አይን ጆሮ ሆኖ አይሰማም :: ጆሮም አይን ሆኖ ሊያይ አይችልም :: ምላስ መናገሪያ እንጅ መራመጃ እግር አይደለም :: ሆድ ሊበላ እንጅ ሊያስብ ሀይል የለውም ::
ሁሉም የተገራው ለተፈጠረበት አላማና ቦታ ነው :: ቦታውን ለቆ ከሌላ ቦታ ከተገኘ እሱም ሳይሰራ የሌሎችንም እያደናቀፈ በድንግዝግዝ መስመር ላይ እስኪበሰብስ ይኖራል:: ለአንተም ተመሳሳይ ነው:: ሚናህን ካለየህ ትጠፋለህ :: ያለ ሚናህ ከገባህ ታጠፋለህ ::
ስለዚህ እንደ ህፃን ያየኸውን ሁሉ አትመኝ :: ሚናህን ለይተህ የሚጠበቅብህን አድርግ :: ስኬትህም እርሱ እርሱ ነው ::
@aaumsu
ሁሉም የተገራው ለተፈጠረበት አላማና ቦታ ነው :: ቦታውን ለቆ ከሌላ ቦታ ከተገኘ እሱም ሳይሰራ የሌሎችንም እያደናቀፈ በድንግዝግዝ መስመር ላይ እስኪበሰብስ ይኖራል:: ለአንተም ተመሳሳይ ነው:: ሚናህን ካለየህ ትጠፋለህ :: ያለ ሚናህ ከገባህ ታጠፋለህ ::
ስለዚህ እንደ ህፃን ያየኸውን ሁሉ አትመኝ :: ሚናህን ለይተህ የሚጠበቅብህን አድርግ :: ስኬትህም እርሱ እርሱ ነው ::
@aaumsu
❤14👍4
"ይህ የአላህ ፍጡር ነው:: እነዚያ ከእርሱ ሌላ ያሉት ምንን እንደፈጠሩ እስኪ አሳዩኝ?" - ሉቅማን : 11
እየጠየቀ ያለው ሰማያትን ያለ ምሰሶ የፈጠረው አምላክ ነው:: እየጠየቀ ያለው መሬትን እንዳታረገርግ ተራራዎችን የጣለው አምላክ ነው:: እየጠየቀ ያለው ከሰማይ ውሃን አውርዶ አዝዕርትን ያበቀለው አምላክ ነው:: እየጠየቀ ያለው የእኔ የአንቺ የአንተ የሁላችን አምላክ የሆነው አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ነው ::
እስቲ ከእርሱ ውጭ ያሉት የፈጠሩትን ያምጡ! ጌታዬ አይችሉም! አንተ አንድና አሸናፊ ነህ! አንተ ሁሉን ፈጣሪና አድራጊ ነህ! አንተ አዛኝና መሐሪ ነው! ላጠፋነው ይቅር በለን! አይችሉም! አንችልም!
@MohammadamminKassaw
እየጠየቀ ያለው ሰማያትን ያለ ምሰሶ የፈጠረው አምላክ ነው:: እየጠየቀ ያለው መሬትን እንዳታረገርግ ተራራዎችን የጣለው አምላክ ነው:: እየጠየቀ ያለው ከሰማይ ውሃን አውርዶ አዝዕርትን ያበቀለው አምላክ ነው:: እየጠየቀ ያለው የእኔ የአንቺ የአንተ የሁላችን አምላክ የሆነው አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ነው ::
እስቲ ከእርሱ ውጭ ያሉት የፈጠሩትን ያምጡ! ጌታዬ አይችሉም! አንተ አንድና አሸናፊ ነህ! አንተ ሁሉን ፈጣሪና አድራጊ ነህ! አንተ አዛኝና መሐሪ ነው! ላጠፋነው ይቅር በለን! አይችሉም! አንችልም!
@MohammadamminKassaw
👍17
Forwarded from Ibnu Ahmed
✍✍✍✍✍✍✍✍✍
بسم الله الرحمن الرحيم
ቁርዓን! የተከበረው የአላህ ቃል!!!!
ቁርዓን የህየወታቾን መርህ ነው። አጠቃላይ የህይወት ኮምፓስ ነው። ቁርዓን ክስረት የሌለበት ትርፋማ ንግድ ነው። ቁርዓንን ይዞ የከሰረ የለም። ከአላህ ጋር ነግዶ ንግዱ የተበላሸ የለም። ቁርዓንን አንብቦ የተገበረ በርግጥም ማይበጠስ አስተማማኝ ገመድን ጨብጧል። አላህ ይህንን እንዲህ ሲል በቁርዓኑ ይነግረናል
"እነዚያ የአላህን መጽሐፍ የሚያነቡ፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱ፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ በምስጢርም ኾነ በግልጽ የለገሱ፣ በፍጹም የማትከስርን ንግድ ተስፋ ያደርጋሉ፡፡" ፋጢር:29
ህይወቱን ከቁርዓን ጋር ያደረገ ሁሌም የበላይ ነው። በዱንያም በአኼራም ከሰዎች ሁሉ በላጩ እርሱ ነው። ሰዎች በብዙ ነገር ሊበላለጡ ይችላሉ። በሃብት በዝና አሌሎች የበለጡ የታወቁ ሊሆኑ ይችላሉ። ግን ቁርዓንን ተምሮ ካስተማረ በላይ በላጭ ሰዉ የለም። አላህ ዘንድ የተከበሩት እነርሱ ናቸው። የአላህ አህልም ናቸው። ረሱል ሰ.ዐ.ወ እንዲህ ሲሉ ይገልፃሉ
"" ከናንተ በላጩ ቁርዓንን ተምሮ ያስተማረ ነው።"
" የቁርዓን ሰዎች የአላህ ቤተሰቦች ናቸው።" ረሱል ሰ.ዐ.ወ
በቁርዓን ሁሉም ይገራል ።የከበደው ይቀላል፣ የራቀው ይቀርባል ፣ ቁርዓንን ማንበብ የልብ ብርሃን ነው። ሰለፎች እንዲህ ሲሉ ይመክሩ ነበር" ቁርዓንን ቅሩ እርሱን መቅራት አትተው። ቁርዓንን በቀራቹ ልክ ሌላው ጉዳያቹ ይገራል።"
ቁርዓን ማንበብ ለሁሉም ነገር መዳኒት ነው ።የሁለት ሀገር ስኬት ዋስትና ነው። ቁርዓንን በማንበብ ልብ ይሰፋል፣ አዕምሮ ይመጥቃል ፣ አካል ይጠነክራል። ቁርዓን ለልብ ብርሃን: መድሃኒት ለአዕምሮ ምግብ ነው።
ኢብኑ ተይሚያህ አንዲህ ይላሉ "" ቁርዓንን ደጋገሞ ከማየት በላይ ለአዕምሮና ሩህ ምግብ ፣ አካልን ጠባቂ ለሁለት ሀገር ስኬት ዋስትና የሆነ ነገር አላየሁም ።"
አደራ!!ከቁርዓን ጋር ያለንን ግኑኝነት አናቋርጥ!!!
والله اعلم
@to2success
@to2success
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
بسم الله الرحمن الرحيم
ቁርዓን! የተከበረው የአላህ ቃል!!!!
ቁርዓን የህየወታቾን መርህ ነው። አጠቃላይ የህይወት ኮምፓስ ነው። ቁርዓን ክስረት የሌለበት ትርፋማ ንግድ ነው። ቁርዓንን ይዞ የከሰረ የለም። ከአላህ ጋር ነግዶ ንግዱ የተበላሸ የለም። ቁርዓንን አንብቦ የተገበረ በርግጥም ማይበጠስ አስተማማኝ ገመድን ጨብጧል። አላህ ይህንን እንዲህ ሲል በቁርዓኑ ይነግረናል
"እነዚያ የአላህን መጽሐፍ የሚያነቡ፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱ፣ ከሰጠናቸውም ሲሳይ በምስጢርም ኾነ በግልጽ የለገሱ፣ በፍጹም የማትከስርን ንግድ ተስፋ ያደርጋሉ፡፡" ፋጢር:29
ህይወቱን ከቁርዓን ጋር ያደረገ ሁሌም የበላይ ነው። በዱንያም በአኼራም ከሰዎች ሁሉ በላጩ እርሱ ነው። ሰዎች በብዙ ነገር ሊበላለጡ ይችላሉ። በሃብት በዝና አሌሎች የበለጡ የታወቁ ሊሆኑ ይችላሉ። ግን ቁርዓንን ተምሮ ካስተማረ በላይ በላጭ ሰዉ የለም። አላህ ዘንድ የተከበሩት እነርሱ ናቸው። የአላህ አህልም ናቸው። ረሱል ሰ.ዐ.ወ እንዲህ ሲሉ ይገልፃሉ
"" ከናንተ በላጩ ቁርዓንን ተምሮ ያስተማረ ነው።"
" የቁርዓን ሰዎች የአላህ ቤተሰቦች ናቸው።" ረሱል ሰ.ዐ.ወ
በቁርዓን ሁሉም ይገራል ።የከበደው ይቀላል፣ የራቀው ይቀርባል ፣ ቁርዓንን ማንበብ የልብ ብርሃን ነው። ሰለፎች እንዲህ ሲሉ ይመክሩ ነበር" ቁርዓንን ቅሩ እርሱን መቅራት አትተው። ቁርዓንን በቀራቹ ልክ ሌላው ጉዳያቹ ይገራል።"
ቁርዓን ማንበብ ለሁሉም ነገር መዳኒት ነው ።የሁለት ሀገር ስኬት ዋስትና ነው። ቁርዓንን በማንበብ ልብ ይሰፋል፣ አዕምሮ ይመጥቃል ፣ አካል ይጠነክራል። ቁርዓን ለልብ ብርሃን: መድሃኒት ለአዕምሮ ምግብ ነው።
ኢብኑ ተይሚያህ አንዲህ ይላሉ "" ቁርዓንን ደጋገሞ ከማየት በላይ ለአዕምሮና ሩህ ምግብ ፣ አካልን ጠባቂ ለሁለት ሀገር ስኬት ዋስትና የሆነ ነገር አላየሁም ።"
አደራ!!ከቁርዓን ጋር ያለንን ግኑኝነት አናቋርጥ!!!
والله اعلم
@to2success
@to2success
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
👍5
❤26👍3
When you find yourself in a position to help someone, be happy because Allah is answering that persons prayer through you.
@aaumsu
@aaumsu
👍11🥰2
🥀 Daily Reminder 93🥀
إِنَّ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَهُمۡ جَنَّٰتُ ٱلنَّعِيمِ(8)
"እነዚያ ያመኑና መልካሞችንም የሠሩ ለእነርሱ የጸጋ ገነቶች አሏቸው!!"
Surah Luqman;8
@aaumsu
إِنَّ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَهُمۡ جَنَّٰتُ ٱلنَّعِيمِ(8)
"እነዚያ ያመኑና መልካሞችንም የሠሩ ለእነርሱ የጸጋ ገነቶች አሏቸው!!"
Surah Luqman;8
@aaumsu
👍4
Ya Allah,
Bless us with someone who is good for us, for our life, for our livelihood, for our deen, for our akhirah. The one who would strengthen our imaan, make us closer to you and walk beside us in Jannah.
@aaumsu
Bless us with someone who is good for us, for our life, for our livelihood, for our deen, for our akhirah. The one who would strengthen our imaan, make us closer to you and walk beside us in Jannah.
@aaumsu
❤11
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው ስድስተኛው መጽሐፌ በገበያ ላይ ውሏል። "የተደበቀው እውነት" የሚያውጠነጥነው ስለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት በተውራት እና በኢንጂል ተነግሮ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እውነት እንዴት እንደደበቁት የሚገልጥ እና የሚያጋልጥ ነው። ዝርዝሩን መጽሐፉ ላይ ያንብቡ እና ለሎች የሂዳያህ ሠበብ እንዲሆን አስነብቡ!
መጽሐፉን መርካርቶ አንዋር መሥጂድ ኢሥላማዊ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ያገኙታል፥ የበለጠ ለመረጃ +251920781016 ዐብዱ ብለው ይደውሉ!
መጽሐፉ ተደራሽነት እንዲኖረው ባለው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
@MohammadamminKassaw
ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው ስድስተኛው መጽሐፌ በገበያ ላይ ውሏል። "የተደበቀው እውነት" የሚያውጠነጥነው ስለ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት በተውራት እና በኢንጂል ተነግሮ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እውነት እንዴት እንደደበቁት የሚገልጥ እና የሚያጋልጥ ነው። ዝርዝሩን መጽሐፉ ላይ ያንብቡ እና ለሎች የሂዳያህ ሠበብ እንዲሆን አስነብቡ!
መጽሐፉን መርካርቶ አንዋር መሥጂድ ኢሥላማዊ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ያገኙታል፥ የበለጠ ለመረጃ +251920781016 ዐብዱ ብለው ይደውሉ!
መጽሐፉ ተደራሽነት እንዲኖረው ባለው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
@MohammadamminKassaw
🔥8👍4❤1
አፋርና ሶማሌ !
በአፋርና ሶማሌ ህዝቦች መካከል የነበረውን የወንድማማቾች ደም መፍሰስ ለማቆም በኢ/እ/ጉ/ጠ/ም/ቤት የተጀመረውን እንቅስቃሴ ፍሬ አፍርቶ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ሰምተናል :: ይበል የሚያሰኝ ተግባር ነው ::
አላህ የኡማውን አንድነት ያጠናክር!
@aaumsu
በአፋርና ሶማሌ ህዝቦች መካከል የነበረውን የወንድማማቾች ደም መፍሰስ ለማቆም በኢ/እ/ጉ/ጠ/ም/ቤት የተጀመረውን እንቅስቃሴ ፍሬ አፍርቶ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ሰምተናል :: ይበል የሚያሰኝ ተግባር ነው ::
አላህ የኡማውን አንድነት ያጠናክር!
@aaumsu
🔥5👍4🥰4❤1👏1
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
بسم الله الرحمن الرحيم
""በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ(1)።
መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ(2)።
ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ(3)፡፡
ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ(4)፡፡
በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)(5)፡፡
ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ(6)፡፡
ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ(7)፡፡
ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ(8)፡፡""
سورة التكاثر
ወላሂ! ነፍሴ በእጁ በሆነቸው ጌታ እምላለሁ!! እንደ ቁርዓን መካሪ የለም!!!!
والله اعلم
@to2success
@to2success
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
بسم الله الرحمن الرحيم
""በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ(1)።
መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ(2)።
ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ(3)፡፡
ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ(4)፡፡
በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)(5)፡፡
ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ(6)፡፡
ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ(7)፡፡
ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ(8)፡፡""
سورة التكاثر
ወላሂ! ነፍሴ በእጁ በሆነቸው ጌታ እምላለሁ!! እንደ ቁርዓን መካሪ የለም!!!!
والله اعلم
@to2success
@to2success
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
👍7
የዛሬ 50 አመት በዛሬዋ ቀን !
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች አፄ ሀ/ስላሴ "ይህ ሁሉ እስላም በሀገሬ አለ እንዴ?" በማለት ፍዝዝ እስኪሉ ድረስ ታይቶ የማይታወቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመሐል አዲስ አበባ አካሂደዋል :: "በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች ሳይሆን ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ተብለን እንጠራ!" የሚልን መፈክር ይዘው ድል አድርገዋል :: የኢድ በዓላት ሀገራዊ በዓል እንዲሆኑ ጠይቀው ስኬትን አምጥተዋል :: "የክርስቲያን ደሴት!" ተብላ ትጠራ የነበረችውን ኢትዮጵያ ከንጉሱ መውረድ ጋር ስርዓተ - ቀብሯን ፈፅመዋል :: ትልቅን ድል በትልቅነት ውስጥ ለትውልድ አሻግረዋል ::
አደራቸውን የምንጠብቅ ያድርገን !
@aaumsu
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች አፄ ሀ/ስላሴ "ይህ ሁሉ እስላም በሀገሬ አለ እንዴ?" በማለት ፍዝዝ እስኪሉ ድረስ ታይቶ የማይታወቅ ሰላማዊ ሰልፍ በመሐል አዲስ አበባ አካሂደዋል :: "በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች ሳይሆን ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ተብለን እንጠራ!" የሚልን መፈክር ይዘው ድል አድርገዋል :: የኢድ በዓላት ሀገራዊ በዓል እንዲሆኑ ጠይቀው ስኬትን አምጥተዋል :: "የክርስቲያን ደሴት!" ተብላ ትጠራ የነበረችውን ኢትዮጵያ ከንጉሱ መውረድ ጋር ስርዓተ - ቀብሯን ፈፅመዋል :: ትልቅን ድል በትልቅነት ውስጥ ለትውልድ አሻግረዋል ::
አደራቸውን የምንጠብቅ ያድርገን !
@aaumsu
👍36😭3❤2🥰1
👌14🫡4👍3🔥1
በAAU 6ኪሎ ካምፓስ የተከፈተው የመፅሐፍ አውደ ርዕይ ነገ እሁድ ይዘጋል :: ያልሸመታችሁ ወይም ዳግም ለመሸመት ያቀዳችሁ እድሉን ተጠቀሙበት ::
እናንብብ! እናብብ!!
@aaumsu
እናንብብ! እናብብ!!
@aaumsu
👍7
🥀 Daily Reminder 94🥀
وَمَا لَنَآ أَلَّا نَتَوَكَّلَ عَلَى ٱللَّهِ وَقَدۡ هَدَىٰنَا سُبُلَنَاۚ وَلَنَصۡبِرَنَّ عَلَىٰ مَآ ءَاذَيۡتُمُونَاۚ وَعَلَى ٱللَّهِ فَلۡيَتَوَكَّلِ ٱلۡمُتَوَكِّلُونَ(12)
"መንገዳችንንም በእርግጥ የመራን ሲኾን በአላህ ላይ የማንመካ ለእኛ ምን አለን? በማሰቃየታችሁም ላይ በእርግጥ እንታገሳለን፡፡ በአላህም ላይ ተመኪዎች ሁሉ ይመኩ!!"
Surah Ibrahim; 12
@aaumsu
وَمَا لَنَآ أَلَّا نَتَوَكَّلَ عَلَى ٱللَّهِ وَقَدۡ هَدَىٰنَا سُبُلَنَاۚ وَلَنَصۡبِرَنَّ عَلَىٰ مَآ ءَاذَيۡتُمُونَاۚ وَعَلَى ٱللَّهِ فَلۡيَتَوَكَّلِ ٱلۡمُتَوَكِّلُونَ(12)
"መንገዳችንንም በእርግጥ የመራን ሲኾን በአላህ ላይ የማንመካ ለእኛ ምን አለን? በማሰቃየታችሁም ላይ በእርግጥ እንታገሳለን፡፡ በአላህም ላይ ተመኪዎች ሁሉ ይመኩ!!"
Surah Ibrahim; 12
@aaumsu
👍7
👍18
ዑቅባ ኢብን ዓምር አል-አንሷሪ (ረዲየሏሁ ዐንሁ) በዘገበው ሓዲስ የአላህ መልእክተኛ( ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ። “ ‘ሓያእ ካላደረግክ የፈለከውን ስራ’ የሚለው ንግግር ሰዎች ከደረሱበት የመጀመርያ የነብያት ንግግር ነው።”
ሓዲሱን ቡኻሪ ዘግበውታል።
ሓዲሱን ቡኻሪ ዘግበውታል።
👍7
Forwarded from Ibnu Ahmed
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
بسم الله الرحمن الرحيم
👉ሁሉም ያልፋል !!!!
" አዚህች ዓለም ላይ ሁሉም ያልፋል። ቋሚና ዘውታሪ ኃያሉ ጌታ አላህ ብቻ ነው። ይህንን እውነታ አላህ በቃሉ እንዲህ ሲል ገልፃታል።
كُلُّ مَنْ عَلَيْهَا فَانٍ
በእርሷ (በምድር) ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው፡፡
وَيَبْقَىٰ وَجْهُ رَبِّكَ ذُو الْجَلَالِ وَالْإِكْرَامِ
የልቅናና የልግሥና ባለቤት የኾነው የጌታህ ፊትም ይቀራል፡፡ (አይጠፋም)፡፡
እሩቅ የሚመስል ሁሉ ቅርብ ነው። አይመጣም ተብሎ የሚታሰብ ሁሉ መምጣቱ አይቀሬ ነው። ሰዎች ብዙ ነገሮችን እሩቅ አድርገው ይመለከቷቸዋል። በተለይ ሞትና ቂያማን እሩቅ አድርገው ይጠብቋቸዋል። የሚገርመው ደግሞ አላህ ዘንድ በጣም የቀረቡ ናቸው ። ሰዎች በቂያማ ዕለት ምን በህይወት ዘመናቸው ምን ያክል እንደቆዩ ይጠያየቃሉ።ቆይታቸው አንድ ቀን ወይም ከቀን የሆነን ያክል ሰዓት ብቻ እንደሆነ አድርገው ይመልሳሉ።አላህ እንዲህ ይላል
إِنَّهُمْ يَرَوْنَهُ بَعِيدًا
እነርሱ (ያንን ቀን) ሩቅ አድርገው ያዩታል፡፡
وَنَرَاهُ قَرِيبًا
እኛም ቅርብ ኾኖ እናየዋለን፡፡
ታዲያ ዛሬ ላይ ብዙ እሩቅ አድርገን ስንመለከታቸው የነበሩ ነገሮች መጥተው አልፈዋል ፣ አይከሰቱም ብለን ስናስባቸው የነበሩ ነገሮች ተከስተው አልፈዋል ። ወደፊትም እንዲሁ ነው። ይሀው በቅርቡ እንኳንን እሩቅ ስንጠብቀው የነበረው የረመዳን ወር ዛሬ ላይ አልፎ እንደ ትዝታ ማስታወሳችን ጠቋሚ አይደለምን?። ህይወታችንም እንዲህ ናት የሆነ ቀን ያለፈ ትዝታ መሆኗ አይቀሬ ነው። በቃ ዱንያ ስትባል ባህሪዋ ይሄው ነው አንድ ቀን ትጠፋለች። ቀጠሯን እየጠበቀች እንጂ ጓዟን ጠቅልላ መሰናበቷ አይቀርም። አላህ የዱንያን ህይወት ምሳሌ እንዲህ ሲል ይነግረናል
إِنَّمَا مَثَلُ الْحَيَاةِ الدُّنْيَا كَمَاءٍ أَنزَلْنَاهُ مِنَ السَّمَاءِ فَاخْتَلَطَ بِهِ نَبَاتُ الْأَرْضِ مِمَّا يَأْكُلُ النَّاسُ وَالْأَنْعَامُ حَتَّىٰ إِذَا أَخَذَتِ الْأَرْضُ زُخْرُفَهَا وَازَّيَّنَتْ وَظَنَّ أَهْلُهَا أَنَّهُمْ قَادِرُونَ عَلَيْهَا أَتَاهَا أَمْرُنَا لَيْلًا أَوْ نَهَارًا فَجَعَلْنَاهَا حَصِيدًا كَأَن لَّمْ تَغْنَ بِالْأَمْسِ ۚ كَذَٰلِكَ نُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
የቅርቢቱ ሕይወት ምሳሌ ከሰማይ እንዳወረድነው ውሃ፣ በእርሱም ሰውና እንስሳዎች ከሚበሉት የምድር በቃይ ተቀላቅሎበት (እንደ ፋፋ) ምድርም ውበትዋን በያዘችና ባጌጠች ጊዜ ባለቤቶችዋም በርሷ ላይ እነርሱ ቻዮች መኾናቸውን ባሰቡ ጊዜ ትእዛዛችን ሌሊት ወይም ቀን መጥቶባት ትላንት እንዳልነበረች የታጨደች እንዳደረግናት ብጤ ነው፡፡ እንደዚሁም ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች አንቀጾችን እናብራራለን፡፡
ምሳሌዋ እንዲህ ነው አለች ስትባል የምትጠፋ አታላይ ሀገር ናት። ታዲያ ጠፊና አታላይ በሆነችው ዱንያ መሸወድ ደግሞ ሞኝነት ነው።አዋቂና ብልጥ ማለት ለዚህች ጠፊ ዱንያ ሳይንበረከክ ለመጪው ዓለም የሚሰነቅ ሰው ነው። ረሱል እንዲህ ሲሉ ይነግሩናል።
"አዋቂ ማለት እራሱን የተሳሰበና ከሞት ቡኋላ ላለው የሰራ ነው።"
አህባቢ ይሀው ረመዳን መጥቶ አለፈ በረመዳን የተጠቀመም ያልተጠቀመም ሁለቱም አሉ። ልዩነቱ ግን ሁለቱም በውስጡ ከዘሩት ጋር በቀጣዩ ዓለም ይገናኛሉ። ህይትም እንዲህ ናት። አንድ ቀን መሞታችን አይቀርም። ግን ምንን አሳልፈን ነው የሚለው ነገር ልናስብበት ይገባል። ረመዳን ቢያልፍም ህይወት ትቀጥላለች። ታዲያ ትላንት በረመዳን ያገኘናትን ብርሃን እንድትፋፋ መልካም ስራ ላይ እንዞትር። ከመስጂድ መራቅ ሳይሆን ወደ መስጂድ እንቅረብ። ከጌታችን ሸሽተን ምንጠለልበት አንድም ቦታ የለንምና ።ወደ ጌታችን ብንሸሽ ከርሱ ጋር ብንታረቅ ሁለት ሀገራችን ያምራል።
ስለዚህ ወንድሞቼ አላህን የሚያመልኩ ወደርሱ የሚሸሹ እውነተኛ የአላህ ባሮች እንጅ የረመዳን አገልጋዮች እንዳንባል ከወዲሁ ልናስብበትና አላህ ባዘዘን ነገሮች ላይ ልንፀና ክልከላወቹንም ልንርቅ ይገባል እያልኩኝ በዚሁ እቋጫለሁ።
والله اعلم
@to2success
@to2success
بسم الله الرحمن الرحيم
👉ሁሉም ያልፋል !!!!
" አዚህች ዓለም ላይ ሁሉም ያልፋል። ቋሚና ዘውታሪ ኃያሉ ጌታ አላህ ብቻ ነው። ይህንን እውነታ አላህ በቃሉ እንዲህ ሲል ገልፃታል።
كُلُّ مَنْ عَلَيْهَا فَانٍ
በእርሷ (በምድር) ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው፡፡
وَيَبْقَىٰ وَجْهُ رَبِّكَ ذُو الْجَلَالِ وَالْإِكْرَامِ
የልቅናና የልግሥና ባለቤት የኾነው የጌታህ ፊትም ይቀራል፡፡ (አይጠፋም)፡፡
እሩቅ የሚመስል ሁሉ ቅርብ ነው። አይመጣም ተብሎ የሚታሰብ ሁሉ መምጣቱ አይቀሬ ነው። ሰዎች ብዙ ነገሮችን እሩቅ አድርገው ይመለከቷቸዋል። በተለይ ሞትና ቂያማን እሩቅ አድርገው ይጠብቋቸዋል። የሚገርመው ደግሞ አላህ ዘንድ በጣም የቀረቡ ናቸው ። ሰዎች በቂያማ ዕለት ምን በህይወት ዘመናቸው ምን ያክል እንደቆዩ ይጠያየቃሉ።ቆይታቸው አንድ ቀን ወይም ከቀን የሆነን ያክል ሰዓት ብቻ እንደሆነ አድርገው ይመልሳሉ።አላህ እንዲህ ይላል
إِنَّهُمْ يَرَوْنَهُ بَعِيدًا
እነርሱ (ያንን ቀን) ሩቅ አድርገው ያዩታል፡፡
وَنَرَاهُ قَرِيبًا
እኛም ቅርብ ኾኖ እናየዋለን፡፡
ታዲያ ዛሬ ላይ ብዙ እሩቅ አድርገን ስንመለከታቸው የነበሩ ነገሮች መጥተው አልፈዋል ፣ አይከሰቱም ብለን ስናስባቸው የነበሩ ነገሮች ተከስተው አልፈዋል ። ወደፊትም እንዲሁ ነው። ይሀው በቅርቡ እንኳንን እሩቅ ስንጠብቀው የነበረው የረመዳን ወር ዛሬ ላይ አልፎ እንደ ትዝታ ማስታወሳችን ጠቋሚ አይደለምን?። ህይወታችንም እንዲህ ናት የሆነ ቀን ያለፈ ትዝታ መሆኗ አይቀሬ ነው። በቃ ዱንያ ስትባል ባህሪዋ ይሄው ነው አንድ ቀን ትጠፋለች። ቀጠሯን እየጠበቀች እንጂ ጓዟን ጠቅልላ መሰናበቷ አይቀርም። አላህ የዱንያን ህይወት ምሳሌ እንዲህ ሲል ይነግረናል
إِنَّمَا مَثَلُ الْحَيَاةِ الدُّنْيَا كَمَاءٍ أَنزَلْنَاهُ مِنَ السَّمَاءِ فَاخْتَلَطَ بِهِ نَبَاتُ الْأَرْضِ مِمَّا يَأْكُلُ النَّاسُ وَالْأَنْعَامُ حَتَّىٰ إِذَا أَخَذَتِ الْأَرْضُ زُخْرُفَهَا وَازَّيَّنَتْ وَظَنَّ أَهْلُهَا أَنَّهُمْ قَادِرُونَ عَلَيْهَا أَتَاهَا أَمْرُنَا لَيْلًا أَوْ نَهَارًا فَجَعَلْنَاهَا حَصِيدًا كَأَن لَّمْ تَغْنَ بِالْأَمْسِ ۚ كَذَٰلِكَ نُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
የቅርቢቱ ሕይወት ምሳሌ ከሰማይ እንዳወረድነው ውሃ፣ በእርሱም ሰውና እንስሳዎች ከሚበሉት የምድር በቃይ ተቀላቅሎበት (እንደ ፋፋ) ምድርም ውበትዋን በያዘችና ባጌጠች ጊዜ ባለቤቶችዋም በርሷ ላይ እነርሱ ቻዮች መኾናቸውን ባሰቡ ጊዜ ትእዛዛችን ሌሊት ወይም ቀን መጥቶባት ትላንት እንዳልነበረች የታጨደች እንዳደረግናት ብጤ ነው፡፡ እንደዚሁም ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች አንቀጾችን እናብራራለን፡፡
ምሳሌዋ እንዲህ ነው አለች ስትባል የምትጠፋ አታላይ ሀገር ናት። ታዲያ ጠፊና አታላይ በሆነችው ዱንያ መሸወድ ደግሞ ሞኝነት ነው።አዋቂና ብልጥ ማለት ለዚህች ጠፊ ዱንያ ሳይንበረከክ ለመጪው ዓለም የሚሰነቅ ሰው ነው። ረሱል እንዲህ ሲሉ ይነግሩናል።
"አዋቂ ማለት እራሱን የተሳሰበና ከሞት ቡኋላ ላለው የሰራ ነው።"
አህባቢ ይሀው ረመዳን መጥቶ አለፈ በረመዳን የተጠቀመም ያልተጠቀመም ሁለቱም አሉ። ልዩነቱ ግን ሁለቱም በውስጡ ከዘሩት ጋር በቀጣዩ ዓለም ይገናኛሉ። ህይትም እንዲህ ናት። አንድ ቀን መሞታችን አይቀርም። ግን ምንን አሳልፈን ነው የሚለው ነገር ልናስብበት ይገባል። ረመዳን ቢያልፍም ህይወት ትቀጥላለች። ታዲያ ትላንት በረመዳን ያገኘናትን ብርሃን እንድትፋፋ መልካም ስራ ላይ እንዞትር። ከመስጂድ መራቅ ሳይሆን ወደ መስጂድ እንቅረብ። ከጌታችን ሸሽተን ምንጠለልበት አንድም ቦታ የለንምና ።ወደ ጌታችን ብንሸሽ ከርሱ ጋር ብንታረቅ ሁለት ሀገራችን ያምራል።
ስለዚህ ወንድሞቼ አላህን የሚያመልኩ ወደርሱ የሚሸሹ እውነተኛ የአላህ ባሮች እንጅ የረመዳን አገልጋዮች እንዳንባል ከወዲሁ ልናስብበትና አላህ ባዘዘን ነገሮች ላይ ልንፀና ክልከላወቹንም ልንርቅ ይገባል እያልኩኝ በዚሁ እቋጫለሁ።
والله اعلم
@to2success
@to2success
👍10
አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "ሀብት ማለት የገንዘብ ብዛት ሳይሆን የነፍስ(የውስጥ) መብቃቃት ና መረጋጋት ነው።" (ቡኻሪ ና ሙስሊም)
@aaumsu
@aaumsu
👍10❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በዌስት ባንክ ከእርሻ ማሳ ላይ የፍልስጤምን ባንዲራ ለማውረድ የሞከረ እስራኤላዊ ከባንዲራውጋ በተጠመደ ፈንጅ ቆስሏል ::
ነጃሳ እግራቸውን ለማሳረፍ በሚሞክሩበት ቦታ ሁሉ ውርደትን ይስጣቸው :: መቁሰልን ይሸልማቸው :: ይበቀላቸው ::
@aaumsu
ነጃሳ እግራቸውን ለማሳረፍ በሚሞክሩበት ቦታ ሁሉ ውርደትን ይስጣቸው :: መቁሰልን ይሸልማቸው :: ይበቀላቸው ::
@aaumsu
👍23
በሀዲያ ዞን አንሊሙ ወረዳ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት ተፈፀመ!
...
(ሀሩን ሚድያ ደቡብ ስቱዲዮ፦ ሚያዚያ 13/2016)
...
በሀዲያ ዞን አንሊሙ ወረዳ ምዕራብ አናሌሞና ምስራቅ አናሌሞ ቀበሌ በሚገኙ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት የደረሰ ሲሆን በጥቃቱም የሱመያ መስጂድ ኡስታዝ ሳዲቅ ሸምሰዲንን ጨምሮ ሌላ ተጨመሪ 3 ሙስሊሞችን ጨምሮ በድምሩ 4 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
...
የጥቃቱ መንሴኤም በምዕራብ አንሌሞ ቀበሌ 140 ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አራሊዶ መስጂድ እና በምስራቅ አናሌሞ ቀበሌ ሱመያ መስጂዶች መኃል ላይ ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሸዋና ድንጋይ አራግፈው ግንባታ ሲያስጀምሩ የግንባታው ቦታ ከመስጂድ መራቅ አለበት አግባብ አይደለም ባሉ ሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት መከፈቱን ያነጋገርናቸው የአይን እማኝ የነገሩን ሲሆን
...
ከዚህ ቀደም ለቀበሌውም አስተዳዳር እንዲሁም ለወረዳው አስተዳደር አመልክተው የመንግስት አካላት ግንባታውን አስቁመው ለቤተክርስቲያን መገንቢያ ቦታ የሰጧቸው ቢሆንም ያን ቦታ ትተው በመስጂዶቹ መኃል ካልገነባን ብለው አቁም ስንላቸው ጥቃት ፈጽመውብናል በማለት ከስራፍራው ያነጋገርናቸው የአይን እማኛ ለሀሩን ሚዲያ ገልጸውልናል።
...
እንደ አይን እማኞቹ ገለጻ ከሆነ ችግሩን ለመፍታት የወረዳው አስተዳደር ለነገ ማለትም ለዕለተ ሰኞ ቀጠሮ ይዟል በማለት የገለጹልን ሲሆን ጥቃቱን ያደረሱ አካልት ግን እስከአሁኗ ሰዓት ድረስ በህግ ቁጥጥር ስር አልዋሉም በማለት ጉዳት የደረሰባቸው ሙስሊሞች ህክምና እይውተደረገላቸው መሆኑኑንም ገልጸውልናል።
...
©ሀሩን ሚዲያ
@aaumsu
...
(ሀሩን ሚድያ ደቡብ ስቱዲዮ፦ ሚያዚያ 13/2016)
...
በሀዲያ ዞን አንሊሙ ወረዳ ምዕራብ አናሌሞና ምስራቅ አናሌሞ ቀበሌ በሚገኙ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት የደረሰ ሲሆን በጥቃቱም የሱመያ መስጂድ ኡስታዝ ሳዲቅ ሸምሰዲንን ጨምሮ ሌላ ተጨመሪ 3 ሙስሊሞችን ጨምሮ በድምሩ 4 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
...
የጥቃቱ መንሴኤም በምዕራብ አንሌሞ ቀበሌ 140 ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አራሊዶ መስጂድ እና በምስራቅ አናሌሞ ቀበሌ ሱመያ መስጂዶች መኃል ላይ ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሸዋና ድንጋይ አራግፈው ግንባታ ሲያስጀምሩ የግንባታው ቦታ ከመስጂድ መራቅ አለበት አግባብ አይደለም ባሉ ሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት መከፈቱን ያነጋገርናቸው የአይን እማኝ የነገሩን ሲሆን
...
ከዚህ ቀደም ለቀበሌውም አስተዳዳር እንዲሁም ለወረዳው አስተዳደር አመልክተው የመንግስት አካላት ግንባታውን አስቁመው ለቤተክርስቲያን መገንቢያ ቦታ የሰጧቸው ቢሆንም ያን ቦታ ትተው በመስጂዶቹ መኃል ካልገነባን ብለው አቁም ስንላቸው ጥቃት ፈጽመውብናል በማለት ከስራፍራው ያነጋገርናቸው የአይን እማኛ ለሀሩን ሚዲያ ገልጸውልናል።
...
እንደ አይን እማኞቹ ገለጻ ከሆነ ችግሩን ለመፍታት የወረዳው አስተዳደር ለነገ ማለትም ለዕለተ ሰኞ ቀጠሮ ይዟል በማለት የገለጹልን ሲሆን ጥቃቱን ያደረሱ አካልት ግን እስከአሁኗ ሰዓት ድረስ በህግ ቁጥጥር ስር አልዋሉም በማለት ጉዳት የደረሰባቸው ሙስሊሞች ህክምና እይውተደረገላቸው መሆኑኑንም ገልጸውልናል።
...
©ሀሩን ሚዲያ
@aaumsu
😡11👍3🔥1