This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይህ በሀገረ አሜሪካ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ነው:: ተማሪዎች የአሜሪካና እስራኤልን ጄኖሳይድ በመቃወም የሰሩትን ድንኳን የአሜሪካ ፖሊሶች ለማፈራረስ ሲሞክሩና ተማሪዎችን ሲያስሩ ያሳያል::
አላህ ውድቀቷን እስከ አወዳደቋ ያሳዬን!
@aaumsu
አላህ ውድቀቷን እስከ አወዳደቋ ያሳዬን!
@aaumsu
😭10🥰4👍2
Forwarded from 6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel (Rider)
The 6 Kilo Jemea Football Cup heated up today with a thrilling showdown between Nejashi and Rayyan!
After a setback in their previous match, Nejashi roared back with an impressive 6-3 triumph over Rayyan. Nejashi's goal scorers were on fire, with Osman Ahmed leading the charge with two brilliant goals. Haile Aseffa, Seyfedin Abdulmejid, Naik Girma, and Mujib Husen also joined the scoring frenzy, each contributing a goal to secure Nejashi's victory.
Despite Rayyan's valiant efforts, including goals from Said Abdu, Adil Muhammad, and Mubarak Hashim, they couldn't contain the relentless attack from Nejashi.
With the tournament now in full swing, every match brings new excitement and surprises. Stay tuned for more thrilling action in the 6 Kilo Jemea Football Cup!
@aau6kilojemea
@aau6kilojemea
After a setback in their previous match, Nejashi roared back with an impressive 6-3 triumph over Rayyan. Nejashi's goal scorers were on fire, with Osman Ahmed leading the charge with two brilliant goals. Haile Aseffa, Seyfedin Abdulmejid, Naik Girma, and Mujib Husen also joined the scoring frenzy, each contributing a goal to secure Nejashi's victory.
Despite Rayyan's valiant efforts, including goals from Said Abdu, Adil Muhammad, and Mubarak Hashim, they couldn't contain the relentless attack from Nejashi.
With the tournament now in full swing, every match brings new excitement and surprises. Stay tuned for more thrilling action in the 6 Kilo Jemea Football Cup!
@aau6kilojemea
@aau6kilojemea
👍6
ጁምዓ ነው!
📌 ከህፍን አንብቡ !
📌 በረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ላይ አብዝታችሁ ሰለዋት አውርዱ !
📌 ንፅህናችሁን ጠብቁ !
📌 በሁሉም ቦታ ያሉ ሙስሊም እህት ወንድሞቻችሁን በዱዓችሁ አስታውሱ !
መልካም ጁምዓ !
@aaumsu
📌 ከህፍን አንብቡ !
📌 በረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ላይ አብዝታችሁ ሰለዋት አውርዱ !
📌 ንፅህናችሁን ጠብቁ !
📌 በሁሉም ቦታ ያሉ ሙስሊም እህት ወንድሞቻችሁን በዱዓችሁ አስታውሱ !
መልካም ጁምዓ !
@aaumsu
👍14
አቡ ሁረይራ (رضي الله عنه) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል።
"ሰውዬው በጓደኛው(በወዳጁ)ዲን ላይ ነው፡ እናም ከእናንተ አንዳችሁ ማንን እንደሚወዳጅ ይመልከት(ያስብበት/ያጢነው)።"
(አቡ ዳዉድ)
@aaumsu
"ሰውዬው በጓደኛው(በወዳጁ)ዲን ላይ ነው፡ እናም ከእናንተ አንዳችሁ ማንን እንደሚወዳጅ ይመልከት(ያስብበት/ያጢነው)።"
(አቡ ዳዉድ)
@aaumsu
👍9
'Niqab' means - to hide your precious beauty, from the gaze of the inappropriate person, for the appropriate person.
@aaumsu
@aaumsu
❤9👍2
"በል 'እርሱ አላህ አንድ ነው:: አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው:: አልወለደም : አልተወለደምም:: ለእርሱም አንድም ቢጤ የለውም::' " - ሱረቱል ኢኽላስ 1-4
@aaumsu
@aaumsu
👍12
"And [for] their saying, "Indeed, we have killed the Messiah, Jesus the son of Mary, the messenger of Allāh." And they did not kill him, nor did they crucify him; but [another] was made to resemble him to them. And indeed, those who differ over it are in doubt about it. They have no knowledge of it except the following of assumption. And they did not kill him, for certain." - 4:157
@aaumsu
@aaumsu
👍8
🥀 Daily Reminder 106🥀
وَكُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ وَلَا تُسۡرِفُوٓاْۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِينَ(31)
"ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና!!"
Surah Al-A'raf; 31
@aaumsu
وَكُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ وَلَا تُسۡرِفُوٓاْۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِينَ(31)
"ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና!!"
Surah Al-A'raf; 31
@aaumsu
🥰6👍2
" ድንኳኖቹን በቶሎ አስወግዷቸው:: አክራሪዎቹን ድል አድርጉ:: ካምፓሶቻችንን መማር ለሚፈልጉ ጤነኛ ተማሪዎች ዳግም ምቹ አድርጉ:: እነዚህ ዘገምተኛ እብዶች ናቸው::" - ዶናልድ ትራምፕ
በጋዛ ላይ የተከፈተው ፍጅት 210ኛ ቀኑን አስቆጥሯል:: እስካሁን 35ሺህ ጋዛውያን መስዋዕት ሲሆኑ 78ሺህ ቁስለኛ ሆነዋል:: ሬሳቸው ከፍርስራሽ ስር ሆኖ ለመቀበር ያልታደሉ ሺዎች እንዳሉም ተመላክቷል::
አምባገነኖች በእብሪት ተሞልተው ጭካኔውን ሲፈፅሙ ማዬት የተሳናቸው የምዕራቡ አለም ተማሪዎች ሁለ ነገራቸውን መስዋዕት አድርገው በካምፓሶች ዙሪያ ተቃውሞ ከጀመሩ ቀናቶች ተቆጥረዋል:: እስካሁን ከ2200 በላይ ተማሪዎች የታሰሩ ሲሆን የተለያየ አይነት እንግልትም እየደረሰባቸው ነው::
ግን አሁንም ተቃውሞው እንደቀጠለ ነው:: ከተማሪዎች አንደበት የወጣው የነፃነት ድምፅ አያስተኛ ያላቸው የዋይት ሀውስ ሰዎች ፀጥታውን ሰብረዋል:: የአሁኑ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን "ሀገራችን አምባገነናዊ ስላልሆነች ድምፆችን አታፍንም:: ተማሪዎች የመናገር መብት ቢኖራቸውም ለአመፅ ማነሳሳት አይችሉም:: ይህ ከህገ-መንግስታችን ውጭ ነው:: የእነሱ ተቃውሞ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ ላይ ያላትን ፖሊስ አያስቀይርም::" ሲሉ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ተማሪዎች "ዘገምተኛ እብዶች!" ብለው በመዝለፍና ፖሊሶች እየወሰዱት ያሉትን የሀይል እርምጃ በማበረታታት ዳግም ጠበቅ ያለ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል::
የዲሞክራሲ ጭምብል ሲገለጥ የሚታዬው እብሪትና አምባገነንነት ግልፅ ሆኗል:: አላህ ውርደታቸውን ያቅርብ:: የፍልስጤማውያንን ድል ያቅርብ:: የዳውድ ጌታ የዳውድን ጥበብ ለፍልስጤማውያን ሰጥቶ በጎልያድ ላይ የተቀዳጀውን ድል በምዕራባውያን ላይ ይስጣቸው::
የተማሪዎቹ መፈክር የእኛም ነው:: የፍልስጤማውያን ነፃነት የእኛም ነው::
UP UP WITH LIBERATION!
DOWN DOWN WITH OCCUPATION!
DOWN DOWN WITH OPPRESSION!
FREE FREE PALESTINE!
FROM THE RIVER TO THE SEA PALESTINE WILL BE FREE!
@MohammadamminKassaw
በጋዛ ላይ የተከፈተው ፍጅት 210ኛ ቀኑን አስቆጥሯል:: እስካሁን 35ሺህ ጋዛውያን መስዋዕት ሲሆኑ 78ሺህ ቁስለኛ ሆነዋል:: ሬሳቸው ከፍርስራሽ ስር ሆኖ ለመቀበር ያልታደሉ ሺዎች እንዳሉም ተመላክቷል::
አምባገነኖች በእብሪት ተሞልተው ጭካኔውን ሲፈፅሙ ማዬት የተሳናቸው የምዕራቡ አለም ተማሪዎች ሁለ ነገራቸውን መስዋዕት አድርገው በካምፓሶች ዙሪያ ተቃውሞ ከጀመሩ ቀናቶች ተቆጥረዋል:: እስካሁን ከ2200 በላይ ተማሪዎች የታሰሩ ሲሆን የተለያየ አይነት እንግልትም እየደረሰባቸው ነው::
ግን አሁንም ተቃውሞው እንደቀጠለ ነው:: ከተማሪዎች አንደበት የወጣው የነፃነት ድምፅ አያስተኛ ያላቸው የዋይት ሀውስ ሰዎች ፀጥታውን ሰብረዋል:: የአሁኑ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን "ሀገራችን አምባገነናዊ ስላልሆነች ድምፆችን አታፍንም:: ተማሪዎች የመናገር መብት ቢኖራቸውም ለአመፅ ማነሳሳት አይችሉም:: ይህ ከህገ-መንግስታችን ውጭ ነው:: የእነሱ ተቃውሞ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ ላይ ያላትን ፖሊስ አያስቀይርም::" ሲሉ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ተማሪዎች "ዘገምተኛ እብዶች!" ብለው በመዝለፍና ፖሊሶች እየወሰዱት ያሉትን የሀይል እርምጃ በማበረታታት ዳግም ጠበቅ ያለ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል::
የዲሞክራሲ ጭምብል ሲገለጥ የሚታዬው እብሪትና አምባገነንነት ግልፅ ሆኗል:: አላህ ውርደታቸውን ያቅርብ:: የፍልስጤማውያንን ድል ያቅርብ:: የዳውድ ጌታ የዳውድን ጥበብ ለፍልስጤማውያን ሰጥቶ በጎልያድ ላይ የተቀዳጀውን ድል በምዕራባውያን ላይ ይስጣቸው::
የተማሪዎቹ መፈክር የእኛም ነው:: የፍልስጤማውያን ነፃነት የእኛም ነው::
UP UP WITH LIBERATION!
DOWN DOWN WITH OCCUPATION!
DOWN DOWN WITH OPPRESSION!
FREE FREE PALESTINE!
FROM THE RIVER TO THE SEA PALESTINE WILL BE FREE!
@MohammadamminKassaw
👍20
📌እድሜው ሙስሊሙ ተማሪ ተቋማት ውስጥ መብቱን መጠየቅ ከጀመረበት ጊዜ አንድ ብሎ ይጀምራል ::
📌 ከውስጡ ለኢትዮጵያ ሙስሊም እንቁ የሆኑ ስብዕናዎች ወጥተዋል ::
📌ከኡማው ጋር እኩል እየተፈተነ ለ35 አመታት ተማሪዎችን በማነፅ ሌሎችን በማነቃቃትና ሞደል በመሆን ዛሬን ደርሷል ::
🔺ይህ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ነው :: ስለ ህብረቱ ሙሉ መረጃ ለማግኘትና በጉዞው ውስጥ አብሮ ለመሆን ከታች ባለው ማስፈንጠሪያ የህብረቱን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ::
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር ያድርጉ ::
📌 ከውስጡ ለኢትዮጵያ ሙስሊም እንቁ የሆኑ ስብዕናዎች ወጥተዋል ::
📌ከኡማው ጋር እኩል እየተፈተነ ለ35 አመታት ተማሪዎችን በማነፅ ሌሎችን በማነቃቃትና ሞደል በመሆን ዛሬን ደርሷል ::
🔺ይህ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ነው :: ስለ ህብረቱ ሙሉ መረጃ ለማግኘትና በጉዞው ውስጥ አብሮ ለመሆን ከታች ባለው ማስፈንጠሪያ የህብረቱን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ::
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር ያድርጉ ::
👍9
📌Umriin isaa yeroo barattoonni Muslimaa mirgaa ofii gaafachuu jalqaban irraa eegala.
📌 Isa keessaa ummata Muslima Itoophiyaatiif haallii fi ammalli gaariin hedduun burqee jira.
📌 Ummata waliin walqixa dararamaa umrii 35 oliif barattoota bocaa, kaka'uumsa fi hidhannoo (model) ta'aaf har'a gahee jira.
🔺 Innis Gamtaa barattoota Muslimaa Yunivarsiitii Finfinneeti. Hubannoo waa'ee gamtichaa guutuu isaa argachuu fi imala isaa waliin ta'uuf sarara armaan gadii cuqaasuun(tuquun) Telegiraama gamtichaatti makamaa
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
Hiriyoota keessaniif share godhaa!
📌 Isa keessaa ummata Muslima Itoophiyaatiif haallii fi ammalli gaariin hedduun burqee jira.
📌 Ummata waliin walqixa dararamaa umrii 35 oliif barattoota bocaa, kaka'uumsa fi hidhannoo (model) ta'aaf har'a gahee jira.
🔺 Innis Gamtaa barattoota Muslimaa Yunivarsiitii Finfinneeti. Hubannoo waa'ee gamtichaa guutuu isaa argachuu fi imala isaa waliin ta'uuf sarara armaan gadii cuqaasuun(tuquun) Telegiraama gamtichaatti makamaa
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
Hiriyoota keessaniif share godhaa!
👍4❤2
📌 It's stepping stone was planted when Muslim students begin demanding their rights within educational institutions.
📌 From among it's students, there emerged valuable figures for Ethiopian Muslims and the country.
📌 It was tested on a same footing with the Ummah during its 35 years journey.
📌 It encouraged its students, served as an inspirational entity to others, and has had an examplery and outstanding history.
{📌 📌 📌📌 }
This 👆👆👆👆 is Addis Ababa University Muslim Students Union.To get comprehensive, timely and updated information about the Union as well as to travel with AAU-MSU to the CLIMAX, join its Telegram channel
using the link below.
👇👇👇
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
📌 From among it's students, there emerged valuable figures for Ethiopian Muslims and the country.
📌 It was tested on a same footing with the Ummah during its 35 years journey.
📌 It encouraged its students, served as an inspirational entity to others, and has had an examplery and outstanding history.
{📌 📌 📌📌 }
This 👆👆👆👆 is Addis Ababa University Muslim Students Union.To get comprehensive, timely and updated information about the Union as well as to travel with AAU-MSU to the CLIMAX, join its Telegram channel
using the link below.
👇👇👇
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
🔥6❤1😡1
Students council-union election.pdf
1.6 MB
ለተማሪዎች ካውንስል መወዳደር የምትፈልጉ ሁሉ attached ከተደረገው file መረጃዎችን ወስዳችሁ ከወዲሁ ራሳችሁን አዘጋጁ:: ምርጫው ግንቦት 16 እንደሚደረግ ተገልፇል::
@aaumsu
@aaumsu
👍6
ሱፍያን አሰውሪ (رحمه الله) እንዲህ ይሉ ነበር፦
﴿إذا عرفتَ نفسَك لم يضرَّكَ ما قيلَ لَكَ،﴾
“አንተ ስለራስህ የምታውቅ ከሆነ፤ ስላንተ የሚባለው የሰዎች ንግግር አይጎዳህም።”
@aaumsu
﴿إذا عرفتَ نفسَك لم يضرَّكَ ما قيلَ لَكَ،﴾
“አንተ ስለራስህ የምታውቅ ከሆነ፤ ስላንተ የሚባለው የሰዎች ንግግር አይጎዳህም።”
@aaumsu
👍8❤4👌3🥰1
❤16🥰5👍2
🥀 Daily Reminder 107🥀
فَمَنۡ أَظۡلَمُ مِمَّنِ ٱفۡتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوۡ كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِهِۦٓۚ(37)
"በአላህ ላይ ውሸትን ከቀጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው??"
Surah Al-A'raf; 37
@aaumsu
فَمَنۡ أَظۡلَمُ مِمَّنِ ٱفۡتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوۡ كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِهِۦٓۚ(37)
"በአላህ ላይ ውሸትን ከቀጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው??"
Surah Al-A'raf; 37
@aaumsu
👍12
❤3👍2
ሟቹ "ጌታ!"
~
ወሎ ውስጥ ነው። አንድ ቆለኛ ሙስሊምና አንድ ደገኛ ክርስቲያን ጓደኛሞች ይሆናሉ። ክርስቲያኑ ሙስሊሙን ግብዣ ጠራው። የገና በአል ነበር። ሙስሊሙ ሲመጣ ምግቡ፣ መጠጡ፣ ሁሉ ነገር ተትረፍርፏል። ሰዎቹ ፌሽታ በፌሽታ፣ ፈንጠዝያ በፈንጠዝያ ሆነዋል።
·
* ሙስሊሙ:– "ድግሱ ምንን ምክንያት በማድረግ ነው?" ብሎ ጠየቀ።
– "ጌታ ተወልዶ ነው" አሉት።
·
ለሙስሊሙ ይሄ አስደንጋጭ ነበር። ጌታ ይወለዳል?! ግን ከሰው ቤት ነው ያለው ምን ይላል? "ህምምም" ብሎ የሆዱብ በሆዱ አድርጎ ዝም ይላል። ይህን ጉድ አይቶ ተመለሰ።
·
ሌላ ጊዜ ተጠራ። ጥምቀት ነበር። ሲመጣ ድግሱ አሁንም እንደባለፈው የደመቀ ነው። ሰዎቹም ደስታ በደስታ ናቸው።
* "እሄስ በአል ምንድን ነው ምክንያቱ?" ብሎ ጠየቀ።
– "ጌታ ተጠምቆ ነው" አሉት። ዘንድሮ ጉድ ተአምር እያየ ነው። እንዲያም ነው፤ እንዲህም ነው ሳይል ወደ ቤቱ ተመለሰ።
·
አሁንም ተጠራ። ስቅለት ነበር። ሲመጣ ከወትሮው የተለየ ነገር አየ። ሰዎቹ የባለፈው አይነት ደስታ አይታይባቸውም። አዝነዋል። በባዶ እግር ይሄዳሉ። የሚበሉት ንፍሮ ነው። ግንባራቸውን በሳር መሳይ ነገር አስረዋል። ምን ጉድ ነው?! ቆለኛው ግራ ገብቶታል።
·
* "ምንድን ነው የሆናችሁት?" አላቸው።
– "ጌታ ሞቶ ነው" አሉት።
* "ያ ባለፈው የተወለደው?" ሲል ጠየቀ።
– "አዎ" አሉት።
·
ከዚያ ምን ቢል ጥሩ ነው:–
"እኔኮ ቀድሞም ፌሽታ ስታበዙ እንደማያድግ አውቄያለሁ!!"
…
የታሪኩ ምንጭ አንድ የደሴ ክርስቲያን ነው።
…
መወለድ፣ ማደግ፣ መሞት ለፈጣሪ የማይመጥኑ የደካማ ፍጡሮች መታወቂያ ናቸው። እባካችሁ ያገሬ ሰዎች ቆም ብላችሁ አስቡ። "ፍፁም ሰው፣ ፍፁም አምላክ" እያሉ "ተጨፈኑ እናሙኛችሁ" ሲሉ እጅ አትስጡ። "ሁሉን ምርምሩ። መልካሙን ያዙ።" በአባቶች የውርስ ጋቢ ተጠቅልላችሁ፣ በይሉኝታ ጆሯችሁን ደፍናችሁ፣ በምስጢረ ሥላሴ ትብታብ ታስራችሁ እንጂ ህሊናችሁን ፋታ ሰጥታችሁ በእርጋታ ብታዳምጡት የሚነግራችሁ ሐቅ አለ።
"ዝግ ብሎማ ያሰበ እንደሁ ይነግርሀል አንዳች እውነት" ይላል ገጣሚው።
·
ዳሰሳ ከማርቆስ ወንጌል ምዕ. 12 ቁ 29 እስከ 34።
----------
"ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። #ከትእዛዛቱ_ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ #ጌታ_አምላካችን #አንድ_ጌታ ነው፥" (የማርቆስ ወንጌል 12:29)
·
ማነው ይህን ያለው? እየሱስ እራሱ!! "ጌታ አምላካችን" ማለቱን አስምርበት። እየሱስ ፍጡር እንጂ ጌታ እንዳልሆነ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ጥቅስ ነው። ይሄ ቀዳሚ ትእዛዝ ግን በክርስቲያኖች ተገፍቷል። እንቀጥል።
"አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።" (የማርቆስ ወንጌል 12:30)
·
ልብ በል! በዚህ መልኩ "ጌታህን ውደድ" እያለ የሚያስተምረው እየሱስ እራሱ ነው። ይህም እሱ አስተማሪ እንጂ ጌታ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው። እንቀጥል።
"ሁለተኛይቱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የምትል እርስዋን የምትመስል ይህች ናት። ከእነዚህ የምትበልጥ ሌላ ትእዛዝ የለችም።
ጻፊውም። መልካም ነው፥ መምህር ሆይ፤ #አንድ_ነው። #ከእርሱም_በቀር_ሌላ_የለም ብለህ በእውነት ተናገርህ፤" (ማርቆስ 12:31–32)
እያስተዋልክ ነው?!
እውነት የምትፈልግ ከሆንክ "አምላክ አንድ ነው። ከርሱ በቀር ምንም የለም" ብለህ በልብህ ዝከር። በምላስህ አስተጋባ። በተግባር ኑር። ይሄ በኢስላም "ላ ኢላሀ ኢለላህ" ("ከአላህ በስተቀር እውነተኛ አምላክ የለም") ከሚለው ምስክርነት ጋር መሳ ነው። እንቀጥል።
"በፍጹም ልብ በፍጹም አእምሮም በፍጹም ነፍስም በፍጹም ኃይልም እርሱን መውደድ፥ ባልንጀራንም እንደ ራስ መውደድ በሙሉ ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ የሚበልጥ ነው አለው።" (ማርቆስ 12:33)
ይህን ነው የምልህ። ስላሴ፣ ቅብጥርሴ የሚባለውን ወደ ኋላህ አሽቀንጥረህ ጣልና ለመፅሐፋዊ መልእክቱ በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም አእምሮህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ኃይልህ እደር። ሥላሴ ልብ ወለድ እንጂ እውነታ አይደለም። ሥላሴ ጤነኛ ጭንቅላት የማይፈታው እንቆቅልሽ እንጂ ምክንያታዊ አይደለም። "ያልገባህ መንፈስ ቅዱስ ስላላደረብህ ነው" እያሉ አይሸውዱህ። ይሄ ምእመኑ እንዳይመረምር የሚያስተኙበት የእንቅልፍ ክኒን ነው። በክኒኑ እራሳቸውን ያስተኙበት። አንተ ግን ንቃ። ይህን ስታደርግ፣ ወደ አእምሮህ ስትመለስ "ለመንግስተ ሰማያት" ትቀርባለህ። አብረን እናንብብ።
"ኢየሱስም በአእምሮ እንደ መለሰ አይቶ። አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም አለው። ከዚህም በኋላ ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።" (ማርቆስ 12:34)
ኢብኑ ሙነወር
@aaumsu
~
ወሎ ውስጥ ነው። አንድ ቆለኛ ሙስሊምና አንድ ደገኛ ክርስቲያን ጓደኛሞች ይሆናሉ። ክርስቲያኑ ሙስሊሙን ግብዣ ጠራው። የገና በአል ነበር። ሙስሊሙ ሲመጣ ምግቡ፣ መጠጡ፣ ሁሉ ነገር ተትረፍርፏል። ሰዎቹ ፌሽታ በፌሽታ፣ ፈንጠዝያ በፈንጠዝያ ሆነዋል።
·
* ሙስሊሙ:– "ድግሱ ምንን ምክንያት በማድረግ ነው?" ብሎ ጠየቀ።
– "ጌታ ተወልዶ ነው" አሉት።
·
ለሙስሊሙ ይሄ አስደንጋጭ ነበር። ጌታ ይወለዳል?! ግን ከሰው ቤት ነው ያለው ምን ይላል? "ህምምም" ብሎ የሆዱብ በሆዱ አድርጎ ዝም ይላል። ይህን ጉድ አይቶ ተመለሰ።
·
ሌላ ጊዜ ተጠራ። ጥምቀት ነበር። ሲመጣ ድግሱ አሁንም እንደባለፈው የደመቀ ነው። ሰዎቹም ደስታ በደስታ ናቸው።
* "እሄስ በአል ምንድን ነው ምክንያቱ?" ብሎ ጠየቀ።
– "ጌታ ተጠምቆ ነው" አሉት። ዘንድሮ ጉድ ተአምር እያየ ነው። እንዲያም ነው፤ እንዲህም ነው ሳይል ወደ ቤቱ ተመለሰ።
·
አሁንም ተጠራ። ስቅለት ነበር። ሲመጣ ከወትሮው የተለየ ነገር አየ። ሰዎቹ የባለፈው አይነት ደስታ አይታይባቸውም። አዝነዋል። በባዶ እግር ይሄዳሉ። የሚበሉት ንፍሮ ነው። ግንባራቸውን በሳር መሳይ ነገር አስረዋል። ምን ጉድ ነው?! ቆለኛው ግራ ገብቶታል።
·
* "ምንድን ነው የሆናችሁት?" አላቸው።
– "ጌታ ሞቶ ነው" አሉት።
* "ያ ባለፈው የተወለደው?" ሲል ጠየቀ።
– "አዎ" አሉት።
·
ከዚያ ምን ቢል ጥሩ ነው:–
"እኔኮ ቀድሞም ፌሽታ ስታበዙ እንደማያድግ አውቄያለሁ!!"
…
የታሪኩ ምንጭ አንድ የደሴ ክርስቲያን ነው።
…
መወለድ፣ ማደግ፣ መሞት ለፈጣሪ የማይመጥኑ የደካማ ፍጡሮች መታወቂያ ናቸው። እባካችሁ ያገሬ ሰዎች ቆም ብላችሁ አስቡ። "ፍፁም ሰው፣ ፍፁም አምላክ" እያሉ "ተጨፈኑ እናሙኛችሁ" ሲሉ እጅ አትስጡ። "ሁሉን ምርምሩ። መልካሙን ያዙ።" በአባቶች የውርስ ጋቢ ተጠቅልላችሁ፣ በይሉኝታ ጆሯችሁን ደፍናችሁ፣ በምስጢረ ሥላሴ ትብታብ ታስራችሁ እንጂ ህሊናችሁን ፋታ ሰጥታችሁ በእርጋታ ብታዳምጡት የሚነግራችሁ ሐቅ አለ።
"ዝግ ብሎማ ያሰበ እንደሁ ይነግርሀል አንዳች እውነት" ይላል ገጣሚው።
·
ዳሰሳ ከማርቆስ ወንጌል ምዕ. 12 ቁ 29 እስከ 34።
----------
"ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። #ከትእዛዛቱ_ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ #ጌታ_አምላካችን #አንድ_ጌታ ነው፥" (የማርቆስ ወንጌል 12:29)
·
ማነው ይህን ያለው? እየሱስ እራሱ!! "ጌታ አምላካችን" ማለቱን አስምርበት። እየሱስ ፍጡር እንጂ ጌታ እንዳልሆነ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ጥቅስ ነው። ይሄ ቀዳሚ ትእዛዝ ግን በክርስቲያኖች ተገፍቷል። እንቀጥል።
"አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።" (የማርቆስ ወንጌል 12:30)
·
ልብ በል! በዚህ መልኩ "ጌታህን ውደድ" እያለ የሚያስተምረው እየሱስ እራሱ ነው። ይህም እሱ አስተማሪ እንጂ ጌታ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው። እንቀጥል።
"ሁለተኛይቱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የምትል እርስዋን የምትመስል ይህች ናት። ከእነዚህ የምትበልጥ ሌላ ትእዛዝ የለችም።
ጻፊውም። መልካም ነው፥ መምህር ሆይ፤ #አንድ_ነው። #ከእርሱም_በቀር_ሌላ_የለም ብለህ በእውነት ተናገርህ፤" (ማርቆስ 12:31–32)
እያስተዋልክ ነው?!
እውነት የምትፈልግ ከሆንክ "አምላክ አንድ ነው። ከርሱ በቀር ምንም የለም" ብለህ በልብህ ዝከር። በምላስህ አስተጋባ። በተግባር ኑር። ይሄ በኢስላም "ላ ኢላሀ ኢለላህ" ("ከአላህ በስተቀር እውነተኛ አምላክ የለም") ከሚለው ምስክርነት ጋር መሳ ነው። እንቀጥል።
"በፍጹም ልብ በፍጹም አእምሮም በፍጹም ነፍስም በፍጹም ኃይልም እርሱን መውደድ፥ ባልንጀራንም እንደ ራስ መውደድ በሙሉ ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ የሚበልጥ ነው አለው።" (ማርቆስ 12:33)
ይህን ነው የምልህ። ስላሴ፣ ቅብጥርሴ የሚባለውን ወደ ኋላህ አሽቀንጥረህ ጣልና ለመፅሐፋዊ መልእክቱ በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም አእምሮህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ኃይልህ እደር። ሥላሴ ልብ ወለድ እንጂ እውነታ አይደለም። ሥላሴ ጤነኛ ጭንቅላት የማይፈታው እንቆቅልሽ እንጂ ምክንያታዊ አይደለም። "ያልገባህ መንፈስ ቅዱስ ስላላደረብህ ነው" እያሉ አይሸውዱህ። ይሄ ምእመኑ እንዳይመረምር የሚያስተኙበት የእንቅልፍ ክኒን ነው። በክኒኑ እራሳቸውን ያስተኙበት። አንተ ግን ንቃ። ይህን ስታደርግ፣ ወደ አእምሮህ ስትመለስ "ለመንግስተ ሰማያት" ትቀርባለህ። አብረን እናንብብ።
"ኢየሱስም በአእምሮ እንደ መለሰ አይቶ። አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም አለው። ከዚህም በኋላ ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።" (ማርቆስ 12:34)
ኢብኑ ሙነወር
@aaumsu
👍12