الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات
ፕሮግራማችን ባማረ ሁኔታ ተጠናቋል።
የዲላ ዩኒቨርሲቲን ታሪካዊ የመብት ትግል ላጋሩን፤ እንደ ታላቅ ወንድም፤ እንደ አሚር እና እንደ ኡስታዝ ሆነው ምክራቸውን ላካፈሉን የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የቀድሞ አሚር ኡስታዝ ኑረዲን አብደላህ ከልብ እናመሰግናለን።
እንዲሁምፕሮግራሙ እንዲሳካ ለተነቀሳቀሱ እህት እና ወንድሞች ሁሉ ጀዛኩሙሏሁ ኸይራ ማለት እንወዳለን!
መጀመሪያ አካባቢ ስለነበረው የኔትዎርክ መቆራረጥ ይቅርታ እየጠየቅን፤ በቀጥታ መከታተል ላልቻላችሁ ሪከርድ የሚለቀቅ ይሆናል።
ህያው ምስክር ፕሮግራማችን በቀጣይም ከሌላ እንግዳና ሌላ አስተማሪ የትግል ታሪክ ጋር በቅርቡ የሚመለስ ይሆናል።
@aaumsu
ፕሮግራማችን ባማረ ሁኔታ ተጠናቋል።
የዲላ ዩኒቨርሲቲን ታሪካዊ የመብት ትግል ላጋሩን፤ እንደ ታላቅ ወንድም፤ እንደ አሚር እና እንደ ኡስታዝ ሆነው ምክራቸውን ላካፈሉን የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የቀድሞ አሚር ኡስታዝ ኑረዲን አብደላህ ከልብ እናመሰግናለን።
እንዲሁምፕሮግራሙ እንዲሳካ ለተነቀሳቀሱ እህት እና ወንድሞች ሁሉ ጀዛኩሙሏሁ ኸይራ ማለት እንወዳለን!
መጀመሪያ አካባቢ ስለነበረው የኔትዎርክ መቆራረጥ ይቅርታ እየጠየቅን፤ በቀጥታ መከታተል ላልቻላችሁ ሪከርድ የሚለቀቅ ይሆናል።
ህያው ምስክር ፕሮግራማችን በቀጣይም ከሌላ እንግዳና ሌላ አስተማሪ የትግል ታሪክ ጋር በቅርቡ የሚመለስ ይሆናል።
@aaumsu
❤21🔥11👏2🫡2🥰1👌1
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው!
በመጀመሪያ ጥሪያችንን አክብራችሁ ስለተገኛችሁ ኡስታዝ ኑረዲን፣ እንዲሁም መላው ተሳታፊ ወንድምና እህቶች በአላህ ስም እጅግ አድርገን እናመሰግናለን። ለተፈጠረው የኔትወርክ ችግርም ይቅርታ እንጠይቃለን።
በመቀጠል፤ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ ትግል ብዙ የተማርናቸው ትምህርቶች አሉ። የነበረው ወኔ፣ ጥንካሬ እና ህብረት እጅግ የሚያስደንቅ ነበር። አላህ በሰማነው ተጠቃሚ ያድርገን፤ ምክራቸውንም ተቀብለናል። በአላህ ፈቃድ "ከትግል በኋላ ድል እንደሚመጣ" የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ጀማ ሕያው ምስክር ሆኖ ቀርቦልናል።
ይህንንም ተከተሎ ጀማችን ወይም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት፤ ዲላ ላይ ጀግንነት እና ቁርጠኝነት ላሳዩት ወንድምና እህቶች፣ እንዲሁም በጀማቸው ስም ስጦታ ማበርከት ይፈልጋል። ስጦታውንም በሚመጣው ዓመት የWelcome Program ላይ ኡስታዝ መጥተው ይቀበሉን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ሙሀመድ ኢድሪስ (የአአዩሙተህ ፕሬዝዳንት)
@aaumsu
በመጀመሪያ ጥሪያችንን አክብራችሁ ስለተገኛችሁ ኡስታዝ ኑረዲን፣ እንዲሁም መላው ተሳታፊ ወንድምና እህቶች በአላህ ስም እጅግ አድርገን እናመሰግናለን። ለተፈጠረው የኔትወርክ ችግርም ይቅርታ እንጠይቃለን።
በመቀጠል፤ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ ትግል ብዙ የተማርናቸው ትምህርቶች አሉ። የነበረው ወኔ፣ ጥንካሬ እና ህብረት እጅግ የሚያስደንቅ ነበር። አላህ በሰማነው ተጠቃሚ ያድርገን፤ ምክራቸውንም ተቀብለናል። በአላህ ፈቃድ "ከትግል በኋላ ድል እንደሚመጣ" የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ጀማ ሕያው ምስክር ሆኖ ቀርቦልናል።
ይህንንም ተከተሎ ጀማችን ወይም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት፤ ዲላ ላይ ጀግንነት እና ቁርጠኝነት ላሳዩት ወንድምና እህቶች፣ እንዲሁም በጀማቸው ስም ስጦታ ማበርከት ይፈልጋል። ስጦታውንም በሚመጣው ዓመት የWelcome Program ላይ ኡስታዝ መጥተው ይቀበሉን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ሙሀመድ ኢድሪስ (የአአዩሙተህ ፕሬዝዳንት)
@aaumsu
🔥19❤3👏1
ሀሳን ኢብኑ ሳቢት ልዩ የስነ-ፅሁፍ ውድድር !
በተደረገው ጥሪ መሠረት ብዙዎች ብዕራቸውን አንስተው ስንኞችን በመቋጠር፤ ሐሳቦችንም በመደርደር በውድድሩ ላይ ተሳትፈዋል። ውድድሩ ስለሕዝበ ሙስሊም የመብት ጥያቄ፤ ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጉዳይ፤ ስለክብራችን፤ ስለነፃነታችን የመክተብ ነው። በግጥምም ሆነ በዝርው፤ ገጠመኝም ሆነ ማንኛውንም ሐሳብ ማቅረብ ይቻላል።
ከ1-3 የሚወጡ ተሸላሚ የሚሆኑ ይሆናል።
1ኛ፦ 1500 ብር፤ የምስክር ወረቀት እና ተጨማሪ ልዩ ስጦታዎች
2ኛ፦ 1000 ብር፤ የምስክር ወረቀት እና ተጨማሪ ልዩ ስጦታዎች
3ኛ፦ 500 ብር፤ የምስክር ወረቀት እና ተጨማሪ ልዩ ስጦታዎች
የጥበብ ውጤቶቻችሁን @Niqab_issueBot ላኩልን።
@aaumsu
በተደረገው ጥሪ መሠረት ብዙዎች ብዕራቸውን አንስተው ስንኞችን በመቋጠር፤ ሐሳቦችንም በመደርደር በውድድሩ ላይ ተሳትፈዋል። ውድድሩ ስለሕዝበ ሙስሊም የመብት ጥያቄ፤ ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጉዳይ፤ ስለክብራችን፤ ስለነፃነታችን የመክተብ ነው። በግጥምም ሆነ በዝርው፤ ገጠመኝም ሆነ ማንኛውንም ሐሳብ ማቅረብ ይቻላል።
ከ1-3 የሚወጡ ተሸላሚ የሚሆኑ ይሆናል።
1ኛ፦ 1500 ብር፤ የምስክር ወረቀት እና ተጨማሪ ልዩ ስጦታዎች
2ኛ፦ 1000 ብር፤ የምስክር ወረቀት እና ተጨማሪ ልዩ ስጦታዎች
3ኛ፦ 500 ብር፤ የምስክር ወረቀት እና ተጨማሪ ልዩ ስጦታዎች
የጥበብ ውጤቶቻችሁን @Niqab_issueBot ላኩልን።
@aaumsu
🔥9❤3
ለግፍ ያላጐነበሰው ንጉሥ 👑
ክፍል 1
ከዘመናት በኋላ በታሪክ ውስጥ አሻራውን ጥሎ ያለፈ አንድ ታላቅ ሰው ወዳፈራችዉ ምድር እንሻገር…………
በዙሪያው ያለው ኃይል ሁሉ በእጁ በነበረበት ጊዜ ✨በምሕረቱ፣
ማንም ሊገዳደረው በማይችልበትና ሊበድል ቢፈልግ አንዲት ስራው በቂ በነበረችበት ሰዓት ደግሞ ✨በፍትሑና በዕኩልነቱ የታወቀ ንጉሥ።
ዓለም በሩን የከፈተለት፣ ተግባሩ ምንም ኃይልና አቅም የሌላቸውን ምስኪን እንግዶች ዕጣ ፈንታ መቀየር የቻለ ታላቅ ሰው።
ከዚህም ጋር እንግዶቹ በመጡ ጊዜ ስለ ኃይላቸው፣ ስለ ብዛታቸው ወይም ለእርሱ ሊያበረክቱት ስለሚችሉት ነገር አንዳችም ጥቅማ ጥቅምን አልጠየቀም።
ይልቁንም አዳመጣቸው፤
ከዚያም ቀላል የማይባል፣ የታሪክ ሚዛኑን ሙሉ በሙሉ የቀየረና ያስዋበን ፤እስከ ዛሬ ድረስ በዚች ምድር ላይ አሻራውን ያኖረ ቆራጥ ውሳኔን ወሰነ።
የታሪክ መጻሕፍት በፍትሕ የመሰከሩለት፣
በሙስሊሞች ልብ ውስጥም ስሙ ከትልልቅ የፍትሕና የሰላም ምዕራፎች ጋር ተያይዞ የሚነሣ ታላቅ ስብዕና።
ታዲያ ይህ ንጉሥ ማን ነው?
ወደ ምድሩ የተሰደዱትስ እነማን ናቸው?
ከሐበሻ ምድር ታሪክ ውስጥስ የእርሱ አቋም ለምን ትልቁን ቦታ ያዘ?
ይህ ሰውስ እንዴት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ታሪክ ዋና አካል ሊሆን ቻለ?
የዛሬው ትግላችን ሊጀምር ሚገባው ከትላንቱ ታሪካችን ከዚህ ነው።
💫ዉዱ ንጉሣችን…………
💫አርአያችን ……..
💫የፍትህ ምሳሌያችን……..
💫ዉቡ ታሪካችን…….
ስንታገል ርቀታች እኛው ለእኛው ከመሆን አልፎ ለሌላው እስከመድረስ ጭምር እንዲሆን ተምሰሌት የሆነን መሪ
ይህ ታላቅ ስብዕና👇
ንጉሥ አል-አስሐማ ቢን አብጀር (ነጃሺ) ነው።
የኢስለም አሀዳዊ ጥሪን ፈጽሞ መስማት ያልፈለጉት የመካ ቁራይሾች በሙስሊሞች ላይ የቅጣት በትራቸውን አሳረፉ።
አማኞች ግፍና መከራን አስተናገዱ። ችግርና እንግልት ተከተላቸው። ከእምነታቸው በመመለስ እንደነርሱ የጣኦት አምልኮን ይከተሉ ዘንድ ማዕቀብ ስቃይና ጥቃት ተፈጸመባቸው።
ነብዩ ሙሀመድ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ) በባልደረቦቻቸው ላይ የሚፈጸመውን ጥቃት ሊከላከሉ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ወደ ሀበሻ ምድር እንዲሰደዱ መከሯቸው። እንዲህም አሏቸው :-
“ወደ ሀበሻ ተሰደዱ። በእርሷ ዘንድ አንድንጉስ አለ። ከእርሱ ፊት ማንም ተበዳይ አይሆንም፣ስለዚህ ተሰደዱ። አላህ ካላችሁበት ሁኔታ አውጥቶ ድልን እስክንጎናጸፍ ድረስ። “
በዚህም መሰረት የነብያቸውን ትእዛዝ ተቀብለው በ5ኛው የነብይነት አመት የመጀመሪያውን ስደት 12 ሆነው በጀልባ ለ1 ሰው ግማሽ ዲናር ከፍለው ወደ ሀበሻ ተጓዙ።
በገዛ ሀገራቸው ያጡትን የአምልኮ ነጻነት በሀበሻው መሪ አስሃማ ወይም ነጃሺ አገዛዝ ስርም ተጎናጸፉ።
የነብዩ ሙሀመድ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ባልደረቦች በሀበሻ የገጠማቸውን እንዲህ ሲሉ መስክረዋል:-
……..ክፍል 2 ይቀጥላል
@aaumsu
ክፍል 1
ከዘመናት በኋላ በታሪክ ውስጥ አሻራውን ጥሎ ያለፈ አንድ ታላቅ ሰው ወዳፈራችዉ ምድር እንሻገር…………
በዙሪያው ያለው ኃይል ሁሉ በእጁ በነበረበት ጊዜ ✨በምሕረቱ፣
ማንም ሊገዳደረው በማይችልበትና ሊበድል ቢፈልግ አንዲት ስራው በቂ በነበረችበት ሰዓት ደግሞ ✨በፍትሑና በዕኩልነቱ የታወቀ ንጉሥ።
ዓለም በሩን የከፈተለት፣ ተግባሩ ምንም ኃይልና አቅም የሌላቸውን ምስኪን እንግዶች ዕጣ ፈንታ መቀየር የቻለ ታላቅ ሰው።
ከዚህም ጋር እንግዶቹ በመጡ ጊዜ ስለ ኃይላቸው፣ ስለ ብዛታቸው ወይም ለእርሱ ሊያበረክቱት ስለሚችሉት ነገር አንዳችም ጥቅማ ጥቅምን አልጠየቀም።
ይልቁንም አዳመጣቸው፤
ከዚያም ቀላል የማይባል፣ የታሪክ ሚዛኑን ሙሉ በሙሉ የቀየረና ያስዋበን ፤እስከ ዛሬ ድረስ በዚች ምድር ላይ አሻራውን ያኖረ ቆራጥ ውሳኔን ወሰነ።
የታሪክ መጻሕፍት በፍትሕ የመሰከሩለት፣
በሙስሊሞች ልብ ውስጥም ስሙ ከትልልቅ የፍትሕና የሰላም ምዕራፎች ጋር ተያይዞ የሚነሣ ታላቅ ስብዕና።
ታዲያ ይህ ንጉሥ ማን ነው?
ወደ ምድሩ የተሰደዱትስ እነማን ናቸው?
ከሐበሻ ምድር ታሪክ ውስጥስ የእርሱ አቋም ለምን ትልቁን ቦታ ያዘ?
ይህ ሰውስ እንዴት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ታሪክ ዋና አካል ሊሆን ቻለ?
የዛሬው ትግላችን ሊጀምር ሚገባው ከትላንቱ ታሪካችን ከዚህ ነው።
💫ዉዱ ንጉሣችን…………
💫አርአያችን ……..
💫የፍትህ ምሳሌያችን……..
💫ዉቡ ታሪካችን…….
ስንታገል ርቀታች እኛው ለእኛው ከመሆን አልፎ ለሌላው እስከመድረስ ጭምር እንዲሆን ተምሰሌት የሆነን መሪ
ይህ ታላቅ ስብዕና👇
ንጉሥ አል-አስሐማ ቢን አብጀር (ነጃሺ) ነው።
የኢስለም አሀዳዊ ጥሪን ፈጽሞ መስማት ያልፈለጉት የመካ ቁራይሾች በሙስሊሞች ላይ የቅጣት በትራቸውን አሳረፉ።
አማኞች ግፍና መከራን አስተናገዱ። ችግርና እንግልት ተከተላቸው። ከእምነታቸው በመመለስ እንደነርሱ የጣኦት አምልኮን ይከተሉ ዘንድ ማዕቀብ ስቃይና ጥቃት ተፈጸመባቸው።
ነብዩ ሙሀመድ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ) በባልደረቦቻቸው ላይ የሚፈጸመውን ጥቃት ሊከላከሉ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ወደ ሀበሻ ምድር እንዲሰደዱ መከሯቸው። እንዲህም አሏቸው :-
“ወደ ሀበሻ ተሰደዱ። በእርሷ ዘንድ አንድንጉስ አለ። ከእርሱ ፊት ማንም ተበዳይ አይሆንም፣ስለዚህ ተሰደዱ። አላህ ካላችሁበት ሁኔታ አውጥቶ ድልን እስክንጎናጸፍ ድረስ። “
በዚህም መሰረት የነብያቸውን ትእዛዝ ተቀብለው በ5ኛው የነብይነት አመት የመጀመሪያውን ስደት 12 ሆነው በጀልባ ለ1 ሰው ግማሽ ዲናር ከፍለው ወደ ሀበሻ ተጓዙ።
በገዛ ሀገራቸው ያጡትን የአምልኮ ነጻነት በሀበሻው መሪ አስሃማ ወይም ነጃሺ አገዛዝ ስርም ተጎናጸፉ።
የነብዩ ሙሀመድ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ባልደረቦች በሀበሻ የገጠማቸውን እንዲህ ሲሉ መስክረዋል:-
……..ክፍል 2 ይቀጥላል
@aaumsu
❤11👍6🔥2
ሕያው ምስክር - 1
Ustaz Nureddin Abdellah
ሕያው ምስክር - 1
በ11 ብርሃናማ ሌሊቶች መፍትሔ የተገኘለት የ11 አመታት የመብት ጥያቄ --- በዲላ ዩኒቨርስቲ !
አቅራቢ፦ ኡስታዝ ኑረዲን አብደላህ (የዲላ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት የቀድሞ አሚር)
አዘጋጅ፦ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት !!
@aaumsu
በ11 ብርሃናማ ሌሊቶች መፍትሔ የተገኘለት የ11 አመታት የመብት ጥያቄ --- በዲላ ዩኒቨርስቲ !
አቅራቢ፦ ኡስታዝ ኑረዲን አብደላህ (የዲላ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት የቀድሞ አሚር)
አዘጋጅ፦ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት !!
@aaumsu
🔥14🏆3❤2👌2✍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Haqni hawaasa tokkoof dhabame, hawaasa hundaaf balaadha. Gaaffiin barattoota Muslimaa AAU gaaffii mirga namummaa ti malee dhimma amantii qofa miti!
Sagaleen keenya namoota dabalataatiin akka gahuuf viidiyoo kana share godhaa: https://www.tiktok.com/@aaumsu/video/7677097862420811029
@aaumsu
Sagaleen keenya namoota dabalataatiin akka gahuuf viidiyoo kana share godhaa: https://www.tiktok.com/@aaumsu/video/7677097862420811029
@aaumsu
🔥17
ጀመዓችን የኢንስታግራም አካውንት በከፈተ አንድ ወር ውስጥ
፨ ከ3000 በላይ ተከታዮች
፨ 259,355 View
፨ 19,769 Like
ማግኘት ተችሏል። በመድረኩ የተለያዩ ይዘቶችን በማጋራት ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥሰት ድምፅ ለመሆን፤ ስለተለያዩ ጉዳዮች ግንዛቤ ለመፍጠር ተሞክሯል። ሚዲያ ሀሳቦቻችንን የምንሸጥበት፤ መልዕክታችንን የምናስተላልፍበት ብሎም አጀንዳዎቻችንን የሁሉም አጀንዳ የምናደርግበት መድረክ ነውና https://www.instagram.com/p/DcYr4y-jfXo/?img_index=3&igsi=dmc1d3VnbGg5OHg5 በመግባት አካውንታችንን Follow አድርጉ። ለሁሉም ተደራሽ ይሆን ዘንድም አሰራጩ።
እንኳን ደስ አለን 🎉🎉🎉 !!!
@aaumsu
፨ ከ3000 በላይ ተከታዮች
፨ 259,355 View
፨ 19,769 Like
ማግኘት ተችሏል። በመድረኩ የተለያዩ ይዘቶችን በማጋራት ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥሰት ድምፅ ለመሆን፤ ስለተለያዩ ጉዳዮች ግንዛቤ ለመፍጠር ተሞክሯል። ሚዲያ ሀሳቦቻችንን የምንሸጥበት፤ መልዕክታችንን የምናስተላልፍበት ብሎም አጀንዳዎቻችንን የሁሉም አጀንዳ የምናደርግበት መድረክ ነውና https://www.instagram.com/p/DcYr4y-jfXo/?img_index=3&igsi=dmc1d3VnbGg5OHg5 በመግባት አካውንታችንን Follow አድርጉ። ለሁሉም ተደራሽ ይሆን ዘንድም አሰራጩ።
እንኳን ደስ አለን 🎉🎉🎉 !!!
@aaumsu
🎉32❤4🔥1🤩1
UG_Extension_Program.pdf
1.3 MB
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀል የምትፈልጉ የዘንድሮ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች የማመልከቻ ጊዜ ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት ክፍት እንደሚሆን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ዝርዝር መረጃ ከላይ የተያያዙት ፋይሎች ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ማንኛውም የሚያስፈልጋችሁ መረጃ ወይም እገዛ የሚኖር ከሆነ https://t.me/Aaumuslimstudentsunion1 ላይ ጻፉልን።
@aaumsu
ዝርዝር መረጃ ከላይ የተያያዙት ፋይሎች ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ማንኛውም የሚያስፈልጋችሁ መረጃ ወይም እገዛ የሚኖር ከሆነ https://t.me/Aaumuslimstudentsunion1 ላይ ጻፉልን።
@aaumsu
👍10❤1🥰1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የሒጅራ ካላንደር ከነባሩ ካላንደር ጎን ለጎን እውቅና ተሰጥቶት ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰነ በምክክር ፍትሕ ሊመጣ እንደሚችል ያመላከተ ነው !
ቪድዮው ለሁሉም ይደርስ ዘንድ https://vt.tiktok.com/ZSVxo8NXc/ በቲክቶክ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ።
@aaumsu
ቪድዮው ለሁሉም ይደርስ ዘንድ https://vt.tiktok.com/ZSVxo8NXc/ በቲክቶክ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ።
@aaumsu
🔥7❤1
የሀገራዊ ምክክሩ አንደምታ --- ታላቅ የውይይት መድረክ ... በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ !
የሀገራዊ ምክክሩ በዘርፈ ብዙ ሀገራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር አድርጎ ምክረ ሀሳቦችን ካጠናቀረ ቀናቶች አልፈዋል። ሕዝበ ሙስሊሙም አጀንዳዎቹን አቅርቦ የመድረኩ አካል እንዲሆኑ አድርጎ ነበር። ለመሆኑ ሀገራዊ ምክክር ምንድን ነው? በምክክር መድረኩ የሕዝበ ሙስሊሙ አጀንዳዎችስ ምን ምን ነበሩ? ምክክሩ ስኬታማ ይሆን ዘንድ መደረግ ያለባቸው ነገሮች ምንድን ናቸው? ከሀገራዊ ምክክሩስ ልንወስዳቸው የሚገቡ ትምህርቶች ምን ምን ናቸው?
እነዚህ እና ሌሎች ጥያቄዎች መልስ የሚያገኙበት ልዩ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) የሚዘጋጅ ይሆናል።
ቀን፦ ነሐሴ 24 / 2018 ዓ.ል
ሰዓት፦ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ
ቀጠሯችንን ቀጠሯችሁ አድርጉ። በሰዓቱ እንገኝ፤ ለሌሎችም እናሰራጭ።
@aaumsu
የሀገራዊ ምክክሩ በዘርፈ ብዙ ሀገራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር አድርጎ ምክረ ሀሳቦችን ካጠናቀረ ቀናቶች አልፈዋል። ሕዝበ ሙስሊሙም አጀንዳዎቹን አቅርቦ የመድረኩ አካል እንዲሆኑ አድርጎ ነበር። ለመሆኑ ሀገራዊ ምክክር ምንድን ነው? በምክክር መድረኩ የሕዝበ ሙስሊሙ አጀንዳዎችስ ምን ምን ነበሩ? ምክክሩ ስኬታማ ይሆን ዘንድ መደረግ ያለባቸው ነገሮች ምንድን ናቸው? ከሀገራዊ ምክክሩስ ልንወስዳቸው የሚገቡ ትምህርቶች ምን ምን ናቸው?
እነዚህ እና ሌሎች ጥያቄዎች መልስ የሚያገኙበት ልዩ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) የሚዘጋጅ ይሆናል።
ቀን፦ ነሐሴ 24 / 2018 ዓ.ል
ሰዓት፦ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ
ቀጠሯችንን ቀጠሯችሁ አድርጉ። በሰዓቱ እንገኝ፤ ለሌሎችም እናሰራጭ።
@aaumsu
🔥12👌8❤6👏2
ከወሎ ደሴ ነው ---
ስለ ሒጃብ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ ስለደረሰው የመብት ጥሰት፤ ስለሙስሊም ተማሪዎች መብት፤ ስለሕዝበ ሙስሊሙ አጀንዳዎች ጥያቄ አለን ብለዋል። ለሁሉም ጥያቄዎችም ፍትሐዊ መልስ ሊሰጥ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፍትሕ፤ እኩልነት እና ነፃነት እስኪሰፍን ጥያቄ አለን!
ሒጃብ ለብሶ መማር መብት ነው!!
በሀገር ውስጥ በእኩልነት መተዳደር፤ የሚገባንን በፍትሕ ማግኘት መብት ነው!!!
@aaumsu
ስለ ሒጃብ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ ስለደረሰው የመብት ጥሰት፤ ስለሙስሊም ተማሪዎች መብት፤ ስለሕዝበ ሙስሊሙ አጀንዳዎች ጥያቄ አለን ብለዋል። ለሁሉም ጥያቄዎችም ፍትሐዊ መልስ ሊሰጥ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፍትሕ፤ እኩልነት እና ነፃነት እስኪሰፍን ጥያቄ አለን!
ሒጃብ ለብሶ መማር መብት ነው!!
በሀገር ውስጥ በእኩልነት መተዳደር፤ የሚገባንን በፍትሕ ማግኘት መብት ነው!!!
@aaumsu
🔥18❤5⚡2
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ የሶማሌ ክልል ተማሪዎች ዩኒቨርስቲው ሒጃብን በመከልከል ያወጣው መመሪያ ከልጅነት ጀምሮ ያደጉበትን ባህል እውቅና እንደሚነፍግ ፤ የሐይማኖት ነፃነታቸውን እንደሚፃረር ፤ የክልሉ ተወላጆች በትምህርት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ የሚቀንስ እንደሆነ በመጥቀስ መመሪያው ይሻሻልና ሁሉንም አቃፊ የሆነ የትምህርት ስርዓት ይዘረጋ ዘንድ የክልሉ መንግስት እንዲሰራ ጠይቀዋል።
መመሪያው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በትምህርት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ወደሗላ የሚያስቀር ስለሆነ ይስተካከል ዘንድ ሁሉም አካል ሊረባረብ ይገባል ሲሉም ተናግረዋል።
@aaumsu
መመሪያው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በትምህርት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ወደሗላ የሚያስቀር ስለሆነ ይስተካከል ዘንድ ሁሉም አካል ሊረባረብ ይገባል ሲሉም ተናግረዋል።
@aaumsu
🔥28❤4👍3👌1
በዘንድሮው አመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናን ለወሰዳችሁና አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን መቀላቀል ለምትፈልጉ ተማሪዎች፦
ለዚህ ስኬት እንድትበቁ ላደረሳችሁ ጌታችን አላህ ምስጋና ይድረስ። የአመታት ጥረት እና ልፋታችሁን ለትልቅ ስኬት መሠረት የሚሆን ያድርግላችሁ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ራስገዝ መሆኑን ተከትሎ ከመግቢያ ፈተና እና አጠቃላይ ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ማወቅ ያሉባችሁ ነገሮች ስለሚኖሩ ጀመዓችን ነገ ማለትም ሐሙስ ነሐሴ 21 / 2018 ዓ.ል ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ በሕብረቱ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) የኦረንቴሽን ፕሮግራም አዘጋጅቷል። ስለሆነም ቀጠሯችንን ቀጠሯችሁ በማድረግ፤ መልዕክቱንም ለሌሎች በማሰራጨት በሰዓቱ እንገኝ። አላህ ከተሻሉ ስኬቶች ያድርሳችሁ።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት !
@aaumsu
ለዚህ ስኬት እንድትበቁ ላደረሳችሁ ጌታችን አላህ ምስጋና ይድረስ። የአመታት ጥረት እና ልፋታችሁን ለትልቅ ስኬት መሠረት የሚሆን ያድርግላችሁ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ራስገዝ መሆኑን ተከትሎ ከመግቢያ ፈተና እና አጠቃላይ ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ማወቅ ያሉባችሁ ነገሮች ስለሚኖሩ ጀመዓችን ነገ ማለትም ሐሙስ ነሐሴ 21 / 2018 ዓ.ል ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ በሕብረቱ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ (@aaumsu) የኦረንቴሽን ፕሮግራም አዘጋጅቷል። ስለሆነም ቀጠሯችንን ቀጠሯችሁ በማድረግ፤ መልዕክቱንም ለሌሎች በማሰራጨት በሰዓቱ እንገኝ። አላህ ከተሻሉ ስኬቶች ያድርሳችሁ።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት !
@aaumsu
🔥10❤6😭1