ለእስራኤል ዱዓ አድርጉ!
ዱዓ አድርጉላት ! በፍልስጤማዊያን ላይ ያደረሰችው ግፍ ምን እንደሚመስል ሙሉ ለሙሉ በራሷ ላይ ደርሶ ታየው ዘንድ ዱዓ አድርጉ!
@aaumsu
ዱዓ አድርጉላት ! በፍልስጤማዊያን ላይ ያደረሰችው ግፍ ምን እንደሚመስል ሙሉ ለሙሉ በራሷ ላይ ደርሶ ታየው ዘንድ ዱዓ አድርጉ!
@aaumsu
👍17🫡2
ዓመታዊው የመፃህፍት ዓውደ ርእይ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ አዘጋጅነት የሚቀርበው 16ኛው ዓመታዊ የመፃህፍት ዓውደ ርእይ ከነገ ሰኞ ሚያዝያ 7 ቀን 2016 ጀምሮ ለ አንድ ሳምንት በስድስት ኪሎ ዋናው ግቢ ይካሄዳል።
መፅሐፍ የመግዛት እቅድ ያላችሁ ዋጋው ቅናሽ ነውና እድሉን ተጠቀሙት !
@aaumsu
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ አዘጋጅነት የሚቀርበው 16ኛው ዓመታዊ የመፃህፍት ዓውደ ርእይ ከነገ ሰኞ ሚያዝያ 7 ቀን 2016 ጀምሮ ለ አንድ ሳምንት በስድስት ኪሎ ዋናው ግቢ ይካሄዳል።
መፅሐፍ የመግዛት እቅድ ያላችሁ ዋጋው ቅናሽ ነውና እድሉን ተጠቀሙት !
@aaumsu
🔥3👍1
You're not obligated to set yourself on fire to keep others warm. Set boundaries, value your time and protect your energy.
@aaumsu
@aaumsu
🥰9👍8❤6👌2🫡1
ስለሰው ለአንተ የሚነግርህ ስላንተ ለሰው ይናገራል :: የሚወደውን ነገር ስታደርግለት በውሸት ሊያስወድድህ የሚሞከር የሚጠላውን ነገር ስታደርግ በውሸት እንድትጠላ ለማድረግ መሞከሩ አይቀርም ::
@aaumsu
@aaumsu
👍11❤2👌2
❤45👍7🥰5👌3
🥀 Daily Reminder 88🥀
فَٱذۡكُرُونِيٓ أَذۡكُرۡكُمۡ وَٱشۡكُرُواْ لِي وَلَا تَكۡفُرُونِ(152)
"አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም!!"
Surah Al-Baqarah; 152
@aaumsu
فَٱذۡكُرُونِيٓ أَذۡكُرۡكُمۡ وَٱشۡكُرُواْ لِي وَلَا تَكۡفُرُونِ(152)
"አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም!!"
Surah Al-Baqarah; 152
@aaumsu
👍3
Your children learn from you.
You’re nice, they are nice.
You’re nasty, they are too.
You’re happy, they are happy.
You’re sad, they are sad.
Your kids copy you, this is not
genetic - its learned.
They’re taught by you.
Think about it.
Be a better person to create better people......
It starts with You.
@aaumsu
You’re nice, they are nice.
You’re nasty, they are too.
You’re happy, they are happy.
You’re sad, they are sad.
Your kids copy you, this is not
genetic - its learned.
They’re taught by you.
Think about it.
Be a better person to create better people......
It starts with You.
@aaumsu
👍13👌3
AAU - Muslim Students Union pinned «For graduating students! First of all, All praises are be to Allah, the one that allowed you to reach here. It is our prayer that your success will exceed your expectations. Next, it is with a great pleasure that we announce you the launching of the AAUMSU…»
❤6🔥2👍1
قال الامام أحمد بن حنبل رحمه الله
ما رأيت أحدا أتبع للأثر من الشافعي .
سير أعلام النبلاء
""አንድም ሰው ከ ኢማሙ ሻፊዒዪ(ረ) በላይ የረሱልን ሱና የሚከተል አላየሁም።"
ኢማሙ አህመድ(ረ)
ما رأيت أحدا أتبع للأثر من الشافعي .
سير أعلام النبلاء
""አንድም ሰው ከ ኢማሙ ሻፊዒዪ(ረ) በላይ የረሱልን ሱና የሚከተል አላየሁም።"
ኢማሙ አህመድ(ረ)
👍6❤1
" አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና"አል በቀራ:152
በየትኛው ይበልጥ እንደሰት በምክኒያቱ አልያም በውጤቱ እርሱን በማውሳቱ ወይስ ስናወሳው እኛን በማውሳቱ......
አላህን መታዘዝህ ከችሮታው እንጂ ከምንም አይደለም።እንድታወሳው መርጦህ ፈቅዶልህ እንጂ ለፍተህ ከሌሎች በልጠህም አይደለም።
አስበኀዋል ግን በተወሰኑ ሆሂያት ምላስህን በማላወስ አላህን ስታወሳ ማውሳትህ ምንም የማይጨምርለት የተብቃቃው ልዕለ ሀያሉ ፈጣሪህ ከአንት በተሻለ መልኩ ሲያወሳህ
ምን አይነት ማዕረግና መመረጥ ነው በአላህ
አላህን ማውሳቱ በራሱ ያለውን የልብ መረጋጋት የቀመሰው እንጂ ሌላው አይገባውም። እንዲገባን እንጀርበው እስኪ።አላህ እናስታውሰው ያስታውሰናልና
በየትኛው ይበልጥ እንደሰት በምክኒያቱ አልያም በውጤቱ እርሱን በማውሳቱ ወይስ ስናወሳው እኛን በማውሳቱ......
አላህን መታዘዝህ ከችሮታው እንጂ ከምንም አይደለም።እንድታወሳው መርጦህ ፈቅዶልህ እንጂ ለፍተህ ከሌሎች በልጠህም አይደለም።
አስበኀዋል ግን በተወሰኑ ሆሂያት ምላስህን በማላወስ አላህን ስታወሳ ማውሳትህ ምንም የማይጨምርለት የተብቃቃው ልዕለ ሀያሉ ፈጣሪህ ከአንት በተሻለ መልኩ ሲያወሳህ
ምን አይነት ማዕረግና መመረጥ ነው በአላህ
አላህን ማውሳቱ በራሱ ያለውን የልብ መረጋጋት የቀመሰው እንጂ ሌላው አይገባውም። እንዲገባን እንጀርበው እስኪ።አላህ እናስታውሰው ያስታውሰናልና
👍11❤2
Prophet Nüh lived in a house made of wool for 950 years.
The Prophet Muḥammad (PBUH) lived in a house was built of mud.
'Umar ibn al-Khattab's clothes had twelve patches.
This is because they understood that this world is a bridge and a bridge should not be taken as a home.
Beware of being afflicted with the disease of loving the dunyā.
Cure yourself by seeking knowledge, and contemplating the biographies of the wise scholars.
This is the only way.
@aaumsu
The Prophet Muḥammad (PBUH) lived in a house was built of mud.
'Umar ibn al-Khattab's clothes had twelve patches.
This is because they understood that this world is a bridge and a bridge should not be taken as a home.
Beware of being afflicted with the disease of loving the dunyā.
Cure yourself by seeking knowledge, and contemplating the biographies of the wise scholars.
This is the only way.
@aaumsu
👍21
❤33👍6
ዝሆንና ዳክዬ ይለያያሉ !
እንማር ዘንድ ከሰማሁት አጭር ታሪክ ላጋራችሁ (የእንስሳት ስለሆነ እውነትነቱ ያጠራጥራል¡):-
ከእለታት አንድ ቀን ቀበሮ ወደ ዝሆን በመምጣት "ዝሆን ሆይ! ዳክዬ ከጀርባህ ስላንተ መጥፎ ነገሮችን እያወራች ነው:: ስላንተ ካንተ ያልሆነን ውሸት እየፈጣጠረች ማሰራጨቱን ተያይዛዋለች:: በጣም የሚያሳዝን ነገር ነው:: መቀጣጫ አድርጋት::" አለች :: ዝሆኑም በመኮሳተር "ትምህርት አደርጋታለሁ :: ያላትን አጥንት በሙሉ እሰባብርላታለሁ :: ሁሉንም ለእኔ ተይውና ወደ መኝታሽ ተመለሺ::" አላት ::
በቀጣዩ ቀን ቀበሮዋ ወደ ዝሆኑ በመመለስ "ቃል የገባኸውን ቅጣት በዳክዬዋ ላይ አላሳረፍክም:: ይህኮ ቀላል ጉዳይ አይደለም:: ዳክዬዋ አሁንም በአንተ ላይ መቅጠፏን አላቆመችም:: ዝም ማለቱን አቁመህ የሚገባትን ስጣት::" አለች :: ዝሆኑም በማጉረምረም "ትክክል ነሽ! የማትረሳውን ቅጣት የምቀጣበት ሰዓቱ አሁን ነው:: አንቺ ሂጂ:: እኔ እወጣዋለሁ::" አላት ::
በ3ኛውም ቀን ቀበሮዋ ዝሆኑን ዳግም በመጠጋት "በጣም እየታገስክ ነው:: እመነኝ ዳክዬዋ ስላንተ የምታወራው ነገር በጣም መጥፎ ነው:: ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አስተምራት::" አለች:: ዝሆኑም ትንሽ አሰብ አድርጎ ቀበሮዋን "ይሁን! ሄጄ መቅጣት ግዴታዬ ነው:: ግን መቁረጫ መፍለጫና አካፋ ስለሚያስፈልገኝ አምጪልኝ :: ቆራርጨ በመግደል መቅበር አለብኝ ::" አለ :: ቀበሮዋም ፈጥና በመሄድ የታዘዘችውን ይዛ በመምጣት ለዝሆኑ አቀበለች:: ዝሆኑ ግን ወደ ዳክዬዋ በመሄድ ፋንታ መሳሪያዎቹን ይዞ ወደ እርሻ ማሳው አመራ :: ቀበሮዋም በመገረም "ሄደህ ዳክዬዋን እንደምትቀጣ ከነገርከኝ ቡሃላ ምን እየሰራህ እንዳለህ ገብቶሃል?" አለችው ::
ዝሆኑም ፈገግ በማለት "እኔ በስራዬ ቢዚ ነኝ:: ስራዋ ማውራትና ጫጫታ መፍጠር ለሆነባት ዳክዬ የምጨነቅበት ጊዜ የለኝም:: እኔ ጥንካሬንና ጥበብን የምገልፅ የአላህ ድንቅ ፍጥረት ነኝ:: በወረኛነትና ግርታ በመፍጠር ለሚታወቅ ፍጥረት ምላሽ በመስጠት ወደሗላ የምልበት ምክንያት የለኝም:: ስለዚህ ስራዬን እንድሰራ ተይኝ:: መሳሪያዎችሽን ስጨርስ እመልሳለሁ ::" በማለት ድንቅ ምላሽ ሰጣት ::
ትምህርት:- በህይዎት ውስጥ ምስለ ዳክዬ የሆኑ ብዙ ሰዎች ከጀርባችሁ ሆነው ሀሜትን ያሰራጫሉ :: ውሸትን ከመፍጠር ጀምረው እናንተን የሚጠሉ ሰዎች እስከ መመልመልም ይደርሳሉ :: ነገር ግን የሚፈልጉትን ትኩረት ልትሰጣቸው አይገባም :: በጥንካሬና በጥበብ እንደተሞላው ዝሆን ሁኑ :: በራሳችሁ ህይዎት ቢዚ በመሆን የእነሱን ሀሜት ከመጋፈጥ ራቁ :: ራሳችሁን ማጠናከርን የራሳችሁ የመጀመሪያ ፕሮጀክት አድርጉ :: ዝሆን ከዳክዬ እንደሚለይ በመረዳትም ለዳክዬ ጥቃት በቀበሮ ምክር ሳይሆን የዝሆንን መንገድ በመከተል ምላሽ ስጡ ::
@MohammadamminKassaw
እንማር ዘንድ ከሰማሁት አጭር ታሪክ ላጋራችሁ (የእንስሳት ስለሆነ እውነትነቱ ያጠራጥራል¡):-
ከእለታት አንድ ቀን ቀበሮ ወደ ዝሆን በመምጣት "ዝሆን ሆይ! ዳክዬ ከጀርባህ ስላንተ መጥፎ ነገሮችን እያወራች ነው:: ስላንተ ካንተ ያልሆነን ውሸት እየፈጣጠረች ማሰራጨቱን ተያይዛዋለች:: በጣም የሚያሳዝን ነገር ነው:: መቀጣጫ አድርጋት::" አለች :: ዝሆኑም በመኮሳተር "ትምህርት አደርጋታለሁ :: ያላትን አጥንት በሙሉ እሰባብርላታለሁ :: ሁሉንም ለእኔ ተይውና ወደ መኝታሽ ተመለሺ::" አላት ::
በቀጣዩ ቀን ቀበሮዋ ወደ ዝሆኑ በመመለስ "ቃል የገባኸውን ቅጣት በዳክዬዋ ላይ አላሳረፍክም:: ይህኮ ቀላል ጉዳይ አይደለም:: ዳክዬዋ አሁንም በአንተ ላይ መቅጠፏን አላቆመችም:: ዝም ማለቱን አቁመህ የሚገባትን ስጣት::" አለች :: ዝሆኑም በማጉረምረም "ትክክል ነሽ! የማትረሳውን ቅጣት የምቀጣበት ሰዓቱ አሁን ነው:: አንቺ ሂጂ:: እኔ እወጣዋለሁ::" አላት ::
በ3ኛውም ቀን ቀበሮዋ ዝሆኑን ዳግም በመጠጋት "በጣም እየታገስክ ነው:: እመነኝ ዳክዬዋ ስላንተ የምታወራው ነገር በጣም መጥፎ ነው:: ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አስተምራት::" አለች:: ዝሆኑም ትንሽ አሰብ አድርጎ ቀበሮዋን "ይሁን! ሄጄ መቅጣት ግዴታዬ ነው:: ግን መቁረጫ መፍለጫና አካፋ ስለሚያስፈልገኝ አምጪልኝ :: ቆራርጨ በመግደል መቅበር አለብኝ ::" አለ :: ቀበሮዋም ፈጥና በመሄድ የታዘዘችውን ይዛ በመምጣት ለዝሆኑ አቀበለች:: ዝሆኑ ግን ወደ ዳክዬዋ በመሄድ ፋንታ መሳሪያዎቹን ይዞ ወደ እርሻ ማሳው አመራ :: ቀበሮዋም በመገረም "ሄደህ ዳክዬዋን እንደምትቀጣ ከነገርከኝ ቡሃላ ምን እየሰራህ እንዳለህ ገብቶሃል?" አለችው ::
ዝሆኑም ፈገግ በማለት "እኔ በስራዬ ቢዚ ነኝ:: ስራዋ ማውራትና ጫጫታ መፍጠር ለሆነባት ዳክዬ የምጨነቅበት ጊዜ የለኝም:: እኔ ጥንካሬንና ጥበብን የምገልፅ የአላህ ድንቅ ፍጥረት ነኝ:: በወረኛነትና ግርታ በመፍጠር ለሚታወቅ ፍጥረት ምላሽ በመስጠት ወደሗላ የምልበት ምክንያት የለኝም:: ስለዚህ ስራዬን እንድሰራ ተይኝ:: መሳሪያዎችሽን ስጨርስ እመልሳለሁ ::" በማለት ድንቅ ምላሽ ሰጣት ::
ትምህርት:- በህይዎት ውስጥ ምስለ ዳክዬ የሆኑ ብዙ ሰዎች ከጀርባችሁ ሆነው ሀሜትን ያሰራጫሉ :: ውሸትን ከመፍጠር ጀምረው እናንተን የሚጠሉ ሰዎች እስከ መመልመልም ይደርሳሉ :: ነገር ግን የሚፈልጉትን ትኩረት ልትሰጣቸው አይገባም :: በጥንካሬና በጥበብ እንደተሞላው ዝሆን ሁኑ :: በራሳችሁ ህይዎት ቢዚ በመሆን የእነሱን ሀሜት ከመጋፈጥ ራቁ :: ራሳችሁን ማጠናከርን የራሳችሁ የመጀመሪያ ፕሮጀክት አድርጉ :: ዝሆን ከዳክዬ እንደሚለይ በመረዳትም ለዳክዬ ጥቃት በቀበሮ ምክር ሳይሆን የዝሆንን መንገድ በመከተል ምላሽ ስጡ ::
@MohammadamminKassaw
👍14🔥3
🥀 Daily Reminder 89🥀
يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ ٱتَّقُواْ ٱللَّهَ وَٱبۡتَغُوٓاْ إِلَيۡهِ ٱلۡوَسِيلَةَ وَجَٰهِدُواْ فِي سَبِيلِهِۦ لَعَلَّكُمۡ تُفۡلِحُونَ(35)
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ ወደርሱም መቃረቢያን (መልካም ሥራን) ፈልጉ፡፡ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ፡፡"
Surah Al-Ma'idah; 35
@aaumsu
يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ ٱتَّقُواْ ٱللَّهَ وَٱبۡتَغُوٓاْ إِلَيۡهِ ٱلۡوَسِيلَةَ وَجَٰهِدُواْ فِي سَبِيلِهِۦ لَعَلَّكُمۡ تُفۡلِحُونَ(35)
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ ወደርሱም መቃረቢያን (መልካም ሥራን) ፈልጉ፡፡ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ፡፡"
Surah Al-Ma'idah; 35
@aaumsu
🥰2
🥰9👏3👌1
📂| قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله :
حلاوة الإيمان: أن تتلذذ بالطاعات، فإذا وجدت نفسك تتلذذ بالصلاة، بالصيام، بالجهاد في سبيل الله، تتلذذ بالطاعة، هذه حلاوة الإيمان، وأما إذا أتى العبد بالعبادة، وهو لا يتلذذ بها، فهذا فاقد لحلاوة الإيمان .
📓 شرح كتاب الإيمان صـ ٥٦
حلاوة الإيمان: أن تتلذذ بالطاعات، فإذا وجدت نفسك تتلذذ بالصلاة، بالصيام، بالجهاد في سبيل الله، تتلذذ بالطاعة، هذه حلاوة الإيمان، وأما إذا أتى العبد بالعبادة، وهو لا يتلذذ بها، فهذا فاقد لحلاوة الإيمان .
📓 شرح كتاب الإيمان صـ ٥٦
👍2❤1
"ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም" ጧሀ : 52
አብሽር አላህ አይረሳም
ያፈሰስካትን እንባ
የጠገንከውን ልብ
ያፅናናሀውን ነፍስ
ያነሳሀውን የሙዝ ልጣጭ
የቀረሀውን ቁርዐን
የቀሰምከውን ዕውቀት
የሰገድከውን ሰላት
የፆምካቸውን ቀናት
እረሱን ያስታወስክበትን ገዜያት
ይቅር ያልካቸውን በደል
የዋጥከውን ቁጭት
ለሱ የተውከውን በቀል
ችለህ የተቆጠብከውን ወንጀል
ያመሰገንከው ፀጋ በሙሉ
.
.
.
ፈጣሪህ አላህ ስለማይረሳ
አንተም ራስህን መገምገሙን አትርሳ
አብሽር አላህ አይረሳም
ያፈሰስካትን እንባ
የጠገንከውን ልብ
ያፅናናሀውን ነፍስ
ያነሳሀውን የሙዝ ልጣጭ
የቀረሀውን ቁርዐን
የቀሰምከውን ዕውቀት
የሰገድከውን ሰላት
የፆምካቸውን ቀናት
እረሱን ያስታወስክበትን ገዜያት
ይቅር ያልካቸውን በደል
የዋጥከውን ቁጭት
ለሱ የተውከውን በቀል
ችለህ የተቆጠብከውን ወንጀል
ያመሰገንከው ፀጋ በሙሉ
.
.
.
ፈጣሪህ አላህ ስለማይረሳ
አንተም ራስህን መገምገሙን አትርሳ
❤13👍6