❤37🔥15👏2💯2⚡1👌1
🔥39😭10❤4👏4🫡4😡3⚡1👌1💯1🏆1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እዚያ ያለውን ተማሪ ማስነሳት ሲያቅታቸው ተማሪዎች ወደግቢው እንዳይገቡ እየከለከሉ ይገኛሉ።
አሁንም መፍትሄው የተማሪን ድምጽ ማፈን ሳይሆን ለተጠየቀው ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ መስጠት ነው።
ጥያቄ አለን! መልስም እንፈልጋለን!
Video: አሁን ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ፊት ለፊት
@aaumsu
አሁንም መፍትሄው የተማሪን ድምጽ ማፈን ሳይሆን ለተጠየቀው ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ መስጠት ነው።
ጥያቄ አለን! መልስም እንፈልጋለን!
Video: አሁን ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ፊት ለፊት
@aaumsu
🔥41❤7⚡1💯1
🔥67💯16❤4🥰2⚡1👏1👌1
🔥52👏14🫡4❤2💯2🏆2⚡1👍1👌1
ግቢው እብደቱን ቀጥሏል!
ምግብም ወደግቢ እንዳይገባ ከልክሏል! ውጭ ያሉ ተማሪዎችም አትገቡም ብሎ እያስፈራራ ነው። መጾም ለኛ አጅር እና ክብር እንደሆነ አላወቁም!
@aaumsu
ምግብም ወደግቢ እንዳይገባ ከልክሏል! ውጭ ያሉ ተማሪዎችም አትገቡም ብሎ እያስፈራራ ነው። መጾም ለኛ አጅር እና ክብር እንደሆነ አላወቁም!
@aaumsu
❤67🤬14🔥8😡8😭3👌2⚡1
ከፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ከተሰባሰብን 5 ሰዓታት አልፈዋል። ጀምበር አዘቅዝቃም ምሽት ገብቷል። እኛ መቶዎችን ሆነን ለጥያቄያችን መልስ ስጡን እያልን ባለበት ሰዓት ፕሬዚዳንቱ ልደታ ካምፓስ ዶርም እያስመረቁ ነበር። አሁን ደግሞ ምግብ አታስገቡም ብለው በሆድ ሊደልልን፣ ከውጪ ያሉትን ደግሞ እንገባለን ካላችሁ እንደበድባችሗለን በማለት እያስፈራሩ ነው።
ዳግም ለማስቀመጥ ያክል፦
ጥያቄያችን ሰላማዊ ነው። ሰላማዊ ነው ማለት ግን በሆድ ወይንም በዱላ ይሸጣል ማለት አይደለም። ለጥያቄያችን መልስ እስክናገኝ ድረስ እናድራለን፣ እንውላለን፣ እንራባለን፤ መስዋዕትነትም እንከፍላለን።
መጅሊስ እና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት፦ ሰላማዊው ጥያቄያችን በፍትሐዊ መንገድ ይመለስ ዘንድ ስሩ። ሴት ልጅ ብርድ ላይ አትደር፤ ተማሪዎች እንቅልፍ አጥተው ሜዳ ላይ አይደሩ። ስለፍትሕ ቁሙ! ታሪክ እየተፃፈ ነው!!
@aaumsu
ዳግም ለማስቀመጥ ያክል፦
ጥያቄያችን ሰላማዊ ነው። ሰላማዊ ነው ማለት ግን በሆድ ወይንም በዱላ ይሸጣል ማለት አይደለም። ለጥያቄያችን መልስ እስክናገኝ ድረስ እናድራለን፣ እንውላለን፣ እንራባለን፤ መስዋዕትነትም እንከፍላለን።
መጅሊስ እና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት፦ ሰላማዊው ጥያቄያችን በፍትሐዊ መንገድ ይመለስ ዘንድ ስሩ። ሴት ልጅ ብርድ ላይ አትደር፤ ተማሪዎች እንቅልፍ አጥተው ሜዳ ላይ አይደሩ። ስለፍትሕ ቁሙ! ታሪክ እየተፃፈ ነው!!
@aaumsu
👏69❤15🔥9👍6💯3⚡1👌1
❤55🔥6👌3💯2👏1
እናት አባቶች ዱዓችሁ መሳሪያችን ነውና በዱዓ አስታውሱን። ይህ የትውልድ አማና ነው። ሁሉም በያለበት በሚችለው ማገዝ ግዴታው ነው። ኡስታዞች፣ የመጅሊስ አካላት፣ የሚዲያ ሰዎች፣ የመንግስት አካላት ሀላፊነታችሁን ትወጡ ዘንድ ጥያቄያችን ነው።
አደራ ! አደራራራ!!
@aaumsu
አደራ ! አደራራራ!!
@aaumsu
❤80👍11💯4🔥2👌2⚡1🥰1