሚከለከሉት አንዱ ጀለቢያ፣ ጥምጣም እና ማንነታቸውን በማይገልጽ አለባበስ ኢቃም ፊታቸውን ሸፍነው ግቢ ውስጥ በመንቀሳቀስ፣ እንዲሁም የተማሪዎች መመገቢያ ካፌ ለመመገብ ሲሄዱ መያዛቸውን አሳውቀውናል። ስለዚህ ሦስቱ ተማሪዎች የአለባበስ የዲሲፕሊን መመሪያ ጥሰው ስለተገኙ፣ የተከለከሉ ተግባራትን ለሚያከናውኑ ተማሪዎች መማሪያ ይሆን ዘንድ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መመሪያ ቁጥር 002/012 መሠረት በተማሪዎች ዲሲፕሊን ታይቶ እንዲቀጡ…”
🍂ኒቃብ የለበስኩት የግቢ ተማሪ እያለው ነበር በሰዓቱ ግቢው ኒቃብ ካለመፍቀዱም በላይ ማስክ ለብሰው ያገኟቸውን ልጆች እንኳ ID በመቀማት የሚያስተጓጉሉበት ወቅት ነበር።
ከኒቃብ ጋር ተያይዞ ብዙ አይነት ፈተናዎች ይኖራሉ እኔም ጋር ከነበሩት ውስጥ አንዱ በክፍል ውስጥ ከ አስተማሪ ጋር የነበረ የ እለተእለት ማስጠንቀቂያ ነበር••• አስተማሪው attendance ለመሙላት የሁሉንም ስም በሚጠራበት ጊዜ ሁሌም ስሜን ከጠራ ቡሃላ ጠቋሚ ጣቱን እያወዛወዘ "ይሄ ነገርሽን ዝቅ አድርጊ ብያለው " ይል ነበር ወደ ለበስኩት ማስክ እያመላከተ... አንዳንዴም ብቻዬን እየጠራኝ አለባበሴን እንዳስተካክል ይነግረኝ ነበር
ከሁሉም በላይ ግን እኔ ዘንድ ላይረሳ በደማቁ የተፃፈው "ኒቃብ ለብሳችሁ በመገኘት" ተብሎ ከ 2 ጓደኞቼ ጋር ከ ዲስፕሊን ቢሮ ቀርቦብን የነበረው ክስ ነው!! መጀመርያ ID ሲቀሙን እንደሌላ ጊዜው በነጋታው ይመልሱልናል ብለን ስንጠብቅ ነገሩ ከሮ ከጥበቃና የደህንነት ክፍል ለጂማ technology institute ተማሪዎች discipline ኮሚቴ ለሌሎች ተማሪዎች መማርያ በሚሆን መልኩ እንድንታረም ሚጠይቅ የክስ ደብዳቤ ገባ..
🗓መስከረም - 1 ✨✨ከምሽቱ 3:00! ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ቴሌግራም ገጽ እንገናኝ!"
@aaumsu
ጂማ ዩኒቨርሲቲ!🔥
“...ከዚህ በላይ ስማቸው የተጠቀሱ ተማሪዎች የሃይማኖት መግለጫ በሆነው አለባበስ፣ ከሚከለከሉት አንዱ ጀለቢያ፣ ጥምጣም እና ማንነታቸውን በማይገልጽ አለባበስ ኢቃም ፊታቸውን ሸፍነው ግቢ ውስጥ በመንቀሳቀስ፣ እንዲሁም የተማሪዎች መመገቢያ ካፌ ለመመገብ ሲሄዱ መያዛቸውን አሳውቀውናል። ስለዚህ ሦስቱ ተማሪዎች የአለባበስ የዲሲፕሊን መመሪያ ጥሰው ስለተገኙ፣ የተከለከሉ ተግባራትን ለሚያከናውኑ ተማሪዎች መማሪያ ይሆን ዘንድ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መመሪያ ቁጥር 002/012 መሠረት በተማሪዎች ዲሲፕሊን ታይቶ እንዲቀጡ…”
🍂ኒቃብ የለበስኩት የግቢ ተማሪ እያለው ነበር በሰዓቱ ግቢው ኒቃብ ካለመፍቀዱም በላይ ማስክ ለብሰው ያገኟቸውን ልጆች እንኳ ID በመቀማት የሚያስተጓጉሉበት ወቅት ነበር።
ከኒቃብ ጋር ተያይዞ ብዙ አይነት ፈተናዎች ይኖራሉ እኔም ጋር ከነበሩት ውስጥ አንዱ በክፍል ውስጥ ከ አስተማሪ ጋር የነበረ የ እለተእለት ማስጠንቀቂያ ነበር••• አስተማሪው attendance ለመሙላት የሁሉንም ስም በሚጠራበት ጊዜ ሁሌም ስሜን ከጠራ ቡሃላ ጠቋሚ ጣቱን እያወዛወዘ "ይሄ ነገርሽን ዝቅ አድርጊ ብያለው " ይል ነበር ወደ ለበስኩት ማስክ እያመላከተ... አንዳንዴም ብቻዬን እየጠራኝ አለባበሴን እንዳስተካክል ይነግረኝ ነበር
ከሁሉም በላይ ግን እኔ ዘንድ ላይረሳ በደማቁ የተፃፈው "ኒቃብ ለብሳችሁ በመገኘት" ተብሎ ከ 2 ጓደኞቼ ጋር ከ ዲስፕሊን ቢሮ ቀርቦብን የነበረው ክስ ነው!! መጀመርያ ID ሲቀሙን እንደሌላ ጊዜው በነጋታው ይመልሱልናል ብለን ስንጠብቅ ነገሩ ከሮ ከጥበቃና የደህንነት ክፍል ለጂማ technology institute ተማሪዎች discipline ኮሚቴ ለሌሎች ተማሪዎች መማርያ በሚሆን መልኩ እንድንታረም ሚጠይቅ የክስ ደብዳቤ ገባ..
🗓መስከረም - 1 ✨✨ከምሽቱ 3:00! ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ቴሌግራም ገጽ እንገናኝ!"
@aaumsu
🔥18❤4👏1
💫ልዩ የዳእዋ ፕሮግራም ለእህቶች💫
✨ሂጃብ እና የዘመኑ ፈተና ✨
አላህ ሱ.ወ ሴትን ልጅ ካላቀበት እና ካከበረበት ነገሮች ውስጥ ሂጃብ አንዱ እና ትልቁ ነገር ነው።የተስተካከለ አለባበስ የአንዲት ሙስሊም ሴት ጥብቅነት መገለጫም ጭምር እንደሆነ ተቀምጦልናል። ታድያ አለባበሳችን ምን መምሰል አለበት...ምንድነው ሂጃብ መስፈርቶቹ እንዲሁም ምንድነው የተፈለገበት .....እሚለውን እና ሌሎችንም ለማውራት ቀጠሯችንን የፊታችን ቅዳሜ በታላቁ ሁዘይፋ መስጂድ አድርገናል።
ምን እሱ ብቻ ..
ከሂጃብ ጋር እየመጡ ያሉ ትምህርት ላይ እንቅፋት የሆኑ ክልከላዎች እና ዘመን አመጣሽ ውጣውረዶች ምንድናቸው ? በምን መልክ ማለፍ እንችላለን ? ለሚመጣውስ ትውልድ ምን ማበርከት እንችላለን ? የሚለውንም የምናነሳ ይሆናል።
ቦታ፡- ሁዘይፋ መስጂድ (የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
ቀን ፡- የፊታችን ቅዳሜ
ሰአት ፡-3፡00-6፡00
ተጋባዥ ፡- ሁሏም እህት ሁሏም እናት ሁሏም ተማሪ (አዲስ ግቢ የምትገቡ ተማሪዎች ብትመጡ በደንብ ትጠቀማላቹ)
@aaumsu
✨ሂጃብ እና የዘመኑ ፈተና ✨
አላህ ሱ.ወ ሴትን ልጅ ካላቀበት እና ካከበረበት ነገሮች ውስጥ ሂጃብ አንዱ እና ትልቁ ነገር ነው።የተስተካከለ አለባበስ የአንዲት ሙስሊም ሴት ጥብቅነት መገለጫም ጭምር እንደሆነ ተቀምጦልናል። ታድያ አለባበሳችን ምን መምሰል አለበት...ምንድነው ሂጃብ መስፈርቶቹ እንዲሁም ምንድነው የተፈለገበት .....እሚለውን እና ሌሎችንም ለማውራት ቀጠሯችንን የፊታችን ቅዳሜ በታላቁ ሁዘይፋ መስጂድ አድርገናል።
ምን እሱ ብቻ ..
ከሂጃብ ጋር እየመጡ ያሉ ትምህርት ላይ እንቅፋት የሆኑ ክልከላዎች እና ዘመን አመጣሽ ውጣውረዶች ምንድናቸው ? በምን መልክ ማለፍ እንችላለን ? ለሚመጣውስ ትውልድ ምን ማበርከት እንችላለን ? የሚለውንም የምናነሳ ይሆናል።
ቦታ፡- ሁዘይፋ መስጂድ (የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
ቀን ፡- የፊታችን ቅዳሜ
ሰአት ፡-3፡00-6፡00
ተጋባዥ ፡- ሁሏም እህት ሁሏም እናት ሁሏም ተማሪ (አዲስ ግቢ የምትገቡ ተማሪዎች ብትመጡ በደንብ ትጠቀማላቹ)
@aaumsu
👌18🔥7👍4❤1🥰1
ጥቂት ሰዓታት ብቻ ይቀሩታል!
ምስሉን ፕሮፋይል እናድርግ
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ዛሬ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
@aaumsu
ምስሉን ፕሮፋይል እናድርግ
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ዛሬ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
@aaumsu
🔥12🥰1👌1
ሕያው ምስክር - 2 - 3:00 ላይ ይጀመራል!
ከ2 ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቀረን ማለት ነው። ስለ አባጅፋሯ ጅማ፤ ስለአባጅፋር ልጆች የመብት ጥያቄ ሂደት ከሕያው ምስክሮች ጋር ልዩ ቆይታ ይኖራል። መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ። ሰከንድ ሳያልፍ በሰዓቱ እንገኝ።
የጥያቄ አለን ትውልድ የሚዘነጋው ትግል የለም!
@aaumsu
ከ2 ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቀረን ማለት ነው። ስለ አባጅፋሯ ጅማ፤ ስለአባጅፋር ልጆች የመብት ጥያቄ ሂደት ከሕያው ምስክሮች ጋር ልዩ ቆይታ ይኖራል። መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ። ሰከንድ ሳያልፍ በሰዓቱ እንገኝ።
የጥያቄ አለን ትውልድ የሚዘነጋው ትግል የለም!
@aaumsu
🔥11❤3👏1
የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር የሆነው ወንድማችን ሱደይስ አብዱረህማን መድረኩን ተረክቧል።
https://t.me/aaumsu?livestream
@aaumsu
https://t.me/aaumsu?livestream
@aaumsu
Telegram
AAU - Muslim Students Union
This is the official channel of AAU-MSU.
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
🔥7
❤7🥰2👍1
"የጀመዓ ትልቁ ኃላፊነት የተማሪዎችn መብት እና ደህንነት ማስጠበቅ ነው።"
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
👌35❤1
ችግሩን እንፈታለን ብለው ቃል የገቡ አካላት መጨረሻ ላይ ፈሩ፤ ችግሩን መፍታት አልቻሉም።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
🔥22❤1
እንደ ኃገር አቀፍ ደረጃ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሆኑ ግለሰቦች፤ ሽማግሌዎች ከጀመዓው ጋር ተወያዩ፤ ለችግሩም መፍትሄ እንደሚያመጡ ቃል ገቡ። ነገር ግን ይህ ሳይሆን ቀረ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
👌11😭5🔥3❤1
ዩኒቨርሲቲው ከሁለት ሳምንት በኃላ ፈታለሁ ብሎ ቃል ከገባ በኃላ እንደገና ቃሉን በማጠፍ "እንደዚህ አይነት ነገር አላልኩም" በማለት ቃሉን አጠፈ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
😡21
2017 ዓ.ል ረመዳን ሲደርስ ተማሪው ከኒቃብ ጨምሮ ያሉትን ጥያቄዎች ሰብስቦ ቢያቀርብም ዩኒቨርሲቲው ምንም የተነሳ ጥያቄ እንደሌለ አድርጎ አቀረበ። ይህ ሲሆን ተማሪው ሙሉ ትኩረቱን ወደ ኒቃቡ ጉዳይ ሙሉ ትኩረቱን አዞረ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
🔥17❤3
እስከ 2016 ዓ.ል ድረስ ብዙ እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል። ከሁሉም ካምፓስ ተማሪዎች ፒትሽን ተሰብስቧል፤ ብዙ ደብዳቤዎች ተጽፈዋል፤ ፌደራል መጅሊስ ድረስ ተኪዷል፤ ከሐገር ሽማግሌዎች እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ጋር ተደጋጋሚ ውይይቶች ሲካሄዱ ነበር።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
🔥8👌7❤1