❤16🥰5👍2
🥀 Daily Reminder 107🥀
فَمَنۡ أَظۡلَمُ مِمَّنِ ٱفۡتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوۡ كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِهِۦٓۚ(37)
"በአላህ ላይ ውሸትን ከቀጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው??"
Surah Al-A'raf; 37
@aaumsu
فَمَنۡ أَظۡلَمُ مِمَّنِ ٱفۡتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوۡ كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِهِۦٓۚ(37)
"በአላህ ላይ ውሸትን ከቀጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው??"
Surah Al-A'raf; 37
@aaumsu
👍12
❤3👍2
ሟቹ "ጌታ!"
~
ወሎ ውስጥ ነው። አንድ ቆለኛ ሙስሊምና አንድ ደገኛ ክርስቲያን ጓደኛሞች ይሆናሉ። ክርስቲያኑ ሙስሊሙን ግብዣ ጠራው። የገና በአል ነበር። ሙስሊሙ ሲመጣ ምግቡ፣ መጠጡ፣ ሁሉ ነገር ተትረፍርፏል። ሰዎቹ ፌሽታ በፌሽታ፣ ፈንጠዝያ በፈንጠዝያ ሆነዋል።
·
* ሙስሊሙ:– "ድግሱ ምንን ምክንያት በማድረግ ነው?" ብሎ ጠየቀ።
– "ጌታ ተወልዶ ነው" አሉት።
·
ለሙስሊሙ ይሄ አስደንጋጭ ነበር። ጌታ ይወለዳል?! ግን ከሰው ቤት ነው ያለው ምን ይላል? "ህምምም" ብሎ የሆዱብ በሆዱ አድርጎ ዝም ይላል። ይህን ጉድ አይቶ ተመለሰ።
·
ሌላ ጊዜ ተጠራ። ጥምቀት ነበር። ሲመጣ ድግሱ አሁንም እንደባለፈው የደመቀ ነው። ሰዎቹም ደስታ በደስታ ናቸው።
* "እሄስ በአል ምንድን ነው ምክንያቱ?" ብሎ ጠየቀ።
– "ጌታ ተጠምቆ ነው" አሉት። ዘንድሮ ጉድ ተአምር እያየ ነው። እንዲያም ነው፤ እንዲህም ነው ሳይል ወደ ቤቱ ተመለሰ።
·
አሁንም ተጠራ። ስቅለት ነበር። ሲመጣ ከወትሮው የተለየ ነገር አየ። ሰዎቹ የባለፈው አይነት ደስታ አይታይባቸውም። አዝነዋል። በባዶ እግር ይሄዳሉ። የሚበሉት ንፍሮ ነው። ግንባራቸውን በሳር መሳይ ነገር አስረዋል። ምን ጉድ ነው?! ቆለኛው ግራ ገብቶታል።
·
* "ምንድን ነው የሆናችሁት?" አላቸው።
– "ጌታ ሞቶ ነው" አሉት።
* "ያ ባለፈው የተወለደው?" ሲል ጠየቀ።
– "አዎ" አሉት።
·
ከዚያ ምን ቢል ጥሩ ነው:–
"እኔኮ ቀድሞም ፌሽታ ስታበዙ እንደማያድግ አውቄያለሁ!!"
…
የታሪኩ ምንጭ አንድ የደሴ ክርስቲያን ነው።
…
መወለድ፣ ማደግ፣ መሞት ለፈጣሪ የማይመጥኑ የደካማ ፍጡሮች መታወቂያ ናቸው። እባካችሁ ያገሬ ሰዎች ቆም ብላችሁ አስቡ። "ፍፁም ሰው፣ ፍፁም አምላክ" እያሉ "ተጨፈኑ እናሙኛችሁ" ሲሉ እጅ አትስጡ። "ሁሉን ምርምሩ። መልካሙን ያዙ።" በአባቶች የውርስ ጋቢ ተጠቅልላችሁ፣ በይሉኝታ ጆሯችሁን ደፍናችሁ፣ በምስጢረ ሥላሴ ትብታብ ታስራችሁ እንጂ ህሊናችሁን ፋታ ሰጥታችሁ በእርጋታ ብታዳምጡት የሚነግራችሁ ሐቅ አለ።
"ዝግ ብሎማ ያሰበ እንደሁ ይነግርሀል አንዳች እውነት" ይላል ገጣሚው።
·
ዳሰሳ ከማርቆስ ወንጌል ምዕ. 12 ቁ 29 እስከ 34።
----------
"ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። #ከትእዛዛቱ_ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ #ጌታ_አምላካችን #አንድ_ጌታ ነው፥" (የማርቆስ ወንጌል 12:29)
·
ማነው ይህን ያለው? እየሱስ እራሱ!! "ጌታ አምላካችን" ማለቱን አስምርበት። እየሱስ ፍጡር እንጂ ጌታ እንዳልሆነ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ጥቅስ ነው። ይሄ ቀዳሚ ትእዛዝ ግን በክርስቲያኖች ተገፍቷል። እንቀጥል።
"አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።" (የማርቆስ ወንጌል 12:30)
·
ልብ በል! በዚህ መልኩ "ጌታህን ውደድ" እያለ የሚያስተምረው እየሱስ እራሱ ነው። ይህም እሱ አስተማሪ እንጂ ጌታ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው። እንቀጥል።
"ሁለተኛይቱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የምትል እርስዋን የምትመስል ይህች ናት። ከእነዚህ የምትበልጥ ሌላ ትእዛዝ የለችም።
ጻፊውም። መልካም ነው፥ መምህር ሆይ፤ #አንድ_ነው። #ከእርሱም_በቀር_ሌላ_የለም ብለህ በእውነት ተናገርህ፤" (ማርቆስ 12:31–32)
እያስተዋልክ ነው?!
እውነት የምትፈልግ ከሆንክ "አምላክ አንድ ነው። ከርሱ በቀር ምንም የለም" ብለህ በልብህ ዝከር። በምላስህ አስተጋባ። በተግባር ኑር። ይሄ በኢስላም "ላ ኢላሀ ኢለላህ" ("ከአላህ በስተቀር እውነተኛ አምላክ የለም") ከሚለው ምስክርነት ጋር መሳ ነው። እንቀጥል።
"በፍጹም ልብ በፍጹም አእምሮም በፍጹም ነፍስም በፍጹም ኃይልም እርሱን መውደድ፥ ባልንጀራንም እንደ ራስ መውደድ በሙሉ ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ የሚበልጥ ነው አለው።" (ማርቆስ 12:33)
ይህን ነው የምልህ። ስላሴ፣ ቅብጥርሴ የሚባለውን ወደ ኋላህ አሽቀንጥረህ ጣልና ለመፅሐፋዊ መልእክቱ በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም አእምሮህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ኃይልህ እደር። ሥላሴ ልብ ወለድ እንጂ እውነታ አይደለም። ሥላሴ ጤነኛ ጭንቅላት የማይፈታው እንቆቅልሽ እንጂ ምክንያታዊ አይደለም። "ያልገባህ መንፈስ ቅዱስ ስላላደረብህ ነው" እያሉ አይሸውዱህ። ይሄ ምእመኑ እንዳይመረምር የሚያስተኙበት የእንቅልፍ ክኒን ነው። በክኒኑ እራሳቸውን ያስተኙበት። አንተ ግን ንቃ። ይህን ስታደርግ፣ ወደ አእምሮህ ስትመለስ "ለመንግስተ ሰማያት" ትቀርባለህ። አብረን እናንብብ።
"ኢየሱስም በአእምሮ እንደ መለሰ አይቶ። አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም አለው። ከዚህም በኋላ ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።" (ማርቆስ 12:34)
ኢብኑ ሙነወር
@aaumsu
~
ወሎ ውስጥ ነው። አንድ ቆለኛ ሙስሊምና አንድ ደገኛ ክርስቲያን ጓደኛሞች ይሆናሉ። ክርስቲያኑ ሙስሊሙን ግብዣ ጠራው። የገና በአል ነበር። ሙስሊሙ ሲመጣ ምግቡ፣ መጠጡ፣ ሁሉ ነገር ተትረፍርፏል። ሰዎቹ ፌሽታ በፌሽታ፣ ፈንጠዝያ በፈንጠዝያ ሆነዋል።
·
* ሙስሊሙ:– "ድግሱ ምንን ምክንያት በማድረግ ነው?" ብሎ ጠየቀ።
– "ጌታ ተወልዶ ነው" አሉት።
·
ለሙስሊሙ ይሄ አስደንጋጭ ነበር። ጌታ ይወለዳል?! ግን ከሰው ቤት ነው ያለው ምን ይላል? "ህምምም" ብሎ የሆዱብ በሆዱ አድርጎ ዝም ይላል። ይህን ጉድ አይቶ ተመለሰ።
·
ሌላ ጊዜ ተጠራ። ጥምቀት ነበር። ሲመጣ ድግሱ አሁንም እንደባለፈው የደመቀ ነው። ሰዎቹም ደስታ በደስታ ናቸው።
* "እሄስ በአል ምንድን ነው ምክንያቱ?" ብሎ ጠየቀ።
– "ጌታ ተጠምቆ ነው" አሉት። ዘንድሮ ጉድ ተአምር እያየ ነው። እንዲያም ነው፤ እንዲህም ነው ሳይል ወደ ቤቱ ተመለሰ።
·
አሁንም ተጠራ። ስቅለት ነበር። ሲመጣ ከወትሮው የተለየ ነገር አየ። ሰዎቹ የባለፈው አይነት ደስታ አይታይባቸውም። አዝነዋል። በባዶ እግር ይሄዳሉ። የሚበሉት ንፍሮ ነው። ግንባራቸውን በሳር መሳይ ነገር አስረዋል። ምን ጉድ ነው?! ቆለኛው ግራ ገብቶታል።
·
* "ምንድን ነው የሆናችሁት?" አላቸው።
– "ጌታ ሞቶ ነው" አሉት።
* "ያ ባለፈው የተወለደው?" ሲል ጠየቀ።
– "አዎ" አሉት።
·
ከዚያ ምን ቢል ጥሩ ነው:–
"እኔኮ ቀድሞም ፌሽታ ስታበዙ እንደማያድግ አውቄያለሁ!!"
…
የታሪኩ ምንጭ አንድ የደሴ ክርስቲያን ነው።
…
መወለድ፣ ማደግ፣ መሞት ለፈጣሪ የማይመጥኑ የደካማ ፍጡሮች መታወቂያ ናቸው። እባካችሁ ያገሬ ሰዎች ቆም ብላችሁ አስቡ። "ፍፁም ሰው፣ ፍፁም አምላክ" እያሉ "ተጨፈኑ እናሙኛችሁ" ሲሉ እጅ አትስጡ። "ሁሉን ምርምሩ። መልካሙን ያዙ።" በአባቶች የውርስ ጋቢ ተጠቅልላችሁ፣ በይሉኝታ ጆሯችሁን ደፍናችሁ፣ በምስጢረ ሥላሴ ትብታብ ታስራችሁ እንጂ ህሊናችሁን ፋታ ሰጥታችሁ በእርጋታ ብታዳምጡት የሚነግራችሁ ሐቅ አለ።
"ዝግ ብሎማ ያሰበ እንደሁ ይነግርሀል አንዳች እውነት" ይላል ገጣሚው።
·
ዳሰሳ ከማርቆስ ወንጌል ምዕ. 12 ቁ 29 እስከ 34።
----------
"ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። #ከትእዛዛቱ_ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ #ጌታ_አምላካችን #አንድ_ጌታ ነው፥" (የማርቆስ ወንጌል 12:29)
·
ማነው ይህን ያለው? እየሱስ እራሱ!! "ጌታ አምላካችን" ማለቱን አስምርበት። እየሱስ ፍጡር እንጂ ጌታ እንዳልሆነ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ጥቅስ ነው። ይሄ ቀዳሚ ትእዛዝ ግን በክርስቲያኖች ተገፍቷል። እንቀጥል።
"አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።" (የማርቆስ ወንጌል 12:30)
·
ልብ በል! በዚህ መልኩ "ጌታህን ውደድ" እያለ የሚያስተምረው እየሱስ እራሱ ነው። ይህም እሱ አስተማሪ እንጂ ጌታ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው። እንቀጥል።
"ሁለተኛይቱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የምትል እርስዋን የምትመስል ይህች ናት። ከእነዚህ የምትበልጥ ሌላ ትእዛዝ የለችም።
ጻፊውም። መልካም ነው፥ መምህር ሆይ፤ #አንድ_ነው። #ከእርሱም_በቀር_ሌላ_የለም ብለህ በእውነት ተናገርህ፤" (ማርቆስ 12:31–32)
እያስተዋልክ ነው?!
እውነት የምትፈልግ ከሆንክ "አምላክ አንድ ነው። ከርሱ በቀር ምንም የለም" ብለህ በልብህ ዝከር። በምላስህ አስተጋባ። በተግባር ኑር። ይሄ በኢስላም "ላ ኢላሀ ኢለላህ" ("ከአላህ በስተቀር እውነተኛ አምላክ የለም") ከሚለው ምስክርነት ጋር መሳ ነው። እንቀጥል።
"በፍጹም ልብ በፍጹም አእምሮም በፍጹም ነፍስም በፍጹም ኃይልም እርሱን መውደድ፥ ባልንጀራንም እንደ ራስ መውደድ በሙሉ ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ የሚበልጥ ነው አለው።" (ማርቆስ 12:33)
ይህን ነው የምልህ። ስላሴ፣ ቅብጥርሴ የሚባለውን ወደ ኋላህ አሽቀንጥረህ ጣልና ለመፅሐፋዊ መልእክቱ በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም አእምሮህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ኃይልህ እደር። ሥላሴ ልብ ወለድ እንጂ እውነታ አይደለም። ሥላሴ ጤነኛ ጭንቅላት የማይፈታው እንቆቅልሽ እንጂ ምክንያታዊ አይደለም። "ያልገባህ መንፈስ ቅዱስ ስላላደረብህ ነው" እያሉ አይሸውዱህ። ይሄ ምእመኑ እንዳይመረምር የሚያስተኙበት የእንቅልፍ ክኒን ነው። በክኒኑ እራሳቸውን ያስተኙበት። አንተ ግን ንቃ። ይህን ስታደርግ፣ ወደ አእምሮህ ስትመለስ "ለመንግስተ ሰማያት" ትቀርባለህ። አብረን እናንብብ።
"ኢየሱስም በአእምሮ እንደ መለሰ አይቶ። አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም አለው። ከዚህም በኋላ ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።" (ማርቆስ 12:34)
ኢብኑ ሙነወር
@aaumsu
👍12
We often hear: "life is short, enjoy it." But often forget: "Eternity is long, prepare for it."
@MohammadamminKassaw
@MohammadamminKassaw
👍10🥰4👌2
Forwarded from Ibnu Ahmed
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
بسم الله الرحمن الرحيم
🌸እውቀትን ከመማር በፊት አደብን ተማር
✍ኢማሙ ማሊክ ረሂመሁሏህ ከቁረይሽ ለሆነ ወጣት እንዲህ አሉት:-
🔘የወንድሜ ልጅ ሆይ!አደብን ተማር።እውቀት ከመማርህ ከመቅሰምህ በፊት አሉት
الحلية ٦/٣٣٠
🔘አዎ አደብ ከሌለህ ትክክለኛና ጠቃሚ እውቀትን ማግኘት አትችልም።
🔘ከተማሪዎች ከመሻይኾች፣ከኡስታዞችህ ጋ አደብ ከሌለህ እንዴት ጠቃሚ እውቀት መቅሰም ትችለላህ?
🔘አደብ ከሌለህ ከጓደኞች ጋር መኗኗር ይከብዳል ።
🔘አደብ ከሌለህ ከማህበረሰብም ጋር መኗኗር ይከብዳል ።
🔘 አደብ ከሌለህ እውቀትን የምታስቀምጥበት ቦታ ሰው አታገኝም ፡፡
✍ሰዎች መጀመሪያ የሚመለከቱት አህላቅህን አደብህን ነው።
🔘ሰለፎች ያን ሁሉ እውቀት ያገኙት አደብ ስለነበራቸው ነው።
ለሸይኾቻቸው እንዴት እንደሚተናነሱ ታሪካቸውን ብናነብ የኛ ሁኔታ ግርም ይለን ነበር።
الله المستعان
አሏህ ይዘንልን።
Copied
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
بسم الله الرحمن الرحيم
🌸እውቀትን ከመማር በፊት አደብን ተማር
✍ኢማሙ ማሊክ ረሂመሁሏህ ከቁረይሽ ለሆነ ወጣት እንዲህ አሉት:-
🔘የወንድሜ ልጅ ሆይ!አደብን ተማር።እውቀት ከመማርህ ከመቅሰምህ በፊት አሉት
الحلية ٦/٣٣٠
🔘አዎ አደብ ከሌለህ ትክክለኛና ጠቃሚ እውቀትን ማግኘት አትችልም።
🔘ከተማሪዎች ከመሻይኾች፣ከኡስታዞችህ ጋ አደብ ከሌለህ እንዴት ጠቃሚ እውቀት መቅሰም ትችለላህ?
🔘አደብ ከሌለህ ከጓደኞች ጋር መኗኗር ይከብዳል ።
🔘አደብ ከሌለህ ከማህበረሰብም ጋር መኗኗር ይከብዳል ።
🔘 አደብ ከሌለህ እውቀትን የምታስቀምጥበት ቦታ ሰው አታገኝም ፡፡
✍ሰዎች መጀመሪያ የሚመለከቱት አህላቅህን አደብህን ነው።
🔘ሰለፎች ያን ሁሉ እውቀት ያገኙት አደብ ስለነበራቸው ነው።
ለሸይኾቻቸው እንዴት እንደሚተናነሱ ታሪካቸውን ብናነብ የኛ ሁኔታ ግርም ይለን ነበር።
الله المستعان
አሏህ ይዘንልን።
Copied
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
👍8❤2
«መልካምና ጥሩ ሐሳብ ያለው ሰው ከሰዎች ነውር የራሱ ነውር ያሳስበዋል። ልክ በሽተኛ ከሰዎች ይልቅ የራሱ በሽታ እንደሚያሳስበው።»
.
©ኢማም አሽ-ሻፊዒይ (ረህመቱላሂ ዐለይህ)
@aaumsu
.
©ኢማም አሽ-ሻፊዒይ (ረህመቱላሂ ዐለይህ)
@aaumsu
🥰8👍5👌3
"AF ዳቦ ቤት!" - አድራሻቸው ከየካቲት 12 ሆስፒታል ወደ 4ኪሎ በሚወስደው ኮብልስቶን መንገድ ላይ ወይም ወደ አይነ-ስውራን ማህበር ቢሮ በሚወስደው መንገድ ላይ የሚገኝ ሲሆን አብዱልከሪምና ፈይዱ በሚባሉ የ2ኛ አመት ተማሪዎች በሆኑ ወንድሞቻችን የተከፈተ ነው::
ገና እየጀመሩ ነውና ሄዳችሁ ከፍላችሁ በመቅመስ በመብላትና ለሌሎች በማስተዋወቅ አበረታቷቸው:: ቦታው ከጠፋባችሁ ከላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል አናግሯቸው::
የሚሰሩ እጆች ይባረኩ!
አላህ ትርፋማ ያድርጋቸው!!
"መብሩክ!" ብለናል!!
@aaumsu
ገና እየጀመሩ ነውና ሄዳችሁ ከፍላችሁ በመቅመስ በመብላትና ለሌሎች በማስተዋወቅ አበረታቷቸው:: ቦታው ከጠፋባችሁ ከላይ ባሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል አናግሯቸው::
የሚሰሩ እጆች ይባረኩ!
አላህ ትርፋማ ያድርጋቸው!!
"መብሩክ!" ብለናል!!
@aaumsu
👍14👏5
ሰበር ዜና!
በዛሬው እለት የአአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የምክክር ካውንስል(SHURA' COUNCIL) ባደረገው አስቸኳይ ምክክር የህብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው በሥራ መደራረብ ምክንያት: በራሱ ፈቃድ ከሀላፊነት እራሱን ማግለሉን ሰምቷል :: ይህም በ ሹራ አባላቱ ተቀባይነት በማግኘቱ: በእርሱ ቦታ : የቀድሞ የፋይናንስ ሴክተር አሚር የነበረው: ወንድም አሚር አህመዲንን ፕሬዚዳንት በማድረግ ወደ ሀላፊነት አምጥቷል::
Breaking‼️‼️‼️
Today, in the urgent consultation of the AAU Muslim Students' Union SHURA' COUNCIL), it was reported that the President of the Union, his excellency Muhammad Amin Kasaw, has voluntarily resigned from the position due to the overlapping work environment. And this resignation of him was accepted by the members of the council.
Accordingly, based on the succession principle of our Union, the former Amir of the financial sector, brother Amir Ahmedin, was brought into charge and nominated as The New President of AAMSU.
@aaumsu
በዛሬው እለት የአአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የምክክር ካውንስል(SHURA' COUNCIL) ባደረገው አስቸኳይ ምክክር የህብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው በሥራ መደራረብ ምክንያት: በራሱ ፈቃድ ከሀላፊነት እራሱን ማግለሉን ሰምቷል :: ይህም በ ሹራ አባላቱ ተቀባይነት በማግኘቱ: በእርሱ ቦታ : የቀድሞ የፋይናንስ ሴክተር አሚር የነበረው: ወንድም አሚር አህመዲንን ፕሬዚዳንት በማድረግ ወደ ሀላፊነት አምጥቷል::
Breaking‼️‼️‼️
Today, in the urgent consultation of the AAU Muslim Students' Union SHURA' COUNCIL), it was reported that the President of the Union, his excellency Muhammad Amin Kasaw, has voluntarily resigned from the position due to the overlapping work environment. And this resignation of him was accepted by the members of the council.
Accordingly, based on the succession principle of our Union, the former Amir of the financial sector, brother Amir Ahmedin, was brought into charge and nominated as The New President of AAMSU.
@aaumsu
😭16👍7🫡1😡1
A message from Amir Ahmedin ( The newly elected president of AAUMSU)
Bismillah-ir-Rahman-ir-Rahim!
Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh,
My beloved brothers and sisters in Islam,
I am deeply honored and humbled to stand before you as the newly elected President of our prestigious Muslim Students Union at Addis Ababa University. This responsibility is not just a title but a sacred trust bestowed upon me by Allah and entrusted to all of us as a community.
Our union's mission is not merely about holding positions but about embodying the teachings of Islam and working together to achieve our university's goals and vision. It is a responsibility that touches my heart, knowing that each action we take reflects our commitment to our faith and community.
As we embark on this journey together, let us draw inspiration from the noble teachings of the Quran and the Sunnah of our beloved Prophet Muhammad (peace be upon him).
Allah says in the Quran:
وَقُلِ اعْمَلُوا فَسَيَرَى اللَّهُ عَمَلَكُمْ وَرَسُولُهُ وَالْمُؤْمِنُونَ (Surat At-Tawbah 9:105)
This verse, "And say, 'Do [as you will], for Allah will see your deeds, and [so, will] His Messenger and the believers,'" encourages us to take action with sincerity and righteousness. Our actions are not hidden from Allah; He sees and knows everything. This verse highlights the importance of accountability in our deeds, reminding us that our efforts and intentions are observed by Allah, His Messenger, and the believers.
Let us also reflect on the words of our beloved Prophet Muhammad (peace be upon him) who said:
"إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ بِتَوَاصُّلِهِمْ وَتَرَاحُمِهِمْ وَتَعَاطُفِهِمْ كَمَا الْجَسَدِ إِذَا اشْتَكَى مِنْهُ عُضْوٌ تَدَاعَى لَهُ سَائِرُ جَسَدِهِ بِالسَّهَرِ وَالْحُمَّىٰ" (Sahih Muslim)
"The believers, in their mutual kindness, compassion, and sympathy, are like one body; when any part of it suffers, the whole body responds with sleeplessness and fever." (Sahih Muslim)
This hadith emphasizes the concept of unity and empathy within the Muslim community. It reminds us that our strength lies in our solidarity and our ability to support and uplift one another in times of need.
Fellow students, our Jemeah has a rich history of academic excellence and contributions to society, especially within the Ethiopian Muslim community. We stand on the shoulders of giants—those who have come before us and made lasting impacts through their dedication, knowledge, and service.
Let us also recognize the present students who are actively engaged in making positive changes and contributions within our university and beyond. Each one of us has a role to play in continuing this legacy of excellence and service.
Together, let us commit ourselves to promoting academic excellence, fostering unity and brotherhood/sisterhood, and being ambassadors of Islam. Let us work tirelessly to contribute positively to our university Jemeah and society, guided by the principles of our faith and the values of our community.
I urge each one of you to actively participate, collaborate, and support our initiatives and programs. Let us harness the power of our collective efforts to make a meaningful and lasting impact, insha'Allah.
May Allah bless our endeavors, guide us on the right path, and make us a source of goodness for our university and community.
Jazakum Allahu Khairan. Wassalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh.
@aaumsu
Bismillah-ir-Rahman-ir-Rahim!
Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh,
My beloved brothers and sisters in Islam,
I am deeply honored and humbled to stand before you as the newly elected President of our prestigious Muslim Students Union at Addis Ababa University. This responsibility is not just a title but a sacred trust bestowed upon me by Allah and entrusted to all of us as a community.
Our union's mission is not merely about holding positions but about embodying the teachings of Islam and working together to achieve our university's goals and vision. It is a responsibility that touches my heart, knowing that each action we take reflects our commitment to our faith and community.
As we embark on this journey together, let us draw inspiration from the noble teachings of the Quran and the Sunnah of our beloved Prophet Muhammad (peace be upon him).
Allah says in the Quran:
وَقُلِ اعْمَلُوا فَسَيَرَى اللَّهُ عَمَلَكُمْ وَرَسُولُهُ وَالْمُؤْمِنُونَ (Surat At-Tawbah 9:105)
This verse, "And say, 'Do [as you will], for Allah will see your deeds, and [so, will] His Messenger and the believers,'" encourages us to take action with sincerity and righteousness. Our actions are not hidden from Allah; He sees and knows everything. This verse highlights the importance of accountability in our deeds, reminding us that our efforts and intentions are observed by Allah, His Messenger, and the believers.
Let us also reflect on the words of our beloved Prophet Muhammad (peace be upon him) who said:
"إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ بِتَوَاصُّلِهِمْ وَتَرَاحُمِهِمْ وَتَعَاطُفِهِمْ كَمَا الْجَسَدِ إِذَا اشْتَكَى مِنْهُ عُضْوٌ تَدَاعَى لَهُ سَائِرُ جَسَدِهِ بِالسَّهَرِ وَالْحُمَّىٰ" (Sahih Muslim)
"The believers, in their mutual kindness, compassion, and sympathy, are like one body; when any part of it suffers, the whole body responds with sleeplessness and fever." (Sahih Muslim)
This hadith emphasizes the concept of unity and empathy within the Muslim community. It reminds us that our strength lies in our solidarity and our ability to support and uplift one another in times of need.
Fellow students, our Jemeah has a rich history of academic excellence and contributions to society, especially within the Ethiopian Muslim community. We stand on the shoulders of giants—those who have come before us and made lasting impacts through their dedication, knowledge, and service.
Let us also recognize the present students who are actively engaged in making positive changes and contributions within our university and beyond. Each one of us has a role to play in continuing this legacy of excellence and service.
Together, let us commit ourselves to promoting academic excellence, fostering unity and brotherhood/sisterhood, and being ambassadors of Islam. Let us work tirelessly to contribute positively to our university Jemeah and society, guided by the principles of our faith and the values of our community.
I urge each one of you to actively participate, collaborate, and support our initiatives and programs. Let us harness the power of our collective efforts to make a meaningful and lasting impact, insha'Allah.
May Allah bless our endeavors, guide us on the right path, and make us a source of goodness for our university and community.
Jazakum Allahu Khairan. Wassalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh.
@aaumsu
👍14🔥3
AAU - Muslim Students Union
A message from Amir Ahmedin ( The newly elected president of AAUMSU) Bismillah-ir-Rahman-ir-Rahim! Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh, My beloved brothers and sisters in Islam, I am deeply honored and humbled to stand before you as the newly elected…
መልዕክት- ከአሚር አህመዲን (ከአዲሱ የአአዩሙተህ አሚር)
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!
የተወደዳችሁ ሙስሊም እህት ወንድሞቼ:-
በመጀመሪያ የታላቁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት ተደርጌ በመመረጤ የተሰማኝን ክብር ለመግለፅ እወዳለሁ:: ይህ ሀላፊነት ማዕረግ ብቻ ሳይሆን ለእኔም ሆነ ለእናንተ እንደ ማህበረሰብ ከአምላካችን አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) በኩል የተሰጠን ቅዱስ አደራ ነው:: የህብረታችን ዋና አላማ ስም መያዝ ብቻ ሳይሆን ራዕያችንንና ተልዕኳችንን ለማሳካት በዩኒቨርሲቲያችን ውስጥ ለሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎች ተገቢ የሆነውን አገልግሎት መስጠት ነው:: በዚህ ውስጥ የምንሰራቸው ስራዎች ሁሉ ለሀይማኖታችንና ለማህበረሰባችን የሚኖረንን ቀናዒነት እንድናንፀባርቅ ማድረጋቸው ልዩ የሆነ ስሜት ይሰጠኛል::
በመቀጠል መንገዳችንን ስንጀምር መንገዳችን የኢስላም ነውና መሰረታችንን ከቁርዓንና ከሐዲስ ማድረግ እንዳለብን ማሳሰብ እወዳለሁ:: አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) በቁርዓኑ:- "በላቸውም ሥሩ አላህ በእርግጥ ስራችሁን ያያልና:: መልዕክተኛውና ምዕምናንም (እንደዚሁ ያያሉ)" ሲል ስራችንን በትክክል እንድንሰራ ያዛል:: ሁሉን ተመልካች አዋቂ ነውና ከእርሱ ምንም እንደማይደበቅ ያስጠነቅቃል:: በዚህ ውስጥ በስራችን ውስጥ አላህ ዘንድም ሆነ አማኞች ዘንድ ተጠያቂነት እንደሚኖር ልብ እንድንል ያደርጋል:: የእኛ ዘላለማዊ አርዓያ የሆኑት ነብይም (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም):- "አማኞች እርስ በዕርስ ባላቸው መልካምነት መተዛዘንና አንዱ የሌላውን ሀዘን በመካፈል ልክ እንደ አንድ አካል ናቸው:: ከእርሱ አንዱ ክፍል ሲታመም ሌላው እንቅልፍ በማጣትና በትኩሳት እንደሚጣራው::" ሲሉ ሙስሊሞች እርስ በዕርስ በመተዛዘንና አንድ በመሆን ምን ያክል መጓዝ እንዳለባቸው ያሳስባሉ:: ጥንካሬያችን የሚታየው አንዱ ለሌላው ባስፈለገው ሰዓት በሚያሳየው ድጋፍ እንደሆነ ያመላክታሉ::
ወንድም እህቶቼ:- ጀመዓችን ለሙስሊሙ ማህበረሰብም ሆነ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ባደረገው አበርክቶ ትልቅ የሆነ ታሪክ እንዳለው ይታወቃል:: እኛም በትላንት አባቶቻችን ጠንካራ ትከሻ ላይ ሆነን ታሪክ የማይሽረው መልካም አሻራ አሳርፈን ማለፍ አለብን:: በዚህ ውስጥ አንዱ ለሌላው እውቅና በመስጠት ሊያበረክተው የሚችለው አስተዋፅዖ እንዳለ ልብ ሊባል ይገባል:: በህብረት ክንዳችንን በአንድ ላይ አድርገን በትምህርት ዘርፉም ሆነ ሀይማኖታችንን በመማርና በማስተማር ውስጥ የኢስላም አምባሳደር እንደመሆናችን ጥንካሬያችንን ልናሳይ ግድ ይለናል:: ሁላችሁም ተሳተፉ:: እንተባበር:: እንተጋገዝ:: ፕሮግራሞቻችንን እውን እናድርግ:: የህብረታችንን ፍሬ ዘመን በማይሽራቸው ተፅዕኖዎች ውስጥ እንመልከት::
አላህ በጥረቶቻችን ላይ በረካን ይጨምር:: ወደ ቀጥተኛው መንገድ ሁሌም ይምራን:: ለመልካም ነገር ምንጭ ያድርገን:: ጀዛኩሙላሁ ኸይረን!!
ወሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!!
@aaumsu
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!
የተወደዳችሁ ሙስሊም እህት ወንድሞቼ:-
በመጀመሪያ የታላቁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት ተደርጌ በመመረጤ የተሰማኝን ክብር ለመግለፅ እወዳለሁ:: ይህ ሀላፊነት ማዕረግ ብቻ ሳይሆን ለእኔም ሆነ ለእናንተ እንደ ማህበረሰብ ከአምላካችን አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) በኩል የተሰጠን ቅዱስ አደራ ነው:: የህብረታችን ዋና አላማ ስም መያዝ ብቻ ሳይሆን ራዕያችንንና ተልዕኳችንን ለማሳካት በዩኒቨርሲቲያችን ውስጥ ለሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎች ተገቢ የሆነውን አገልግሎት መስጠት ነው:: በዚህ ውስጥ የምንሰራቸው ስራዎች ሁሉ ለሀይማኖታችንና ለማህበረሰባችን የሚኖረንን ቀናዒነት እንድናንፀባርቅ ማድረጋቸው ልዩ የሆነ ስሜት ይሰጠኛል::
በመቀጠል መንገዳችንን ስንጀምር መንገዳችን የኢስላም ነውና መሰረታችንን ከቁርዓንና ከሐዲስ ማድረግ እንዳለብን ማሳሰብ እወዳለሁ:: አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) በቁርዓኑ:- "በላቸውም ሥሩ አላህ በእርግጥ ስራችሁን ያያልና:: መልዕክተኛውና ምዕምናንም (እንደዚሁ ያያሉ)" ሲል ስራችንን በትክክል እንድንሰራ ያዛል:: ሁሉን ተመልካች አዋቂ ነውና ከእርሱ ምንም እንደማይደበቅ ያስጠነቅቃል:: በዚህ ውስጥ በስራችን ውስጥ አላህ ዘንድም ሆነ አማኞች ዘንድ ተጠያቂነት እንደሚኖር ልብ እንድንል ያደርጋል:: የእኛ ዘላለማዊ አርዓያ የሆኑት ነብይም (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም):- "አማኞች እርስ በዕርስ ባላቸው መልካምነት መተዛዘንና አንዱ የሌላውን ሀዘን በመካፈል ልክ እንደ አንድ አካል ናቸው:: ከእርሱ አንዱ ክፍል ሲታመም ሌላው እንቅልፍ በማጣትና በትኩሳት እንደሚጣራው::" ሲሉ ሙስሊሞች እርስ በዕርስ በመተዛዘንና አንድ በመሆን ምን ያክል መጓዝ እንዳለባቸው ያሳስባሉ:: ጥንካሬያችን የሚታየው አንዱ ለሌላው ባስፈለገው ሰዓት በሚያሳየው ድጋፍ እንደሆነ ያመላክታሉ::
ወንድም እህቶቼ:- ጀመዓችን ለሙስሊሙ ማህበረሰብም ሆነ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ባደረገው አበርክቶ ትልቅ የሆነ ታሪክ እንዳለው ይታወቃል:: እኛም በትላንት አባቶቻችን ጠንካራ ትከሻ ላይ ሆነን ታሪክ የማይሽረው መልካም አሻራ አሳርፈን ማለፍ አለብን:: በዚህ ውስጥ አንዱ ለሌላው እውቅና በመስጠት ሊያበረክተው የሚችለው አስተዋፅዖ እንዳለ ልብ ሊባል ይገባል:: በህብረት ክንዳችንን በአንድ ላይ አድርገን በትምህርት ዘርፉም ሆነ ሀይማኖታችንን በመማርና በማስተማር ውስጥ የኢስላም አምባሳደር እንደመሆናችን ጥንካሬያችንን ልናሳይ ግድ ይለናል:: ሁላችሁም ተሳተፉ:: እንተባበር:: እንተጋገዝ:: ፕሮግራሞቻችንን እውን እናድርግ:: የህብረታችንን ፍሬ ዘመን በማይሽራቸው ተፅዕኖዎች ውስጥ እንመልከት::
አላህ በጥረቶቻችን ላይ በረካን ይጨምር:: ወደ ቀጥተኛው መንገድ ሁሌም ይምራን:: ለመልካም ነገር ምንጭ ያድርገን:: ጀዛኩሙላሁ ኸይረን!!
ወሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!!
@aaumsu
❤9🔥2👍1
AAU - Muslim Students Union
ሰበር ዜና! በዛሬው እለት የአአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የምክክር ካውንስል(SHURA' COUNCIL) ባደረገው አስቸኳይ ምክክር የህብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው በሥራ መደራረብ ምክንያት: በራሱ ፈቃድ ከሀላፊነት እራሱን ማግለሉን ሰምቷል :: ይህም በ ሹራ አባላቱ ተቀባይነት በማግኘቱ: በእርሱ ቦታ : የቀድሞ የፋይናንስ ሴክተር አሚር የነበረው: ወንድም አሚር አህመዲንን ፕሬዚዳንት በማድረግ…
መልዕክት - ከቀድሞው የአአዩሙተህ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው!
መልዕክቴን በዚህ ትልቅ ታሪክና አሻራ ባለው ህብረት ውስጥ ለ3 የትምህርት አመታት በተለያዩ የሀላፊነት ቦታዎች ላይ እንዳገለግል ፈቃዱ በሆነው አምላካችን አላህ ስም እጀምራለሁ:: ከጀመዓ ወዳጆቼ ጋር ይህንን ረጅም ጊዜ እንዳሳልፍ በማድረግ ላከበረኝ አምላካችን አላህ በክብሩ ልክ ምስጋና ይድረስ:: "የአላህ እጅ ከጀመዓ ጋር ነው::" የሚልን አስተምህሮ በማስተማር በወንድም እህትማማችነት መንፈስ እንድንሰባሰብ መሰረቱን በጣሉልን አርዓያችን መሪያችንና ነብያችን ላይ የአላህ ሰላምና ውዳሴ ይስፈን::
ጀመዓ በተለይም የዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ በብዙ ትግልና ውጣ ውረድ ውስጥ ከትውልድ ትውልድ እየተላለፈ ቅርፁን የሚሰራ መሆኑ ይታወቃል:: በዚህም ሂደት ውስጥ እንደ ሀገራችን ኢትዮጵያ በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ባሉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ጉልህ ሚና ኖሮት ዘመናትን የተሻገረውን የአአዩሙተህ በአላህ ችሮታ ለአመታት በመሪነት ቦታ ላይ ሆኜ አገልግያለሁ:: መሪነት ትልቅ ሀላፊነት ከመሆኑም ባሻገር በብዙ ስራዎች ውስጥ የሚያልፍና ከብዙ አካላትን ሸክም ይዞ ወደፊት አብሮ ለመራመድ የሚደረግ ትንቅንቅ ነው:: በዚህ ሂደት ውስጥ የተሰሩ ብዙ ስራዎች ቢኖሩም ያልተሰሩት እንደሚልቁ እሙን ነው:: የተደፈኑ ቀዳዳዎች ቢኖሩም ያልተደፈኑ ብሎም የተከፈቱ ክፍተቶች መኖራቸው አይቀሬ ነው:: በዚያ ሂደት ውስጥ በሁሉም ውስጥ የሁላችንም ድርሻ መኖሩ አይቀሬ ነውና በስራዎች ውስጥ በእኔ በኩል ለነበሩ ክፍተቶችና ጉድለቶች ሁላችሁንም አውፍታ እጠይቃለሁ:: እናንተም ያጎደላችሁት ካለ አውፍ ብያለሁ::
ከዚያ በመቀጠል አሁንም ቢሆን ጀመዓችን እንደ ሀገር ለሙስሊሙ ማህበረሰብም ሆነ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ አዎንታዊ ለውጦችን በማምጣት ረገድ በሚያደርገው እንቅስቃሴ በወንድሜ አሚር አህመዲን መሪነት በሚሰራቸው ተግባራት ላይ በንቃት ትሳተፉ ዘንድ ወንድማዊ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ:: ትላንት አባቶቻችን በትልቅ መስዋዕትነት ያስረከቡንን የዛሬ እውነታ ይበልጥ አሻሽለን ለነገው ትውልድ የማስረከብ ሀላፊነት አለብንና የትም ሆንን የት ለታሪካዊ ተልዕኳችን የሚጠበቅብንን የማድረግ ግዴታ አለብን::
መልካም የስራ ጊዜን ለወንድሜ አሚር አህመዲን (አሚሬ) ተመኘሁ:: አላህ ያግዝህ ያ አኺ! የተሻለ ያማረ ጊዜን ለጀመዓችን ለመላው የኢትዮጵያ ሙስሊምም ሆነ የአለም ሙስሊም እንዲያመጣ ዱዓዬ ነው::
ወሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!!
@aaumsu
መልዕክቴን በዚህ ትልቅ ታሪክና አሻራ ባለው ህብረት ውስጥ ለ3 የትምህርት አመታት በተለያዩ የሀላፊነት ቦታዎች ላይ እንዳገለግል ፈቃዱ በሆነው አምላካችን አላህ ስም እጀምራለሁ:: ከጀመዓ ወዳጆቼ ጋር ይህንን ረጅም ጊዜ እንዳሳልፍ በማድረግ ላከበረኝ አምላካችን አላህ በክብሩ ልክ ምስጋና ይድረስ:: "የአላህ እጅ ከጀመዓ ጋር ነው::" የሚልን አስተምህሮ በማስተማር በወንድም እህትማማችነት መንፈስ እንድንሰባሰብ መሰረቱን በጣሉልን አርዓያችን መሪያችንና ነብያችን ላይ የአላህ ሰላምና ውዳሴ ይስፈን::
ጀመዓ በተለይም የዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ በብዙ ትግልና ውጣ ውረድ ውስጥ ከትውልድ ትውልድ እየተላለፈ ቅርፁን የሚሰራ መሆኑ ይታወቃል:: በዚህም ሂደት ውስጥ እንደ ሀገራችን ኢትዮጵያ በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ባሉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ጉልህ ሚና ኖሮት ዘመናትን የተሻገረውን የአአዩሙተህ በአላህ ችሮታ ለአመታት በመሪነት ቦታ ላይ ሆኜ አገልግያለሁ:: መሪነት ትልቅ ሀላፊነት ከመሆኑም ባሻገር በብዙ ስራዎች ውስጥ የሚያልፍና ከብዙ አካላትን ሸክም ይዞ ወደፊት አብሮ ለመራመድ የሚደረግ ትንቅንቅ ነው:: በዚህ ሂደት ውስጥ የተሰሩ ብዙ ስራዎች ቢኖሩም ያልተሰሩት እንደሚልቁ እሙን ነው:: የተደፈኑ ቀዳዳዎች ቢኖሩም ያልተደፈኑ ብሎም የተከፈቱ ክፍተቶች መኖራቸው አይቀሬ ነው:: በዚያ ሂደት ውስጥ በሁሉም ውስጥ የሁላችንም ድርሻ መኖሩ አይቀሬ ነውና በስራዎች ውስጥ በእኔ በኩል ለነበሩ ክፍተቶችና ጉድለቶች ሁላችሁንም አውፍታ እጠይቃለሁ:: እናንተም ያጎደላችሁት ካለ አውፍ ብያለሁ::
ከዚያ በመቀጠል አሁንም ቢሆን ጀመዓችን እንደ ሀገር ለሙስሊሙ ማህበረሰብም ሆነ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ አዎንታዊ ለውጦችን በማምጣት ረገድ በሚያደርገው እንቅስቃሴ በወንድሜ አሚር አህመዲን መሪነት በሚሰራቸው ተግባራት ላይ በንቃት ትሳተፉ ዘንድ ወንድማዊ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ:: ትላንት አባቶቻችን በትልቅ መስዋዕትነት ያስረከቡንን የዛሬ እውነታ ይበልጥ አሻሽለን ለነገው ትውልድ የማስረከብ ሀላፊነት አለብንና የትም ሆንን የት ለታሪካዊ ተልዕኳችን የሚጠበቅብንን የማድረግ ግዴታ አለብን::
መልካም የስራ ጊዜን ለወንድሜ አሚር አህመዲን (አሚሬ) ተመኘሁ:: አላህ ያግዝህ ያ አኺ! የተሻለ ያማረ ጊዜን ለጀመዓችን ለመላው የኢትዮጵያ ሙስሊምም ሆነ የአለም ሙስሊም እንዲያመጣ ዱዓዬ ነው::
ወሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ!!
@aaumsu
❤12👏3👍2😭1
AAU - Muslim Students Union pinned «ሰበር ዜና! በዛሬው እለት የአአዩ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የምክክር ካውንስል(SHURA' COUNCIL) ባደረገው አስቸኳይ ምክክር የህብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሐመድአሚን ካሳው በሥራ መደራረብ ምክንያት: በራሱ ፈቃድ ከሀላፊነት እራሱን ማግለሉን ሰምቷል :: ይህም በ ሹራ አባላቱ ተቀባይነት በማግኘቱ: በእርሱ ቦታ : የቀድሞ የፋይናንስ ሴክተር አሚር የነበረው: ወንድም አሚር አህመዲንን ፕሬዚዳንት በማድረግ…»
AAU - Muslim Students Union
A message from Amir Ahmedin ( The newly elected president of AAUMSU) Bismillah-ir-Rahman-ir-Rahim! Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh, My beloved brothers and sisters in Islam, I am deeply honored and humbled to stand before you as the newly elected…
Bismillahirrahmanirahiim
Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh,
Obboleeyyan Muslimaa, jaalatamtootaafi kabajamtoota.
Amiira waliigalaa Gamtaa Barattoota Musliimaa Yunivarsitii Finfinnee ta’ee filatamuu kootti kabajaa fi ittibgaafatamummaa guddaatu natti dhaga'ama.
Ba'aan kun maqaa qofa osoo hin taane amaanaa qulqulluu anaafi isin hundatti kennamee dha.
Ergamni gamtaa keenyaa aangoofi muudama kaamiiyyuu olitti ifee mullata.
Innis Barsiisa amantii Islaamaa fi kaayyoo Jama’aa keenyaa galmaan gahuuf waliin hojjechuudha. Gochi nuti fudhannu tokkoon tokkoon amantii fi hawaasa keenyaaf kutannoo qabnu akka calaqqisu beekuun itti gaafatamummaa keebyaa milkiin bahachuu barbaada.
Imala kana waliin yeroo jalqabnu, Ajaja Qur’aanaa kabajamaa fi Sunnaa Nabi keenya Muhaammad (الله عليه وسلم) irraa barumsaa Fi kaka’umsa fudhannee ta'uu qaba.
Rabbiin Qur'aana keessatti akkana jedha:
"وَقُلِ اعْمَلُوا فَسَيَرَى اللَّهُ عَمَلَكُمْ وَرَسُولُهُ وَالْمُؤْمِنُونَ"
(Suuraa At-Tawbah 9:105)
, "Akkas jedhiin( Yaa Muhammad,Carraaqaa: Rabbiin hojii keessan ni arga, Ergamaan Isaa fi mu'uminoonnis ni argu' jedhi"
jechuun ikhlaasa fi qajeelummaan tarkaanfii akka fudhannu nu jajjabeessa. Hojiin keenya Rabbiin jalaa hin dhokatu; Inni waan hunda ni arga, ni beeka. Aayaatni QUR'AANAA kun barbaachisummaa itti gaafatamummaan hojii keenya keessatti qabu, akkasuma carraaqqii fi niyyaan keenya Rabbiin, Ergamaa Isaa fi mu’mintootaan akka laalamu nu hubachiisa.
Jecha Nabiyyii keenya jaallatamaa Muhammad ((الله عليه وسلم) kan akkana jedhan haa xiinxallu.:
إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ بِتَوَاصُّلِهِمْ وَتَرَاحُمِهِمْ وَتَعَاطُفِهِمْ كَمَا الْجَسَدِ إِذَا اشْتَكَى مِنْهُ عُضْوٌ تَدَاعَى لَهُ سَائِرُ جَسَدِهِ بِالسَّهَرِ وَالْحُمَّىٰ"
(Sahih Muslim)
"Mu’minooni, gaarummaa, gara laafina fi mararfannaa isaaniitiin, akka qaama tokkoo ti; kutaan qaama isaa kamiyyuu yeroo rakkatu qaamni guutuun hirriba dhabuu fi ho'a qaamaatiin deebii kenna."
Hadiisni kun yaad-rimee tokkummaa fi gara laafina hawaasa Muslimaa keessatti mul’atu cimsee kan ibsuudha.
Obbolowwan kiyya qaalii, Jama’aan Yunivarsitii keenyaa seenaa hin dagatamne gahuumsa barnootaa fi gumaachi inni hawaasa Musliimaa Itoophiyaatif gumaache akkaan guddaa dha.
Jam'aan keenya, ilmaan ifaa f ija ummataa ta'an, kanneen, sammuu, qalamaafi humnaa isaanii hundaan ummataaf qabsaa'aan heddu horaataa harra gaheera.
Kanuma itti fufsiisuf jecha, barattoota Yuunivarsiitii keenya keessaa fi sanaa ala jiran, kanneen jijjiirama waaraa fi gumaacha guddaa gochuu irratti dammaqinaan bobba'anii jiran beekamtii guddaa Fi jajjabeessa ni kennina.
Waliin taanee gahumsa barnootaa guddisuu, tokkummaa fi obbolummaa cimsuu, fi ambaasaaddara Islaamaa ta’uuf haa hojjenu.
Jam'aa Yuunivarsiitii keenya fi hawaasaaf gumaacha gaarii gochuuf, seera bu’uuraa amantii keenyaa fi gatii hawaasa keenyaatiin qajeelfamnee nuffii tokko malee haa hojjennu.
Tokkoon tokkoon keessan dammaqinaan akka hirmaattan, akkasumas jalqabbii fi sagantaa keenya akka deeggartan fi tumsitan kabajaan isin gaafadha.
Humna tattaaffii waloo keenyatti fayyadamnee tarkaanfii faayidaa qabuu fi milkaa'inatti nu geeysu haa tarkaanfannu!
.
Rabbiin carraaqqii keenya dachaa hedduun nuuf haa deebbisu,★★★
Daandii sirrii irratti nu haa qajeelchu, ★★★
Burqaa gaarummaa miseenseta yunivarsiitii fi hawaasa keenya waliigalaaa nu haa godhu.★★★
Jazakum Allahu Khairan.
Wasalamu alaykum warahmatullahi wabarakatuh
@aaumsu
Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wabarakatuh,
Obboleeyyan Muslimaa, jaalatamtootaafi kabajamtoota.
Amiira waliigalaa Gamtaa Barattoota Musliimaa Yunivarsitii Finfinnee ta’ee filatamuu kootti kabajaa fi ittibgaafatamummaa guddaatu natti dhaga'ama.
Ba'aan kun maqaa qofa osoo hin taane amaanaa qulqulluu anaafi isin hundatti kennamee dha.
Ergamni gamtaa keenyaa aangoofi muudama kaamiiyyuu olitti ifee mullata.
Innis Barsiisa amantii Islaamaa fi kaayyoo Jama’aa keenyaa galmaan gahuuf waliin hojjechuudha. Gochi nuti fudhannu tokkoon tokkoon amantii fi hawaasa keenyaaf kutannoo qabnu akka calaqqisu beekuun itti gaafatamummaa keebyaa milkiin bahachuu barbaada.
Imala kana waliin yeroo jalqabnu, Ajaja Qur’aanaa kabajamaa fi Sunnaa Nabi keenya Muhaammad (الله عليه وسلم) irraa barumsaa Fi kaka’umsa fudhannee ta'uu qaba.
Rabbiin Qur'aana keessatti akkana jedha:
"وَقُلِ اعْمَلُوا فَسَيَرَى اللَّهُ عَمَلَكُمْ وَرَسُولُهُ وَالْمُؤْمِنُونَ"
(Suuraa At-Tawbah 9:105)
, "Akkas jedhiin( Yaa Muhammad,Carraaqaa: Rabbiin hojii keessan ni arga, Ergamaan Isaa fi mu'uminoonnis ni argu' jedhi"
jechuun ikhlaasa fi qajeelummaan tarkaanfii akka fudhannu nu jajjabeessa. Hojiin keenya Rabbiin jalaa hin dhokatu; Inni waan hunda ni arga, ni beeka. Aayaatni QUR'AANAA kun barbaachisummaa itti gaafatamummaan hojii keenya keessatti qabu, akkasuma carraaqqii fi niyyaan keenya Rabbiin, Ergamaa Isaa fi mu’mintootaan akka laalamu nu hubachiisa.
Jecha Nabiyyii keenya jaallatamaa Muhammad ((الله عليه وسلم) kan akkana jedhan haa xiinxallu.:
إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ بِتَوَاصُّلِهِمْ وَتَرَاحُمِهِمْ وَتَعَاطُفِهِمْ كَمَا الْجَسَدِ إِذَا اشْتَكَى مِنْهُ عُضْوٌ تَدَاعَى لَهُ سَائِرُ جَسَدِهِ بِالسَّهَرِ وَالْحُمَّىٰ"
(Sahih Muslim)
"Mu’minooni, gaarummaa, gara laafina fi mararfannaa isaaniitiin, akka qaama tokkoo ti; kutaan qaama isaa kamiyyuu yeroo rakkatu qaamni guutuun hirriba dhabuu fi ho'a qaamaatiin deebii kenna."
Hadiisni kun yaad-rimee tokkummaa fi gara laafina hawaasa Muslimaa keessatti mul’atu cimsee kan ibsuudha.
Obbolowwan kiyya qaalii, Jama’aan Yunivarsitii keenyaa seenaa hin dagatamne gahuumsa barnootaa fi gumaachi inni hawaasa Musliimaa Itoophiyaatif gumaache akkaan guddaa dha.
Jam'aan keenya, ilmaan ifaa f ija ummataa ta'an, kanneen, sammuu, qalamaafi humnaa isaanii hundaan ummataaf qabsaa'aan heddu horaataa harra gaheera.
Kanuma itti fufsiisuf jecha, barattoota Yuunivarsiitii keenya keessaa fi sanaa ala jiran, kanneen jijjiirama waaraa fi gumaacha guddaa gochuu irratti dammaqinaan bobba'anii jiran beekamtii guddaa Fi jajjabeessa ni kennina.
Waliin taanee gahumsa barnootaa guddisuu, tokkummaa fi obbolummaa cimsuu, fi ambaasaaddara Islaamaa ta’uuf haa hojjenu.
Jam'aa Yuunivarsiitii keenya fi hawaasaaf gumaacha gaarii gochuuf, seera bu’uuraa amantii keenyaa fi gatii hawaasa keenyaatiin qajeelfamnee nuffii tokko malee haa hojjennu.
Tokkoon tokkoon keessan dammaqinaan akka hirmaattan, akkasumas jalqabbii fi sagantaa keenya akka deeggartan fi tumsitan kabajaan isin gaafadha.
Humna tattaaffii waloo keenyatti fayyadamnee tarkaanfii faayidaa qabuu fi milkaa'inatti nu geeysu haa tarkaanfannu!
.
Rabbiin carraaqqii keenya dachaa hedduun nuuf haa deebbisu,★★★
Daandii sirrii irratti nu haa qajeelchu, ★★★
Burqaa gaarummaa miseenseta yunivarsiitii fi hawaasa keenya waliigalaaa nu haa godhu.★★★
Jazakum Allahu Khairan.
Wasalamu alaykum warahmatullahi wabarakatuh
@aaumsu
👍5
አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱህ!
ባለ አማናዎቹ ቢለዋወጡም የአላህ አማና ሁሌም እንደፀና ይኖራል:: ለኡማው ከፍታን ለመመለስ የሚታትሩ ሰዎች ቁጥራቸው ቢለያይም በሁሉም ትውልዶች ውስጥ ይኖራሉ:: ቀዳሚው ለተከታዩ እያቀበለ ዑመርን የመሰለ መሪና ሰሓቦችን የመሰለ ትውልድ እስኪፈጠር ድረስ ሁሉም አላህ ያስቀመጠባቸውን አማና ይወጣሉ::
አሚሬ! ስምህ አሚር የሆነው በምክኒያት ነው ብየ አምናለሁ:: ከፊትህ የሚጠብቅህን የአቀበት ጉዞ ለመሻገር የሚሆንህ እንደ እሳተ ገሞራ የታመቀ አቅም በውስጥህ እንዳለ አውቃለሁ:: ውዳሴ ሳይሆን አላህ ለሀላፊነቱ የሰጠህን ግብአት ማስታወሴ ነው:: ሀይልም ብልሀትም ከአላህ ነውና በሱ ትመካ ዘንድ አደራ ለማለት እወዳለሁ:: የአላህ እጅ ከጀማዓ ጋር ነውና ከወንድሞችህ ጋር በመተባበር እንድትሰራ ላስታውስህ እፈልጋለሁ::
አሚኔ! መስዋዕትነትን ካንተ አይተናል:: ራሱን ለዲን የሰጠ ሰው ሲኖር ባጭር ጊዜ ውስጥ ምን ያክል ነገሮች መሳካት እንደሚችሉ ካንተ ተምረናል:: ከአንድ ሀላፊነት መነሳት የአላህን አማና አያወርድምና ከፍ ባለ cause ዳግም ከፍ ብለህ እንደማይህ ተስፋዬ ነው::
ሁለታችሁንም ለአላህ ብዬ እወዳችኋለሁ::
ወንድማችሁ አብዱነሲር
@aaumsu
ባለ አማናዎቹ ቢለዋወጡም የአላህ አማና ሁሌም እንደፀና ይኖራል:: ለኡማው ከፍታን ለመመለስ የሚታትሩ ሰዎች ቁጥራቸው ቢለያይም በሁሉም ትውልዶች ውስጥ ይኖራሉ:: ቀዳሚው ለተከታዩ እያቀበለ ዑመርን የመሰለ መሪና ሰሓቦችን የመሰለ ትውልድ እስኪፈጠር ድረስ ሁሉም አላህ ያስቀመጠባቸውን አማና ይወጣሉ::
አሚሬ! ስምህ አሚር የሆነው በምክኒያት ነው ብየ አምናለሁ:: ከፊትህ የሚጠብቅህን የአቀበት ጉዞ ለመሻገር የሚሆንህ እንደ እሳተ ገሞራ የታመቀ አቅም በውስጥህ እንዳለ አውቃለሁ:: ውዳሴ ሳይሆን አላህ ለሀላፊነቱ የሰጠህን ግብአት ማስታወሴ ነው:: ሀይልም ብልሀትም ከአላህ ነውና በሱ ትመካ ዘንድ አደራ ለማለት እወዳለሁ:: የአላህ እጅ ከጀማዓ ጋር ነውና ከወንድሞችህ ጋር በመተባበር እንድትሰራ ላስታውስህ እፈልጋለሁ::
አሚኔ! መስዋዕትነትን ካንተ አይተናል:: ራሱን ለዲን የሰጠ ሰው ሲኖር ባጭር ጊዜ ውስጥ ምን ያክል ነገሮች መሳካት እንደሚችሉ ካንተ ተምረናል:: ከአንድ ሀላፊነት መነሳት የአላህን አማና አያወርድምና ከፍ ባለ cause ዳግም ከፍ ብለህ እንደማይህ ተስፋዬ ነው::
ሁለታችሁንም ለአላህ ብዬ እወዳችኋለሁ::
ወንድማችሁ አብዱነሲር
@aaumsu
👍16🥰4
👍9
🥀 Daily Reminder 108🥀
وَٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَا نُكَلِّفُ نَفۡسًا إِلَّا وُسۡعَهَآ أُوْلَٰٓئِكَ أَصۡحَٰبُ ٱلۡجَنَّةِۖ هُمۡ فِيهَا خَٰلِدُونَ(42)
"እነዚያም ያመኑና መልካሞችን የሠሩ ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድምና፤ እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው!!"
Surah Al-A'raf; 42
@aaumsu
وَٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَا نُكَلِّفُ نَفۡسًا إِلَّا وُسۡعَهَآ أُوْلَٰٓئِكَ أَصۡحَٰبُ ٱلۡجَنَّةِۖ هُمۡ فِيهَا خَٰلِدُونَ(42)
"እነዚያም ያመኑና መልካሞችን የሠሩ ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድምና፤ እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው!!"
Surah Al-A'raf; 42
@aaumsu
👍9
🥰5👍1
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
سم الله الرحمن الرحيم
ስልካችን....
"" እስቲ አንድ ጥያቄ እራሳችንን እንጠይቅ። እውነት ስልካችን ጠቅሞናል ወይስ ገድሎናል???.....እውነተኛ ሆነን ይህን መልስ ለራሳችን እንመልስ። ዛሬ ላይ የብዙዎቻችን ችግር ስልካችን ነው። ምንም ስልክ ጠቃሚ ነገሮችም ቢኖሩት ጉዳቱ የባሰ መሆኑ ማንም የማይክደው እውነታ ነው። አሁን ላይ ስልካችን ትልቁ እንቅፋት ሆኖብናል። ይህን ደግሞ ስልክ ተጠቃሚ ሁሉ የሚያውቀው ነው።
ብዙ ጊዜ ስለ ቴክኖሎጂ ጥቅም ይነገረናል። ስለ ስልክ ጥቅም እንሰማለን። ስልክ እና ቴክኖሎጂ ጥቅም እንዳለው ሁሉም ያውቀዋል። ጉዳቱ ግን ግልፅ ተደርጎ አይነገርም። ብዙን ጊዜ ተጠቃሚው በራሱ ነው የሚደርስበት።
ወላሂ!! ስልክ የብዙ ሰዎችን አቅም አዳክሞአል። የብዙ ወጣት ጊዜን በልቷል፤ ዓላማቸውን ገሏል፤ ህይትን አበላሽቷል። እስቲ ስልክ የሌላቸው ሰዎች ያሉበት ህይወት ጠይቁ። ምን አይነት ሰላም እንዳላቸው ፤ ምን አክል አዕምሮአቸው ሰላም እንዳለው። አሁን ላይ ስልካችን ሳናውቅ ሱስ ሆኖብናል፤ የማሰብ ችሎታችንን አዳክሞአል፤ በራሳችን አዲስ ሃሳብ የመፍጠርን ብቃት ነጥቆናል።
አረ ምኑ ይነገር !!ስለ ስልክ ለማውራት ጊዜው የሚበቃን አይመስለኝም። አህባቢ ወላሂ ስልክ ከመያዛችን በፊት የነበረው ህይት እና አሁን ያለንበት ህይወት እንደው የቱ ይሻል ይሁን??? ለራሳችሁ ፍርዱ ስጡ። በመጨረሻም ስለ ስልክ ሳነሳ ሙሉ በሙሉ ጥቅም የለውም ለማት ፈልጌ አይደለም እናንተም ይህን ትረዳላችሁ ብዬ አስባለሁ። ሃሳቤ ስልክ እኛ እንደተጠቀምነው ነውና እራሳችንን ማንነታችንን ሳንገልባት በአግባቡ እንጠቀም ለማለት ነው።
والله اعلم
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
سم الله الرحمن الرحيم
ስልካችን....
"" እስቲ አንድ ጥያቄ እራሳችንን እንጠይቅ። እውነት ስልካችን ጠቅሞናል ወይስ ገድሎናል???.....እውነተኛ ሆነን ይህን መልስ ለራሳችን እንመልስ። ዛሬ ላይ የብዙዎቻችን ችግር ስልካችን ነው። ምንም ስልክ ጠቃሚ ነገሮችም ቢኖሩት ጉዳቱ የባሰ መሆኑ ማንም የማይክደው እውነታ ነው። አሁን ላይ ስልካችን ትልቁ እንቅፋት ሆኖብናል። ይህን ደግሞ ስልክ ተጠቃሚ ሁሉ የሚያውቀው ነው።
ብዙ ጊዜ ስለ ቴክኖሎጂ ጥቅም ይነገረናል። ስለ ስልክ ጥቅም እንሰማለን። ስልክ እና ቴክኖሎጂ ጥቅም እንዳለው ሁሉም ያውቀዋል። ጉዳቱ ግን ግልፅ ተደርጎ አይነገርም። ብዙን ጊዜ ተጠቃሚው በራሱ ነው የሚደርስበት።
ወላሂ!! ስልክ የብዙ ሰዎችን አቅም አዳክሞአል። የብዙ ወጣት ጊዜን በልቷል፤ ዓላማቸውን ገሏል፤ ህይትን አበላሽቷል። እስቲ ስልክ የሌላቸው ሰዎች ያሉበት ህይወት ጠይቁ። ምን አይነት ሰላም እንዳላቸው ፤ ምን አክል አዕምሮአቸው ሰላም እንዳለው። አሁን ላይ ስልካችን ሳናውቅ ሱስ ሆኖብናል፤ የማሰብ ችሎታችንን አዳክሞአል፤ በራሳችን አዲስ ሃሳብ የመፍጠርን ብቃት ነጥቆናል።
አረ ምኑ ይነገር !!ስለ ስልክ ለማውራት ጊዜው የሚበቃን አይመስለኝም። አህባቢ ወላሂ ስልክ ከመያዛችን በፊት የነበረው ህይት እና አሁን ያለንበት ህይወት እንደው የቱ ይሻል ይሁን??? ለራሳችሁ ፍርዱ ስጡ። በመጨረሻም ስለ ስልክ ሳነሳ ሙሉ በሙሉ ጥቅም የለውም ለማት ፈልጌ አይደለም እናንተም ይህን ትረዳላችሁ ብዬ አስባለሁ። ሃሳቤ ስልክ እኛ እንደተጠቀምነው ነውና እራሳችንን ማንነታችንን ሳንገልባት በአግባቡ እንጠቀም ለማለት ነው።
والله اعلم
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
👍13❤1