ለግፍ ያላጐነበሰው ንጉሥ 👑
የመጨረሻው ክፍል
ከዚህ ሁሉ በኋላ ሶሓቦች ወደ መዲና ተጓዙ፡፡
ጃዕፈርንና ኡሙ ሐቢባን ጨምሮ በሐበሻ የቀሩት ሶሓቦች ወደ መዲና የተመለሱት በሰባተኛው ዓ.ሂ. በኸይበር ዘመቻ ጊዜ ነበር፡፡
ነቢዩም የነጃዕፈርን መምጣት ባዩ ጊዜ ‹‹በኸይበር ዘመቻ ድል ወይስ በጃዕፈር መምጣት ልደሰት?›› ሲሉ ተናግረዋል::ቁጥራቸው ወደ ሃያ የሚጠጉ ሶሓቦች ደግሞ በሐበሻ እያሉ በማረፋቸው በስደት አገራቸው (ኢትዮጵያ) ተቀብረዋል::
ኢማሙ ጦበሪ እንደዘገቡት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) በኸይበር ዘመቻ ላይ ሳሉ እነ ኡሙ ሐቢባ መዲና ደረሱ፡፡
ኡሙ ሐቢባ ሁኔታዉን እንዲህ ትተርክልናለች፡- ‹‹ወደ ነቢዩ ገባሁ። ስለ ነጃሺ ይጠይቁኝ ነበር፤እኔም የአብረኸትን ሰላምታ አደረስኩኝ፤ነቢዩም ለሰላምታው ምላሽ ሰጡ::
እነጃዕፈር ወደ መዲና ከተመለሱ በኋላ ነጃሺ ወደ አላህ መልዕክተኛ ልጁን አዝሂያ (አርማ) ከስልሳ ሐበሻውያን ጋር “የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! በእርግጥ እርስዎ የአላህ መልዕክተኛ መሆንዎን እመሰክራለሁ፡፡ ….ልጄን አርማ አስሐማን ወደ እርስዎ ልኬያለሁ:: ከራሴ በቀር ሌላ የለኝም፤መምጣቴን የሚሹ ከሆነ እመጣለሁ›› የሚል መልዕክት የሠፈረበት ደብዳቤ ላከ፡፡
ይህን መልእክት ይዘው በመርከብ በመጓዝ ላይ ሳሉ በባህር ላይ በተነሳ ማዕበል ሞቱ::
የነቢዩ መሐመድን (ሶ.ዐ.ወ) አስተምህሮት እዚያው በአካል ተገኝተው እንዲያደምጡ በማለትም ነጃሺ የተመረጡ ሰባት ቀሳውስትና አምስት (ባህታውያን) መነኩሴዎችን ያቀፈ ልዑክ ወደ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) ልኳል፡፡ እነርሱም ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ዘንድ ደርሰው ቁርኣንን ሰሙ፡፡ያሏቸውን ጥያቄዎች ነቢዩን (ሶ.ዐ.ወ) ጠየቁ:: አስተምህሮታቸውን አደመጡ፡፡ በዚህ ጊዜ ከአላህ የተላኩ ነብይ መሆናቸውን አመኑ። ይጠበቅ የነበረውን ነብይ አግኝተው ከአንደበቱ እውነትን በመስማታቸው የሲቃ ለቅሶ አለቀሱ፡፡ ኢስላምንም ተቀበሉ። እምነታቸውንም ለነቢዩ ግልጽ አደረጉ::
አላህ (ሱ.ወ) ለእውነተኛ አማኝነታቸው እውቅና ሰጣቸው:: የነዚህን ሐበሻውያን የሃይማኖት አባቶችን መስለም አስመልክቶ አላህ እንዲህ ሲል ቁርኣን አወረደ፡-
{ وَإِذَا سَمِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَى الرَّسُولِ تَرَى أَعْيُنَهُمْ تَفِيضُ مِنَ الدَّمْعِ مِمَّا عَرَفُوا مِنَ الْحَقِّ يَقُولُونَ رَبَّنَا آمَنَّا فَاكْتُبْنَا مَعَ الشَّاهِدِينَ (83) وَمَا لَنَا لا نُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَمَا جَاءَنَا مِنَ الْحَقِّ وَنَطْمَعُ أَنْ يُدْخِلَنَا رَبُّنَا مَعَ الْقَوْمِ الصَّالِحِينَ (84) فَأَثَابَهُمُ اللَّهُ بِمَا قَالُوا جَنَّاتٍ تَجْرِي مِنْ تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا وَذَلِكَ جَزَاءُ الْمُحْسِنِينَ (85) وَالَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا أُولَئِكَ أَصْحَابُ الْجَحِيمِ (86) }
ወደ መልክተኛውም የተወረደውን (ቁርኣን) በሰሙ ጊዜ እውነቱን ከማወቃቸው የተነሳ ዓይኖቻቸው እንባን ሲያፈሱ ታያለህ፤ ጌታችን ሆይ! አመንን፤ ከመስካሪዎቹም ጋር ጻፈን ይላሉ፡፡
በአላህና ከእውነትም በመጣልን ነገር የማናምን፣ ጌታችንም ከመልካም ሰዎች ጋር ሊያስገባን የማንከጅል ለኛ ምን አለን?› (ይላሉ)፡፡
ባሉትም ምክንያት አላህ በሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲሆኑ መነዳቸው፤ ይህም የበጎ ሠሪዎች ዋጋ ነው:: እነዚያም የካዱና በአንቀጾቻችን ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው::
ይህ የቁርኣን ጥቅስ የወረደው ኢስላምን በተቀበሉ ሐበሻውያን ምክንያት ነበር።ታላቁ የቁርኣን ተንታኝ ኢማም ኢብኑ ከሲር ‹‹ተፍሲር አል-ቁርአኑል ዓዚም›› በተሰኘው የቁርኣን ማብራሪያ መጽሐፋቸው ላይ እንዳሰፈሩት ኢስላምን ከተቀበሉ በኋላ ወደ ነጃሺ ተመልሰዋል፡፡ ስለ ነቢዩም (ሶ.ዐ.ወ) ለነጃሺ ነግረዋል፡፡ ነጃሺ ኢስላምን ቀድሞ ቢቀበልም ከእነርሱ ከሰማ በኋላ ወደ ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ለመሄድ ጉዞ ጀምሮ ነበር። ግና ከአክሱም ከወጣ በኋላ በስደት (በጉዞ ላይ) በመንገድ ላይ ሞቷል::
በሐበሻ ነጃሺ መሞቱን በእለቱ ጂብሪል ለነቢዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) ነገራቸው፤
አስሐማ የሞተው በ630 ነበር፡፡ እርሱ በሞተ እለት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ወደ በቂእ የሶሓቦች ቀብር ስፍራ ሄደው ሶላተል ጋኢብ ሰግደውበታል፤ በሐበሻ የሞተውን የነጃሺን ቀብር አላህ እያሳያቸው ከአጠገባቸው እንዳለ አስክሬን በአደባባይ ሶላት ሰግደውበታል::
በሶላቱ ተካፋይ ከነበሩት ሶሓቦች መካከል ጃቢር፣ አነስ ኢብኑ ማሊክና ዐብደላህ ኢብኑ አባስ ስለክስተቱ አስተላልፈውልናል፡፡
ተከታዮቻቸውን ለሶላት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ሲጣሩ አንዳንድ መናፍቃን እርስ በርሳቸው ‹‹ሙስሊም ባልሆነ ሰው ላይ እንስገድን?›› ሲሉ ተናገሩ፡፡ እንዲህም አሉ፡-
انظروا إلى هذا يصلي على علج حبشي نصراني لم يره قط وليس على دينه
‹‹ይህን ሰው ተመልከቱ፡፡ በጭራሽ አይቶት በማያውቀውና የሃይማኖቱ ተከታይ ባልሆነ ሐበሻዊ ክርስቲያን ላይ ይሰግዳል ደግሞ!›› ሲሉ ተናገሩ፡፡
አላህም የሐበሻዊው ንጉሥ ነጃሺ ኢስላምን መቀበሉን በማረጋገጥ የሚከተለውን የቁርኣን አንቀጽ አወረደ:-
وَإِنَّ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ لَمَنْ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَمَا أُنْزِلَ إِلَيْكُمْ وَمَا أُنْزِلَ إِلَيْهِمْ خَاشِعِينَ لِلَّهِ لَا يَشْتَرُونَ بِآيَاتِ اللَّهِ ثَمَنًا قَلِيلًا أُولَئِكَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِنْدَ رَبِّهِمْ إِنَّ اللَّهَ سَرِيعُ الْحِسَابِ
(سورة : آل عمران آية 199)
ከመጽሐፉ ሰዎች መካከል አላህን ፈሪዎች፣ በአላህ አናቅጽትም ጥቂትን ዋጋ የማይሸምቱ ሆነው በአላህ የሚያምኑ፣ ወደእናንተ የተወረደውንም ወደነርሱ የተወረደውንም (እውነት የሚቀበሉ) ወገኖች በእርግጥ ይገኛሉ:: እነርሱ ከጌታቸው ዘንድ (የላቀ) ምንዳ ተዘጋጅቶላቸዋል:: አላህ ምርመራው ፈጣን ነው፡፡
እንግዲህ ይህ የእውነት እምነትና ጽናት ተምሳሌት የሆነው ውዱ ንጉሳችን ነጃሺ ታሪክ ነው።
በርግጥም ይህንን የተገነዘበ ማንኛውም ሙስሊም ያለፈው ታሪኩ በዚህ ልክ መስዋእትነት የተከፈለበት፣ የኢስላም ባንዲራን ከፍ ለማድረግ ለአላህ ተብሎ ዝቅ የተባለበት መሆኑን በመረዳት
እኔስ ? ዛሬ ምን ልስራ ማለት ይኖርበታል
ተፈጸመ።
ሃሳቦቻችሁን በ @Niqab_issueBot ያጋሩን
@aaumsu
የመጨረሻው ክፍል
ከዚህ ሁሉ በኋላ ሶሓቦች ወደ መዲና ተጓዙ፡፡
ጃዕፈርንና ኡሙ ሐቢባን ጨምሮ በሐበሻ የቀሩት ሶሓቦች ወደ መዲና የተመለሱት በሰባተኛው ዓ.ሂ. በኸይበር ዘመቻ ጊዜ ነበር፡፡
ነቢዩም የነጃዕፈርን መምጣት ባዩ ጊዜ ‹‹በኸይበር ዘመቻ ድል ወይስ በጃዕፈር መምጣት ልደሰት?›› ሲሉ ተናግረዋል::ቁጥራቸው ወደ ሃያ የሚጠጉ ሶሓቦች ደግሞ በሐበሻ እያሉ በማረፋቸው በስደት አገራቸው (ኢትዮጵያ) ተቀብረዋል::
ኢማሙ ጦበሪ እንደዘገቡት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) በኸይበር ዘመቻ ላይ ሳሉ እነ ኡሙ ሐቢባ መዲና ደረሱ፡፡
ኡሙ ሐቢባ ሁኔታዉን እንዲህ ትተርክልናለች፡- ‹‹ወደ ነቢዩ ገባሁ። ስለ ነጃሺ ይጠይቁኝ ነበር፤እኔም የአብረኸትን ሰላምታ አደረስኩኝ፤ነቢዩም ለሰላምታው ምላሽ ሰጡ::
እነጃዕፈር ወደ መዲና ከተመለሱ በኋላ ነጃሺ ወደ አላህ መልዕክተኛ ልጁን አዝሂያ (አርማ) ከስልሳ ሐበሻውያን ጋር “የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! በእርግጥ እርስዎ የአላህ መልዕክተኛ መሆንዎን እመሰክራለሁ፡፡ ….ልጄን አርማ አስሐማን ወደ እርስዎ ልኬያለሁ:: ከራሴ በቀር ሌላ የለኝም፤መምጣቴን የሚሹ ከሆነ እመጣለሁ›› የሚል መልዕክት የሠፈረበት ደብዳቤ ላከ፡፡
ይህን መልእክት ይዘው በመርከብ በመጓዝ ላይ ሳሉ በባህር ላይ በተነሳ ማዕበል ሞቱ::
የነቢዩ መሐመድን (ሶ.ዐ.ወ) አስተምህሮት እዚያው በአካል ተገኝተው እንዲያደምጡ በማለትም ነጃሺ የተመረጡ ሰባት ቀሳውስትና አምስት (ባህታውያን) መነኩሴዎችን ያቀፈ ልዑክ ወደ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) ልኳል፡፡ እነርሱም ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ዘንድ ደርሰው ቁርኣንን ሰሙ፡፡ያሏቸውን ጥያቄዎች ነቢዩን (ሶ.ዐ.ወ) ጠየቁ:: አስተምህሮታቸውን አደመጡ፡፡ በዚህ ጊዜ ከአላህ የተላኩ ነብይ መሆናቸውን አመኑ። ይጠበቅ የነበረውን ነብይ አግኝተው ከአንደበቱ እውነትን በመስማታቸው የሲቃ ለቅሶ አለቀሱ፡፡ ኢስላምንም ተቀበሉ። እምነታቸውንም ለነቢዩ ግልጽ አደረጉ::
አላህ (ሱ.ወ) ለእውነተኛ አማኝነታቸው እውቅና ሰጣቸው:: የነዚህን ሐበሻውያን የሃይማኖት አባቶችን መስለም አስመልክቶ አላህ እንዲህ ሲል ቁርኣን አወረደ፡-
{ وَإِذَا سَمِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَى الرَّسُولِ تَرَى أَعْيُنَهُمْ تَفِيضُ مِنَ الدَّمْعِ مِمَّا عَرَفُوا مِنَ الْحَقِّ يَقُولُونَ رَبَّنَا آمَنَّا فَاكْتُبْنَا مَعَ الشَّاهِدِينَ (83) وَمَا لَنَا لا نُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَمَا جَاءَنَا مِنَ الْحَقِّ وَنَطْمَعُ أَنْ يُدْخِلَنَا رَبُّنَا مَعَ الْقَوْمِ الصَّالِحِينَ (84) فَأَثَابَهُمُ اللَّهُ بِمَا قَالُوا جَنَّاتٍ تَجْرِي مِنْ تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا وَذَلِكَ جَزَاءُ الْمُحْسِنِينَ (85) وَالَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا أُولَئِكَ أَصْحَابُ الْجَحِيمِ (86) }
ወደ መልክተኛውም የተወረደውን (ቁርኣን) በሰሙ ጊዜ እውነቱን ከማወቃቸው የተነሳ ዓይኖቻቸው እንባን ሲያፈሱ ታያለህ፤ ጌታችን ሆይ! አመንን፤ ከመስካሪዎቹም ጋር ጻፈን ይላሉ፡፡
በአላህና ከእውነትም በመጣልን ነገር የማናምን፣ ጌታችንም ከመልካም ሰዎች ጋር ሊያስገባን የማንከጅል ለኛ ምን አለን?› (ይላሉ)፡፡
ባሉትም ምክንያት አላህ በሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲሆኑ መነዳቸው፤ ይህም የበጎ ሠሪዎች ዋጋ ነው:: እነዚያም የካዱና በአንቀጾቻችን ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው::
ይህ የቁርኣን ጥቅስ የወረደው ኢስላምን በተቀበሉ ሐበሻውያን ምክንያት ነበር።ታላቁ የቁርኣን ተንታኝ ኢማም ኢብኑ ከሲር ‹‹ተፍሲር አል-ቁርአኑል ዓዚም›› በተሰኘው የቁርኣን ማብራሪያ መጽሐፋቸው ላይ እንዳሰፈሩት ኢስላምን ከተቀበሉ በኋላ ወደ ነጃሺ ተመልሰዋል፡፡ ስለ ነቢዩም (ሶ.ዐ.ወ) ለነጃሺ ነግረዋል፡፡ ነጃሺ ኢስላምን ቀድሞ ቢቀበልም ከእነርሱ ከሰማ በኋላ ወደ ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ለመሄድ ጉዞ ጀምሮ ነበር። ግና ከአክሱም ከወጣ በኋላ በስደት (በጉዞ ላይ) በመንገድ ላይ ሞቷል::
በሐበሻ ነጃሺ መሞቱን በእለቱ ጂብሪል ለነቢዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) ነገራቸው፤
አስሐማ የሞተው በ630 ነበር፡፡ እርሱ በሞተ እለት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ወደ በቂእ የሶሓቦች ቀብር ስፍራ ሄደው ሶላተል ጋኢብ ሰግደውበታል፤ በሐበሻ የሞተውን የነጃሺን ቀብር አላህ እያሳያቸው ከአጠገባቸው እንዳለ አስክሬን በአደባባይ ሶላት ሰግደውበታል::
በሶላቱ ተካፋይ ከነበሩት ሶሓቦች መካከል ጃቢር፣ አነስ ኢብኑ ማሊክና ዐብደላህ ኢብኑ አባስ ስለክስተቱ አስተላልፈውልናል፡፡
ተከታዮቻቸውን ለሶላት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) ሲጣሩ አንዳንድ መናፍቃን እርስ በርሳቸው ‹‹ሙስሊም ባልሆነ ሰው ላይ እንስገድን?›› ሲሉ ተናገሩ፡፡ እንዲህም አሉ፡-
انظروا إلى هذا يصلي على علج حبشي نصراني لم يره قط وليس على دينه
‹‹ይህን ሰው ተመልከቱ፡፡ በጭራሽ አይቶት በማያውቀውና የሃይማኖቱ ተከታይ ባልሆነ ሐበሻዊ ክርስቲያን ላይ ይሰግዳል ደግሞ!›› ሲሉ ተናገሩ፡፡
አላህም የሐበሻዊው ንጉሥ ነጃሺ ኢስላምን መቀበሉን በማረጋገጥ የሚከተለውን የቁርኣን አንቀጽ አወረደ:-
وَإِنَّ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ لَمَنْ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَمَا أُنْزِلَ إِلَيْكُمْ وَمَا أُنْزِلَ إِلَيْهِمْ خَاشِعِينَ لِلَّهِ لَا يَشْتَرُونَ بِآيَاتِ اللَّهِ ثَمَنًا قَلِيلًا أُولَئِكَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِنْدَ رَبِّهِمْ إِنَّ اللَّهَ سَرِيعُ الْحِسَابِ
(سورة : آل عمران آية 199)
ከመጽሐፉ ሰዎች መካከል አላህን ፈሪዎች፣ በአላህ አናቅጽትም ጥቂትን ዋጋ የማይሸምቱ ሆነው በአላህ የሚያምኑ፣ ወደእናንተ የተወረደውንም ወደነርሱ የተወረደውንም (እውነት የሚቀበሉ) ወገኖች በእርግጥ ይገኛሉ:: እነርሱ ከጌታቸው ዘንድ (የላቀ) ምንዳ ተዘጋጅቶላቸዋል:: አላህ ምርመራው ፈጣን ነው፡፡
እንግዲህ ይህ የእውነት እምነትና ጽናት ተምሳሌት የሆነው ውዱ ንጉሳችን ነጃሺ ታሪክ ነው።
በርግጥም ይህንን የተገነዘበ ማንኛውም ሙስሊም ያለፈው ታሪኩ በዚህ ልክ መስዋእትነት የተከፈለበት፣ የኢስላም ባንዲራን ከፍ ለማድረግ ለአላህ ተብሎ ዝቅ የተባለበት መሆኑን በመረዳት
እኔስ ? ዛሬ ምን ልስራ ማለት ይኖርበታል
ተፈጸመ።
ሃሳቦቻችሁን በ @Niqab_issueBot ያጋሩን
@aaumsu
🥰9❤1
በአባጅፋሯ ጅማ የተገፈፈ ክብር፤ የተከለከለ ሒጃብ ... በአባጅፋር ልጆች የተደረገ ትግል፤ የተከፈለ መስዋዕትነት፤ የተረጋገጠ ክብር --- በጅማ ዩኒቨርስቲ !
ሕያው ምስክር - 2
አባጅፋር (ረህመቱላሂ ዐለይሂ) ከጅማ መምለካ ተሻግረው፤ ሐበሻንም አቋርጠው ስለሙስሊሞች መብት የሚብሰለሰሉ፤ የሚታገሉ፤ መስዋዕትነት የከፈሉ ታላቅ እና ፍትሐዊ ንጉስ ነበሩ። ሆኖም ግን ከአመታት ቡሃላ፤ በጅማ ከተማ፤ በጅማ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሙስሊም ተማሪዎች ባይተዋር ሆኑ። ሙስሊም ስለሆኑ ሊለብሱት ግዴታ የሆነውን ሒጃብ (ኒቃብ) ከመልበስ ተከለከሉ። ለተከታታይ አስር አመታት ያክል በተለያየ ጊዜ፤ በተለያዩ ሰዎች ክብራቸው ተደፈረ።
ይህ እየሆነ ባለበት በ2017 ዓ.ል የአባጅፋር ልጆች መብታቸውን ያስከብሩ ዘንድ የአላህ ፍቃድ ሆነ። በወርሐ ረመዷን ከተራዊህ መልስ ኒቃቢስት ተማሪዎች ወደ ግቢ ካልገቡ እኛም አንገባም በማለት ለተከታታይ አራት ቀናት ታገሉ። መሪዎቻቸው ቢታሰሩም ፀንተው ቆሙ። በአላህ ፈቃድም በፍትሐዊው ንጉስ ሐገር የተነፈገው ነፃነት ተከብሮ ፍትሕ ፀና።
የነበረውን ሂደት፤ የተፈጠሩትን ክስተቶች፤ የመጣውን ውጤት በሕያው ምስክር - 2 የምንዳስስ ይሆናል።
መስከረም - 1
ጁምዓ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ !
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) እንገናኝ። መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ share ያድርጉ።
@aaumsu
ሕያው ምስክር - 2
አባጅፋር (ረህመቱላሂ ዐለይሂ) ከጅማ መምለካ ተሻግረው፤ ሐበሻንም አቋርጠው ስለሙስሊሞች መብት የሚብሰለሰሉ፤ የሚታገሉ፤ መስዋዕትነት የከፈሉ ታላቅ እና ፍትሐዊ ንጉስ ነበሩ። ሆኖም ግን ከአመታት ቡሃላ፤ በጅማ ከተማ፤ በጅማ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሙስሊም ተማሪዎች ባይተዋር ሆኑ። ሙስሊም ስለሆኑ ሊለብሱት ግዴታ የሆነውን ሒጃብ (ኒቃብ) ከመልበስ ተከለከሉ። ለተከታታይ አስር አመታት ያክል በተለያየ ጊዜ፤ በተለያዩ ሰዎች ክብራቸው ተደፈረ።
ይህ እየሆነ ባለበት በ2017 ዓ.ል የአባጅፋር ልጆች መብታቸውን ያስከብሩ ዘንድ የአላህ ፍቃድ ሆነ። በወርሐ ረመዷን ከተራዊህ መልስ ኒቃቢስት ተማሪዎች ወደ ግቢ ካልገቡ እኛም አንገባም በማለት ለተከታታይ አራት ቀናት ታገሉ። መሪዎቻቸው ቢታሰሩም ፀንተው ቆሙ። በአላህ ፈቃድም በፍትሐዊው ንጉስ ሐገር የተነፈገው ነፃነት ተከብሮ ፍትሕ ፀና።
የነበረውን ሂደት፤ የተፈጠሩትን ክስተቶች፤ የመጣውን ውጤት በሕያው ምስክር - 2 የምንዳስስ ይሆናል።
መስከረም - 1
ጁምዓ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ !
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) እንገናኝ። መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ share ያድርጉ።
@aaumsu
🔥19❤3
Ok
AAU - Muslim Students Union
የሀገራዊ ምክክሩ አንደምታ
ሀገራዊ ምክክር ምንድን ነው? ሂደቱ እንዴት ነበር? ከውጤቱስ ምን እንጠብቅ? ከእኛስ ምን ይጠበቃል?
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ፕሬዚዳንት ከሆነው ሙሐመድአሚን ካሳው ጋር ጥልቅ ውይይት ተደርጓል።
ያዳምጡ፤ ለሌሎችም share አድርጉ።
@aaumsu
ሀገራዊ ምክክር ምንድን ነው? ሂደቱ እንዴት ነበር? ከውጤቱስ ምን እንጠብቅ? ከእኛስ ምን ይጠበቃል?
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ፕሬዚዳንት ከሆነው ሙሐመድአሚን ካሳው ጋር ጥልቅ ውይይት ተደርጓል።
ያዳምጡ፤ ለሌሎችም share አድርጉ።
@aaumsu
👍7👌2
እውነትም፣ እስልምና ሰላምን የሚያስተምር፣ በጽናት ለእውነትና ለፍትሕ መቆምን የሚያስተምር እምነት ነው!!
ጂማ ዩኒቨርሲቲ ብዙ የመስዋትነትን ታሪኮችን ከጀርባው ያዘለውን ውዱን የሙስሊም ሴት ሂጃብ ለተማሪዎቹ አጀንዳ ካደረገ ረጅም ጊዜን አስቆጥሯል። በነዚህ ሁሉ ጊዜያት ሰላምን መንገዳቸው ጽናትን መለያቸው ያደረጉ የግቢው ሙስሊም ተማሪዎች እስልምና የሰላም እምነት መሆኑ በ ተግባር ከኖሩት ውስጥ ተጠቃሾቹ ናቸው••
የአባጂፋር ሀገር ጂማ ስትጠራ፣ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በስፋት የሚኖርባት አካባቢ መሆኗ ከሚገልጿት ቀዳሚ መገለጫዎቿ አንዱ ነው። ታዲያ ሂጃብን አንዱ የ ሂወቱ ክፍል አድርጎ ሚኖር ማህበረሰብ ውስጥ
🎯ሂጃብ ለ ትምርት ስኬታማነት እንቅፋት
🎯ሂጃብ ለ ግቢውና ለማህበረሰቡ የ ደህንነት ስጋት ሆኖ ሊቀርብ የቻለው በምን አግባብ ነው ?!
እንዴትስ ሂጃብን የ ሕይወት መርህ ብሎ ልጁን ያስያዘ ማህበረሰብ ውስጥ በሂጃብ ጥያቄ ምክንያት ተማሪዎችን ማግለል፣ ማንከራተት፣ ማሰር አልፎም ከግቢው ማባረር ጋር መድረስ ተቻለ ?!
✨ሕያው ምስክር ~2~ የጂማ ዩኒቨርሲቲ የ ነጻነት ጉዞ!
ተጋባዥ እንግዶች
አብዲ ኮርማ ~ በጊዜው የጂማ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አግሪ ካምፓስ አሚር
ሱደይሲ አብዱረሕማን~ የጂማ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር
🗓መስከረም-1 የፊታችን ጁምዐ!
🕞ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ!
@aaumsu
ጂማ ዩኒቨርሲቲ ብዙ የመስዋትነትን ታሪኮችን ከጀርባው ያዘለውን ውዱን የሙስሊም ሴት ሂጃብ ለተማሪዎቹ አጀንዳ ካደረገ ረጅም ጊዜን አስቆጥሯል። በነዚህ ሁሉ ጊዜያት ሰላምን መንገዳቸው ጽናትን መለያቸው ያደረጉ የግቢው ሙስሊም ተማሪዎች እስልምና የሰላም እምነት መሆኑ በ ተግባር ከኖሩት ውስጥ ተጠቃሾቹ ናቸው••
የአባጂፋር ሀገር ጂማ ስትጠራ፣ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በስፋት የሚኖርባት አካባቢ መሆኗ ከሚገልጿት ቀዳሚ መገለጫዎቿ አንዱ ነው። ታዲያ ሂጃብን አንዱ የ ሂወቱ ክፍል አድርጎ ሚኖር ማህበረሰብ ውስጥ
🎯ሂጃብ ለ ትምርት ስኬታማነት እንቅፋት
🎯ሂጃብ ለ ግቢውና ለማህበረሰቡ የ ደህንነት ስጋት ሆኖ ሊቀርብ የቻለው በምን አግባብ ነው ?!
እንዴትስ ሂጃብን የ ሕይወት መርህ ብሎ ልጁን ያስያዘ ማህበረሰብ ውስጥ በሂጃብ ጥያቄ ምክንያት ተማሪዎችን ማግለል፣ ማንከራተት፣ ማሰር አልፎም ከግቢው ማባረር ጋር መድረስ ተቻለ ?!
✨ሕያው ምስክር ~2~ የጂማ ዩኒቨርሲቲ የ ነጻነት ጉዞ!
ተጋባዥ እንግዶች
አብዲ ኮርማ ~ በጊዜው የጂማ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አግሪ ካምፓስ አሚር
ሱደይሲ አብዱረሕማን~ የጂማ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር
🗓መስከረም-1 የፊታችን ጁምዐ!
🕞ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ!
@aaumsu
🔥21👏5❤2
ምስሉን ፕሮፋይል እናድርግ
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ጁምዓ (መስከረም 1) ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
የአባ ጅፋር ልጆች የሰሩትን ትግል፤ የከፈሉትን መስዕዋትነትን ሕያው ምስክር ሆኖ እንቃኛለን። በደልን አንቀበልም ብለው እስር ቤት እስከማደር ስለደረሱት የጁማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ትግል እንቃኛለን።
ቻለንጁን እንቀላቀል !
@aaumsu
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ጁምዓ (መስከረም 1) ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
የአባ ጅፋር ልጆች የሰሩትን ትግል፤ የከፈሉትን መስዕዋትነትን ሕያው ምስክር ሆኖ እንቃኛለን። በደልን አንቀበልም ብለው እስር ቤት እስከማደር ስለደረሱት የጁማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ትግል እንቃኛለን።
ቻለንጁን እንቀላቀል !
@aaumsu
🔥30👏5❤3👍3
🔥ከሙተነቂቦች መንደር ~ 1
ጂማ ዩኒቨርሲቲ!🔥
“...ከዚህ በላይ ስማቸው የተጠቀሱ ተማሪዎች የሃይማኖት መግለጫ በሆነው አለባበስ፣ ከሚከለከሉት አንዱ ጀለቢያ፣ ጥምጣም እና ማንነታቸውን በማይገልጽ አለባበስ ኢቃም ፊታቸውን ሸፍነው ግቢ ውስጥ በመንቀሳቀስ፣ እንዲሁም የተማሪዎች መመገቢያ ካፌ ለመመገብ ሲሄዱ መያዛቸውን አሳውቀውናል። ስለዚህ ሦስቱ ተማሪዎች የአለባበስ የዲሲፕሊን መመሪያ ጥሰው ስለተገኙ፣ የተከለከሉ ተግባራትን ለሚያከናውኑ ተማሪዎች መማሪያ ይሆን ዘንድ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መመሪያ ቁጥር 002/012 መሠረት በተማሪዎች ዲሲፕሊን ታይቶ እንዲቀጡ…”
🍂ኒቃብ የለበስኩት የግቢ ተማሪ እያለው ነበር በሰዓቱ ግቢው ኒቃብ ካለመፍቀዱም በላይ ማስክ ለብሰው ያገኟቸውን ልጆች እንኳ ID በመቀማት የሚያስተጓጉሉበት ወቅት ነበር።
ከኒቃብ ጋር ተያይዞ ብዙ አይነት ፈተናዎች ይኖራሉ እኔም ጋር ከነበሩት ውስጥ አንዱ በክፍል ውስጥ ከ አስተማሪ ጋር የነበረ የ እለተእለት ማስጠንቀቂያ ነበር••• አስተማሪው attendance ለመሙላት የሁሉንም ስም በሚጠራበት ጊዜ ሁሌም ስሜን ከጠራ ቡሃላ ጠቋሚ ጣቱን እያወዛወዘ "ይሄ ነገርሽን ዝቅ አድርጊ ብያለው " ይል ነበር ወደ ለበስኩት ማስክ እያመላከተ... አንዳንዴም ብቻዬን እየጠራኝ አለባበሴን እንዳስተካክል ይነግረኝ ነበር
ከሁሉም በላይ ግን እኔ ዘንድ ላይረሳ በደማቁ የተፃፈው "ኒቃብ ለብሳችሁ በመገኘት" ተብሎ ከ 2 ጓደኞቼ ጋር ከ ዲስፕሊን ቢሮ ቀርቦብን የነበረው ክስ ነው!! መጀመርያ ID ሲቀሙን እንደሌላ ጊዜው በነጋታው ይመልሱልናል ብለን ስንጠብቅ ነገሩ ከሮ ከጥበቃና የደህንነት ክፍል ለጂማ technology institute ተማሪዎች discipline ኮሚቴ ለሌሎች ተማሪዎች መማርያ በሚሆን መልኩ እንድንታረም ሚጠይቅ የክስ ደብዳቤ ገባ..
🗓መስከረም - 1 ✨✨ከምሽቱ 3:00! ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ቴሌግራም ገጽ እንገናኝ!"
@aaumsu
ጂማ ዩኒቨርሲቲ!🔥
“...ከዚህ በላይ ስማቸው የተጠቀሱ ተማሪዎች የሃይማኖት መግለጫ በሆነው አለባበስ፣ ከሚከለከሉት አንዱ ጀለቢያ፣ ጥምጣም እና ማንነታቸውን በማይገልጽ አለባበስ ኢቃም ፊታቸውን ሸፍነው ግቢ ውስጥ በመንቀሳቀስ፣ እንዲሁም የተማሪዎች መመገቢያ ካፌ ለመመገብ ሲሄዱ መያዛቸውን አሳውቀውናል። ስለዚህ ሦስቱ ተማሪዎች የአለባበስ የዲሲፕሊን መመሪያ ጥሰው ስለተገኙ፣ የተከለከሉ ተግባራትን ለሚያከናውኑ ተማሪዎች መማሪያ ይሆን ዘንድ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መመሪያ ቁጥር 002/012 መሠረት በተማሪዎች ዲሲፕሊን ታይቶ እንዲቀጡ…”
🍂ኒቃብ የለበስኩት የግቢ ተማሪ እያለው ነበር በሰዓቱ ግቢው ኒቃብ ካለመፍቀዱም በላይ ማስክ ለብሰው ያገኟቸውን ልጆች እንኳ ID በመቀማት የሚያስተጓጉሉበት ወቅት ነበር።
ከኒቃብ ጋር ተያይዞ ብዙ አይነት ፈተናዎች ይኖራሉ እኔም ጋር ከነበሩት ውስጥ አንዱ በክፍል ውስጥ ከ አስተማሪ ጋር የነበረ የ እለተእለት ማስጠንቀቂያ ነበር••• አስተማሪው attendance ለመሙላት የሁሉንም ስም በሚጠራበት ጊዜ ሁሌም ስሜን ከጠራ ቡሃላ ጠቋሚ ጣቱን እያወዛወዘ "ይሄ ነገርሽን ዝቅ አድርጊ ብያለው " ይል ነበር ወደ ለበስኩት ማስክ እያመላከተ... አንዳንዴም ብቻዬን እየጠራኝ አለባበሴን እንዳስተካክል ይነግረኝ ነበር
ከሁሉም በላይ ግን እኔ ዘንድ ላይረሳ በደማቁ የተፃፈው "ኒቃብ ለብሳችሁ በመገኘት" ተብሎ ከ 2 ጓደኞቼ ጋር ከ ዲስፕሊን ቢሮ ቀርቦብን የነበረው ክስ ነው!! መጀመርያ ID ሲቀሙን እንደሌላ ጊዜው በነጋታው ይመልሱልናል ብለን ስንጠብቅ ነገሩ ከሮ ከጥበቃና የደህንነት ክፍል ለጂማ technology institute ተማሪዎች discipline ኮሚቴ ለሌሎች ተማሪዎች መማርያ በሚሆን መልኩ እንድንታረም ሚጠይቅ የክስ ደብዳቤ ገባ..
🗓መስከረም - 1 ✨✨ከምሽቱ 3:00! ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ቴሌግራም ገጽ እንገናኝ!"
@aaumsu
🔥18❤4👏1
💫ልዩ የዳእዋ ፕሮግራም ለእህቶች💫
✨ሂጃብ እና የዘመኑ ፈተና ✨
አላህ ሱ.ወ ሴትን ልጅ ካላቀበት እና ካከበረበት ነገሮች ውስጥ ሂጃብ አንዱ እና ትልቁ ነገር ነው።የተስተካከለ አለባበስ የአንዲት ሙስሊም ሴት ጥብቅነት መገለጫም ጭምር እንደሆነ ተቀምጦልናል። ታድያ አለባበሳችን ምን መምሰል አለበት...ምንድነው ሂጃብ መስፈርቶቹ እንዲሁም ምንድነው የተፈለገበት .....እሚለውን እና ሌሎችንም ለማውራት ቀጠሯችንን የፊታችን ቅዳሜ በታላቁ ሁዘይፋ መስጂድ አድርገናል።
ምን እሱ ብቻ ..
ከሂጃብ ጋር እየመጡ ያሉ ትምህርት ላይ እንቅፋት የሆኑ ክልከላዎች እና ዘመን አመጣሽ ውጣውረዶች ምንድናቸው ? በምን መልክ ማለፍ እንችላለን ? ለሚመጣውስ ትውልድ ምን ማበርከት እንችላለን ? የሚለውንም የምናነሳ ይሆናል።
ቦታ፡- ሁዘይፋ መስጂድ (የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
ቀን ፡- የፊታችን ቅዳሜ
ሰአት ፡-3፡00-6፡00
ተጋባዥ ፡- ሁሏም እህት ሁሏም እናት ሁሏም ተማሪ (አዲስ ግቢ የምትገቡ ተማሪዎች ብትመጡ በደንብ ትጠቀማላቹ)
@aaumsu
✨ሂጃብ እና የዘመኑ ፈተና ✨
አላህ ሱ.ወ ሴትን ልጅ ካላቀበት እና ካከበረበት ነገሮች ውስጥ ሂጃብ አንዱ እና ትልቁ ነገር ነው።የተስተካከለ አለባበስ የአንዲት ሙስሊም ሴት ጥብቅነት መገለጫም ጭምር እንደሆነ ተቀምጦልናል። ታድያ አለባበሳችን ምን መምሰል አለበት...ምንድነው ሂጃብ መስፈርቶቹ እንዲሁም ምንድነው የተፈለገበት .....እሚለውን እና ሌሎችንም ለማውራት ቀጠሯችንን የፊታችን ቅዳሜ በታላቁ ሁዘይፋ መስጂድ አድርገናል።
ምን እሱ ብቻ ..
ከሂጃብ ጋር እየመጡ ያሉ ትምህርት ላይ እንቅፋት የሆኑ ክልከላዎች እና ዘመን አመጣሽ ውጣውረዶች ምንድናቸው ? በምን መልክ ማለፍ እንችላለን ? ለሚመጣውስ ትውልድ ምን ማበርከት እንችላለን ? የሚለውንም የምናነሳ ይሆናል።
ቦታ፡- ሁዘይፋ መስጂድ (የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
ቀን ፡- የፊታችን ቅዳሜ
ሰአት ፡-3፡00-6፡00
ተጋባዥ ፡- ሁሏም እህት ሁሏም እናት ሁሏም ተማሪ (አዲስ ግቢ የምትገቡ ተማሪዎች ብትመጡ በደንብ ትጠቀማላቹ)
@aaumsu
👌18🔥7👍4❤1🥰1
ጥቂት ሰዓታት ብቻ ይቀሩታል!
ምስሉን ፕሮፋይል እናድርግ
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ዛሬ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
@aaumsu
ምስሉን ፕሮፋይል እናድርግ
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ዛሬ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
@aaumsu
🔥12🥰1👌1
ሕያው ምስክር - 2 - 3:00 ላይ ይጀመራል!
ከ2 ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቀረን ማለት ነው። ስለ አባጅፋሯ ጅማ፤ ስለአባጅፋር ልጆች የመብት ጥያቄ ሂደት ከሕያው ምስክሮች ጋር ልዩ ቆይታ ይኖራል። መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ። ሰከንድ ሳያልፍ በሰዓቱ እንገኝ።
የጥያቄ አለን ትውልድ የሚዘነጋው ትግል የለም!
@aaumsu
ከ2 ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቀረን ማለት ነው። ስለ አባጅፋሯ ጅማ፤ ስለአባጅፋር ልጆች የመብት ጥያቄ ሂደት ከሕያው ምስክሮች ጋር ልዩ ቆይታ ይኖራል። መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ። ሰከንድ ሳያልፍ በሰዓቱ እንገኝ።
የጥያቄ አለን ትውልድ የሚዘነጋው ትግል የለም!
@aaumsu
🔥11❤3👏1
የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር የሆነው ወንድማችን ሱደይስ አብዱረህማን መድረኩን ተረክቧል።
https://t.me/aaumsu?livestream
@aaumsu
https://t.me/aaumsu?livestream
@aaumsu
Telegram
AAU - Muslim Students Union
This is the official channel of AAU-MSU.
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
🔥7
❤7🥰2👍1
"የጀመዓ ትልቁ ኃላፊነት የተማሪዎችn መብት እና ደህንነት ማስጠበቅ ነው።"
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
👌35❤1
ችግሩን እንፈታለን ብለው ቃል የገቡ አካላት መጨረሻ ላይ ፈሩ፤ ችግሩን መፍታት አልቻሉም።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
🔥22❤1