"ፕሬዚዳንቱ የሉምና ቀጠሮ እንያዝላችሁ እያሉን ነው። ይህንን ቃል ከዚህ በፊትም ያሉት ቢሆንም ቃላቸውን ግን አላከበሩም። በሚቀጥሉት ሶስት ቀናት ውስጥ መምጣታቸው አይቀርም። እስኪመጡ ድረስ እዚሁ እየሰገድን፣ እያነበብን፣ ብንራብም፣ ቢመሽም እንጠብቃለን። ምንም ቢሆን ምን ንቅንቅ አንልም። ምንም ቢሆን ምን ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ንቅንቅ አንልም። ይህ ስለመብታችን የምንከፍለው ትንሹ መስዋዕትነት ነው።"
በአሁን ሰዓት ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ለተማሪዎች የተላለፈ መልዕክት
@aaumsu
በአሁን ሰዓት ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ለተማሪዎች የተላለፈ መልዕክት
@aaumsu
❤41🔥7⚡5😡1
🔥27❤11👏7👌1
👍33❤7🫡4👏1
https://www.tiktok.com/@aaumsu/live?enter_from_merge=pc_share&enter_method=pc_share&is_from_webapp=1&sender_device=pc
አሁን ያለውን ሁኔታ በህብረቱ ቲክቶክ በቀጥታ መከታተል ትችላላችሁ።
@aaumsu
አሁን ያለውን ሁኔታ በህብረቱ ቲክቶክ በቀጥታ መከታተል ትችላላችሁ።
@aaumsu
🫡17👍1
በአሁን ሰዓት ተማሪዎች አስር እዚያ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ለመስገድ እየተዘጋጁ ነው።
https://www.tiktok.com/@aaumsu/live?enter_from_merge=pc_share&enter_method=pc_share&is_from_webapp=1&sender_device=pc
@aaumsu
https://www.tiktok.com/@aaumsu/live?enter_from_merge=pc_share&enter_method=pc_share&is_from_webapp=1&sender_device=pc
@aaumsu
🔥10❤4👏2👌2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
❤15🔥3👌2👍1
💯47❤5🔥3⚡1