ጀመዓችን የኢንስታግራም አካውንት በከፈተ አንድ ወር ውስጥ
፨ ከ3000 በላይ ተከታዮች
፨ 259,355 View
፨ 19,769 Like
ማግኘት ተችሏል። በመድረኩ የተለያዩ ይዘቶችን በማጋራት ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥሰት ድምፅ ለመሆን፤ ስለተለያዩ ጉዳዮች ግንዛቤ ለመፍጠር ተሞክሯል። ሚዲያ ሀሳቦቻችንን የምንሸጥበት፤ መልዕክታችንን የምናስተላልፍበት ብሎም አጀንዳዎቻችንን የሁሉም አጀንዳ የምናደርግበት መድረክ ነውና https://www.instagram.com/p/DcYr4y-jfXo/?img_index=3&igsi=dmc1d3VnbGg5OHg5 በመግባት አካውንታችንን Follow አድርጉ። ለሁሉም ተደራሽ ይሆን ዘንድም አሰራጩ።
እንኳን ደስ አለን 🎉🎉🎉 !!!
@aaumsu
፨ ከ3000 በላይ ተከታዮች
፨ 259,355 View
፨ 19,769 Like
ማግኘት ተችሏል። በመድረኩ የተለያዩ ይዘቶችን በማጋራት ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥሰት ድምፅ ለመሆን፤ ስለተለያዩ ጉዳዮች ግንዛቤ ለመፍጠር ተሞክሯል። ሚዲያ ሀሳቦቻችንን የምንሸጥበት፤ መልዕክታችንን የምናስተላልፍበት ብሎም አጀንዳዎቻችንን የሁሉም አጀንዳ የምናደርግበት መድረክ ነውና https://www.instagram.com/p/DcYr4y-jfXo/?img_index=3&igsi=dmc1d3VnbGg5OHg5 በመግባት አካውንታችንን Follow አድርጉ። ለሁሉም ተደራሽ ይሆን ዘንድም አሰራጩ።
እንኳን ደስ አለን 🎉🎉🎉 !!!
@aaumsu
🎉32❤4🔥1🤩1
UG_Extension_Program.pdf
1.3 MB
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል የምትፈልጉ የዘንድሮ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች የማመልከቻ ጊዜ ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት ክፍት እንደሚሆን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ዝርዝር መረጃ ከላይ የተያያዙት ፋይሎች ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ማንኛውም የሚያስፈልጋችሁ መረጃ ወይም እገዛ የሚኖር ከሆነ https://t.me/Aaumuslimstudentsunion1 ላይ ጻፉልን።
@aaumsu
ዝርዝር መረጃ ከላይ የተያያዙት ፋይሎች ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ማንኛውም የሚያስፈልጋችሁ መረጃ ወይም እገዛ የሚኖር ከሆነ https://t.me/Aaumuslimstudentsunion1 ላይ ጻፉልን።
@aaumsu
👍10❤1🥰1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የሒጅራ ካላንደር ከነባሩ ካላንደር ጎን ለጎን እውቅና ተሰጥቶት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰነ በምክክር ፍትሕ ሊመጣ እንደሚችል ያመላከተ ነው !
ቪድዮው ለሁሉም ይደርስ ዘንድ https://vt.tiktok.com/ZSVxo8NXc/ በቲክቶክ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ።
@aaumsu
ቪድዮው ለሁሉም ይደርስ ዘንድ https://vt.tiktok.com/ZSVxo8NXc/ በቲክቶክ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ።
@aaumsu
🔥7❤1
የሀገራዊ ምክክሩ አንደምታ --- ታላቅ የውይይት መድረክ ... በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ !
የሀገራዊ ምክክሩ በዘርፈ ብዙ ሀገራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር አድርጎ ምክረ ሀሳቦችን ካጠናቀረ ቀናቶች አልፈዋል። ሕዝበ ሙስሊሙም አጀንዳዎቹን አቅርቦ የመድረኩ አካል እንዲሆኑ አድርጎ ነበር። ለመሆኑ ሀገራዊ ምክክር ምንድን ነው? በምክክር መድረኩ የሕዝበ ሙስሊሙ አጀንዳዎችስ ምን ምን ነበሩ? ምክክሩ ስኬታማ ይሆን ዘንድ መደረግ ያለባቸው ነገሮች ምንድን ናቸው? ከሀገራዊ ምክክሩስ ልንወስዳቸው የሚገቡ ትምህርቶች ምን ምን ናቸው?
እነዚህ እና ሌሎች ጥያቄዎች መልስ የሚያገኙበት ልዩ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) የሚዘጋጅ ይሆናል።
ቀን፦ ነሐሴ 24 / 2018 ዓ.ል
ሰዓት፦ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ
ቀጠሯችንን ቀጠሯችሁ አድርጉ። በሰዓቱ እንገኝ፤ ለሌሎችም እናሰራጭ።
@aaumsu
የሀገራዊ ምክክሩ በዘርፈ ብዙ ሀገራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር አድርጎ ምክረ ሀሳቦችን ካጠናቀረ ቀናቶች አልፈዋል። ሕዝበ ሙስሊሙም አጀንዳዎቹን አቅርቦ የመድረኩ አካል እንዲሆኑ አድርጎ ነበር። ለመሆኑ ሀገራዊ ምክክር ምንድን ነው? በምክክር መድረኩ የሕዝበ ሙስሊሙ አጀንዳዎችስ ምን ምን ነበሩ? ምክክሩ ስኬታማ ይሆን ዘንድ መደረግ ያለባቸው ነገሮች ምንድን ናቸው? ከሀገራዊ ምክክሩስ ልንወስዳቸው የሚገቡ ትምህርቶች ምን ምን ናቸው?
እነዚህ እና ሌሎች ጥያቄዎች መልስ የሚያገኙበት ልዩ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) የሚዘጋጅ ይሆናል።
ቀን፦ ነሐሴ 24 / 2018 ዓ.ል
ሰዓት፦ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ
ቀጠሯችንን ቀጠሯችሁ አድርጉ። በሰዓቱ እንገኝ፤ ለሌሎችም እናሰራጭ።
@aaumsu
🔥12👌8❤6👏2
ከወሎ ደሴ ነው ---
ስለ ሒጃብ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ ስለደረሰው የመብት ጥሰት፤ ስለሙስሊም ተማሪዎች መብት፤ ስለሕዝበ ሙስሊሙ አጀንዳዎች ጥያቄ አለን ብለዋል። ለሁሉም ጥያቄዎችም ፍትሐዊ መልስ ሊሰጥ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፍትሕ፤ እኩልነት እና ነፃነት እስኪሰፍን ጥያቄ አለን!
ሒጃብ ለብሶ መማር መብት ነው!!
በሀገር ውስጥ በእኩልነት መተዳደር፤ የሚገባንን በፍትሕ ማግኘት መብት ነው!!!
@aaumsu
ስለ ሒጃብ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ ስለደረሰው የመብት ጥሰት፤ ስለሙስሊም ተማሪዎች መብት፤ ስለሕዝበ ሙስሊሙ አጀንዳዎች ጥያቄ አለን ብለዋል። ለሁሉም ጥያቄዎችም ፍትሐዊ መልስ ሊሰጥ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፍትሕ፤ እኩልነት እና ነፃነት እስኪሰፍን ጥያቄ አለን!
ሒጃብ ለብሶ መማር መብት ነው!!
በሀገር ውስጥ በእኩልነት መተዳደር፤ የሚገባንን በፍትሕ ማግኘት መብት ነው!!!
@aaumsu
🔥18❤5⚡2
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ የሶማሌ ክልል ተማሪዎች ዩኒቨርስቲው ሒጃብን በመከልከል ያወጣው መመሪያ ከልጅነት ጀምሮ ያደጉበትን ባህል እውቅና እንደሚነፍግ ፤ የሐይማኖት ነፃነታቸውን እንደሚፃረር ፤ የክልሉ ተወላጆች በትምህርት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ የሚቀንስ እንደሆነ በመጥቀስ መመሪያው ይሻሻልና ሁሉንም አቃፊ የሆነ የትምህርት ስርዓት ይዘረጋ ዘንድ የክልሉ መንግስት እንዲሰራ ጠይቀዋል።
መመሪያው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በትምህርት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ወደሗላ የሚያስቀር ስለሆነ ይስተካከል ዘንድ ሁሉም አካል ሊረባረብ ይገባል ሲሉም ተናግረዋል።
@aaumsu
መመሪያው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በትምህርት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ወደሗላ የሚያስቀር ስለሆነ ይስተካከል ዘንድ ሁሉም አካል ሊረባረብ ይገባል ሲሉም ተናግረዋል።
@aaumsu
🔥28❤4👍3👌1
በዘንድሮው አመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናን ለወሰዳችሁና አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን መቀላቀል ለምትፈልጉ ተማሪዎች፦
ለዚህ ስኬት እንድትበቁ ላደረሳችሁ ጌታችን አላህ ምስጋና ይድረስ። የአመታት ጥረት እና ልፋታችሁን ለትልቅ ስኬት መሠረት የሚሆን ያድርግላችሁ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ራስገዝ መሆኑን ተከትሎ ከመግቢያ ፈተና እና አጠቃላይ ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ማወቅ ያሉባችሁ ነገሮች ስለሚኖሩ ጀመዓችን ነገ ማለትም ሐሙስ ነሐሴ 21 / 2018 ዓ.ል ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ በሕብረቱ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) የኦረንቴሽን ፕሮግራም አዘጋጅቷል። ስለሆነም ቀጠሯችንን ቀጠሯችሁ በማድረግ፤ መልዕክቱንም ለሌሎች በማሰራጨት በሰዓቱ እንገኝ። አላህ ከተሻሉ ስኬቶች ያድርሳችሁ።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት !
@aaumsu
ለዚህ ስኬት እንድትበቁ ላደረሳችሁ ጌታችን አላህ ምስጋና ይድረስ። የአመታት ጥረት እና ልፋታችሁን ለትልቅ ስኬት መሠረት የሚሆን ያድርግላችሁ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ራስገዝ መሆኑን ተከትሎ ከመግቢያ ፈተና እና አጠቃላይ ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ማወቅ ያሉባችሁ ነገሮች ስለሚኖሩ ጀመዓችን ነገ ማለትም ሐሙስ ነሐሴ 21 / 2018 ዓ.ል ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ በሕብረቱ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) የኦረንቴሽን ፕሮግራም አዘጋጅቷል። ስለሆነም ቀጠሯችንን ቀጠሯችሁ በማድረግ፤ መልዕክቱንም ለሌሎች በማሰራጨት በሰዓቱ እንገኝ። አላህ ከተሻሉ ስኬቶች ያድርሳችሁ።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት !
@aaumsu
🔥10❤6😭1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኒቃቢስቷ መልዕክት
በአስኮ በድር መስጂድ የሴቶች ፕሮግራም ላይ የተላለፈ፦
"ኒቃብ ለብሼ መንቀሳቀስ፤ መማር፤ መስራት መብቴ ነው። መብታችን ሊከበር ይገባል።"
ሙሉ መልዕክቱን https://vt.tiktok.com/ZSVVMbPqD/ በመግባት አዳምጡ። ለሌሎች ይደርስ ዘንድም ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ።
@aaumsu
በአስኮ በድር መስጂድ የሴቶች ፕሮግራም ላይ የተላለፈ፦
"ኒቃብ ለብሼ መንቀሳቀስ፤ መማር፤ መስራት መብቴ ነው። መብታችን ሊከበር ይገባል።"
ሙሉ መልዕክቱን https://vt.tiktok.com/ZSVVMbPqD/ በመግባት አዳምጡ። ለሌሎች ይደርስ ዘንድም ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ።
@aaumsu
🔥15👌5
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በስኮላርሺፕ ለመግባት አስባችሁ ለUAT ፈተና ክፍያ፤ የትራንስፖርት ወጪ አቅማችሁ የማይችል ሙስሊም ተማሪዎች፦
ጀመዓችን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት በዚህ ችግር ምክንያት ተማሪዎች አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን ከመቀላቀል ወደሗላ እንዳይሉና የሙስሊም ተማሪዎችን ተሳትፎ ለማበረታት በማሰብ የጥቂት ተማሪዎችን የUAT ክፍያ፤ የመመዝገቢያ ወጪ እና የትራንስፖርት ክፍያ ለመሸፈን አስቧል። ስለሆነም አቅሙ የሌላችሁና ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች https://forms.gle/Bap5GQQZMigtBKES6 አመልክቱ።
ማስታዎሻ፦ ወጪው የሚሸፈነው አቅሙ ለሌላቸው ተማሪዎች ብቻ ነው። የሚሸፈነውም ለጥቂት ተማሪዎች ብቻ ነው። አላህ ኡማውን የምትጠቅሙ ያድርጋችሁ።
@aaumsu
ጀመዓችን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት በዚህ ችግር ምክንያት ተማሪዎች አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን ከመቀላቀል ወደሗላ እንዳይሉና የሙስሊም ተማሪዎችን ተሳትፎ ለማበረታት በማሰብ የጥቂት ተማሪዎችን የUAT ክፍያ፤ የመመዝገቢያ ወጪ እና የትራንስፖርት ክፍያ ለመሸፈን አስቧል። ስለሆነም አቅሙ የሌላችሁና ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች https://forms.gle/Bap5GQQZMigtBKES6 አመልክቱ።
ማስታዎሻ፦ ወጪው የሚሸፈነው አቅሙ ለሌላቸው ተማሪዎች ብቻ ነው። የሚሸፈነውም ለጥቂት ተማሪዎች ብቻ ነው። አላህ ኡማውን የምትጠቅሙ ያድርጋችሁ።
@aaumsu
🔥41❤5
AAU - Muslim Students Union
በዘንድሮው አመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናን ለወሰዳችሁና አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን መቀላቀል ለምትፈልጉ ተማሪዎች፦ ለዚህ ስኬት እንድትበቁ ላደረሳችሁ ጌታችን አላህ ምስጋና ይድረስ። የአመታት ጥረት እና ልፋታችሁን ለትልቅ ስኬት መሠረት የሚሆን ያድርግላችሁ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ራስገዝ መሆኑን ተከትሎ ከመግቢያ ፈተና እና አጠቃላይ ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ማወቅ ያሉባችሁ ነገሮች ስለሚኖሩ ጀመዓችን…
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን መቀላቀል ለምትፈልጉ በሙሉ!
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስገዝ መሆኑን ተከትሎ፤ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ከመግቢያ ፈተና እና ከአጠቃላይ የካምፓስ ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ማወቅ የሚገቧችሁን ወሳኝ መረጃዎች የምንዳስስበት ልዩ መድረክ አዘጋጅቶላችኋል።
በዚህ ፕሮግራም ላይ ከሚነሱ ዋና ዋና ነጥቦች መካከል፦
- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የኢንትራንስ ውጤቴ ስንት መሆን አለበት?
- የዩኒቨርሲቲው የትምህርት እድሎች (Self-sponsored, Government-sponsored/Cost-sharing, Presidential Scholarship, Teaching Scholarship) ልዩነታቸው ምንድን ነው?
- የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና (UAT) ምን ይመስላል? ምን ዓይነት ጥያቄዎችስ ይካተታሉ? ለመፈተን ምን ማሟላት ያስፈልገኛል?
- እንደ Medicine, Software Engineering እና Law ያሉ ከፍተኛ ውድድር የሚታይባቸውን ትምህርት ክፍሎች ለመቀላቀል ምን ያህል እድል አለኝ?
- ኒቃብ ለብሼ በነጻነት መማር እችላለሁን? ከትምህርቴስ እስተጓጎላለሁን?
- በካምፓስ ቆይታዬ የሃይማኖት ግዴታዎቼን (ሶላት፣ ጾም፣ ዒድ እና ሌሎች የዲን ተግባራትን) ለመፈጸም አመቺ ሁኔታዎች አሉ ወይ?
እነዚህን እና ሌሎች ተያያዥ ጥያቄዎቻችሁን ይዛችሁ በመምጣት በቂ ምላሽ እንድታገኙ ሁላችሁንም በክብር ጋብዘናል።
📅 ቀን፦ ነገ ሐሙስ
⏰ ሰዓት፦ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ በህብረቱ የቴሌግራም ቻናል በቀጥታ ስርጭት (Live) 👉 [@aaumsu]
መረጃው ለሁሉም እንዲደርስ ለምታውቋቸው ሁሉ ሼር በማድረግ ያካፍሉ!
@aaumsu
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስገዝ መሆኑን ተከትሎ፤ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ከመግቢያ ፈተና እና ከአጠቃላይ የካምፓስ ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ማወቅ የሚገቧችሁን ወሳኝ መረጃዎች የምንዳስስበት ልዩ መድረክ አዘጋጅቶላችኋል።
በዚህ ፕሮግራም ላይ ከሚነሱ ዋና ዋና ነጥቦች መካከል፦
- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የኢንትራንስ ውጤቴ ስንት መሆን አለበት?
- የዩኒቨርሲቲው የትምህርት እድሎች (Self-sponsored, Government-sponsored/Cost-sharing, Presidential Scholarship, Teaching Scholarship) ልዩነታቸው ምንድን ነው?
- የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና (UAT) ምን ይመስላል? ምን ዓይነት ጥያቄዎችስ ይካተታሉ? ለመፈተን ምን ማሟላት ያስፈልገኛል?
- እንደ Medicine, Software Engineering እና Law ያሉ ከፍተኛ ውድድር የሚታይባቸውን ትምህርት ክፍሎች ለመቀላቀል ምን ያህል እድል አለኝ?
- ኒቃብ ለብሼ በነጻነት መማር እችላለሁን? ከትምህርቴስ እስተጓጎላለሁን?
- በካምፓስ ቆይታዬ የሃይማኖት ግዴታዎቼን (ሶላት፣ ጾም፣ ዒድ እና ሌሎች የዲን ተግባራትን) ለመፈጸም አመቺ ሁኔታዎች አሉ ወይ?
እነዚህን እና ሌሎች ተያያዥ ጥያቄዎቻችሁን ይዛችሁ በመምጣት በቂ ምላሽ እንድታገኙ ሁላችሁንም በክብር ጋብዘናል።
📅 ቀን፦ ነገ ሐሙስ
⏰ ሰዓት፦ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ በህብረቱ የቴሌግራም ቻናል በቀጥታ ስርጭት (Live) 👉 [@aaumsu]
መረጃው ለሁሉም እንዲደርስ ለምታውቋቸው ሁሉ ሼር በማድረግ ያካፍሉ!
@aaumsu
❤22🔥4🥰3👍1👏1
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በስኮላርሺፕ ለመግባት አስባችሁ ለUAT ፈተና ክፍያ፤ የትራንስፖርት ወጪ አቅማችሁ የማይችል ሙስሊም ተማሪዎች፦
ጀመዓችን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት በዚህ ችግር ምክንያት ተማሪዎች አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን ከመቀላቀል ወደሗላ እንዳይሉና የሙስሊም ተማሪዎችን ተሳትፎ ለማበረታት በማሰብ የጥቂት ተማሪዎችን የUAT ክፍያ፤ የመመዝገቢያ ወጪ እና የትራንስፖርት ክፍያ ለመሸፈን አስቧል። ስለሆነም አቅሙ የሌላችሁና ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች https://forms.gle/Bap5GQQZMigtBKES6 አመልክቱ።
ማስታዎሻ፦ ወጪው የሚሸፈነው አቅሙ ለሌላቸው ተማሪዎች ብቻ ነው። የሚሸፈነውም ለጥቂት ተማሪዎች ብቻ ነው። አላህ ኡማውን የምትጠቅሙ ያድርጋችሁ።
@aaumsu
ጀመዓችን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት በዚህ ችግር ምክንያት ተማሪዎች አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን ከመቀላቀል ወደሗላ እንዳይሉና የሙስሊም ተማሪዎችን ተሳትፎ ለማበረታት በማሰብ የጥቂት ተማሪዎችን የUAT ክፍያ፤ የመመዝገቢያ ወጪ እና የትራንስፖርት ክፍያ ለመሸፈን አስቧል። ስለሆነም አቅሙ የሌላችሁና ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች https://forms.gle/Bap5GQQZMigtBKES6 አመልክቱ።
ማስታዎሻ፦ ወጪው የሚሸፈነው አቅሙ ለሌላቸው ተማሪዎች ብቻ ነው። የሚሸፈነውም ለጥቂት ተማሪዎች ብቻ ነው። አላህ ኡማውን የምትጠቅሙ ያድርጋችሁ።
@aaumsu
👏24❤10
⏳ ጥቂት ሰዓታት ብቻ ቀሩት!
ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመቀላቀል ለምታስቡ ተማሪዎች በሙሉ የተዘጋጀው ልዩ የውይይት መድረክ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ በይፋ ይጀምራል!
ስለ ዩኒቨርሲቲው አሰራር፣ የመግቢያ ፈተና እና የካምፓስ ህይወት ያሏችሁን ጥያቄዎች ይዛችሁ ከወዲሁ ዝግጁ ሁኑ።
በፕሮግራሙ የሚዳሰሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
📌 UAT ፈተና፦ የፈተናው ይዘት፣ ዝግጅት እና የመግቢያ መስፈርቶች
📌 የትምህርት እድሎች፦ Self-sponsored, Cost-sharing እና የስኮላርሺፕ ዓይነቶች
📌 የውድድር ክፍሎች፦ Medicine, Software Engineering, Law እና የቅበላ እድሎች
📌 የካምፓስ ህይወት፤ የኒቃብ ሁኔታ እና የዲን ተግባራትን በነጻነት የመፈጸም ሁኔታዎች
📅 ቀን፦ ዛሬ ሐሙስ
⏰ ሰዓት፦ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ በህብረቱ የቴሌግራም ቻናል በቀጥታ ስርጭት (Live)
👉 @aaumsu
🔔 ቀጠሮዎን እንዳይረሱ አሁኑኑ ማስታወሻ ይያዙ፤ መረጃው ለሚጠቅማቸው ወዳጆችዎም ሼር ያድርጉ!
@aaumsu
ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመቀላቀል ለምታስቡ ተማሪዎች በሙሉ የተዘጋጀው ልዩ የውይይት መድረክ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ በይፋ ይጀምራል!
ስለ ዩኒቨርሲቲው አሰራር፣ የመግቢያ ፈተና እና የካምፓስ ህይወት ያሏችሁን ጥያቄዎች ይዛችሁ ከወዲሁ ዝግጁ ሁኑ።
በፕሮግራሙ የሚዳሰሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
📌 UAT ፈተና፦ የፈተናው ይዘት፣ ዝግጅት እና የመግቢያ መስፈርቶች
📌 የትምህርት እድሎች፦ Self-sponsored, Cost-sharing እና የስኮላርሺፕ ዓይነቶች
📌 የውድድር ክፍሎች፦ Medicine, Software Engineering, Law እና የቅበላ እድሎች
📌 የካምፓስ ህይወት፤ የኒቃብ ሁኔታ እና የዲን ተግባራትን በነጻነት የመፈጸም ሁኔታዎች
📅 ቀን፦ ዛሬ ሐሙስ
⏰ ሰዓት፦ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ በህብረቱ የቴሌግራም ቻናል በቀጥታ ስርጭት (Live)
👉 @aaumsu
🔔 ቀጠሮዎን እንዳይረሱ አሁኑኑ ማስታወሻ ይያዙ፤ መረጃው ለሚጠቅማቸው ወዳጆችዎም ሼር ያድርጉ!
@aaumsu
❤8
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሙስሊም ተማሪዎችን ጥያቄ አስመልክቶ የአአዩ ሰብዓዊ መብቶች ማዕከል ምላሽ ምን ነበር?
በ https://vt.tiktok.com/ZSVggku7N/ በመግባት አዳምጡ፤ ለሌሎችም አሰራጩ።
@aaumsu
በ https://vt.tiktok.com/ZSVggku7N/ በመግባት አዳምጡ፤ ለሌሎችም አሰራጩ።
@aaumsu
🔥13❤3🫡1