የአላህ timing እጅጉኑ ይገርመኛል። በሁሉም የህይወት መልክህ ውስጥ የሚያስፈልግህን በመስጠት ምርጥ ሆኖ ታገኘዋለህ። በርካታ የህይወት ጥያቄዎችህን የሚፈታው እንደአስሓቡል ካህፍ በአንዲት ሌሊት የመኝታ ሰዓትህ ሊሆንም ይችላል። ጌታህ ከሰመጥክበት የሀዘን ዓለም ሊያወጣህ የማይፈልግ "ታጋሾችን አበስራቸው" የሚል ቃልአባይ ይመስልሃል? መንገዱ መሀል ላይማ… እንደዩሱፍ ለባርነት መሸጥ አለ፣ እንደ የዕቁብ የማያባራ ለቅሶ አለ፣ እንደ ኢብራሂም ግራ መጋባት አለ፣ እንደ ነብይህ ሙሀመድ መሰደድም አለ… አምላካዊ ጥበቡን የምትረዳው ነገሮች ዘግይተው ዘግይተው… ላንተ ትክክለኛውን ሰዓት ጠብቀው ሲመጡ ስታይ ነው። እርሱ… እጅጉኑ ጠቢብ ነው።
@aaumsu
@aaumsu
👍19❤1
"እያንዳንዱ ፋሽስት ሀገር ይወድቃል!" - የኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
በሀገረ አሜሪካ ስለ ፍልስጤም ብቻ ድምፅ በመሆናቸው የታሰሩ ተማሪዎች ቁጥር 1700ን እንዳለፈ ዋሽንግተን ፖስት አስነብቧል:: ዲሞክራሲን መለያዋ አድርጋ ስለ ዲሞክራሲ ሀገራትን ያፈራረሰችው ፋሽስታዊቷ አሜሪካ ትክክለኛ መልኳ ለሚያይ ሁሉ እንደ ቀትር ፀሐይ ወገግ ብሎ እየታዬ ነው:: ፕሬዚዳንቷን በአደባባይ መዝለፍና መቃወም መብት እንደሆነ በFreedom of speech አልፋቤቷ መጀመሪያ ላይ ያስቆጠረችን ሀገር ስለ ፍልስጤማውያን መጮህን ለእስር እንደሚዳርግ በተግባር እያሳያች ነው::
ቆዳቸው የእባብ እንደነበር ታይቷል:: ምላሳቸው እንደ እባብ እንደሆነ ተገልፇል:: ነገርግን አይችሉም:: እውነትን ማሸነፍ አይችሉም:: ፊርዓውን ነቢ ሙሳን የለመነበት ታሪክ ሲደገም እናያለን:: አምባገነኖች ሲንኮታኮቱ እናያለን:: ፍልስጤም ነፃ ስትሆን እናያለን::
አሁንም FREE FREE PALESTINE እንላለን!
From the river to the sea Palestine will be free!!
@MohammadamminKassaw
በሀገረ አሜሪካ ስለ ፍልስጤም ብቻ ድምፅ በመሆናቸው የታሰሩ ተማሪዎች ቁጥር 1700ን እንዳለፈ ዋሽንግተን ፖስት አስነብቧል:: ዲሞክራሲን መለያዋ አድርጋ ስለ ዲሞክራሲ ሀገራትን ያፈራረሰችው ፋሽስታዊቷ አሜሪካ ትክክለኛ መልኳ ለሚያይ ሁሉ እንደ ቀትር ፀሐይ ወገግ ብሎ እየታዬ ነው:: ፕሬዚዳንቷን በአደባባይ መዝለፍና መቃወም መብት እንደሆነ በFreedom of speech አልፋቤቷ መጀመሪያ ላይ ያስቆጠረችን ሀገር ስለ ፍልስጤማውያን መጮህን ለእስር እንደሚዳርግ በተግባር እያሳያች ነው::
ቆዳቸው የእባብ እንደነበር ታይቷል:: ምላሳቸው እንደ እባብ እንደሆነ ተገልፇል:: ነገርግን አይችሉም:: እውነትን ማሸነፍ አይችሉም:: ፊርዓውን ነቢ ሙሳን የለመነበት ታሪክ ሲደገም እናያለን:: አምባገነኖች ሲንኮታኮቱ እናያለን:: ፍልስጤም ነፃ ስትሆን እናያለን::
አሁንም FREE FREE PALESTINE እንላለን!
From the river to the sea Palestine will be free!!
@MohammadamminKassaw
🥰13👍3👏3🔥2
Forwarded from Dr. Eyad Qunaibi | English
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Civil defense teams reached him while he was performing the Fajr (dawn) prayer under the rubble of his house after it was bombed by the occupation.
Where are you O those who neglect the Fajr prayer whilst being safe in your homes!
Where are you O those who neglect the Fajr prayer whilst being safe in your homes!
😭16❤1
Arrogance, pride, and self-amazement are the negative traits that destroys a seeker of knowledge.
Keep your feet on the ground.
@MohammadamminKassaw
Keep your feet on the ground.
@MohammadamminKassaw
👍4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይህ በሀገረ አሜሪካ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ነው:: ተማሪዎች የአሜሪካና እስራኤልን ጄኖሳይድ በመቃወም የሰሩትን ድንኳን የአሜሪካ ፖሊሶች ለማፈራረስ ሲሞክሩና ተማሪዎችን ሲያስሩ ያሳያል::
አላህ ውድቀቷን እስከ አወዳደቋ ያሳዬን!
@aaumsu
አላህ ውድቀቷን እስከ አወዳደቋ ያሳዬን!
@aaumsu
😭10🥰4👍2
Forwarded from 6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel (Rider)
The 6 Kilo Jemea Football Cup heated up today with a thrilling showdown between Nejashi and Rayyan!
After a setback in their previous match, Nejashi roared back with an impressive 6-3 triumph over Rayyan. Nejashi's goal scorers were on fire, with Osman Ahmed leading the charge with two brilliant goals. Haile Aseffa, Seyfedin Abdulmejid, Naik Girma, and Mujib Husen also joined the scoring frenzy, each contributing a goal to secure Nejashi's victory.
Despite Rayyan's valiant efforts, including goals from Said Abdu, Adil Muhammad, and Mubarak Hashim, they couldn't contain the relentless attack from Nejashi.
With the tournament now in full swing, every match brings new excitement and surprises. Stay tuned for more thrilling action in the 6 Kilo Jemea Football Cup!
@aau6kilojemea
@aau6kilojemea
After a setback in their previous match, Nejashi roared back with an impressive 6-3 triumph over Rayyan. Nejashi's goal scorers were on fire, with Osman Ahmed leading the charge with two brilliant goals. Haile Aseffa, Seyfedin Abdulmejid, Naik Girma, and Mujib Husen also joined the scoring frenzy, each contributing a goal to secure Nejashi's victory.
Despite Rayyan's valiant efforts, including goals from Said Abdu, Adil Muhammad, and Mubarak Hashim, they couldn't contain the relentless attack from Nejashi.
With the tournament now in full swing, every match brings new excitement and surprises. Stay tuned for more thrilling action in the 6 Kilo Jemea Football Cup!
@aau6kilojemea
@aau6kilojemea
👍6
ጁምዓ ነው!
📌 ከህፍን አንብቡ !
📌 በረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ላይ አብዝታችሁ ሰለዋት አውርዱ !
📌 ንፅህናችሁን ጠብቁ !
📌 በሁሉም ቦታ ያሉ ሙስሊም እህት ወንድሞቻችሁን በዱዓችሁ አስታውሱ !
መልካም ጁምዓ !
@aaumsu
📌 ከህፍን አንብቡ !
📌 በረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ላይ አብዝታችሁ ሰለዋት አውርዱ !
📌 ንፅህናችሁን ጠብቁ !
📌 በሁሉም ቦታ ያሉ ሙስሊም እህት ወንድሞቻችሁን በዱዓችሁ አስታውሱ !
መልካም ጁምዓ !
@aaumsu
👍14
አቡ ሁረይራ (رضي الله عنه) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል።
"ሰውዬው በጓደኛው(በወዳጁ)ዲን ላይ ነው፡ እናም ከእናንተ አንዳችሁ ማንን እንደሚወዳጅ ይመልከት(ያስብበት/ያጢነው)።"
(አቡ ዳዉድ)
@aaumsu
"ሰውዬው በጓደኛው(በወዳጁ)ዲን ላይ ነው፡ እናም ከእናንተ አንዳችሁ ማንን እንደሚወዳጅ ይመልከት(ያስብበት/ያጢነው)።"
(አቡ ዳዉድ)
@aaumsu
👍9
'Niqab' means - to hide your precious beauty, from the gaze of the inappropriate person, for the appropriate person.
@aaumsu
@aaumsu
❤9👍2
"በል 'እርሱ አላህ አንድ ነው:: አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው:: አልወለደም : አልተወለደምም:: ለእርሱም አንድም ቢጤ የለውም::' " - ሱረቱል ኢኽላስ 1-4
@aaumsu
@aaumsu
👍12
"And [for] their saying, "Indeed, we have killed the Messiah, Jesus the son of Mary, the messenger of Allāh." And they did not kill him, nor did they crucify him; but [another] was made to resemble him to them. And indeed, those who differ over it are in doubt about it. They have no knowledge of it except the following of assumption. And they did not kill him, for certain." - 4:157
@aaumsu
@aaumsu
👍8
🥀 Daily Reminder 106🥀
وَكُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ وَلَا تُسۡرِفُوٓاْۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِينَ(31)
"ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና!!"
Surah Al-A'raf; 31
@aaumsu
وَكُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ وَلَا تُسۡرِفُوٓاْۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِينَ(31)
"ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና!!"
Surah Al-A'raf; 31
@aaumsu
🥰6👍2
" ድንኳኖቹን በቶሎ አስወግዷቸው:: አክራሪዎቹን ድል አድርጉ:: ካምፓሶቻችንን መማር ለሚፈልጉ ጤነኛ ተማሪዎች ዳግም ምቹ አድርጉ:: እነዚህ ዘገምተኛ እብዶች ናቸው::" - ዶናልድ ትራምፕ
በጋዛ ላይ የተከፈተው ፍጅት 210ኛ ቀኑን አስቆጥሯል:: እስካሁን 35ሺህ ጋዛውያን መስዋዕት ሲሆኑ 78ሺህ ቁስለኛ ሆነዋል:: ሬሳቸው ከፍርስራሽ ስር ሆኖ ለመቀበር ያልታደሉ ሺዎች እንዳሉም ተመላክቷል::
አምባገነኖች በእብሪት ተሞልተው ጭካኔውን ሲፈፅሙ ማዬት የተሳናቸው የምዕራቡ አለም ተማሪዎች ሁለ ነገራቸውን መስዋዕት አድርገው በካምፓሶች ዙሪያ ተቃውሞ ከጀመሩ ቀናቶች ተቆጥረዋል:: እስካሁን ከ2200 በላይ ተማሪዎች የታሰሩ ሲሆን የተለያየ አይነት እንግልትም እየደረሰባቸው ነው::
ግን አሁንም ተቃውሞው እንደቀጠለ ነው:: ከተማሪዎች አንደበት የወጣው የነፃነት ድምፅ አያስተኛ ያላቸው የዋይት ሀውስ ሰዎች ፀጥታውን ሰብረዋል:: የአሁኑ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን "ሀገራችን አምባገነናዊ ስላልሆነች ድምፆችን አታፍንም:: ተማሪዎች የመናገር መብት ቢኖራቸውም ለአመፅ ማነሳሳት አይችሉም:: ይህ ከህገ-መንግስታችን ውጭ ነው:: የእነሱ ተቃውሞ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ ላይ ያላትን ፖሊስ አያስቀይርም::" ሲሉ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ተማሪዎች "ዘገምተኛ እብዶች!" ብለው በመዝለፍና ፖሊሶች እየወሰዱት ያሉትን የሀይል እርምጃ በማበረታታት ዳግም ጠበቅ ያለ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል::
የዲሞክራሲ ጭምብል ሲገለጥ የሚታዬው እብሪትና አምባገነንነት ግልፅ ሆኗል:: አላህ ውርደታቸውን ያቅርብ:: የፍልስጤማውያንን ድል ያቅርብ:: የዳውድ ጌታ የዳውድን ጥበብ ለፍልስጤማውያን ሰጥቶ በጎልያድ ላይ የተቀዳጀውን ድል በምዕራባውያን ላይ ይስጣቸው::
የተማሪዎቹ መፈክር የእኛም ነው:: የፍልስጤማውያን ነፃነት የእኛም ነው::
UP UP WITH LIBERATION!
DOWN DOWN WITH OCCUPATION!
DOWN DOWN WITH OPPRESSION!
FREE FREE PALESTINE!
FROM THE RIVER TO THE SEA PALESTINE WILL BE FREE!
@MohammadamminKassaw
በጋዛ ላይ የተከፈተው ፍጅት 210ኛ ቀኑን አስቆጥሯል:: እስካሁን 35ሺህ ጋዛውያን መስዋዕት ሲሆኑ 78ሺህ ቁስለኛ ሆነዋል:: ሬሳቸው ከፍርስራሽ ስር ሆኖ ለመቀበር ያልታደሉ ሺዎች እንዳሉም ተመላክቷል::
አምባገነኖች በእብሪት ተሞልተው ጭካኔውን ሲፈፅሙ ማዬት የተሳናቸው የምዕራቡ አለም ተማሪዎች ሁለ ነገራቸውን መስዋዕት አድርገው በካምፓሶች ዙሪያ ተቃውሞ ከጀመሩ ቀናቶች ተቆጥረዋል:: እስካሁን ከ2200 በላይ ተማሪዎች የታሰሩ ሲሆን የተለያየ አይነት እንግልትም እየደረሰባቸው ነው::
ግን አሁንም ተቃውሞው እንደቀጠለ ነው:: ከተማሪዎች አንደበት የወጣው የነፃነት ድምፅ አያስተኛ ያላቸው የዋይት ሀውስ ሰዎች ፀጥታውን ሰብረዋል:: የአሁኑ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን "ሀገራችን አምባገነናዊ ስላልሆነች ድምፆችን አታፍንም:: ተማሪዎች የመናገር መብት ቢኖራቸውም ለአመፅ ማነሳሳት አይችሉም:: ይህ ከህገ-መንግስታችን ውጭ ነው:: የእነሱ ተቃውሞ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ ላይ ያላትን ፖሊስ አያስቀይርም::" ሲሉ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ተማሪዎች "ዘገምተኛ እብዶች!" ብለው በመዝለፍና ፖሊሶች እየወሰዱት ያሉትን የሀይል እርምጃ በማበረታታት ዳግም ጠበቅ ያለ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል::
የዲሞክራሲ ጭምብል ሲገለጥ የሚታዬው እብሪትና አምባገነንነት ግልፅ ሆኗል:: አላህ ውርደታቸውን ያቅርብ:: የፍልስጤማውያንን ድል ያቅርብ:: የዳውድ ጌታ የዳውድን ጥበብ ለፍልስጤማውያን ሰጥቶ በጎልያድ ላይ የተቀዳጀውን ድል በምዕራባውያን ላይ ይስጣቸው::
የተማሪዎቹ መፈክር የእኛም ነው:: የፍልስጤማውያን ነፃነት የእኛም ነው::
UP UP WITH LIBERATION!
DOWN DOWN WITH OCCUPATION!
DOWN DOWN WITH OPPRESSION!
FREE FREE PALESTINE!
FROM THE RIVER TO THE SEA PALESTINE WILL BE FREE!
@MohammadamminKassaw
👍20
📌እድሜው ሙስሊሙ ተማሪ ተቋማት ውስጥ መብቱን መጠየቅ ከጀመረበት ጊዜ አንድ ብሎ ይጀምራል ::
📌 ከውስጡ ለኢትዮጵያ ሙስሊም እንቁ የሆኑ ስብዕናዎች ወጥተዋል ::
📌ከኡማው ጋር እኩል እየተፈተነ ለ35 አመታት ተማሪዎችን በማነፅ ሌሎችን በማነቃቃትና ሞደል በመሆን ዛሬን ደርሷል ::
🔺ይህ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ነው :: ስለ ህብረቱ ሙሉ መረጃ ለማግኘትና በጉዞው ውስጥ አብሮ ለመሆን ከታች ባለው ማስፈንጠሪያ የህብረቱን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ::
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር ያድርጉ ::
📌 ከውስጡ ለኢትዮጵያ ሙስሊም እንቁ የሆኑ ስብዕናዎች ወጥተዋል ::
📌ከኡማው ጋር እኩል እየተፈተነ ለ35 አመታት ተማሪዎችን በማነፅ ሌሎችን በማነቃቃትና ሞደል በመሆን ዛሬን ደርሷል ::
🔺ይህ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ነው :: ስለ ህብረቱ ሙሉ መረጃ ለማግኘትና በጉዞው ውስጥ አብሮ ለመሆን ከታች ባለው ማስፈንጠሪያ የህብረቱን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ::
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር ያድርጉ ::
👍9
📌Umriin isaa yeroo barattoonni Muslimaa mirgaa ofii gaafachuu jalqaban irraa eegala.
📌 Isa keessaa ummata Muslima Itoophiyaatiif haallii fi ammalli gaariin hedduun burqee jira.
📌 Ummata waliin walqixa dararamaa umrii 35 oliif barattoota bocaa, kaka'uumsa fi hidhannoo (model) ta'aaf har'a gahee jira.
🔺 Innis Gamtaa barattoota Muslimaa Yunivarsiitii Finfinneeti. Hubannoo waa'ee gamtichaa guutuu isaa argachuu fi imala isaa waliin ta'uuf sarara armaan gadii cuqaasuun(tuquun) Telegiraama gamtichaatti makamaa
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
Hiriyoota keessaniif share godhaa!
📌 Isa keessaa ummata Muslima Itoophiyaatiif haallii fi ammalli gaariin hedduun burqee jira.
📌 Ummata waliin walqixa dararamaa umrii 35 oliif barattoota bocaa, kaka'uumsa fi hidhannoo (model) ta'aaf har'a gahee jira.
🔺 Innis Gamtaa barattoota Muslimaa Yunivarsiitii Finfinneeti. Hubannoo waa'ee gamtichaa guutuu isaa argachuu fi imala isaa waliin ta'uuf sarara armaan gadii cuqaasuun(tuquun) Telegiraama gamtichaatti makamaa
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
Hiriyoota keessaniif share godhaa!
👍4❤2
📌 It's stepping stone was planted when Muslim students begin demanding their rights within educational institutions.
📌 From among it's students, there emerged valuable figures for Ethiopian Muslims and the country.
📌 It was tested on a same footing with the Ummah during its 35 years journey.
📌 It encouraged its students, served as an inspirational entity to others, and has had an examplery and outstanding history.
{📌 📌 📌📌 }
This 👆👆👆👆 is Addis Ababa University Muslim Students Union.To get comprehensive, timely and updated information about the Union as well as to travel with AAU-MSU to the CLIMAX, join its Telegram channel
using the link below.
👇👇👇
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
📌 From among it's students, there emerged valuable figures for Ethiopian Muslims and the country.
📌 It was tested on a same footing with the Ummah during its 35 years journey.
📌 It encouraged its students, served as an inspirational entity to others, and has had an examplery and outstanding history.
{📌 📌 📌📌 }
This 👆👆👆👆 is Addis Ababa University Muslim Students Union.To get comprehensive, timely and updated information about the Union as well as to travel with AAU-MSU to the CLIMAX, join its Telegram channel
using the link below.
👇👇👇
@aaumsu
@aaumsu
@aaumsu
🔥6❤1😡1
Students council-union election.pdf
1.6 MB
ለተማሪዎች ካውንስል መወዳደር የምትፈልጉ ሁሉ attached ከተደረገው file መረጃዎችን ወስዳችሁ ከወዲሁ ራሳችሁን አዘጋጁ:: ምርጫው ግንቦት 16 እንደሚደረግ ተገልፇል::
@aaumsu
@aaumsu
👍6
ሱፍያን አሰውሪ (رحمه الله) እንዲህ ይሉ ነበር፦
﴿إذا عرفتَ نفسَك لم يضرَّكَ ما قيلَ لَكَ،﴾
“አንተ ስለራስህ የምታውቅ ከሆነ፤ ስላንተ የሚባለው የሰዎች ንግግር አይጎዳህም።”
@aaumsu
﴿إذا عرفتَ نفسَك لم يضرَّكَ ما قيلَ لَكَ،﴾
“አንተ ስለራስህ የምታውቅ ከሆነ፤ ስላንተ የሚባለው የሰዎች ንግግር አይጎዳህም።”
@aaumsu
👍8❤4👌3🥰1