🌟 In the second game of the 6 Kilo Jemea Football Cup tournament, the excitement continued to unfold as Al-Nessr secured a commanding 2-0 victory over Bilal!
Esak Amsalu and Galib emerged as the heroes for Al-Nessr, showcasing their skill and precision on the field by netting one goal each, sealing their team's triumph.
In a twist of fate, Rayyan clinched a win by default as Tofan Al-Aqsa failed to show up for the game, further highlighting the unpredictable nature of the competition.
@aau6kilojemea
@aau6kilojemea
Esak Amsalu and Galib emerged as the heroes for Al-Nessr, showcasing their skill and precision on the field by netting one goal each, sealing their team's triumph.
In a twist of fate, Rayyan clinched a win by default as Tofan Al-Aqsa failed to show up for the game, further highlighting the unpredictable nature of the competition.
@aau6kilojemea
@aau6kilojemea
👍8
ዛሬ የላብ-አደሮች ቀን ነው!
ግን ከእኛ አይደለም:: አናከብረውምም:: ነገርግን ወደሗላ ተመልሼ ከዚህ ቀን ጋር ተያይዞ የተፈጠረን ክስተት ላጋራችሁ:-
ከ2 አመታት በፊት ዩኒቨርሲቲያችን AAU ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ከዒድ ቀን ጋር በተመሳሳይ ቀን ጥሪ አቀረበ:: ይህንን በመቃወም የአአዩሙተህ አሚር አህመዲን : ሱልጣን ሙሐመድንና ሙሐመድአሚንን ተወካይ አድርጎ ላከ:: ጉዳዩን በመጀመሪያ ወደ ሬጅስትራር አቀረቡ:: በሰዓቱ የተቀበለቻቸው ሴት "ምን ችግር አለው? ካለንደሩኮ ነው:: እዚህ ሲደርሱ ያከብሩታል::" አለች:: እነሱም "ካለንደሩ ከሰማይ የወረደ አይደለም:: ጥያቄያችን እንዴት ካላንደር እያለ ዩኒቨርሲቲው ከሙስሊሞች በዓል ጋር በተመሳሳይ ቀን ያደርጋል ነው:: ወይስ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ሙስሊም ተማሪዎች የሉም?" አሏት:: ከዚያ በፊት ከተሐጁድና ከጎንደር ሙስሊሞችጋ ተያይዞ ተቃውሞወችና ሰልፎች ተደርገው ስለነበር ደንገጥ ብላ "ልትቃወሙ ነው እንዴ?" አለች:: "እሱን እናያለን!" ብለዋት ወጡ:: በአንድ ሰዓት ውስጥ ጥያቄያችንን ተቀብለው በቲክቫህ በኩል ሙስሊም ተማሪዎች በዓሉን ቤተሰብጋ አክብረው ከረቡዕ እስከ ጁምዓ መግባት እንደሚችሉ አስነገረ (ዒዱ ሰኞ ነበር:: ግቢውም ግቡ ያለው ሰኞና ማክሰኞ ነበር)::
ነገርግን ሰኞ ቀን ዒድ ቢሆንም ሰራተኞች ስራ ገብተው የመጡ የሌላ እምነት ተከታዮችን ከመናሃሪያ ተቀበሉ:: ሐሙስ ሲደርስ ደግሞ የላባደሮች ቀን ነውና ስራ አንገባም የሚል አምባጓሮ ተፈጠረ:: አሁንም "እንዴት በዒዱ ሰርተው የላባደሮች ቀን በሚል ሙስሊሞችን ማስተናገድ ያቆማሉ?" የሚል ጥያቄ ተነሳ:: ከብዙ ጭቅጭቅ ቡሃላም በአላህ ፈቃድ ተመለሰ:: አልሃምዱሊላህ!!
@aaumsu
ግን ከእኛ አይደለም:: አናከብረውምም:: ነገርግን ወደሗላ ተመልሼ ከዚህ ቀን ጋር ተያይዞ የተፈጠረን ክስተት ላጋራችሁ:-
ከ2 አመታት በፊት ዩኒቨርሲቲያችን AAU ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ከዒድ ቀን ጋር በተመሳሳይ ቀን ጥሪ አቀረበ:: ይህንን በመቃወም የአአዩሙተህ አሚር አህመዲን : ሱልጣን ሙሐመድንና ሙሐመድአሚንን ተወካይ አድርጎ ላከ:: ጉዳዩን በመጀመሪያ ወደ ሬጅስትራር አቀረቡ:: በሰዓቱ የተቀበለቻቸው ሴት "ምን ችግር አለው? ካለንደሩኮ ነው:: እዚህ ሲደርሱ ያከብሩታል::" አለች:: እነሱም "ካለንደሩ ከሰማይ የወረደ አይደለም:: ጥያቄያችን እንዴት ካላንደር እያለ ዩኒቨርሲቲው ከሙስሊሞች በዓል ጋር በተመሳሳይ ቀን ያደርጋል ነው:: ወይስ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ሙስሊም ተማሪዎች የሉም?" አሏት:: ከዚያ በፊት ከተሐጁድና ከጎንደር ሙስሊሞችጋ ተያይዞ ተቃውሞወችና ሰልፎች ተደርገው ስለነበር ደንገጥ ብላ "ልትቃወሙ ነው እንዴ?" አለች:: "እሱን እናያለን!" ብለዋት ወጡ:: በአንድ ሰዓት ውስጥ ጥያቄያችንን ተቀብለው በቲክቫህ በኩል ሙስሊም ተማሪዎች በዓሉን ቤተሰብጋ አክብረው ከረቡዕ እስከ ጁምዓ መግባት እንደሚችሉ አስነገረ (ዒዱ ሰኞ ነበር:: ግቢውም ግቡ ያለው ሰኞና ማክሰኞ ነበር)::
ነገርግን ሰኞ ቀን ዒድ ቢሆንም ሰራተኞች ስራ ገብተው የመጡ የሌላ እምነት ተከታዮችን ከመናሃሪያ ተቀበሉ:: ሐሙስ ሲደርስ ደግሞ የላባደሮች ቀን ነውና ስራ አንገባም የሚል አምባጓሮ ተፈጠረ:: አሁንም "እንዴት በዒዱ ሰርተው የላባደሮች ቀን በሚል ሙስሊሞችን ማስተናገድ ያቆማሉ?" የሚል ጥያቄ ተነሳ:: ከብዙ ጭቅጭቅ ቡሃላም በአላህ ፈቃድ ተመለሰ:: አልሃምዱሊላህ!!
@aaumsu
👍18
አቡ ሁረይራ (رضي الله عنه) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል:-
"የዲናር፣የዲርሀምና የውብ አልባሳት ባሪያ ከሰረ። ሲያገኝ ይደሰታል። ሲያጣ ይከፋዋል።"። (ቡኻሪ )
@MohammadamminKassaw
"የዲናር፣የዲርሀምና የውብ አልባሳት ባሪያ ከሰረ። ሲያገኝ ይደሰታል። ሲያጣ ይከፋዋል።"። (ቡኻሪ )
@MohammadamminKassaw
👍9
👌6👍2
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
"" ወንጀል መዘዙ ብዙ ነው። በወንጀላችን ምክንያት ሳናውቅ ብዙ እየተቀጣን ነው። ምናልባት እኛ በግልፅ ስላላየነው ምንም ላይመስለን ይችላል። ግን ወላሂ በወንጀል በወንጀላችን ምክንያት የዒባዳን ጥፍጥና አጠትናል፣ ከጌታችን ርቀናል፣ ቁርዓን ከብዶናል፣ የተማርነውን እውቀት በረካውን ተነስተናል፣ ትልቁና አስፈሪው ደግሞ አኼራችንን እያበላሸን ነው።
በወንጀል ሲሳይ ይጠባል፣ ህይወት ትጠባለች፣ ቀልብ ይደርቃል፣ ለአላህ ቁጣ ሰበብ ይሆናል፣ ልባችን ስክነት እርጋታ ይርቀዋል፣ ነገሮች ይወሳሰባሉ፣ ጉዳዮቻችን መፈታት ይከብዳቸዋል።
ወንጀል ሙሉ ህይወታችንን ያበላሻልና ከወንጀል እንራቅ። ለሰራነው አላህን ምህረት እንጠይቅ!!!!
والله اعلم
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
"" ወንጀል መዘዙ ብዙ ነው። በወንጀላችን ምክንያት ሳናውቅ ብዙ እየተቀጣን ነው። ምናልባት እኛ በግልፅ ስላላየነው ምንም ላይመስለን ይችላል። ግን ወላሂ በወንጀል በወንጀላችን ምክንያት የዒባዳን ጥፍጥና አጠትናል፣ ከጌታችን ርቀናል፣ ቁርዓን ከብዶናል፣ የተማርነውን እውቀት በረካውን ተነስተናል፣ ትልቁና አስፈሪው ደግሞ አኼራችንን እያበላሸን ነው።
በወንጀል ሲሳይ ይጠባል፣ ህይወት ትጠባለች፣ ቀልብ ይደርቃል፣ ለአላህ ቁጣ ሰበብ ይሆናል፣ ልባችን ስክነት እርጋታ ይርቀዋል፣ ነገሮች ይወሳሰባሉ፣ ጉዳዮቻችን መፈታት ይከብዳቸዋል።
ወንጀል ሙሉ ህይወታችንን ያበላሻልና ከወንጀል እንራቅ። ለሰራነው አላህን ምህረት እንጠይቅ!!!!
والله اعلم
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
👍12
🥀 Daily Reminder 105🥀
وَإِذَا فَعَلُواْ فَٰحِشَةٗ قَالُواْ وَجَدۡنَا عَلَيۡهَآ ءَابَآءَنَا وَٱللَّهُ أَمَرَنَا بِهَاۗ قُلۡ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يَأۡمُرُ بِٱلۡفَحۡشَآءِۖ أَتَقُولُونَ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعۡلَمُونَ(28)
"መጥፎንም ሥራ በሠሩ ጊዜ በእርሷ ላይ አባቶቻችንን አገኘን አላህም በእርሷ አዞናል ይላሉ፡፡ «አላህ በመጥፎ ነገር አያዝም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን??» በላቸው!!"
Surah Al-A'raf; 28
@aaumsu
وَإِذَا فَعَلُواْ فَٰحِشَةٗ قَالُواْ وَجَدۡنَا عَلَيۡهَآ ءَابَآءَنَا وَٱللَّهُ أَمَرَنَا بِهَاۗ قُلۡ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يَأۡمُرُ بِٱلۡفَحۡشَآءِۖ أَتَقُولُونَ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعۡلَمُونَ(28)
"መጥፎንም ሥራ በሠሩ ጊዜ በእርሷ ላይ አባቶቻችንን አገኘን አላህም በእርሷ አዞናል ይላሉ፡፡ «አላህ በመጥፎ ነገር አያዝም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን??» በላቸው!!"
Surah Al-A'raf; 28
@aaumsu
👍7
የአላህ timing እጅጉኑ ይገርመኛል። በሁሉም የህይወት መልክህ ውስጥ የሚያስፈልግህን በመስጠት ምርጥ ሆኖ ታገኘዋለህ። በርካታ የህይወት ጥያቄዎችህን የሚፈታው እንደአስሓቡል ካህፍ በአንዲት ሌሊት የመኝታ ሰዓትህ ሊሆንም ይችላል። ጌታህ ከሰመጥክበት የሀዘን ዓለም ሊያወጣህ የማይፈልግ "ታጋሾችን አበስራቸው" የሚል ቃልአባይ ይመስልሃል? መንገዱ መሀል ላይማ… እንደዩሱፍ ለባርነት መሸጥ አለ፣ እንደ የዕቁብ የማያባራ ለቅሶ አለ፣ እንደ ኢብራሂም ግራ መጋባት አለ፣ እንደ ነብይህ ሙሀመድ መሰደድም አለ… አምላካዊ ጥበቡን የምትረዳው ነገሮች ዘግይተው ዘግይተው… ላንተ ትክክለኛውን ሰዓት ጠብቀው ሲመጡ ስታይ ነው። እርሱ… እጅጉኑ ጠቢብ ነው።
@aaumsu
@aaumsu
👍19❤1
"እያንዳንዱ ፋሽስት ሀገር ይወድቃል!" - የኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
በሀገረ አሜሪካ ስለ ፍልስጤም ብቻ ድምፅ በመሆናቸው የታሰሩ ተማሪዎች ቁጥር 1700ን እንዳለፈ ዋሽንግተን ፖስት አስነብቧል:: ዲሞክራሲን መለያዋ አድርጋ ስለ ዲሞክራሲ ሀገራትን ያፈራረሰችው ፋሽስታዊቷ አሜሪካ ትክክለኛ መልኳ ለሚያይ ሁሉ እንደ ቀትር ፀሐይ ወገግ ብሎ እየታዬ ነው:: ፕሬዚዳንቷን በአደባባይ መዝለፍና መቃወም መብት እንደሆነ በFreedom of speech አልፋቤቷ መጀመሪያ ላይ ያስቆጠረችን ሀገር ስለ ፍልስጤማውያን መጮህን ለእስር እንደሚዳርግ በተግባር እያሳያች ነው::
ቆዳቸው የእባብ እንደነበር ታይቷል:: ምላሳቸው እንደ እባብ እንደሆነ ተገልፇል:: ነገርግን አይችሉም:: እውነትን ማሸነፍ አይችሉም:: ፊርዓውን ነቢ ሙሳን የለመነበት ታሪክ ሲደገም እናያለን:: አምባገነኖች ሲንኮታኮቱ እናያለን:: ፍልስጤም ነፃ ስትሆን እናያለን::
አሁንም FREE FREE PALESTINE እንላለን!
From the river to the sea Palestine will be free!!
@MohammadamminKassaw
በሀገረ አሜሪካ ስለ ፍልስጤም ብቻ ድምፅ በመሆናቸው የታሰሩ ተማሪዎች ቁጥር 1700ን እንዳለፈ ዋሽንግተን ፖስት አስነብቧል:: ዲሞክራሲን መለያዋ አድርጋ ስለ ዲሞክራሲ ሀገራትን ያፈራረሰችው ፋሽስታዊቷ አሜሪካ ትክክለኛ መልኳ ለሚያይ ሁሉ እንደ ቀትር ፀሐይ ወገግ ብሎ እየታዬ ነው:: ፕሬዚዳንቷን በአደባባይ መዝለፍና መቃወም መብት እንደሆነ በFreedom of speech አልፋቤቷ መጀመሪያ ላይ ያስቆጠረችን ሀገር ስለ ፍልስጤማውያን መጮህን ለእስር እንደሚዳርግ በተግባር እያሳያች ነው::
ቆዳቸው የእባብ እንደነበር ታይቷል:: ምላሳቸው እንደ እባብ እንደሆነ ተገልፇል:: ነገርግን አይችሉም:: እውነትን ማሸነፍ አይችሉም:: ፊርዓውን ነቢ ሙሳን የለመነበት ታሪክ ሲደገም እናያለን:: አምባገነኖች ሲንኮታኮቱ እናያለን:: ፍልስጤም ነፃ ስትሆን እናያለን::
አሁንም FREE FREE PALESTINE እንላለን!
From the river to the sea Palestine will be free!!
@MohammadamminKassaw
🥰13👍3👏3🔥2
Forwarded from Dr. Eyad Qunaibi | English
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Civil defense teams reached him while he was performing the Fajr (dawn) prayer under the rubble of his house after it was bombed by the occupation.
Where are you O those who neglect the Fajr prayer whilst being safe in your homes!
Where are you O those who neglect the Fajr prayer whilst being safe in your homes!
😭16❤1
Arrogance, pride, and self-amazement are the negative traits that destroys a seeker of knowledge.
Keep your feet on the ground.
@MohammadamminKassaw
Keep your feet on the ground.
@MohammadamminKassaw
👍4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይህ በሀገረ አሜሪካ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ነው:: ተማሪዎች የአሜሪካና እስራኤልን ጄኖሳይድ በመቃወም የሰሩትን ድንኳን የአሜሪካ ፖሊሶች ለማፈራረስ ሲሞክሩና ተማሪዎችን ሲያስሩ ያሳያል::
አላህ ውድቀቷን እስከ አወዳደቋ ያሳዬን!
@aaumsu
አላህ ውድቀቷን እስከ አወዳደቋ ያሳዬን!
@aaumsu
😭10🥰4👍2
Forwarded from 6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel (Rider)
The 6 Kilo Jemea Football Cup heated up today with a thrilling showdown between Nejashi and Rayyan!
After a setback in their previous match, Nejashi roared back with an impressive 6-3 triumph over Rayyan. Nejashi's goal scorers were on fire, with Osman Ahmed leading the charge with two brilliant goals. Haile Aseffa, Seyfedin Abdulmejid, Naik Girma, and Mujib Husen also joined the scoring frenzy, each contributing a goal to secure Nejashi's victory.
Despite Rayyan's valiant efforts, including goals from Said Abdu, Adil Muhammad, and Mubarak Hashim, they couldn't contain the relentless attack from Nejashi.
With the tournament now in full swing, every match brings new excitement and surprises. Stay tuned for more thrilling action in the 6 Kilo Jemea Football Cup!
@aau6kilojemea
@aau6kilojemea
After a setback in their previous match, Nejashi roared back with an impressive 6-3 triumph over Rayyan. Nejashi's goal scorers were on fire, with Osman Ahmed leading the charge with two brilliant goals. Haile Aseffa, Seyfedin Abdulmejid, Naik Girma, and Mujib Husen also joined the scoring frenzy, each contributing a goal to secure Nejashi's victory.
Despite Rayyan's valiant efforts, including goals from Said Abdu, Adil Muhammad, and Mubarak Hashim, they couldn't contain the relentless attack from Nejashi.
With the tournament now in full swing, every match brings new excitement and surprises. Stay tuned for more thrilling action in the 6 Kilo Jemea Football Cup!
@aau6kilojemea
@aau6kilojemea
👍6
ጁምዓ ነው!
📌 ከህፍን አንብቡ !
📌 በረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ላይ አብዝታችሁ ሰለዋት አውርዱ !
📌 ንፅህናችሁን ጠብቁ !
📌 በሁሉም ቦታ ያሉ ሙስሊም እህት ወንድሞቻችሁን በዱዓችሁ አስታውሱ !
መልካም ጁምዓ !
@aaumsu
📌 ከህፍን አንብቡ !
📌 በረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ላይ አብዝታችሁ ሰለዋት አውርዱ !
📌 ንፅህናችሁን ጠብቁ !
📌 በሁሉም ቦታ ያሉ ሙስሊም እህት ወንድሞቻችሁን በዱዓችሁ አስታውሱ !
መልካም ጁምዓ !
@aaumsu
👍14
አቡ ሁረይራ (رضي الله عنه) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል።
"ሰውዬው በጓደኛው(በወዳጁ)ዲን ላይ ነው፡ እናም ከእናንተ አንዳችሁ ማንን እንደሚወዳጅ ይመልከት(ያስብበት/ያጢነው)።"
(አቡ ዳዉድ)
@aaumsu
"ሰውዬው በጓደኛው(በወዳጁ)ዲን ላይ ነው፡ እናም ከእናንተ አንዳችሁ ማንን እንደሚወዳጅ ይመልከት(ያስብበት/ያጢነው)።"
(አቡ ዳዉድ)
@aaumsu
👍9
'Niqab' means - to hide your precious beauty, from the gaze of the inappropriate person, for the appropriate person.
@aaumsu
@aaumsu
❤9👍2
"በል 'እርሱ አላህ አንድ ነው:: አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው:: አልወለደም : አልተወለደምም:: ለእርሱም አንድም ቢጤ የለውም::' " - ሱረቱል ኢኽላስ 1-4
@aaumsu
@aaumsu
👍12
"And [for] their saying, "Indeed, we have killed the Messiah, Jesus the son of Mary, the messenger of Allāh." And they did not kill him, nor did they crucify him; but [another] was made to resemble him to them. And indeed, those who differ over it are in doubt about it. They have no knowledge of it except the following of assumption. And they did not kill him, for certain." - 4:157
@aaumsu
@aaumsu
👍8
🥀 Daily Reminder 106🥀
وَكُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ وَلَا تُسۡرِفُوٓاْۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِينَ(31)
"ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና!!"
Surah Al-A'raf; 31
@aaumsu
وَكُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ وَلَا تُسۡرِفُوٓاْۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِينَ(31)
"ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና!!"
Surah Al-A'raf; 31
@aaumsu
🥰6👍2