AAU - Muslim Students Union
6.49K subscribers
2.76K photos
151 videos
51 files
767 links
This is the official channel of AAU-MSU.

Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303

Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
Download Telegram
"AF ዳቦ ቤት!" - አድራሻቸው ከየካቲት 12 ሆስፒታል ወደ 4ኪሎ በሚወስደው ኮብልስቶን መንገድ ላይ ወይም ወደ አይነ-ስውራን ማህበር ቢሮ በሚወስደው መንገድ ላይ የሚገኝ ሲሆን አብዱልከሪምና ፈይዱ በሚባሉ የ2ኛ አመት ተማሪዎች በሆኑ ወንድሞቻችን የተከፈተ ነው::

ገና እየጀመሩ ነውና ሄዳችሁ ከፍላችሁ በመቅመስ በመብላትና ለሌሎች በማስተዋወቅ አበረታቷቸው:: ቦታው ከጠፋባችሁ ከላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል አናግሯቸው::

የሚሰሩ እጆች ይባረኩ!
አላህ ትርፋማ ያድርጋቸው!!

"መብሩክ!" ብለናል!!

@aaumsu
👍14👏5
ሰበር ዜና!

በዛሬው እለት የአአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የምክክር ካውንስል(SHURA' COUNCIL) ባደረገው አስቸኳይ ምክክር  የህብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው በሥራ መደራረብ ምክንያት: በራሱ ፈቃድ ከሀላፊነት እራሱን ማግለሉን ሰምቷል :: ይህም በ ሹራ አባላቱ  ተቀባይነት በማግኘቱ: በእርሱ ቦታ : የቀድሞ የፋይናንስ ሴክተር አሚር የነበረው: ወንድም አሚር አህመዲንን ፕሬዚዳንት በማድረግ ወደ ሀላፊነት አምጥቷል::

Breaking‼️‼️‼️
Today, in the urgent consultation of the AAU Muslim Students' Union SHURA' COUNCIL), it was reported that the President of the Union, his excellency Muhammad Amin Kasaw, has voluntarily resigned from the position due to the overlapping work environment. And this resignation of him was accepted by the members of the council.
Accordingly,  based on the succession principle of our Union, the former Amir of the financial sector, brother Amir Ahmedin, was brought into charge and nominated as The New President of AAMSU.

@aaumsu
😭16👍7🫡1😡1
A message from Amir Ahmedin ( The newly elected president of AAUMSU)

Bismillah-ir-Rahman-ir-Rahim!

Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh,
My beloved brothers and sisters in Islam,
I am deeply honored and humbled to stand before you as the newly elected President of our prestigious Muslim Students Union at Addis Ababa University. This responsibility is not just a title but a sacred trust bestowed upon me by Allah and entrusted to all of us as a community.
Our union's mission is not merely about holding positions but about embodying the teachings of Islam and working together to achieve our university's goals and vision. It is a responsibility that touches my heart, knowing that each action we take reflects our commitment to our faith and community.
As we embark on this journey together, let us draw inspiration from the noble teachings of the Quran and the Sunnah of our beloved Prophet Muhammad (peace be upon him).
Allah says in the Quran:
                    وَقُلِ اعْمَلُوا فَسَيَرَى اللَّهُ عَمَلَكُمْ وَرَسُولُهُ وَالْمُؤْمِنُونَ (Surat At-Tawbah 9:105)
This verse, "And say, 'Do [as you will], for Allah will see your deeds, and [so, will] His Messenger and the believers,'" encourages us to take action with sincerity and righteousness. Our actions are not hidden from Allah; He sees and knows everything. This verse highlights the importance of accountability in our deeds, reminding us that our efforts and intentions are observed by Allah, His Messenger, and the believers.
Let us also reflect on the words of our beloved Prophet Muhammad (peace be upon him) who said:
"إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ بِتَوَاصُّلِهِمْ وَتَرَاحُمِهِمْ وَتَعَاطُفِهِمْ كَمَا الْجَسَدِ إِذَا اشْتَكَى مِنْهُ عُضْوٌ تَدَاعَى لَهُ سَائِرُ جَسَدِهِ بِالسَّهَرِ وَالْحُمَّىٰ" (Sahih Muslim)
"The believers, in their mutual kindness, compassion, and sympathy, are like one body; when any part of it suffers, the whole body responds with sleeplessness and fever." (Sahih Muslim)
This hadith emphasizes the concept of unity and empathy within the Muslim community. It reminds us that our strength lies in our solidarity and our ability to support and uplift one another in times of need.

Fellow students, our Jemeah has a rich history of academic excellence and contributions to society, especially within the Ethiopian Muslim community. We stand on the shoulders of giants—those who have come before us and made lasting impacts through their dedication, knowledge, and service.
Let us also recognize the present students who are actively engaged in making positive changes and contributions within our university and beyond. Each one of us has a role to play in continuing this legacy of excellence and service.
Together, let us commit ourselves to promoting academic excellence, fostering unity and brotherhood/sisterhood, and being ambassadors of Islam. Let us work tirelessly to contribute positively to our university Jemeah and society, guided by the principles of our faith and the values of our community.
I urge each one of you to actively participate, collaborate, and support our initiatives and programs. Let us harness the power of our collective efforts to make a meaningful and lasting impact, insha'Allah.

May Allah bless our endeavors, guide us on the right path, and make us a source of goodness for our university and community.
Jazakum Allahu Khairan. Wassalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh.

@aaumsu
👍14🔥3
AAU - Muslim Students Union
A message from Amir Ahmedin ( The newly elected president of AAUMSU) Bismillah-ir-Rahman-ir-Rahim! Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh, My beloved brothers and sisters in Islam, I am deeply honored and humbled to stand before you as the newly elected…
መልዕክት- ከአሚር አህመዲን (ከአዲሱ የአአዩሙተህ አሚር)

አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!
የተወደዳችሁ ሙስሊም እህት ወንድሞቼ:-

በመጀመሪያ የታላቁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት ተደርጌ በመመረጤ የተሰማኝን ክብር ለመግለፅ እወዳለሁ:: ይህ ሀላፊነት ማዕረግ ብቻ ሳይሆን ለእኔም ሆነ ለእናንተ እንደ ማህበረሰብ ከአምላካችን አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) በኩል የተሰጠን ቅዱስ አደራ ነው:: የህብረታችን ዋና አላማ ስም መያዝ ብቻ ሳይሆን ራዕያችንንና ተልዕኳችንን ለማሳካት በዩኒቨርሲቲያችን ውስጥ ለሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎች ተገቢ የሆነውን አገልግሎት መስጠት ነው:: በዚህ ውስጥ የምንሰራቸው ስራዎች ሁሉ ለሀይማኖታችንና ለማህበረሰባችን የሚኖረንን ቀናዒነት እንድናንፀባርቅ ማድረጋቸው ልዩ የሆነ ስሜት ይሰጠኛል::

በመቀጠል መንገዳችንን ስንጀምር መንገዳችን የኢስላም ነውና መሰረታችንን ከቁርዓንና ከሐዲስ ማድረግ እንዳለብን ማሳሰብ እወዳለሁ:: አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) በቁርዓኑ:- "በላቸውም ሥሩ አላህ በእርግጥ ስራችሁን ያያልና:: መልዕክተኛውና ምዕምናንም (እንደዚሁ ያያሉ)" ሲል ስራችንን በትክክል እንድንሰራ ያዛል:: ሁሉን ተመልካች አዋቂ ነውና ከእርሱ ምንም እንደማይደበቅ ያስጠነቅቃል:: በዚህ ውስጥ በስራችን ውስጥ አላህ ዘንድም ሆነ አማኞች ዘንድ ተጠያቂነት እንደሚኖር ልብ እንድንል ያደርጋል:: የእኛ ዘላለማዊ አርዓያ የሆኑት ነብይም (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም):- "አማኞች እርስ በዕርስ ባላቸው መልካምነት መተዛዘንና አንዱ የሌላውን ሀዘን በመካፈል ልክ እንደ አንድ አካል ናቸው:: ከእርሱ አንዱ ክፍል ሲታመም ሌላው እንቅልፍ በማጣትና በትኩሳት እንደሚጣራው::" ሲሉ ሙስሊሞች እርስ በዕርስ በመተዛዘንና አንድ በመሆን ምን ያክል መጓዝ እንዳለባቸው ያሳስባሉ:: ጥንካሬያችን የሚታየው አንዱ ለሌላው ባስፈለገው ሰዓት በሚያሳየው ድጋፍ እንደሆነ ያመላክታሉ::

ወንድም እህቶቼ:- ጀመዓችን ለሙስሊሙ ማህበረሰብም ሆነ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ባደረገው አበርክቶ ትልቅ የሆነ ታሪክ እንዳለው ይታወቃል:: እኛም በትላንት አባቶቻችን ጠንካራ ትከሻ ላይ ሆነን ታሪክ የማይሽረው መልካም አሻራ አሳርፈን ማለፍ አለብን:: በዚህ ውስጥ አንዱ ለሌላው እውቅና በመስጠት ሊያበረክተው የሚችለው አስተዋፅዖ እንዳለ ልብ ሊባል ይገባል:: በህብረት ክንዳችንን በአንድ ላይ አድርገን በትምህርት ዘርፉም ሆነ ሀይማኖታችንን በመማርና በማስተማር ውስጥ የኢስላም አምባሳደር እንደመሆናችን ጥንካሬያችንን ልናሳይ ግድ ይለናል:: ሁላችሁም ተሳተፉ:: እንተባበር:: እንተጋገዝ:: ፕሮግራሞቻችንን እውን እናድርግ:: የህብረታችንን ፍሬ ዘመን በማይሽራቸው ተፅዕኖዎች ውስጥ እንመልከት::

አላህ በጥረቶቻችን ላይ በረካን ይጨምር:: ወደ ቀጥተኛው መንገድ ሁሌም ይምራን:: ለመልካም ነገር ምንጭ ያድርገን:: ጀዛኩሙላሁ ኸይረን!!

ወሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!!

@aaumsu
9🔥2👍1
AAU - Muslim Students Union
ሰበር ዜና! በዛሬው እለት የአአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የምክክር ካውንስል(SHURA' COUNCIL) ባደረገው አስቸኳይ ምክክር  የህብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው በሥራ መደራረብ ምክንያት: በራሱ ፈቃድ ከሀላፊነት እራሱን ማግለሉን ሰምቷል :: ይህም በ ሹራ አባላቱ  ተቀባይነት በማግኘቱ: በእርሱ ቦታ : የቀድሞ የፋይናንስ ሴክተር አሚር የነበረው: ወንድም አሚር አህመዲንን ፕሬዚዳንት በማድረግ…
መልዕክት - ከቀድሞው የአአዩሙተህ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው!

መልዕክቴን በዚህ ትልቅ ታሪክና አሻራ ባለው ህብረት ውስጥ ለ3 የትምህርት አመታት በተለያዩ የሀላፊነት ቦታዎች ላይ እንዳገለግል ፈቃዱ በሆነው አምላካችን አላህ ስም እጀምራለሁ:: ከጀመዓ ወዳጆቼ ጋር ይህንን ረጅም ጊዜ እንዳሳልፍ በማድረግ ላከበረኝ አምላካችን አላህ በክብሩ ልክ ምስጋና ይድረስ:: "የአላህ እጅ ከጀመዓ ጋር ነው::" የሚልን አስተምህሮ በማስተማር በወንድም እህትማማችነት መንፈስ እንድንሰባሰብ መሰረቱን በጣሉልን አርዓያችን መሪያችንና ነብያችን ላይ የአላህ ሰላምና ውዳሴ ይስፈን::

ጀመዓ በተለይም የዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ በብዙ ትግልና ውጣ ውረድ ውስጥ ከትውልድ ትውልድ እየተላለፈ ቅርፁን የሚሰራ መሆኑ ይታወቃል:: በዚህም ሂደት ውስጥ እንደ ሀገራችን ኢትዮጵያ በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ባሉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ጉልህ ሚና ኖሮት ዘመናትን የተሻገረውን የአአዩሙተህ በአላህ ችሮታ ለአመታት በመሪነት ቦታ ላይ ሆኜ አገልግያለሁ:: መሪነት ትልቅ ሀላፊነት ከመሆኑም ባሻገር በብዙ ስራዎች ውስጥ የሚያልፍና ከብዙ አካላትን ሸክም ይዞ ወደፊት አብሮ ለመራመድ የሚደረግ ትንቅንቅ ነው:: በዚህ ሂደት ውስጥ የተሰሩ ብዙ ስራዎች ቢኖሩም ያልተሰሩት እንደሚልቁ እሙን ነው:: የተደፈኑ ቀዳዳዎች ቢኖሩም ያልተደፈኑ ብሎም የተከፈቱ ክፍተቶች መኖራቸው አይቀሬ ነው:: በዚያ ሂደት ውስጥ በሁሉም ውስጥ የሁላችንም ድርሻ መኖሩ አይቀሬ ነውና በስራዎች ውስጥ በእኔ በኩል ለነበሩ ክፍተቶችና ጉድለቶች ሁላችሁንም አውፍታ እጠይቃለሁ:: እናንተም ያጎደላችሁት ካለ አውፍ ብያለሁ::

ከዚያ በመቀጠል አሁንም ቢሆን ጀመዓችን እንደ ሀገር ለሙስሊሙ ማህበረሰብም ሆነ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ አዎንታዊ ለውጦችን በማምጣት ረገድ በሚያደርገው እንቅስቃሴ በወንድሜ አሚር አህመዲን መሪነት በሚሰራቸው ተግባራት ላይ በንቃት ትሳተፉ ዘንድ ወንድማዊ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ:: ትላንት አባቶቻችን በትልቅ መስዋዕትነት ያስረከቡንን የዛሬ እውነታ ይበልጥ አሻሽለን ለነገው ትውልድ የማስረከብ ሀላፊነት አለብንና የትም ሆንን የት ለታሪካዊ ተልዕኳችን የሚጠበቅብንን የማድረግ ግዴታ አለብን::

መልካም የስራ ጊዜን ለወንድሜ አሚር አህመዲን (አሚሬ) ተመኘሁ:: አላህ ያግዝህ ያ አኺ! የተሻለ ያማረ ጊዜን ለጀመዓችን ለመላው የኢትዮጵያ ሙስሊምም ሆነ የአለም ሙስሊም እንዲያመጣ ዱዓዬ ነው::

ወሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!!

@aaumsu
12👏3👍2😭1
AAU - Muslim Students Union pinned «ሰበር ዜና! በዛሬው እለት የአአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የምክክር ካውንስል(SHURA' COUNCIL) ባደረገው አስቸኳይ ምክክር  የህብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው በሥራ መደራረብ ምክንያት: በራሱ ፈቃድ ከሀላፊነት እራሱን ማግለሉን ሰምቷል :: ይህም በ ሹራ አባላቱ  ተቀባይነት በማግኘቱ: በእርሱ ቦታ : የቀድሞ የፋይናንስ ሴክተር አሚር የነበረው: ወንድም አሚር አህመዲንን ፕሬዚዳንት በማድረግ…»
AAU - Muslim Students Union
A message from Amir Ahmedin ( The newly elected president of AAUMSU) Bismillah-ir-Rahman-ir-Rahim! Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh, My beloved brothers and sisters in Islam, I am deeply honored and humbled to stand before you as the newly elected…
Bismillahirrahmanirahiim

Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh,

Obboleeyyan Muslimaa, jaalatamtootaafi kabajamtoota.

Amiira waliigalaa Gamtaa Barattoota Musliimaa Yunivarsitii Finfinnee ta’ee filatamuu kootti kabajaa fi ittibgaafatamummaa guddaatu natti dhaga'ama.
Ba'aan kun maqaa qofa osoo hin taane amaanaa qulqulluu anaafi isin hundatti kennamee dha.

Ergamni gamtaa keenyaa aangoofi muudama kaamiiyyuu olitti ifee mullata.
Innis Barsiisa amantii Islaamaa fi kaayyoo Jama’aa keenyaa galmaan gahuuf waliin hojjechuudha. Gochi nuti fudhannu tokkoon tokkoon amantii fi hawaasa keenyaaf kutannoo qabnu akka calaqqisu beekuun itti gaafatamummaa keebyaa milkiin bahachuu barbaada.

Imala kana waliin yeroo jalqabnu, Ajaja Qur’aanaa kabajamaa fi Sunnaa Nabi keenya Muhaammad (الله عليه وسلم) irraa barumsaa Fi kaka’umsa fudhannee ta'uu qaba.

Rabbiin Qur'aana keessatti akkana jedha:
 
      "وَقُلِ اعْمَلُوا فَسَيَرَى اللَّهُ عَمَلَكُمْ وَرَسُولُهُ وَالْمُؤْمِنُونَ" 
(Suuraa At-Tawbah 9:105)

, "Akkas jedhiin( Yaa Muhammad,Carraaqaa: Rabbiin hojii keessan ni arga, Ergamaan Isaa fi mu'uminoonnis ni argu' jedhi"
jechuun ikhlaasa fi qajeelummaan tarkaanfii akka fudhannu nu jajjabeessa. Hojiin keenya Rabbiin jalaa hin dhokatu; Inni waan hunda ni arga, ni beeka. Aayaatni QUR'AANAA kun barbaachisummaa itti gaafatamummaan hojii keenya keessatti qabu, akkasuma carraaqqii fi niyyaan keenya Rabbiin, Ergamaa Isaa fi mu’mintootaan akka laalamu nu hubachiisa.


Jecha Nabiyyii keenya jaallatamaa Muhammad ((الله عليه وسلم) kan akkana jedhan haa xiinxallu.:

إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ بِتَوَاصُّلِهِمْ وَتَرَاحُمِهِمْ وَتَعَاطُفِهِمْ كَمَا الْجَسَدِ إِذَا اشْتَكَى مِنْهُ عُضْوٌ تَدَاعَى لَهُ سَائِرُ جَسَدِهِ بِالسَّهَرِ وَالْحُمَّىٰ"
(Sahih Muslim)

"Mu’minooni, gaarummaa, gara laafina fi mararfannaa isaaniitiin, akka qaama tokkoo ti; kutaan  qaama isaa kamiyyuu yeroo rakkatu qaamni guutuun hirriba dhabuu fi ho'a qaamaatiin deebii kenna."

Hadiisni kun yaad-rimee tokkummaa fi gara laafina hawaasa Muslimaa keessatti mul’atu cimsee kan ibsuudha.  


Obbolowwan kiyya qaalii, Jama’aan Yunivarsitii keenyaa seenaa hin dagatamne gahuumsa barnootaa fi gumaachi inni hawaasa Musliimaa Itoophiyaatif gumaache akkaan guddaa dha.

Jam'aan keenya, ilmaan ifaa f ija ummataa ta'an, kanneen, sammuu, qalamaafi humnaa isaanii hundaan ummataaf qabsaa'aan heddu horaataa harra gaheera.

Kanuma itti fufsiisuf jecha, barattoota Yuunivarsiitii keenya keessaa fi sanaa ala jiran, kanneen jijjiirama waaraa fi gumaacha guddaa gochuu irratti dammaqinaan bobba'anii jiran beekamtii guddaa Fi jajjabeessa ni kennina.
Waliin taanee gahumsa barnootaa guddisuu, tokkummaa fi obbolummaa cimsuu, fi ambaasaaddara Islaamaa ta’uuf haa hojjenu.

Jam'aa Yuunivarsiitii keenya fi hawaasaaf gumaacha gaarii gochuuf, seera bu’uuraa amantii keenyaa fi gatii hawaasa keenyaatiin qajeelfamnee nuffii tokko malee haa hojjennu.
Tokkoon tokkoon keessan dammaqinaan akka hirmaattan, akkasumas jalqabbii fi sagantaa keenya akka deeggartan fi tumsitan kabajaan isin gaafadha.
Humna tattaaffii waloo keenyatti fayyadamnee tarkaanfii faayidaa qabuu fi milkaa'inatti nu geeysu haa tarkaanfannu!
.

Rabbiin carraaqqii keenya dachaa hedduun nuuf haa deebbisu,★★★
Daandii sirrii irratti nu haa qajeelchu, ★★★
Burqaa gaarummaa miseenseta yunivarsiitii fi hawaasa keenya waliigalaaa nu haa godhu.★★★


Jazakum Allahu Khairan.

Wasalamu alaykum warahmatullahi wabarakatuh

@aaumsu
“Allah does not Burden a soul
more than it can bear..” 
— {Quran 2:286}

@aaumsu
👍5
አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱህ!

ባለ አማናዎቹ ቢለዋወጡም የአላህ አማና ሁሌም እንደፀና ይኖራል:: ለኡማው ከፍታን ለመመለስ የሚታትሩ ሰዎች ቁጥራቸው ቢለያይም በሁሉም ትውልዶች ውስጥ ይኖራሉ:: ቀዳሚው ለተከታዩ እያቀበለ ዑመርን የመሰለ መሪና ሰሓቦችን የመሰለ ትውልድ እስኪፈጠር ድረስ ሁሉም አላህ ያስቀመጠባቸውን አማና ይወጣሉ::

አሚሬ! ስምህ አሚር የሆነው በምክኒያት ነው ብየ አምናለሁ:: ከፊትህ የሚጠብቅህን የአቀበት ጉዞ ለመሻገር የሚሆንህ እንደ እሳተ ገሞራ የታመቀ አቅም በውስጥህ እንዳለ አውቃለሁ:: ውዳሴ ሳይሆን አላህ ለሀላፊነቱ የሰጠህን ግብአት ማስታወሴ ነው:: ሀይልም ብልሀትም ከአላህ ነውና በሱ ትመካ ዘንድ አደራ ለማለት እወዳለሁ:: የአላህ እጅ ከጀማዓ ጋር ነውና ከወንድሞችህ ጋር በመተባበር እንድትሰራ ላስታውስህ እፈልጋለሁ::

አሚኔ! መስዋዕትነትን ካንተ አይተናል:: ራሱን ለዲን የሰጠ ሰው ሲኖር ባጭር ጊዜ ውስጥ ምን ያክል ነገሮች መሳካት እንደሚችሉ ካንተ ተምረናል:: ከአንድ ሀላፊነት መነሳት የአላህን አማና አያወርድምና ከፍ ባለ cause ዳግም ከፍ ብለህ እንደማይህ ተስፋዬ ነው::

ሁለታችሁንም ለአላህ ብዬ እወዳችኋለሁ::

ወንድማችሁ አብዱነሲር

@aaumsu
👍16🥰4
የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል።

"ሰውን ያላመሠገነ አላህን አያመሠግንም።"

(አቡዳውድ)

@aaumsu
👍9
🥀 Daily Reminder 108🥀

وَٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَا نُكَلِّفُ نَفۡسًا إِلَّا وُسۡعَهَآ أُوْلَٰٓئِكَ أَصۡحَٰبُ ٱلۡجَنَّةِۖ هُمۡ فِيهَا خَٰلِدُونَ(42)

"እነዚያም ያመኑና መልካሞችን የሠሩ ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድምና፤ እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው!!"

Surah Al-A'raf; 42

@aaumsu
👍9
And put your trust in Allah, for Allah is sufficient as a Disposer of Affairs. — Quran 33:3

@aaumsu
🥰5👍1


سم الله الرحمن الرحيم

ስልካችን....

"" እስቲ አንድ ጥያቄ እራሳችንን እንጠይቅ። እውነት ስልካችን ጠቅሞናል ወይስ ገድሎናል???.....እውነተኛ ሆነን ይህን መልስ ለራሳችን እንመልስ። ዛሬ ላይ የብዙዎቻችን ችግር ስልካችን ነው። ምንም ስልክ ጠቃሚ ነገሮችም ቢኖሩት ጉዳቱ የባሰ መሆኑ ማንም የማይክደው እውነታ ነው። አሁን ላይ ስልካችን ትልቁ እንቅፋት ሆኖብናል። ይህን ደግሞ ስልክ ተጠቃሚ ሁሉ የሚያውቀው ነው።

ብዙ ጊዜ ስለ ቴክኖሎጂ ጥቅም ይነገረናል። ስለ ስልክ ጥቅም እንሰማለን። ስልክ እና ቴክኖሎጂ ጥቅም እንዳለው ሁሉም ያውቀዋል። ጉዳቱ ግን ግልፅ ተደርጎ አይነገርም። ብዙን ጊዜ ተጠቃሚው በራሱ ነው የሚደርስበት።

ወላሂ!! ስልክ የብዙ ሰዎችን አቅም አዳክሞአል። የብዙ ወጣት ጊዜን በልቷል፤ ዓላማቸውን ገሏል፤ ህይትን አበላሽቷል። እስቲ ስልክ የሌላቸው ሰዎች ያሉበት ህይወት ጠይቁ። ምን አይነት ሰላም እንዳላቸው ፤ ምን አክል አዕምሮአቸው ሰላም እንዳለው። አሁን ላይ ስልካችን ሳናውቅ ሱስ ሆኖብናል፤ የማሰብ ችሎታችንን አዳክሞአል፤ በራሳችን አዲስ ሃሳብ የመፍጠርን ብቃት ነጥቆናል።

አረ ምኑ ይነገር !!ስለ ስልክ ለማውራት ጊዜው የሚበቃን አይመስለኝም። አህባቢ ወላሂ ስልክ ከመያዛችን በፊት የነበረው ህይት እና አሁን ያለንበት ህይወት እንደው የቱ ይሻል ይሁን??? ለራሳችሁ ፍርዱ ስጡ። በመጨረሻም ስለ ስልክ ሳነሳ ሙሉ በሙሉ ጥቅም የለውም ለማት ፈልጌ አይደለም እናንተም ይህን ትረዳላችሁ ብዬ አስባለሁ። ሃሳቤ ስልክ እኛ እንደተጠቀምነው ነውና እራሳችንን ማንነታችንን ሳንገልባት በአግባቡ እንጠቀም ለማለት ነው።

والله اعلم

☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
👍131
Join Us for the AAiT Quran Competition! 🌟

"... and recite the Quran ˹properly˺ in a measured way." 📖(Al-Muzammil 4)

🕌 Get ready for a day of spiritual enlightenment and Quranic excellence at the Addis Ababa Institute of Technology Muslim Students Jemea Quran Competition! 🌟 There's a category for everyone! From Recitation with Eyes 👀 to mastering 1 Juz’ to 30 Juz’, this competition celebrates dedication, skill, and reverence for the Quran.

🎉 Don't miss out on the chance to win exciting prizes! With a grand total prize pool of 50,000+ ETB, it's an opportunity not to be missed! 💰

📅 Register now through the link below and embark on a journey of spiritual growth!

For brothers: https://forms.gle/htC6qbVDc5Pk3hzH8
For sisters: https://forms.gle/iW82H3VyJRMYN4aJ8

Deadline: Friday, May 10, 2024

🌿🤝Open to all students of AAU, Male and Female, regardless of campus.
🔥6👏6👍1
እስራኤል ጭፍጨፋዋን ከጋዛ ባሻገር ራፋህ ላይም ተያይዛዋለች:: በቴል-አቪቭ የሚገኘውን የአል-ጀዚራ ቢሮን በመዝጋትም ከዚያ በኩል የሚወጣውን ድምፅ ለማፈን ሙከራ እያደረገች ነው:: ቱርክዬ ከእስራኤል ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ እንዳቋረጠች ገልፃለች:: ከዚያ ባሻገር በአሜሪካ የተጀመረው የተማሪዎች የተቃውሞ ንቅናቄ እንደ ሰደድ እሳት መላው አውሮፓን እያካለለ ነው:: የተማሪዎችን ድምፅን ለማፈንም ከማሰር እስከ መደብደብ የሚደርስ እርምጃን እየወሰዱ ነው:: ሰብዓዊነት በምዕራባውያን መሪዎች ዘንድ እንደ ሞተ ለአለም ግልፅ ብሎ ታይቷል:: የመናገር ነፃነት የሚል መርህ መርሁ የሆነው ዲሞክራሲ የሚባለው ጣዖትም እርቃኑን ቀርቷል::

አሁንም እንደ ትላንቱ ባጢልና ሐቅ ፊት ለፊት ተጋፍጠዋል:: መቼም ቢሆን ባጢል ሐቅን አያሸንፍም:: የምዕራባውያን እብሪት እስከ ሰዎቹ ይቀበራል:: ፍልስጤም ነፃነቷን ትቀዳጃለች:: የአለም ሙስሊሞች አንገታቸውን ቀና አድርገው ይሄዳሉ:: ኢንሻ አላህ!!

FREE FREE PALESTINE!
From the river to the sea Palestine is almost Free!!

@aaumsu
👍152
Knowledge isn't free. You have to pay attention.

@aaumsu
🥰11👍1
Forwarded from 6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel (Smile ✍️ Ismo 📜)
አሰላሙ አሌይኩም ወረህመቱላህ ወበረካቱህ
ባለፈው ግራንድ ኢፍጣር (grand iftar) ላይ የአስተባባሪ አንጸባራቂ ልብስ ያልመለሳችሁ ልጆች ዛሬ እስከ ዝሁር ሶላት መልሱ
በወንዶች በኩል ለ#እስማዒል_አብዱሮ 0936906322
በሴቶች በኩል #በረሂማ_ሁሴን ማስገባት ትችላላችሁ
እንድሁም ያንን ቀን የspeaker stand ይዛችሁ የገባችው ልጆች አስገቡልን

Assalamu Aleykum Warahmatulah Wabarakatuh
Barattoonni sagantaa ifxaara irratti uffata kaadimaa (antsabaraki) fudhattanii hin deebisin guyyaa har’aa hanga salaata zuhriititti deebisaa. gama dhiiraatiin #Ismaa’il_Abdurroo 0936906322 akkasumas gama shamarranii #Rahima_Husen
biratti galchii taasisaa.
asumaan guyyaa san "stand speaker"  namni galtaniin galchuu waan barbaanneef namni isin bira jiru ofirraa galchaa.

6kilo Muslim Students Jemea!

https://t.me/AAU6kilojemea
🥀 Daily Reminder 109🥀

قُلۡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ إِنِّي رَسُولُ ٱللَّهِ إِلَيۡكُمۡ جَمِيعًا ٱلَّذِي لَهُۥ مُلۡكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلۡأَرۡضِۖ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ يُحۡيِۦ وَيُمِيتُۖ فَـَٔامِنُواْ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِ ٱلنَّبِيِّ ٱلۡأُمِّيِّ ٱلَّذِي يُؤۡمِنُ بِٱللَّهِ وَكَلِمَٰتِهِۦ وَٱتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمۡ تَهۡتَدُونَ(158)


"(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደናንተ ወደ ሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፡፡ (እርሱም) ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ የኾነ ነው፡፡ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ያደርጋል፡፡ ይገድላልም፡፡ በአላህ በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ፡፡ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት!!"

Surah Al-A'raf; 158

@aaumsu
👍4
ኢማሙ ኢብኑልቀዪም (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦

﴿الصدقة تأثيرٌ عجيب في دفع البلاء ودفع العين ودفع شر الحاسد﴾

“ሰደቃ መከራን በመከላከል ላይ የሚገርም ተፅዕኖ አለው። እንዲሁም በአይን የሚመጣን ችግር፤ በክፋትና በምቀኝነትም የሚመጣን ችግር ይከላከላል።”

📚 በዳዒዑል ፈዋዒድ: (2/234)

@MohammadamminKassaw
3
ቤታቸውን ቢያፈርሱም ልባቸውን ግን እንኳን ሊሰብሩት ሊነኩት እንኳ አልቻሉም:: ጋዛውያን የተገደሉት በሰማዕትነት በህይዎት ያሉት በልበ ሙሉነት ነፃነትን በደም ብዕር ለአለም እያስተማሩ ህይዎትን ገፍተዋል::

ድሉን ያቅርብ !

@aaumsu
17👍3
ይሸለሙ!
🏆🏆🏆🏆
6kilo Academic Award!

አሰላሙ ዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
የ6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የትምህርትና ስልጠና ሴክተር በመጀመሪያው ሴሚስተር  ጥሩ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመሸለም ዝግጅቱን አጠናቆ ምዝገባ መጀመሩን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው። እናም በዚህ ሽልማት ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ የ6 kilo ተማሪዎች(FBE & Main) እስከ መጪው እሮብ ሚያዝያ 30  ማታ 3:00 ሰዐት ድረስ ከታች የተቀመጠውን Form በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ!!

ማሳሰቢያ
ሽልማቱ የሚሆነው ከየባቹ ከፍተኛ ውጤት የሚያስመዘግቡ ተማሪዎች ነው።

Deadline: Wednesday (may 8)
6kilo Academic and Training Sector
👇👇👇register here👇
https://surveyheart.com/form/66340e5e448f481596f27bda

https://t.me/AAU6kilojemea
👍6🔥2🥰1👌1