AAU - Muslim Students Union
6.46K subscribers
2.75K photos
151 videos
51 files
766 links
This is the official channel of AAU-MSU.

Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303

Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
Download Telegram
Forwarded from Ibnu Ahmed


بسم الله الرحمن الرحيم
👉ሁሉም ያልፋል !!!!

" አዚህች ዓለም ላይ ሁሉም ያልፋል። ቋሚና ዘውታሪ  ኃያሉ ጌታ አላህ ብቻ ነው። ይህንን እውነታ አላህ በቃሉ እንዲህ ሲል ገልፃታል።

كُلُّ مَنْ عَلَيْهَا فَانٍ

በእርሷ (በምድር) ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው፡፡

وَيَبْقَىٰ وَجْهُ رَبِّكَ ذُو الْجَلَالِ وَالْإِكْرَامِ

የልቅናና የልግሥና ባለቤት የኾነው የጌታህ ፊትም ይቀራል፡፡ (አይጠፋም)፡፡

እሩቅ የሚመስል ሁሉ ቅርብ ነው። አይመጣም ተብሎ የሚታሰብ ሁሉ መምጣቱ አይቀሬ ነው። ሰዎች ብዙ ነገሮችን እሩቅ አድርገው ይመለከቷቸዋል። በተለይ ሞትና ቂያማን እሩቅ አድርገው ይጠብቋቸዋል። የሚገርመው ደግሞ አላህ ዘንድ በጣም የቀረቡ ናቸው ። ሰዎች በቂያማ ዕለት ምን በህይወት ዘመናቸው ምን ያክል እንደቆዩ ይጠያየቃሉ።ቆይታቸው አንድ ቀን ወይም ከቀን የሆነን ያክል ሰዓት ብቻ እንደሆነ አድርገው ይመልሳሉ።አላህ እንዲህ ይላል

إِنَّهُمْ يَرَوْنَهُ بَعِيدًا

እነርሱ (ያንን ቀን) ሩቅ አድርገው ያዩታል፡፡

وَنَرَاهُ قَرِيبًا

እኛም ቅርብ ኾኖ እናየዋለን፡፡

ታዲያ ዛሬ ላይ ብዙ እሩቅ አድርገን ስንመለከታቸው የነበሩ ነገሮች መጥተው አልፈዋል ፣ አይከሰቱም ብለን ስናስባቸው የነበሩ ነገሮች ተከስተው አልፈዋል ። ወደፊትም እንዲሁ ነው።  ይሀው በቅርቡ እንኳንን እሩቅ ስንጠብቀው የነበረው የረመዳን ወር ዛሬ ላይ አልፎ እንደ ትዝታ ማስታወሳችን ጠቋሚ አይደለምን?። ህይወታችንም እንዲህ ናት የሆነ ቀን ያለፈ ትዝታ መሆኗ አይቀሬ ነው። በቃ ዱንያ ስትባል ባህሪዋ ይሄው ነው አንድ ቀን  ትጠፋለች። ቀጠሯን እየጠበቀች እንጂ ጓዟን ጠቅልላ መሰናበቷ አይቀርም። አላህ የዱንያን ህይወት ምሳሌ እንዲህ ሲል ይነግረናል


إِنَّمَا مَثَلُ الْحَيَاةِ الدُّنْيَا كَمَاءٍ أَنزَلْنَاهُ مِنَ السَّمَاءِ فَاخْتَلَطَ بِهِ نَبَاتُ الْأَرْضِ مِمَّا يَأْكُلُ النَّاسُ وَالْأَنْعَامُ حَتَّىٰ إِذَا أَخَذَتِ الْأَرْضُ زُخْرُفَهَا وَازَّيَّنَتْ وَظَنَّ أَهْلُهَا أَنَّهُمْ قَادِرُونَ عَلَيْهَا أَتَاهَا أَمْرُنَا لَيْلًا أَوْ نَهَارًا فَجَعَلْنَاهَا حَصِيدًا كَأَن لَّمْ تَغْنَ بِالْأَمْسِ ۚ كَذَٰلِكَ نُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ

የቅርቢቱ ሕይወት ምሳሌ ከሰማይ እንዳወረድነው ውሃ፣ በእርሱም ሰውና እንስሳዎች ከሚበሉት የምድር በቃይ ተቀላቅሎበት (እንደ ፋፋ) ምድርም ውበትዋን በያዘችና ባጌጠች ጊዜ ባለቤቶችዋም በርሷ ላይ እነርሱ ቻዮች መኾናቸውን ባሰቡ ጊዜ ትእዛዛችን ሌሊት ወይም ቀን መጥቶባት ትላንት እንዳልነበረች የታጨደች እንዳደረግናት ብጤ ነው፡፡ እንደዚሁም ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች አንቀጾችን እናብራራለን፡፡

ምሳሌዋ እንዲህ ነው አለች ስትባል የምትጠፋ አታላይ ሀገር ናት። ታዲያ ጠፊና አታላይ በሆነችው ዱንያ መሸወድ ደግሞ ሞኝነት ነው።አዋቂና ብልጥ ማለት ለዚህች ጠፊ ዱንያ ሳይንበረከክ ለመጪው ዓለም የሚሰነቅ ሰው ነው። ረሱል እንዲህ ሲሉ ይነግሩናል።

"አዋቂ ማለት እራሱን የተሳሰበና ከሞት ቡኋላ ላለው የሰራ ነው።"

አህባቢ ይሀው ረመዳን መጥቶ አለፈ በረመዳን የተጠቀመም ያልተጠቀመም ሁለቱም አሉ። ልዩነቱ ግን ሁለቱም በውስጡ ከዘሩት ጋር በቀጣዩ ዓለም ይገናኛሉ። ህይትም እንዲህ ናት። አንድ ቀን መሞታችን አይቀርም። ግን ምንን አሳልፈን ነው የሚለው ነገር ልናስብበት ይገባል። ረመዳን ቢያልፍም ህይወት ትቀጥላለች። ታዲያ ትላንት በረመዳን ያገኘናትን ብርሃን እንድትፋፋ መልካም ስራ ላይ እንዞትር። ከመስጂድ መራቅ ሳይሆን ወደ መስጂድ እንቅረብ። ከጌታችን ሸሽተን ምንጠለልበት አንድም ቦታ የለንምና ።ወደ ጌታችን ብንሸሽ ከርሱ ጋር ብንታረቅ ሁለት ሀገራችን ያምራል።

ስለዚህ ወንድሞቼ አላህን የሚያመልኩ ወደርሱ የሚሸሹ እውነተኛ የአላህ ባሮች እንጅ የረመዳን  አገልጋዮች እንዳንባል ከወዲሁ ልናስብበትና አላህ ባዘዘን ነገሮች ላይ ልንፀና ክልከላወቹንም ልንርቅ ይገባል እያልኩኝ በዚሁ እቋጫለሁ።

والله اعلم

@to2success
@to2success
👍10
አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "ሀብት ማለት የገንዘብ ብዛት ሳይሆን የነፍስ(የውስጥ)  መብቃቃት ና መረጋጋት ነው።"    (ቡኻሪ ና ሙስሊም)

@aaumsu
👍101
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በዌስት ባንክ ከእርሻ ማሳ ላይ የፍልስጤምን ባንዲራ ለማውረድ የሞከረ እስራኤላዊ ከባንዲራውጋ በተጠመደ ፈንጅ ቆስሏል ::

ነጃሳ እግራቸውን ለማሳረፍ በሚሞክሩበት ቦታ ሁሉ ውርደትን ይስጣቸው :: መቁሰልን ይሸልማቸው :: ይበቀላቸው ::

@aaumsu
👍23
በሀዲያ ዞን አንሊሙ ወረዳ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት ተፈፀመ!
...
(ሀሩን ሚድያ ደቡብ ስቱዲዮ፦ ሚያዚያ 13/2016)
...
በሀዲያ ዞን አንሊሙ ወረዳ ምዕራብ አናሌሞና ምስራቅ አናሌሞ ቀበሌ በሚገኙ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት የደረሰ ሲሆን በጥቃቱም የሱመያ መስጂድ ኡስታዝ ሳዲቅ ሸምሰዲንን ጨምሮ ሌላ ተጨመሪ 3 ሙስሊሞችን ጨምሮ በድምሩ 4 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
...
የጥቃቱ መንሴኤም በምዕራብ አንሌሞ ቀበሌ 140 ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አራሊዶ መስጂድ እና በምስራቅ አናሌሞ ቀበሌ ሱመያ መስጂዶች መኃል ላይ ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሸዋና ድንጋይ አራግፈው ግንባታ ሲያስጀምሩ የግንባታው ቦታ ከመስጂድ መራቅ አለበት አግባብ አይደለም ባሉ ሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት መከፈቱን ያነጋገርናቸው የአይን እማኝ የነገሩን ሲሆን
...
ከዚህ ቀደም ለቀበሌውም አስተዳዳር እንዲሁም ለወረዳው አስተዳደር አመልክተው የመንግስት አካላት ግንባታውን አስቁመው ለቤተክርስቲያን መገንቢያ ቦታ የሰጧቸው ቢሆንም ያን ቦታ ትተው በመስጂዶቹ መኃል ካልገነባን ብለው አቁም ስንላቸው ጥቃት ፈጽመውብናል በማለት ከስራፍራው ያነጋገርናቸው የአይን እማኛ ለሀሩን ሚዲያ ገልጸውልናል።
...
እንደ አይን እማኞቹ ገለጻ ከሆነ ችግሩን ለመፍታት የወረዳው አስተዳደር ለነገ ማለትም ለዕለተ ሰኞ ቀጠሮ ይዟል በማለት የገለጹልን ሲሆን ጥቃቱን ያደረሱ አካልት ግን እስከአሁኗ ሰዓት ድረስ በህግ ቁጥጥር ስር አልዋሉም በማለት ጉዳት የደረሰባቸው ሙስሊሞች ህክምና እይውተደረገላቸው መሆኑኑንም ገልጸውልናል።
...
©ሀሩን ሚዲያ

@aaumsu
😡11👍3🔥1
ምን አይነት ተዓምረኛ ትውልድ ናቸው ?

ጋዛውያንን ማለቴ ነው :: "በዛሬው እለት በጋዛ በስተ-ምዕራብ በአንድ ት/ቤት ተጠልለው ከነበሩት መካከል 100 ተማሪዎች በቁርዓን ሂፍዝ ተመረቁ::" የሚል ዜና አነበብኩ :: አጂብ ! በዚያች ሚጥጥዬ ከተማ ውስጥ ከሀገራት የተውጣጣ ቦንብ እየዘነበባቸው እንኳ ፀንተው ቆመዋል :: አላጎነበሱም :: ቀጥ ብለው እንዳሉ ናቸው ::

እነዚህ የቁርዓን ትውልዶች በቴልአቪቭ ተሰባስበው በድል ተክቢራ የሚደምቁበትን ቀን ቅርብ ያድርግ! የምዕራባውያንን ውድቀት ያቅርብ!

From the river to the sea Palestine will be free !

@MohammadamminKassaw
27👍4👏2
ነገር አሳባቂ (ወሬ አመላላሽ)  ና በጣም ዋሾ የሆነ ሰው ሳሒር(ድግምተኛ) በዓመት የማያበላሸውን እሱ በሰዓት  ያበላሸዋል። "

የሕያ ኢብኑ አቢ ከሲር (ረሒመሁሏህ)

copied

@aaumsu
👍6
🥀 Daily Reminder 95🥀

قُلۡ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ(1)

በል "እርሱ አላህ አንድ ነው"!!"

Surah Al-Ikhlas; 1

@aaumsu
👍15
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ثلاثةٌ حقٌّ على اللهِ عونُهم: المجاهِدُ في سَبيلِ اللهِ، والمكاتَبُ الَّذي يريدُ الأداءَ، والنّاكِحُ الَّذي يُريدُ العفافَ﴾

“ሶስት አይነት ሰዎች አላህ እገዛ ሊያደርግላቸው የተገቡ ናቸው። በአላህ መንገድ ላይ የሚታገል ሙጃሂድ፣ እዳውን ለመክፈል ጥረት የሚያደርግ፣ ከዝሙት ለመጠበቅ ትዳር የሚመሰርት (ኒካህ የሚያስር) ናቸው።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል፡ 1655

@aaumsu
👍112
"‏تزوج فإن الذي كان يرزقها في بيتها، هو يرزقها و يرزقك في بيتك..."

"አግባ! በቤቷ ሲሳይን ሲሰጣት የነበረው ጌታ በቤትህ ለአንተም ለእርሷም ሲሳይን ይሰጣል ::" - ታብዒዩ ኢብራሂም አን-ነኸዒ

ድህነትን ለምትፈሩ !

@MohammadamminKassaw
👍15
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This young Muslim man was working at Google; a position coveted by countless peers. However, he couldn't bear to contribute to the killing of his brothers and sisters in Palestine through his work, so he sacrificed his job in support of the truth.

This serves as a message to those who take part in the ongoing crime in exchange for some fleeting worldly gains!

Notice how "te®️rorist" was previously used to label the one who fights, then became someone who believes the sharia mist be established, and now a "te®️rorist" is someone who doesn't approve the butchering of Muslims. 

In their eyes, you will never be cleared of the accusation of te®️rorism until you disbelieve.

Copied

@aaumsu
👍12👏2👌1
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን!

   በኦዳ-ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የ2ኛ አመት ተማሪ የነበረው ተማሪ ማሂር አብደላህ ወደ አኼራ ሄዷል:: አላህ በጀነተል-ፊርደውስ ይቀበለው:: ለቤተሰቦቹ ለወዳጆቹና ለጀመዓ ጓደኞቹ መፅናናቱን ይስጥ::

@aaumsu
😭23
🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐🖐

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

🗣 ለ አዲስ አበባ ዩኒቨረሲቲ አዲስ ገቢ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ:

በቅድሚያ የመጀመሪያውን ሴሚስተር አጠናቃችሁ ለሁለተኛው ሴሚስተር ያበቃችሁ ጌታ የተመሰገነ ይሁን። በመቀጠል አላህ ለባሮቹ የተሻለውን ይመርጣል። በአላህ የተመረጠ ሁሉ በላጭና መልካም ነው። ለኛ መልካምነቱ ለጊዜው ላይታየን  ምናልባት ዘግየይቶ ልናውቀው ይችላል። ሁሌም ግን የአላህ ምርጫ ከጥልቅ ጥበቡና እውቀቱ የመነጨ ነውና ወደን ልንቀበል ልንደሰትበት ይገባል።

አሁን ላይ ሁሉም ተማሪ ምርጫውን አውቋል። በዚህም ምርጫ ያሰብነውን አላገኘን ሊሆን ይችላል። ግን አንድ ነገር እንመን እርሱ የመረጠልን ለኛ መልካም መሆኑን እንመን። በተቻለን አክል ሰበቡን አድርሰናል። ይሻላል ብለን ያሰብነውን መርጠናል። ውሳኔው ግን የአላህ ነው። አላህ የወሰነልንን አግኝተናል። ሁሉም ነገር ተወስኖ አልፏል። ስለዚህ ውድ ወንድምና እህቶች እኛ እንደ ሙስሊም የትም ብንሆን ጠቃሚዎች ነን። የትም ብንሆን ውጤታማ መሆን እንችላለን። ስለዚህ ምርጫችን የሳካልንም ያልተሰካልንም። በደረሰን ቦታ ላይ ውጤታማ ሆነን ለመገኘት እንሞክር። አላህም ይረዳናል። አላህ የተሻለውን ይምረጥልን።

በመጨረሻም ተማሪዎች አሁን ላይ ከተለያዩ ካምፓሶች ወደ ሌላ ካምፓስ የሚዘዋወሩበት ጊዜ ነው።ስለዚህ ወደ ምትገቡበት ካምፓስ የትኛውም መረጃ ለማግኘት ከዚህ በታች ባሉት የአሚሮች ስልክ ቁጥር ደዉላቹ ማግኘት ትችላላችሁ: 

#6 kilo
main campus

Ismail:  0936906322

FBE campus

Mekkin: 0927578127

#5kilo campus

Ismail: 0976003984

#4kilo campus

Musab: 0922799222

#Lideta campus

Yahya: 0965435476

#sefereselam campus

M.amin: +251917046439

#Bishoftu campus

Shamseddin: +251954870002

ሴቶች ከላይ ባሉት የካምፓስ አሚሮች በኩል የሴቶች አሚሮች ስልክ ማግኘት ትችላላችሁ።

@aaumsu
👍11
God is well aware of your condition. On the Day of Judgement when people will return to Him, He will tell them all what they did for God knows everything. ~ Qur’an 24:64

@aaumsu
👍9🥰1
🥀 Daily Reminder 96🥀

أَفَتُؤۡمِنُونَ بِبَعۡضِ ٱلۡكِتَٰبِ وَتَكۡفُرُونَ بِبَعۡضٖۚ فَمَا جَزَآءُ مَن يَفۡعَلُ ذَٰلِكَ مِنكُمۡ إِلَّا خِزۡيٞ فِي ٱلۡحَيَوٰةِ ٱلدُّنۡيَاۖ وَيَوۡمَ ٱلۡقِيَٰمَةِ يُرَدُّونَ إِلَىٰٓ أَشَدِّ ٱلۡعَذَابِۗ وَمَا ٱللَّهُ بِغَٰفِلٍ عَمَّا تَعۡمَلُونَ(85)

"በመጽሐፉ ከፊል ታምናላችሁን? በከፊሉም ትክዳላችሁን? ከእናንተም ይህንን የሚሠራ ሰው ቅጣት በቅርቢቱ ሕይወት ውርደት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀንም ወደ ብርቱ ቅጣት ይመለሳሉ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ሁሉ ዘንጊ አይደለም!!"

Surah Al-Baqarah; 85

@aaumsu
👍10
ጃቢር (رضي الله عنه) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል። የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) አንድ ነገር ተጠይቀው ፈፅሞ የለም አይሉም።"   (ቡኻሪ ና ሙስሊም)

@aaumsu
👍111
Pray for Get a partner who's matured enough to educate you. Matured enough to understand you. Matured enough to handle your attitude. Matured enough to accept your flaws. Remember looks are everyday but a person with good mindset is rare..

copied

@aaumsu
👍10
If the wrongdoers possessed all the treasures of the earth and as much besides, they would gladly offer this on the Day of Judgement to save themselves from terrible punishment. ~ Qur’an 39:47

@aaumsu
👍5
አላሁ አክበርርርርር !

በባለፈው የመስጂዳቸውን ኮሳሳነት ተመልክተን እንደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ልናግዛቸው ንቅናቄ ጀምረን 60,000 ብር የሰበሰብንላቸው የሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ  ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓዎች በእንቅስቃሴያቸው ውስጥ ሙሉ ወጪውን ሸፍኖ መስጂዳቸውን የሚያሰራላቸውን ሰው እንዳገኙ ገልፀውልናል ::

   ላሳየናቸው ትብብርም ዳግም አመስግነዋል:: አልሃምዱሊላህ ! ሱመ አልሃምዱሊላህ! ሱመ አልሃምዱሊላህ! እኛም ተማሪዎቻችንን በድጋሜ እናመሰግናለን!

AAU Muslim Students Union!

@aaumsu
24👍7👏2