🥰9👏3👌1
📂| قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله :
حلاوة الإيمان: أن تتلذذ بالطاعات، فإذا وجدت نفسك تتلذذ بالصلاة، بالصيام، بالجهاد في سبيل الله، تتلذذ بالطاعة، هذه حلاوة الإيمان، وأما إذا أتى العبد بالعبادة، وهو لا يتلذذ بها، فهذا فاقد لحلاوة الإيمان .
📓 شرح كتاب الإيمان صـ ٥٦
حلاوة الإيمان: أن تتلذذ بالطاعات، فإذا وجدت نفسك تتلذذ بالصلاة، بالصيام، بالجهاد في سبيل الله، تتلذذ بالطاعة، هذه حلاوة الإيمان، وأما إذا أتى العبد بالعبادة، وهو لا يتلذذ بها، فهذا فاقد لحلاوة الإيمان .
📓 شرح كتاب الإيمان صـ ٥٦
👍2❤1
"ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም" ጧሀ : 52
አብሽር አላህ አይረሳም
ያፈሰስካትን እንባ
የጠገንከውን ልብ
ያፅናናሀውን ነፍስ
ያነሳሀውን የሙዝ ልጣጭ
የቀረሀውን ቁርዐን
የቀሰምከውን ዕውቀት
የሰገድከውን ሰላት
የፆምካቸውን ቀናት
እረሱን ያስታወስክበትን ገዜያት
ይቅር ያልካቸውን በደል
የዋጥከውን ቁጭት
ለሱ የተውከውን በቀል
ችለህ የተቆጠብከውን ወንጀል
ያመሰገንከው ፀጋ በሙሉ
.
.
.
ፈጣሪህ አላህ ስለማይረሳ
አንተም ራስህን መገምገሙን አትርሳ
አብሽር አላህ አይረሳም
ያፈሰስካትን እንባ
የጠገንከውን ልብ
ያፅናናሀውን ነፍስ
ያነሳሀውን የሙዝ ልጣጭ
የቀረሀውን ቁርዐን
የቀሰምከውን ዕውቀት
የሰገድከውን ሰላት
የፆምካቸውን ቀናት
እረሱን ያስታወስክበትን ገዜያት
ይቅር ያልካቸውን በደል
የዋጥከውን ቁጭት
ለሱ የተውከውን በቀል
ችለህ የተቆጠብከውን ወንጀል
ያመሰገንከው ፀጋ በሙሉ
.
.
.
ፈጣሪህ አላህ ስለማይረሳ
አንተም ራስህን መገምገሙን አትርሳ
❤13👍6
ዳቦ ግዛልኝ ለሚልህ ካለህ ግዛለት :: ጠማኝ ያለህን አጠጣ :: ብር ብሎ ለጠየቀህ ካለህ ላይ ስጠው :: ከአንተ ከጅሎ ሲመጣ አመጣጡ አንተን ለማስቸገር ሳይሆን ከአንተ ወንጀል ሊቀንስ እንደሆነ አስብ ::
@aaumsu
@aaumsu
🥰24👌7❤5👍1
በሳውዲ መማር ለምትፈልጉ!
በተለያዩ ዘርፎች ለባችለር ዲግሪ እና ከዛ በላይ የሳውዲ ስኮላርሺፕ ለማግኘት በሚከተለው ኦፊሴሊያዊ ድረገፅ https://studyinsaudi.moe.gov.sa
ላይ ማመልከት የምትችሉ ሲሆን፤ የማመልከቻ ግዜው ከአፕሪል 21 እስከ 28 / 2024 ድረስ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እንመክራለን።
አላህ ይወፍቃችሁ
@aaumsu
በተለያዩ ዘርፎች ለባችለር ዲግሪ እና ከዛ በላይ የሳውዲ ስኮላርሺፕ ለማግኘት በሚከተለው ኦፊሴሊያዊ ድረገፅ https://studyinsaudi.moe.gov.sa
ላይ ማመልከት የምትችሉ ሲሆን፤ የማመልከቻ ግዜው ከአፕሪል 21 እስከ 28 / 2024 ድረስ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እንመክራለን።
አላህ ይወፍቃችሁ
@aaumsu
👍9
🥀 Daily Reminder 90🥀
فَلَا تَخۡشَوُاْ ٱلنَّاسَ وَٱخۡشَوۡنِ(44)
"ሰዎችንም አትፍሩ፡ (እኔን)ፍሩኝም!!"
Surah Al-Ma'idah; 44
@aaumsu
فَلَا تَخۡشَوُاْ ٱلنَّاسَ وَٱخۡشَوۡنِ(44)
"ሰዎችንም አትፍሩ፡ (እኔን)ፍሩኝም!!"
Surah Al-Ma'idah; 44
@aaumsu
👍11
የMedicine,Dental medicine,Pharmacyና የሕግ መግቢያ ፈተና የምትወስዱ እህት ወንድሞቻችን:-
አላህ ያግዛችሁ ዘንድ ዱዓችን ነው:: ጥሩ ሰርታችሁ የሚጠቅማችሁንና ኡማውን የምትጠቅሙበትን የምታገኙ ያድርጋችሁ:: ከዚያ ውጭ በተለያየ ምክንያት እየፈለጋችሁ ለፈተናው ብቁ ያልሆናችሁም አላህ የተሻለውን ለእናንተ ያውቃልና የተሻለውን ይስጣችሁ:: ባላችሁበት ስኬታማ የምትሆኑና ለሁሉም የኡማውን ክፍተት የምትሞሉ ያድርጋችሁ::
መልካም ፈተና!
መልካም እድል!
ሙሐመድአሚን ካሳው(የአአዩሙተህ አሚር)
@aaumsu
አላህ ያግዛችሁ ዘንድ ዱዓችን ነው:: ጥሩ ሰርታችሁ የሚጠቅማችሁንና ኡማውን የምትጠቅሙበትን የምታገኙ ያድርጋችሁ:: ከዚያ ውጭ በተለያየ ምክንያት እየፈለጋችሁ ለፈተናው ብቁ ያልሆናችሁም አላህ የተሻለውን ለእናንተ ያውቃልና የተሻለውን ይስጣችሁ:: ባላችሁበት ስኬታማ የምትሆኑና ለሁሉም የኡማውን ክፍተት የምትሞሉ ያድርጋችሁ::
መልካም ፈተና!
መልካም እድል!
ሙሐመድአሚን ካሳው(የአአዩሙተህ አሚር)
@aaumsu
❤24👍2
Obbolewwan Qormaata seensa Medicine,Dental medicine,Pharmacy fi Seeraa fudhataniif,
Rabbiin isiin haa gargaarun du'aai teenya. Gaarii dalagdani Damee barnooraa kan isiin fayyaduu fi kan hawaasa Muslimaa itti fayyaddan warra argattan isiin haa taasisu. Kanaan alatti sababa garaagaraan warra qormaata kanarratti hirmaachu hin danda'iniif Rabbin wanta isiniif caaluu waan beekuuf waan caaluu isiniif haa laatu. Bakka jirtaniin warra milkooftani fi qaawwa hawaasa Muslimaa warra guuttan Rabbi isiin haa godhu.
Qormaata Gaarii !
Carraa Gaarii !
Muhaammadamiin kaasaawu(Amiira GBMUF)
@aaumsu
Rabbiin isiin haa gargaarun du'aai teenya. Gaarii dalagdani Damee barnooraa kan isiin fayyaduu fi kan hawaasa Muslimaa itti fayyaddan warra argattan isiin haa taasisu. Kanaan alatti sababa garaagaraan warra qormaata kanarratti hirmaachu hin danda'iniif Rabbin wanta isiniif caaluu waan beekuuf waan caaluu isiniif haa laatu. Bakka jirtaniin warra milkooftani fi qaawwa hawaasa Muslimaa warra guuttan Rabbi isiin haa godhu.
Qormaata Gaarii !
Carraa Gaarii !
Muhaammadamiin kaasaawu(Amiira GBMUF)
@aaumsu
❤6👍4
👌9👍3
"ጌታዬ ሆይ! እኔ ከመልካም ነገር ወደኔ ለምታወርደው ፈላጊ ነኝ " አል ቀሰስ ፡ 24
ነብዩላህ ሙሳ ይህችን ንግግር የተናገሩ እለት ቤት ፣ ቤተሰብ ፣ ስራና ሚስት አግኝተው አደሩ።
አላህ ውስጥህን ስለሚያውቀው አትዋሸውምና አትዋሸው።ችግርና ስሞታህን ንገረው። ግንባርህን ደፍተህ ጠይቀው።
እንደ ሙሳ ሊሰጥህ
እንደ ዩኑስ ከችግር ማህፀን ሊያወጣህ
እንደ ኢብራሂም መከራን ሰላም ሊያደርግልህ
እንደ ሙሳ ባህሩን ሊከፍትልህ ይችላልና
በሮች ሁሉ ሲዘጉብህ የርሱን በር አንኳኳ።እሱን ልብህ ውስጥ አስገብተህ የልብህን በር ቆልፈው።
ይበቃሀልና።
ነብዩላህ ሙሳ ይህችን ንግግር የተናገሩ እለት ቤት ፣ ቤተሰብ ፣ ስራና ሚስት አግኝተው አደሩ።
አላህ ውስጥህን ስለሚያውቀው አትዋሸውምና አትዋሸው።ችግርና ስሞታህን ንገረው። ግንባርህን ደፍተህ ጠይቀው።
እንደ ሙሳ ሊሰጥህ
እንደ ዩኑስ ከችግር ማህፀን ሊያወጣህ
እንደ ኢብራሂም መከራን ሰላም ሊያደርግልህ
እንደ ሙሳ ባህሩን ሊከፍትልህ ይችላልና
በሮች ሁሉ ሲዘጉብህ የርሱን በር አንኳኳ።እሱን ልብህ ውስጥ አስገብተህ የልብህን በር ቆልፈው።
ይበቃሀልና።
❤5👍5
አንተ ኖሮህ የሌላቸው እንድትሰጣቸው ሲጠይቁህ ያለህን የሰጠህና ሁልጊዜም ቢሆን ጉዳዮችህን ይዘህ የምትቀርብለት ጌታ ባሮቹን እንዴት እንደምታስተናግድ እየፈተነህ እንደሆነ እወቅ !!
@aaumsu
@aaumsu
👍11❤3
ፈተናህን ስላቀለለው አብዝተህ አመስግነው !
ነቢ አደም (ዐለይሂ ሰላም) ከእናታችን ሐዋ (ዐለይሃ ሰላም) ጋር ሆነው ልጃቸው ቃቢል ልጃቸው ሀቢልን የመግደሉን እውነታ በመቋቋም የተፈተኑት ፈተና የአንተ እንዳይሆን በማድረግ ፈተናህን ስላቀለለው ጌታህን አብዝተህ አመስግን :: ነቢ ኑሕ (ዐለይሂ ሰላም) ልጃቸው መርከቧን አሻፈረኝ ብሎ የአላህ ቅጣት በሆነው ማዕበል ተወስዶ ሲሄድ በማዬት የተፈተኑት ፈተና የአንተ እንዳይሆን በማድረግ ፈተናህን ያቀለለውን ጌታ አመስግነው :: ነቢ ኢብራሒም (ዐለይሂ ሰላም) በስተርጅና የተገኘውን ነቢ ኢስማኢል (ዐለይሂ ሰላም) ህፃን ሳለ ምድረ-በዳ ላይ ጥለው እንዲሄዱ ሲያድግ ደግሞ እንዲያርዱት በመጠየቅ ውስጥ የተፈተኑትን ፈተና ለአንተ ባለማድረግ ፈተናህን ያቀለለውን ጌታ አብዝተህ አመስግነው :: ነቢ የዕቁብ (ዐለይሂ ሰላም) የአይን ማረፊያቸው የሆነውን ነቢ ዩሱፍ(ዐለይሂ ሰላም) በራሳቸው ልጆች በመነጠቅ ውስጥ ያሳለፉትን ፈተና የአንተ ባለማድረግ ፈተናህን ያቀለለውን ጌታ አብዝተህ አመስግነው :: ሀቢቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሳይወለዱ አባታቸውን በማጣት : ህፃን ሆነው እናታቸውን ሲቀጥል አያታቸውን በማጣት : ጎልምሰው አጎታቸውን ሲቀጥልም 6 ልጆቻቸውን በመቅበር ውስጥ የተፈተኑትን ፈተና የአንተ ባለማድረግ ፈተናህን ያቀለለውን ጌታ አብዝተህ አመስግነው ::
ስለ ሁሉም አልሃምዱሊላህ !
@aaumsu
ነቢ አደም (ዐለይሂ ሰላም) ከእናታችን ሐዋ (ዐለይሃ ሰላም) ጋር ሆነው ልጃቸው ቃቢል ልጃቸው ሀቢልን የመግደሉን እውነታ በመቋቋም የተፈተኑት ፈተና የአንተ እንዳይሆን በማድረግ ፈተናህን ስላቀለለው ጌታህን አብዝተህ አመስግን :: ነቢ ኑሕ (ዐለይሂ ሰላም) ልጃቸው መርከቧን አሻፈረኝ ብሎ የአላህ ቅጣት በሆነው ማዕበል ተወስዶ ሲሄድ በማዬት የተፈተኑት ፈተና የአንተ እንዳይሆን በማድረግ ፈተናህን ያቀለለውን ጌታ አመስግነው :: ነቢ ኢብራሒም (ዐለይሂ ሰላም) በስተርጅና የተገኘውን ነቢ ኢስማኢል (ዐለይሂ ሰላም) ህፃን ሳለ ምድረ-በዳ ላይ ጥለው እንዲሄዱ ሲያድግ ደግሞ እንዲያርዱት በመጠየቅ ውስጥ የተፈተኑትን ፈተና ለአንተ ባለማድረግ ፈተናህን ያቀለለውን ጌታ አብዝተህ አመስግነው :: ነቢ የዕቁብ (ዐለይሂ ሰላም) የአይን ማረፊያቸው የሆነውን ነቢ ዩሱፍ(ዐለይሂ ሰላም) በራሳቸው ልጆች በመነጠቅ ውስጥ ያሳለፉትን ፈተና የአንተ ባለማድረግ ፈተናህን ያቀለለውን ጌታ አብዝተህ አመስግነው :: ሀቢቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሳይወለዱ አባታቸውን በማጣት : ህፃን ሆነው እናታቸውን ሲቀጥል አያታቸውን በማጣት : ጎልምሰው አጎታቸውን ሲቀጥልም 6 ልጆቻቸውን በመቅበር ውስጥ የተፈተኑትን ፈተና የአንተ ባለማድረግ ፈተናህን ያቀለለውን ጌታ አብዝተህ አመስግነው ::
ስለ ሁሉም አልሃምዱሊላህ !
@aaumsu
🥰12👍6
አሰላሙ ዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የ6 ኪሎ ጀመዓ እግር ኳስ ውድድር ምዝገባ መከፈቱን ስንገልጽ በደስታ ነው!
በ6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የሶሻል ሴክተር የተዘጋጀው ይህ የእግር ኳስ ውድድር በጤናማ የውድድር መንፈስ ደስታን ለመፍጠር እና በሙስሊም ወንድማማቾች መካከል ያለውን ትስስር ለማጠናከር ጥሩ አጋጣሚ ነው።
እንዴት መሳተፍ ይቻላል?
1- 16 አባላት ያሉት ቡድን በመመስረት እና የአባላቱን ስም በመጻፍ በpdf ወይም doc ፋይል አዘጋጁ። ቡድኑን እንደፈለጋችሁት/እንደምትቀራረቡት መመስረት ትችላላችሁ።
2- የቡድን መሪ ምረጡ።
3- ለቡድናችሁ ኢስላማዊ የሆነ ስም አውጡ(optional)።
4- ከታች ባለው link ምዝገባውን ያከናውኑ።
https://forms.gle/BuF6suXSKotNncrn7
NB: ውድድሩ ላይ መሳተፍ የሚችለው የ Main ወይም FBE ተማሪ/ነዋሪ የሆነ ብቻ ነው !
@AAU6KiloJemea
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የ6 ኪሎ ጀመዓ እግር ኳስ ውድድር ምዝገባ መከፈቱን ስንገልጽ በደስታ ነው!
በ6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የሶሻል ሴክተር የተዘጋጀው ይህ የእግር ኳስ ውድድር በጤናማ የውድድር መንፈስ ደስታን ለመፍጠር እና በሙስሊም ወንድማማቾች መካከል ያለውን ትስስር ለማጠናከር ጥሩ አጋጣሚ ነው።
እንዴት መሳተፍ ይቻላል?
1- 16 አባላት ያሉት ቡድን በመመስረት እና የአባላቱን ስም በመጻፍ በpdf ወይም doc ፋይል አዘጋጁ። ቡድኑን እንደፈለጋችሁት/እንደምትቀራረቡት መመስረት ትችላላችሁ።
2- የቡድን መሪ ምረጡ።
3- ለቡድናችሁ ኢስላማዊ የሆነ ስም አውጡ(optional)።
4- ከታች ባለው link ምዝገባውን ያከናውኑ።
https://forms.gle/BuF6suXSKotNncrn7
NB: ውድድሩ ላይ መሳተፍ የሚችለው የ Main ወይም FBE ተማሪ/ነዋሪ የሆነ ብቻ ነው !
@AAU6KiloJemea
🔥5❤1👍1😡1
Assalaamu Alaykum Waraahmatullaahi Wabarakaatuh
Dorgommii kubbaa miilaa Jama'aa 6 kiiloo yeroo dheeraa eegamaa turef galmeen eegaluu isaa yoo ibsinu gammachuu guddaadhaani!
Seektara hawaasummaa Jama'aa Barattoota Musliimaa 6 Kiilootiin kan qophaa'e dorgommiin kubbaa miilaa kun miira dorgommii fayya qabeessa ta'een gammachuu uumuu fi walitti dhufeenya obbolaawwan Muslimaa gidduu jiru cimsuuf carraa gaarii dha.
Akkamitti hirmaachuu dandeenya?
1- Garee miseensota 16 qabu ijaaruun maqaa miseensotaa barreessuudhaan faayila pdf ykn doc qopheessaa. Garee sana akka barbaaddanitti/akka itti dhihaattanitti ijaaruu dandeessu.
2- Dursaa garee filadhaa.
3- Garee keessaniif maqaa Islaamawaa ta'e filadhaa (optional...dhiisunis ni danda'ama).
4- Liinkii armaan gadiitti argamuun galmee taasisa.
https://forms.gle/BuF6suXSKotNncrn7
NB: Dorgommii kanarratti hirmaachu kan danda'u barataa/jiraataa kaampaasii Main ykn FBE kan tahe qofaa !
@AAU6KiloJemea
Dorgommii kubbaa miilaa Jama'aa 6 kiiloo yeroo dheeraa eegamaa turef galmeen eegaluu isaa yoo ibsinu gammachuu guddaadhaani!
Seektara hawaasummaa Jama'aa Barattoota Musliimaa 6 Kiilootiin kan qophaa'e dorgommiin kubbaa miilaa kun miira dorgommii fayya qabeessa ta'een gammachuu uumuu fi walitti dhufeenya obbolaawwan Muslimaa gidduu jiru cimsuuf carraa gaarii dha.
Akkamitti hirmaachuu dandeenya?
1- Garee miseensota 16 qabu ijaaruun maqaa miseensotaa barreessuudhaan faayila pdf ykn doc qopheessaa. Garee sana akka barbaaddanitti/akka itti dhihaattanitti ijaaruu dandeessu.
2- Dursaa garee filadhaa.
3- Garee keessaniif maqaa Islaamawaa ta'e filadhaa (optional...dhiisunis ni danda'ama).
4- Liinkii armaan gadiitti argamuun galmee taasisa.
https://forms.gle/BuF6suXSKotNncrn7
NB: Dorgommii kanarratti hirmaachu kan danda'u barataa/jiraataa kaampaasii Main ykn FBE kan tahe qofaa !
@AAU6KiloJemea
🔥2
🥀 Daily Reminder 91🥀
فَٱسۡتَبِقُواْ ٱلۡخَيۡرَٰتِۚ إِلَى ٱللَّهِ مَرۡجِعُكُمۡ جَمِيعٗا فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ فِيهِ تَخۡتَلِفُونَ(48)
"በጎ ሥራዎችንም (ለመሥራት) ተሽቀዳደሙ፤ መመለሻችሁ በጠቅላላ ወደ አላህ ነው፡፡ በእርሱም ትለያዩበት የነበራችሁትን ነገር ይነግራችኋል!!"
Surah Al-Ma'idah; 48
@aaumsu
فَٱسۡتَبِقُواْ ٱلۡخَيۡرَٰتِۚ إِلَى ٱللَّهِ مَرۡجِعُكُمۡ جَمِيعٗا فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ فِيهِ تَخۡتَلِفُونَ(48)
"በጎ ሥራዎችንም (ለመሥራት) ተሽቀዳደሙ፤ መመለሻችሁ በጠቅላላ ወደ አላህ ነው፡፡ በእርሱም ትለያዩበት የነበራችሁትን ነገር ይነግራችኋል!!"
Surah Al-Ma'idah; 48
@aaumsu
❤8👍3
👍15👌4
ህፃናት የወደፊት ህልማቸውን በነፃነት እንዳያልሙ የሚያደርገው አንጋፋው የኢትዮጵያ አየር መንገድ !
ከፌስቡክ መንደር ያገኘሁት!
ትላንት የሆነ ቦታ በአጋጣሚ አንዲት ደስ የምትል የ10 ዓመት ልጅ ከእናቷ ጋር ሆና አጠገቤ ተቀምጠዋሉ። ሙስሊም ናቸው። ልጅቷ በጣም ቀልጣፋ ነች። አይን አይኔን ስታየኝ ወሬ ጀመርኩ።
'ትምህርት እንዴት ነው ?' ስላት ፣ በትምህርቷ ጎበዝ እንደሆነች'ና እስከአሁን አንደኛ ብቻ እየወጣች እንደሆነ ነገረቺኝ። እናቷ በፈገግታ የምናወራውን ትሰማለች። 'እና ስታድጊ ምን መሆን ነው የምትፈልጊው ?' ስላት ፣ ድንገት እናቷ ፊቷ ቅይርይር አለ። ልጅቷ ላይ ተኮሰታተረችባት። ግራ ገባኝ።
ልጅቷም እያፈራረቀችን በፍርሃት ውስጥ ሆና እኔ'ና እናቷን ታየን ጀመር። 'ምነው ?' አልኳት ለህፃኗ ቀስ ብዬ። 'እናቴ እኔ መሆን የምፈልገውን ነገር አትደግፈኝም...' አለቺኝ ለንቦጯን እየጣለች።
የልጅቷ አይን በእንባ ሲሞላ 'ችግር የለውም ንገሪው በቃ እኔኮ ለአንቺው ብዬ ነው...' አለች እናቷን የግዷን ፈገግ ለማለት እየሞከረች።
'እኔ ሳድግ ፓይለት ወይም ሆስተስ መሆን ነው የምፈልገው...' አለች ህፃኗ ፍንድቅድቅ እያለች። ያልጠበኩት ነገር ስለነበር እኔም ወደ እናቷ እየዞርኩ 'አሪፍ ነገር እኮ ነው የተመኘችው። እኔኮ እንደማንኛውም ህፃን የማይሆን ነገር እየጠራች አስቸግራችሁ መስሎኝ ነበር...' ስላት ፣ 'እኔም ሆንን አባቷ እኮ የምትፈልገው ብትሆን ደስታችን ነበር። ግን ደግሞ ከአሁኑ ተስፋ አድርጋ አድጋ ወደፊት ፓይለትም ሆነ ሆስተስ ለመሆን በአየር መንገዱ ሂጃብሽን ካላወለቅሽ ፣ ሱሪ ወይም አጭር ቀሚስ ካለበስሽ አይሆንም ስትባል ምን ልትሆን ነው ብለን ስለምናስብ ነው ከአሁን የምንከለክላት....' አለቺኝ የንዴት ሳቅ እየሳቀች !
ከዚህ በፊት በብዙ ሙስሊም እህቶቻችን ይሄ ቅሬታ ሲነሳ ብሰማም እንደዚህ ግን ተረብሼ አላውቅም። ቁጭ ብዬ የአንዲት ጎበዝ ተማሪ ሙስሊም ህፃን መብቷ ሲነፈግ ፣ ምኞቷን ገና ከአሁኑ ስትነጠቅ ማየት ያናዳል። ያሳዝናል። ልብ ያደማል።
ሴኩላር ነው በሚባል ሀገር ላይ ሙስሊም እህቶቻችንን በአለባበሳቸው ብቻ መቀጠር የማይችሉበት አየር መንገድ የሚያህል ትልቅ ተቋም መኖሩ ያሳፍራል። አውሮፕላን ውስጥ ለማስተናገድ በየቱ አስገዳጅ ምክንያት ነው ፀጉር መልቀቅ ግዴታ ሆኖ ሂጃብ ማድረግ ሊያስከለክል የቻለው ? ሱሪና አጭር ቀሚስ ተፈቅዶ ረዥምም ቀሚስ የተከለከለው ተሳፋሪው ላይ ምን እንዳይጎልበት ነው ?
አየር መንገዱ እንደ ገላ ሻጭ በሆስተሶቹ ሰውነት'ና ፀጉር መራቆት ምንድን ነው የተለየ የሚያገኘው ጥቅም ?
የሙስሊሙም ጭምር የህዝብ ተቋም የሆነው አየር መንገድ ውስጥ ተቀጥሮ ለመስራት እህቶቻችን መማር እንጂ ሰውነታቸውን አጋልጠው ማሳየት ግዴታ ሊሆንባቸው አይገባም !
በአሁን ሰዓት ሙስሊሙ ህብረተሰብም ሆነ እስላማዊ ተቋማቶች ከምንም በላይ ጊዜ ሳንሰጥ ልንታገለው የሚገባ አድሎዊ ተቋም ይሄንኑ አየር መንገድ ይመስለኛል። ይሄ ተቋም በማይረባ ቢሮክራሲው ትላንት የብዙ እህቶቻችንን ተስፋ መቀማቱ ሳያንሰው ዛሬም የልጆቻችንን ህልም ጭምር እየነጠቀ ነው።
ይሄን የተቋሙ አግላይ የሆነ አካሄድ በጊዜ በቃ ልንለው ይገባል። እኛ ታግለን መብታችንን ባለማስከበራችን ልጆቻችን ስርአት ባለው ሃይማኖታዊ አለባበሳቸው ሊያፍሩ'ና ሊሸማቀቁ አይገባም !
ሂጃብ ፣ እንዲሁም ያላጠረ'ና ያልተወጠረ ቀሚስ ያደረገች ሙስሊም ሴት ፓይለትም ሆነ ሆስተስ የመሆን መብት አላት ! ትሆናለችም !
©ሙስተጃብ ነኝ
@MohammadamminKassaw
ከፌስቡክ መንደር ያገኘሁት!
ትላንት የሆነ ቦታ በአጋጣሚ አንዲት ደስ የምትል የ10 ዓመት ልጅ ከእናቷ ጋር ሆና አጠገቤ ተቀምጠዋሉ። ሙስሊም ናቸው። ልጅቷ በጣም ቀልጣፋ ነች። አይን አይኔን ስታየኝ ወሬ ጀመርኩ።
'ትምህርት እንዴት ነው ?' ስላት ፣ በትምህርቷ ጎበዝ እንደሆነች'ና እስከአሁን አንደኛ ብቻ እየወጣች እንደሆነ ነገረቺኝ። እናቷ በፈገግታ የምናወራውን ትሰማለች። 'እና ስታድጊ ምን መሆን ነው የምትፈልጊው ?' ስላት ፣ ድንገት እናቷ ፊቷ ቅይርይር አለ። ልጅቷ ላይ ተኮሰታተረችባት። ግራ ገባኝ።
ልጅቷም እያፈራረቀችን በፍርሃት ውስጥ ሆና እኔ'ና እናቷን ታየን ጀመር። 'ምነው ?' አልኳት ለህፃኗ ቀስ ብዬ። 'እናቴ እኔ መሆን የምፈልገውን ነገር አትደግፈኝም...' አለቺኝ ለንቦጯን እየጣለች።
የልጅቷ አይን በእንባ ሲሞላ 'ችግር የለውም ንገሪው በቃ እኔኮ ለአንቺው ብዬ ነው...' አለች እናቷን የግዷን ፈገግ ለማለት እየሞከረች።
'እኔ ሳድግ ፓይለት ወይም ሆስተስ መሆን ነው የምፈልገው...' አለች ህፃኗ ፍንድቅድቅ እያለች። ያልጠበኩት ነገር ስለነበር እኔም ወደ እናቷ እየዞርኩ 'አሪፍ ነገር እኮ ነው የተመኘችው። እኔኮ እንደማንኛውም ህፃን የማይሆን ነገር እየጠራች አስቸግራችሁ መስሎኝ ነበር...' ስላት ፣ 'እኔም ሆንን አባቷ እኮ የምትፈልገው ብትሆን ደስታችን ነበር። ግን ደግሞ ከአሁኑ ተስፋ አድርጋ አድጋ ወደፊት ፓይለትም ሆነ ሆስተስ ለመሆን በአየር መንገዱ ሂጃብሽን ካላወለቅሽ ፣ ሱሪ ወይም አጭር ቀሚስ ካለበስሽ አይሆንም ስትባል ምን ልትሆን ነው ብለን ስለምናስብ ነው ከአሁን የምንከለክላት....' አለቺኝ የንዴት ሳቅ እየሳቀች !
ከዚህ በፊት በብዙ ሙስሊም እህቶቻችን ይሄ ቅሬታ ሲነሳ ብሰማም እንደዚህ ግን ተረብሼ አላውቅም። ቁጭ ብዬ የአንዲት ጎበዝ ተማሪ ሙስሊም ህፃን መብቷ ሲነፈግ ፣ ምኞቷን ገና ከአሁኑ ስትነጠቅ ማየት ያናዳል። ያሳዝናል። ልብ ያደማል።
ሴኩላር ነው በሚባል ሀገር ላይ ሙስሊም እህቶቻችንን በአለባበሳቸው ብቻ መቀጠር የማይችሉበት አየር መንገድ የሚያህል ትልቅ ተቋም መኖሩ ያሳፍራል። አውሮፕላን ውስጥ ለማስተናገድ በየቱ አስገዳጅ ምክንያት ነው ፀጉር መልቀቅ ግዴታ ሆኖ ሂጃብ ማድረግ ሊያስከለክል የቻለው ? ሱሪና አጭር ቀሚስ ተፈቅዶ ረዥምም ቀሚስ የተከለከለው ተሳፋሪው ላይ ምን እንዳይጎልበት ነው ?
አየር መንገዱ እንደ ገላ ሻጭ በሆስተሶቹ ሰውነት'ና ፀጉር መራቆት ምንድን ነው የተለየ የሚያገኘው ጥቅም ?
የሙስሊሙም ጭምር የህዝብ ተቋም የሆነው አየር መንገድ ውስጥ ተቀጥሮ ለመስራት እህቶቻችን መማር እንጂ ሰውነታቸውን አጋልጠው ማሳየት ግዴታ ሊሆንባቸው አይገባም !
በአሁን ሰዓት ሙስሊሙ ህብረተሰብም ሆነ እስላማዊ ተቋማቶች ከምንም በላይ ጊዜ ሳንሰጥ ልንታገለው የሚገባ አድሎዊ ተቋም ይሄንኑ አየር መንገድ ይመስለኛል። ይሄ ተቋም በማይረባ ቢሮክራሲው ትላንት የብዙ እህቶቻችንን ተስፋ መቀማቱ ሳያንሰው ዛሬም የልጆቻችንን ህልም ጭምር እየነጠቀ ነው።
ይሄን የተቋሙ አግላይ የሆነ አካሄድ በጊዜ በቃ ልንለው ይገባል። እኛ ታግለን መብታችንን ባለማስከበራችን ልጆቻችን ስርአት ባለው ሃይማኖታዊ አለባበሳቸው ሊያፍሩ'ና ሊሸማቀቁ አይገባም !
ሂጃብ ፣ እንዲሁም ያላጠረ'ና ያልተወጠረ ቀሚስ ያደረገች ሙስሊም ሴት ፓይለትም ሆነ ሆስተስ የመሆን መብት አላት ! ትሆናለችም !
©ሙስተጃብ ነኝ
@MohammadamminKassaw
👍17😡7👌3
"መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወግዳሉ" ሁድ :114
ወንጀል ማቆም ከተሳነህ በጥሩ ስራዎች አጨናንቃት ዋጣት
የትኛውም አይነት ወንጀል ላይ ስትወድቅ አንድ ዙር ውጊያውን እንጂ ጦርነቱን እንዳልተሸነፍክ እውቅ።ተስፋ አትቁረጥ።በልብስ ተጠቅልለህ ከጉዞህ አትቁም።ጥሩ ስራዎችን በእጥፍ አሳድጋቸው ።ወንጀሉን በዉዱእ እጠበውና በሁለት ረክዐዎች እንደ አዲስ ታደስ።
ወንጀል በሰሩ ጣቶቾህ አላህን አስታውሰው
ሀራም በተመለከቱ አይኖችህ ቁርዐንን እይበት በምላስህ ቁርዐንን አንብብበት ምህረቱን ጠይቅበት
ወደ መጥፎ ቀዬ የመሩህ እግሮችህን ወደ መስጅድ ምራቸው
አል ገፉር፣አል አፉው ፣ አል ገፋር እና መሰል የአዛኙ ጌታችን ስሞች አንተን ካልሆነ ማንን እየተጣሩ ይመስለሀል?
ወንጀል ማቆም ከተሳነህ በጥሩ ስራዎች አጨናንቃት ዋጣት
የትኛውም አይነት ወንጀል ላይ ስትወድቅ አንድ ዙር ውጊያውን እንጂ ጦርነቱን እንዳልተሸነፍክ እውቅ።ተስፋ አትቁረጥ።በልብስ ተጠቅልለህ ከጉዞህ አትቁም።ጥሩ ስራዎችን በእጥፍ አሳድጋቸው ።ወንጀሉን በዉዱእ እጠበውና በሁለት ረክዐዎች እንደ አዲስ ታደስ።
ወንጀል በሰሩ ጣቶቾህ አላህን አስታውሰው
ሀራም በተመለከቱ አይኖችህ ቁርዐንን እይበት በምላስህ ቁርዐንን አንብብበት ምህረቱን ጠይቅበት
ወደ መጥፎ ቀዬ የመሩህ እግሮችህን ወደ መስጅድ ምራቸው
አል ገፉር፣አል አፉው ፣ አል ገፋር እና መሰል የአዛኙ ጌታችን ስሞች አንተን ካልሆነ ማንን እየተጣሩ ይመስለሀል?
👍6❤2
መግዛት ባልችል ገዢና ተገዢን ለመመልከት !
"ገዢው ማነው? ተገዢውስ?" የሚሉት ጥያቄዎች የአዲሳባ መፅሐፍ ሻጮች እንደ ከተማዋ የታክሲ ሰልፈኛ ወደተደረደሩበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመፅሐፍ አውደ-ርዕይና ሽያጭ ማዕከል እየገፉ ወሰዱኝ:: እንደደረስኩም "የኢቅረዕ ትውልድ የት ናቸው?" ለሚል ጥያቄ መልስ ይሆነኝ ዘንድ ወዳ ወዲህ ማማተር ጀመርኩ:: አውቄው አሰላሙአለይኩም ያልኩት ሰው ግን አልነበረም :: መፅሐፎቹን ስመለከት ሁሉም በሚባል ደረጃ ከፀሐይ መግቢያ በኩል የመጡ ወይም መጥተው በሀገርኛ ቋንቋ የተተረጎሙ ነበሩ :: ይህንን ሳስብ "ከፀሐይ መግቢያ የፀሐይ ብርሃን ነው ብዬ የማስበው መፅሐፍ መምጣቱ የቂያማ ምልክት ይሆን?" አልኩኝ :: ምክንያቱም ፀሐይ ከምዕራብ የምትወጣው ቂያማ ሲቆም ነውና ::
ይህንን ጥያቄ በማለፍ ቅኝቴን ስቀጥል የሀገሬ ደራሲዎች የፃፏቸውም መፅሐፍቶች ከኢቅረዕ ትውልድ መሠረት ውጭ ሆነው አገኘሗቸው:: እየተገረምኩ ሳልፍ ግን ለናሙና ቢሆንም "ሶባሐል ኸይር!" የሚለውን የABX መፅሐፍት አገኘሁ :: አለፍ ስል "የተረሳው ኢስላማዊ ታሪካችን!" የሚለውን የአቡ ቢላል ሙፅሐፍ : Vocabularies of The Holy Quran እንዲሁም ተፍሲሩል ቁርዓነል ከሪም የሚሉ መፅሐፍትን ተመለከትኩ :: አንድ አማኝ ለሺ ካፊር በሚል ማባባያም ተስፋዬን አለምልሜ ድንኳኑን ጥዬ ወጣሁ ::
መልዕክት:- እናንብብ! እንፃፍ! እናብብ!
@aaumsu
"ገዢው ማነው? ተገዢውስ?" የሚሉት ጥያቄዎች የአዲሳባ መፅሐፍ ሻጮች እንደ ከተማዋ የታክሲ ሰልፈኛ ወደተደረደሩበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመፅሐፍ አውደ-ርዕይና ሽያጭ ማዕከል እየገፉ ወሰዱኝ:: እንደደረስኩም "የኢቅረዕ ትውልድ የት ናቸው?" ለሚል ጥያቄ መልስ ይሆነኝ ዘንድ ወዳ ወዲህ ማማተር ጀመርኩ:: አውቄው አሰላሙአለይኩም ያልኩት ሰው ግን አልነበረም :: መፅሐፎቹን ስመለከት ሁሉም በሚባል ደረጃ ከፀሐይ መግቢያ በኩል የመጡ ወይም መጥተው በሀገርኛ ቋንቋ የተተረጎሙ ነበሩ :: ይህንን ሳስብ "ከፀሐይ መግቢያ የፀሐይ ብርሃን ነው ብዬ የማስበው መፅሐፍ መምጣቱ የቂያማ ምልክት ይሆን?" አልኩኝ :: ምክንያቱም ፀሐይ ከምዕራብ የምትወጣው ቂያማ ሲቆም ነውና ::
ይህንን ጥያቄ በማለፍ ቅኝቴን ስቀጥል የሀገሬ ደራሲዎች የፃፏቸውም መፅሐፍቶች ከኢቅረዕ ትውልድ መሠረት ውጭ ሆነው አገኘሗቸው:: እየተገረምኩ ሳልፍ ግን ለናሙና ቢሆንም "ሶባሐል ኸይር!" የሚለውን የABX መፅሐፍት አገኘሁ :: አለፍ ስል "የተረሳው ኢስላማዊ ታሪካችን!" የሚለውን የአቡ ቢላል ሙፅሐፍ : Vocabularies of The Holy Quran እንዲሁም ተፍሲሩል ቁርዓነል ከሪም የሚሉ መፅሐፍትን ተመለከትኩ :: አንድ አማኝ ለሺ ካፊር በሚል ማባባያም ተስፋዬን አለምልሜ ድንኳኑን ጥዬ ወጣሁ ::
መልዕክት:- እናንብብ! እንፃፍ! እናብብ!
@aaumsu
👍12❤3🫡1