Whenever your Nafs calls you to sin, remember: Your wounded nation awaits someone to bear its burdens and to pave the path of its dignity!
Your sins and negligence make you a new burden on your nation...
Fear Allah, as the load is nearly breaking its back!
Copied
@MohammadamminKassaw
Your sins and negligence make you a new burden on your nation...
Fear Allah, as the load is nearly breaking its back!
Copied
@MohammadamminKassaw
👍14❤1
AAU - Muslim Students Union
🏆⚽️ Big News! ⚽️🏆 🎉 We've just drawn the teams for our exciting football tournament! Check out the draw from the attached picture. Get ready for some awesome matches! Stay tuned for updates and all the action.🎉 @aau6kilojemea
Note; As our sharia prohibits, Womens can't participate as a spectators during the matches - እህቶች በስህተት እንዳትመጡ የሚለውን ለማስታወስ ነው!
👍12👌2❤1
ጁምዓ ነው! ጁምዓ ነው! ጁምዓ ነው!
ሱናዎቹን ጠብቁ :: ሱረቱል-ከህፍን በማንበብ ጀምሩት:: ፏ በማለት ፏ አድርጉት :: "ወንድሞቼ ናፈቁኝ!" በማለት እኔ አንተና አንቺን በመናፈቅ እንስቅስቅ ብለው ባለቀሱት ነቢ ላይም ሰለዋት አውርዱ:: እኛም መናፈቃችንን በተግባር እንግለፅ:: እናገኛቸው ዘንድ መጓጓታችንን እሳቸውጋ በጀነት የሚያሰባስብን ስራ በመስራት እናረጋግጥ:: "አላሁመሶሊ ወሰሊም ዓላ ሙሐመድ!" በሉ :: አላህ በእርሳቸው ዙሪያ ይሰብስበን አቦ! አሚንንን ያረብብ!!
መልካም ጁምዓ!!!
@aaumsu
ሱናዎቹን ጠብቁ :: ሱረቱል-ከህፍን በማንበብ ጀምሩት:: ፏ በማለት ፏ አድርጉት :: "ወንድሞቼ ናፈቁኝ!" በማለት እኔ አንተና አንቺን በመናፈቅ እንስቅስቅ ብለው ባለቀሱት ነቢ ላይም ሰለዋት አውርዱ:: እኛም መናፈቃችንን በተግባር እንግለፅ:: እናገኛቸው ዘንድ መጓጓታችንን እሳቸውጋ በጀነት የሚያሰባስብን ስራ በመስራት እናረጋግጥ:: "አላሁመሶሊ ወሰሊም ዓላ ሙሐመድ!" በሉ :: አላህ በእርሳቸው ዙሪያ ይሰብስበን አቦ! አሚንንን ያረብብ!!
መልካም ጁምዓ!!!
@aaumsu
👍11🥰6
🥀 Daily Reminder 99🥀
ٱلَّذِينَ إِذَآ أَصَٰبَتۡهُم مُّصِيبَةٞ قَالُوٓاْ إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّآ إِلَيۡهِ رَٰجِعُونَ(156)
"እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)!!"
Surah Al-Baqarah; 156
@aaumsu
ٱلَّذِينَ إِذَآ أَصَٰبَتۡهُم مُّصِيبَةٞ قَالُوٓاْ إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّآ إِلَيۡهِ رَٰجِعُونَ(156)
"እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)!!"
Surah Al-Baqarah; 156
@aaumsu
👍8❤1
የሸዋል ፆም ካልፆምን መፆሙን አንዘንጋ! የአመት ምንዳ እንዳያልፈን!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿صِيامُ شهْرِ رمضانَ بِعشْرَةِ أشْهُرٍ، وصِيامُ سِتَّةِ أيّامٍ بَعدَهُ بِشهْرَيْنِ، فذلِكَ صِيامُ السَّنةِ﴾
“የረመዳን ወር ፆም እንደ አስር ወር ነው የሚታሰበው። ከዛ በኋላ የሚፆመው ስድስት ቀናት ፆም ደግሞ እንደ ሁለት ወር ነው የሚታሰበው። በዚህም አመት እንደመፆም ተደርጎ ነው የሚታሰበው።”
@aaumsu
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿صِيامُ شهْرِ رمضانَ بِعشْرَةِ أشْهُرٍ، وصِيامُ سِتَّةِ أيّامٍ بَعدَهُ بِشهْرَيْنِ، فذلِكَ صِيامُ السَّنةِ﴾
“የረመዳን ወር ፆም እንደ አስር ወር ነው የሚታሰበው። ከዛ በኋላ የሚፆመው ስድስት ቀናት ፆም ደግሞ እንደ ሁለት ወር ነው የሚታሰበው። በዚህም አመት እንደመፆም ተደርጎ ነው የሚታሰበው።”
@aaumsu
👍10
Forwarded from 6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel (Smile ✍️ Ismo 📜)
》》በግማሽ ቴምር ቢሆንም እንኳን ከጀሃነም እሳት ተጠንቀቁ《《
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የማህበራዊ ዘርፍ በየሁለት ሳምንቱ አርብ ዳቦ እየሰበሰበ ለምስኪኖች ይሰጣል። ስለዚህ ዛሬም ልክ እንደበፊቱ ግማሹን በልተን በግማሽም ቢሆን እንኳን ምስኪኖችን እናስታውስ።
ሁላችሁም በምሳ ሰአት 5:30-6:15 ብያንስ አንድ ዳቦ ይዛችሁ በሩ ላይ ላለ ለሴክተሩ ኮሚቴ እንድትሰጡ እናሳስባለን።
መልካም ጁምዓ ይሁንላችሁ!
6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ!
》》》Osoo walakaa timiralleen ta'ee ibidda jahannam eeggadhaa《《《
Seektarri hawaasummaa (social sector) Jama'aa barattoota Muslima Yuniveristii Finfinnee kiiloo 6 torbii lama lamaan guyyaa jum'aa sagantaa daabboo sassaabee Miskiinotaaf kan sadaqatuudha. Maarree har’as akkuma kanaan dura walakkaa nyaannee walakkaa miskiinotaan haa yaadannu isiniin jedha.
Hundi keessaanu Sa'aatii laaqanaa 5:30-6:15 irratti yoo xiqqaate daabboo tokko tokko qabdanii bahuun balbala irratti komitee seektaraaf akka laattan isin beeksisna.
Jum'aa milkii qabaadha!
6kilo Muslim Students Jemea!
@AAU6KiloJemea
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የማህበራዊ ዘርፍ በየሁለት ሳምንቱ አርብ ዳቦ እየሰበሰበ ለምስኪኖች ይሰጣል። ስለዚህ ዛሬም ልክ እንደበፊቱ ግማሹን በልተን በግማሽም ቢሆን እንኳን ምስኪኖችን እናስታውስ።
ሁላችሁም በምሳ ሰአት 5:30-6:15 ብያንስ አንድ ዳቦ ይዛችሁ በሩ ላይ ላለ ለሴክተሩ ኮሚቴ እንድትሰጡ እናሳስባለን።
መልካም ጁምዓ ይሁንላችሁ!
6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ!
》》》Osoo walakaa timiralleen ta'ee ibidda jahannam eeggadhaa《《《
Seektarri hawaasummaa (social sector) Jama'aa barattoota Muslima Yuniveristii Finfinnee kiiloo 6 torbii lama lamaan guyyaa jum'aa sagantaa daabboo sassaabee Miskiinotaaf kan sadaqatuudha. Maarree har’as akkuma kanaan dura walakkaa nyaannee walakkaa miskiinotaan haa yaadannu isiniin jedha.
Hundi keessaanu Sa'aatii laaqanaa 5:30-6:15 irratti yoo xiqqaate daabboo tokko tokko qabdanii bahuun balbala irratti komitee seektaraaf akka laattan isin beeksisna.
Jum'aa milkii qabaadha!
6kilo Muslim Students Jemea!
@AAU6KiloJemea
👍3👌2
Forwarded from 6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel (Rider)
🎉 It's almost time to kick off the 6 Kilo Muslim Students Jemea Football Cup! 🎉
Join us for the thrilling opening match between Palestine FC and Nejashi, starting at 3:30 local time. Head down to Janmeda Stadium to witness the excitement firsthand!
Don't miss out on the excitement! Join us as we kick off this incredible tournament. Let's make it a memorable start to an unforgettable journey!
📌Please note that females are strictly prohibited from attending the match.
@aau6kilojemea
Join us for the thrilling opening match between Palestine FC and Nejashi, starting at 3:30 local time. Head down to Janmeda Stadium to witness the excitement firsthand!
Don't miss out on the excitement! Join us as we kick off this incredible tournament. Let's make it a memorable start to an unforgettable journey!
📌Please note that females are strictly prohibited from attending the match.
@aau6kilojemea
👍7👌2😡2
አነስ (رضي الله عنه) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል። የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) ንግግር አደረጉ። እንደዚያ አይነት ንግግር ሰምቼ አላውቅም። "እኔ የማውቀውን የምታውቁ ቢሆን ኖሮ ትንሽ በሳቃችሁ ብዙም ባለቀሳችሁ ነበር።" አሉ። የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) ባልደረቦችም ፊቶቻቸውን ሸፍነው ተንሰቅስቀው አለቀሡ።
(ቡኻሪ ና ሙስሊም)
@aaumsu
(ቡኻሪ ና ሙስሊም)
@aaumsu
👍16
⚽️Palestine F.C vs Nejashi F.C⚽️
በጉጉት ስጠበቅ የነበረው የ6ኪሎ እግር ኩዋስ ጨዋታ ነገ ጥዋት 3:30 የመክፈቻ ፕሮግራም እና የመክፈቻ ጨዋታ ይካሄዳል:: በዚህ ጨዋታ የ6ኪሎ እና የህብረቱ ሀላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የክብር እንግዳዎች እና የ6ኪሎ ጀመዓ ተማሪዎች የሚገኙበት ስለሆነ ሁላችንም በግዜው በጃንሜዳ (Sunday market) እንገናኝ።
Sagantaan kuphaa miilaa Jama'aa 6kilo hawwiin eegamaa ture bor ganama sa'aatii 3:30 irraa Sagantaan baniinsaa fi taphni baniinsaa ni gaggeeffama. Sagantaa baniinsaa kanarratti hooggantoonni ol'aanoo Jama'aa 6kilo fi gamtaa akkasumas keessummoonni kabajaa fi barattoonni Jama'aa 6kilo kan irratti argaman yoo ta’u, hundi keenyaa yeroon Dirree Janmeedaatti (Sunday market) gara gadiitti wal haa agarru.
6kilo Muslim Students Jemea!
@aau6kilojemea
በጉጉት ስጠበቅ የነበረው የ6ኪሎ እግር ኩዋስ ጨዋታ ነገ ጥዋት 3:30 የመክፈቻ ፕሮግራም እና የመክፈቻ ጨዋታ ይካሄዳል:: በዚህ ጨዋታ የ6ኪሎ እና የህብረቱ ሀላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የክብር እንግዳዎች እና የ6ኪሎ ጀመዓ ተማሪዎች የሚገኙበት ስለሆነ ሁላችንም በግዜው በጃንሜዳ (Sunday market) እንገናኝ።
Sagantaan kuphaa miilaa Jama'aa 6kilo hawwiin eegamaa ture bor ganama sa'aatii 3:30 irraa Sagantaan baniinsaa fi taphni baniinsaa ni gaggeeffama. Sagantaa baniinsaa kanarratti hooggantoonni ol'aanoo Jama'aa 6kilo fi gamtaa akkasumas keessummoonni kabajaa fi barattoonni Jama'aa 6kilo kan irratti argaman yoo ta’u, hundi keenyaa yeroon Dirree Janmeedaatti (Sunday market) gara gadiitti wal haa agarru.
6kilo Muslim Students Jemea!
@aau6kilojemea
❤6👍1
👍12❤6
LEARN FROM THE GUAVA FRUITS
Both guavas are hanging together on the same branch of the same tree. One of them is already ripe, while the other one may need more time to ripen.
Nature is teaching us an important lesson through these guavas.
When we see others around us achieving success while we have not, it does not mean we are unsuccessful. It simply means that the right time for us has not yet come.
So, we must hold on, be patient, and not give up out of frustration. We might just be a few days away from reaching our ripened state.
Remember, our time will come, too, but it requires patience and perseverance. Trust the process and be patience!
@aaumsu
Both guavas are hanging together on the same branch of the same tree. One of them is already ripe, while the other one may need more time to ripen.
Nature is teaching us an important lesson through these guavas.
When we see others around us achieving success while we have not, it does not mean we are unsuccessful. It simply means that the right time for us has not yet come.
So, we must hold on, be patient, and not give up out of frustration. We might just be a few days away from reaching our ripened state.
Remember, our time will come, too, but it requires patience and perseverance. Trust the process and be patience!
@aaumsu
👍4👌3❤1
አል-ኢማም አሽሻፊዒይ፦ መስጅድ ውስጥ ቁጭ ብለው ቁርአን እየቀሩ ሳለ አንድ በሌሎች የትምህርት አይነቶች ተጠምደው ቁርአንን ችላ ካሉ ሰዎች ነው ብለው ያሰቡት ሠው እሳቸው ጋር ሲሄድ የሚከተለውን አሉት። "የፊቅህ ትምህርት ከቁርአን አዘናጋችሁ!፤ እኔ ኢሻዕ ሰግጄ ቁርአን ገልጨ ከፊቴ አስቀምጨው ጎህ እስኪቀድ ድረስ አልከድነውም!"።
የኛ ኢማሞች እና ቀደምት ሷሊሆች ከቁርዓን ጋር ያላቸው ትስስር ይህን ይመስል ነበር። እኛስ!?
በነሱ ግዜ ተዘናጋ የተባለው ሌሎች የሸሪዓ ትምህርቶች ላይ ሁኖ ነበር። እኛስ ምን ላይ!? እራሳችንን እንፈትሽ፡ እንመርምር ከቁርአን ጋር ያለንን ቁርኝት፡፡
ቁርዓንን እናብበው፡ እናስተንትነው እና የቻልነውን እንፈዝ።
@MohammadamminKassaw
የኛ ኢማሞች እና ቀደምት ሷሊሆች ከቁርዓን ጋር ያላቸው ትስስር ይህን ይመስል ነበር። እኛስ!?
በነሱ ግዜ ተዘናጋ የተባለው ሌሎች የሸሪዓ ትምህርቶች ላይ ሁኖ ነበር። እኛስ ምን ላይ!? እራሳችንን እንፈትሽ፡ እንመርምር ከቁርአን ጋር ያለንን ቁርኝት፡፡
ቁርዓንን እናብበው፡ እናስተንትነው እና የቻልነውን እንፈዝ።
@MohammadamminKassaw
👍14
🥀 Daily Reminder 100🥀
لَآ إِكۡرَاهَ فِي ٱلدِّينِۖ قَد تَّبَيَّنَ ٱلرُّشۡدُ مِنَ ٱلۡغَيِّۚ فَمَن يَكۡفُرۡ بِٱلطَّٰغُوتِ وَيُؤۡمِنۢ بِٱللَّهِ فَقَدِ ٱسۡتَمۡسَكَ بِٱلۡعُرۡوَةِ ٱلۡوُثۡقَىٰ لَا ٱنفِصَامَ لَهَاۗ وَٱللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ(256)
"በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ በጣዖት የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህ ሰሚ ዐዋቂ ነው!!"
Surah Al-Baqarah; 256
@aaumsu
لَآ إِكۡرَاهَ فِي ٱلدِّينِۖ قَد تَّبَيَّنَ ٱلرُّشۡدُ مِنَ ٱلۡغَيِّۚ فَمَن يَكۡفُرۡ بِٱلطَّٰغُوتِ وَيُؤۡمِنۢ بِٱللَّهِ فَقَدِ ٱسۡتَمۡسَكَ بِٱلۡعُرۡوَةِ ٱلۡوُثۡقَىٰ لَا ٱنفِصَامَ لَهَاۗ وَٱللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ(256)
"በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ በጣዖት የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህ ሰሚ ዐዋቂ ነው!!"
Surah Al-Baqarah; 256
@aaumsu
👍8
በአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ስለ ፍልስጤማውያን ሲባል ተቃውሞዎች ተቀጣጥለዋል :: ተማሪዎች ዶርም በቃን ብለው ድንኳን ጥለዋል :: የአሜሪካ ፖሊሶችም በተቃዋሚ ተማሪዎች ላይ ጥቃት እየፈፀሙ ነው :: የዲሞክራሲ መምህር ነኝ የምትለዋ ሀገር ትክክለኛ ፊት እየታዬ ነው ::
ውርደትን ለአሜሪካ የግፍ አገዛዝ እንመኛለን :: ከMIT እስከ New York ዩኒቨርሲቲ ላሉ የነፃነት ቀንዲሎች ብርታትና ድልን እንዲያጎናፅፍ ዱዓ እናደርጋለን :: የፍልስጤምንም ነፃነት ከትናንሽ ወንዞች እስከ ትላልቅ ባህሮች እንዲያመጣ እንተጋለን ::
Palestine is within our heart.
Free Free Palestine.
From the river to the sea Palestine will be free!
@aaumsu
ውርደትን ለአሜሪካ የግፍ አገዛዝ እንመኛለን :: ከMIT እስከ New York ዩኒቨርሲቲ ላሉ የነፃነት ቀንዲሎች ብርታትና ድልን እንዲያጎናፅፍ ዱዓ እናደርጋለን :: የፍልስጤምንም ነፃነት ከትናንሽ ወንዞች እስከ ትላልቅ ባህሮች እንዲያመጣ እንተጋለን ::
Palestine is within our heart.
Free Free Palestine.
From the river to the sea Palestine will be free!
@aaumsu
👍22❤2
አብደላህ ኢብኑ ሺኺር (رضي الله عنه) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል:-
የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) ዘንድ መጣሁ። ሰላት ውስጥ ነበሩ።ከለቅሷቸው የተነሳ እንደተጣደ ድስት የመንፈቅፈቅ ድምፅ ከሆዳቸው ይሰማል።
(አቡዳውድና ቲርሚዚይ)
@aaumsu
የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) ዘንድ መጣሁ። ሰላት ውስጥ ነበሩ።ከለቅሷቸው የተነሳ እንደተጣደ ድስት የመንፈቅፈቅ ድምፅ ከሆዳቸው ይሰማል።
(አቡዳውድና ቲርሚዚይ)
@aaumsu
👍5😭5
"የጋዛ ልጆች : የፍልስጤም ህዝቦች አጋርነታችሁ ይሰማቸው ዘንድ መሬትን አንቀጥቅጧት ::" - ሙምያ አቡ-ጀማል (ጥቁሩ አብዮተኛ በኒውዮርክ የተማሪዎች ተቃውሞ ላይ የተናገረው)
በሀገረ-አሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ተቃውሞው ተቀጣጥሎ እንደቀጠለ ነው :: ከሎስአንጀለስ እስከ ኒውዮርክ : ከኦስቲን እስከ ቦስተን: ከቺካጎ እስከ አትላንታ ብሎም እስከ ነጩ ቤተ-መንግስት መቀመጫ ዲሲ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አሜሪካና እስራኤል የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ሆነው በፍልስጤማውያን ላይ እየፈፀሙት ያሉትን ጄኖሳይድ እየተቃወሙ ነው :: የዲሞክራሲ አባት የሆነችው አሜሪካ ፖሊሶችም የተማሪዎችን ድምፅ ለማፈን የቻሉትን እየሞከሩ ነው :: ግና እጅን ቢያስሩ ልብን ማሰር አይችሉም :: እግሩን ቢያስሩ ህሊናን ማሰር አይችሉም :: ስለ ነፃነት የሚተነፈስን አየር የግፍ ዱላ ሊያቆመው አይችልም ::
Shake the earth so that the people of Gaza, the people of Palestine, feel your solidarity with them.
We never stop talking about the freedom of Palestine and it's people.
Free free Palestine.
From the river to the sea Palestine will be free!
@MohammadamminKassaw
በሀገረ-አሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ተቃውሞው ተቀጣጥሎ እንደቀጠለ ነው :: ከሎስአንጀለስ እስከ ኒውዮርክ : ከኦስቲን እስከ ቦስተን: ከቺካጎ እስከ አትላንታ ብሎም እስከ ነጩ ቤተ-መንግስት መቀመጫ ዲሲ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አሜሪካና እስራኤል የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ሆነው በፍልስጤማውያን ላይ እየፈፀሙት ያሉትን ጄኖሳይድ እየተቃወሙ ነው :: የዲሞክራሲ አባት የሆነችው አሜሪካ ፖሊሶችም የተማሪዎችን ድምፅ ለማፈን የቻሉትን እየሞከሩ ነው :: ግና እጅን ቢያስሩ ልብን ማሰር አይችሉም :: እግሩን ቢያስሩ ህሊናን ማሰር አይችሉም :: ስለ ነፃነት የሚተነፈስን አየር የግፍ ዱላ ሊያቆመው አይችልም ::
Shake the earth so that the people of Gaza, the people of Palestine, feel your solidarity with them.
We never stop talking about the freedom of Palestine and it's people.
Free free Palestine.
From the river to the sea Palestine will be free!
@MohammadamminKassaw
👍20
"But perhaps you hate a thing and it is good for you; and perhaps you love a thing and it is bad for you. And Allah knows, while you know not." (Quran 2:216)
@aaumsu
@aaumsu
👍6👌2
ከዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን?
📌 ጨረቃን መሳዩ ዩሱፍ (ዐለይሂ ሰላም) በርካሽ ዋጋ ከተሸጠባት ዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን?
📌 የነብያት አባት የሆነው ኢብራሂም (ዐለይሂ ሰላም) ወደ እሳት ከተወረወረባት ዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን?
📌 የሙሳን (ዐለይሂ ሰላም) ተዓምር ድግምት ብለው ከጠሩባት ዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን?
📌 ሀቢቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በድንጋይ ከተደበደቡባት : እብድ ጠንቋይ ከተባሉባት ዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን ?
🔺ትከፍለኛለች ብለህ የምትጠብቀው ጥሩ ነገር ካለ ተሳስተሃል :: አኼራን ከፊትህ አስቀምጥ :: የዚያኔ ዱንያ ለጥቂት ዝቅ ልታደርግህ ብትሞክርም አኼራ ለዘለዓለሙ ከፍ ያደርግሃል ::
@aaumsu
📌 ጨረቃን መሳዩ ዩሱፍ (ዐለይሂ ሰላም) በርካሽ ዋጋ ከተሸጠባት ዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን?
📌 የነብያት አባት የሆነው ኢብራሂም (ዐለይሂ ሰላም) ወደ እሳት ከተወረወረባት ዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን?
📌 የሙሳን (ዐለይሂ ሰላም) ተዓምር ድግምት ብለው ከጠሩባት ዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን?
📌 ሀቢቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በድንጋይ ከተደበደቡባት : እብድ ጠንቋይ ከተባሉባት ዱንያ የምትጠብቀው ነገር አለህን ?
🔺ትከፍለኛለች ብለህ የምትጠብቀው ጥሩ ነገር ካለ ተሳስተሃል :: አኼራን ከፊትህ አስቀምጥ :: የዚያኔ ዱንያ ለጥቂት ዝቅ ልታደርግህ ብትሞክርም አኼራ ለዘለዓለሙ ከፍ ያደርግሃል ::
@aaumsu
👍9👌6❤1
قال العلامة ابن عثيمين رحمه اللَّه
« الشرع لا يُقر الاختلاط بين الرجال
والنساء حتّى في مقام التعليم ».
[ شرح صحيح البخاري ]
قال العلامة ابن عثيمين رحمه الله
« المرأة إذا ذهب عنها الحياء، صارت كأنها رجل أو أردىٰ من الرجل، وذهاب الحياء له أسباب، منها : الاختلاط، ومنها : أنْ ترتَدي المرأة من صغرها ألبسَة بعيدة عن الحشمة وعن الحياء فتألَف هذا الشيء ».
[ لقاء الباب المفتوح]
« الشرع لا يُقر الاختلاط بين الرجال
والنساء حتّى في مقام التعليم ».
[ شرح صحيح البخاري ]
قال العلامة ابن عثيمين رحمه الله
« المرأة إذا ذهب عنها الحياء، صارت كأنها رجل أو أردىٰ من الرجل، وذهاب الحياء له أسباب، منها : الاختلاط، ومنها : أنْ ترتَدي المرأة من صغرها ألبسَة بعيدة عن الحشمة وعن الحياء فتألَف هذا الشيء ».
[ لقاء الباب المفتوح]
የለፋ ብቻ ያገኛል :: በማጣት ውስጥ ትልቁ ልፋት ታግሶ መቆዬት ነው :: ነቢ አዩብ (ዐለይሂ ሰላም) ከበሽታቸው ያገግሙ ዘንድ : የጠፋው ሀብት ይመለስ ዘንድ : የራቃቸው ዘመድ አዝማድ ይቀርባቸው ዘንድ እንደ አጠቃላይ ሁሉ ነገር ተስተካክሎ ይሞላ ዘንድ 18 አመታትን ጠብቀዋል :: ነቢ ዩሱፍ ከአባት ወንድም ናፍቆት ይላቀቁ ዘንድ : ከባርነትና ከእስር ነፃ ይወጡ ዘንድ እንዲሁም ከተቀጠፈባቸው የሴራ ጉንጉን ተላቀው ንጉስ ይሆኑ ዘንድ አስርት አመታትን ጠብቀዋል :: ወደ የዕቁብም (ዐለይሂ ሰላም) የዩሱፍ ሽታ ይመለስ ዘንድ ያንን ያክል ጊዜ መጠበቁ ግዴታ ነበር :: ነቢ ሙሳ (ዐለይሂ ሰላም) ህዝባቸውን ከፊርዓውን የባርነት ቀንበር ያላቅቁ ዘንድ 40 አመታትን መታገስ ግዴታ ሆኖባቸው ነበር :: የእኔም ነብይ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ፈትሁ መካን ይቀዳጁ ዘንድ በመጀመሪያ በመካ 13 የግፍ አመታትን በትዕግስት ማሳለፍ ነበረባቸው :: ከዚያም በመዲና ናፍቆትና ትግልን የቀላቀለ ትዕግስት ግዴታ ነበር ::
ሁላቸውም የአላህ ነብያት ናቸው:: ሁላቸውም የሰው ልጆች ዘላለማዊ አርዓያዎች ናቸው:: አላህ ዝም አላላቸውም:: ለጥያቄያቸው መልስ ሰጠ:: የተሰበሩትን ጠገነ:: ያጡትን ሰጠ:: የናፈቁትን አገናኘ:: የጎደለውን ሞላ:: ከትዕግስት ቡሃላ ያለውን ጣፋጭ ፍሬ ለሁላቸውም ለገሰ:: የአዩብ : የሙሳ : የዩሱፍ : የየዕቁብና የሀቢቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጌታም የአንተ ጌታ ነው :: "እኔ የተሸነፍኩ ነኝና እርዳኝ!" ብሎ ለጠየቀው ነቢ ኑሕ ሰማይና መሬትን የገለባበጠው ጌታ የአንተም ጌታ እንደሆነ አስታውስ:: ከራበህ ጠይቀው:: ካመመህ ጠይቀው:: ከጨነቀህ ጠይቀው:: ከተሰበርክ ጠይቀው:: ከወደክ ጠይቀው:: ግን ከትዕግስት ጋር ይሁን::
@aaumsu
ሁላቸውም የአላህ ነብያት ናቸው:: ሁላቸውም የሰው ልጆች ዘላለማዊ አርዓያዎች ናቸው:: አላህ ዝም አላላቸውም:: ለጥያቄያቸው መልስ ሰጠ:: የተሰበሩትን ጠገነ:: ያጡትን ሰጠ:: የናፈቁትን አገናኘ:: የጎደለውን ሞላ:: ከትዕግስት ቡሃላ ያለውን ጣፋጭ ፍሬ ለሁላቸውም ለገሰ:: የአዩብ : የሙሳ : የዩሱፍ : የየዕቁብና የሀቢቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጌታም የአንተ ጌታ ነው :: "እኔ የተሸነፍኩ ነኝና እርዳኝ!" ብሎ ለጠየቀው ነቢ ኑሕ ሰማይና መሬትን የገለባበጠው ጌታ የአንተም ጌታ እንደሆነ አስታውስ:: ከራበህ ጠይቀው:: ካመመህ ጠይቀው:: ከጨነቀህ ጠይቀው:: ከተሰበርክ ጠይቀው:: ከወደክ ጠይቀው:: ግን ከትዕግስት ጋር ይሁን::
@aaumsu
❤9👍2🔥1🥰1