✔️ የሸዋል ፆም
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن صامَ رَمَضانَ ثُمَّ أتْبَعَهُ سِتًّا مِن شَوّالٍ، كانَ كَصِيامِ الدَّهْرِ.﴾
“ረመዳንን ፆሞ የሸዋልን ስድስት ቀናት ፆምን ያስከተለ አመቱን ሙሉ እንደፆመ ይቆጠራል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል
@aaumsu
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن صامَ رَمَضانَ ثُمَّ أتْبَعَهُ سِتًّا مِن شَوّالٍ، كانَ كَصِيامِ الدَّهْرِ.﴾
“ረመዳንን ፆሞ የሸዋልን ስድስት ቀናት ፆምን ያስከተለ አመቱን ሙሉ እንደፆመ ይቆጠራል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል
@aaumsu
👍11❤1
100 ቀን እና መሰል የተመራቂ ተማሪዎችን ፕሮግራም የምትሳተፉ እህት ወንድሞች:- ፕሮግራሞቹ ላይ የሚከናወኑ ተግባራት ማለትም ከጭፈራ ጀምሮ ያሉ ክንውኖች ከሀይማኖታችን መሰረታዊ መርሆ ያፈነገጡና ከአላህ ጋር የሚያጣሉ ስለሆነ አላህን ፈርታችሁ መሰል ፕሮግራሞች ላይ ከመሳተፍ ተቆጠቡ ::
@aaumsu
@aaumsu
👍18👌2
Overthinking -> istigfar
Anxious = Istigfar
Depressed -> istigfar
Angry -> istigfar
Lazy to get up and pray -> istigfar
Losing your iman-> istigfar
Broke-> istigfar
@aaumsu
Anxious = Istigfar
Depressed -> istigfar
Angry -> istigfar
Lazy to get up and pray -> istigfar
Losing your iman-> istigfar
Broke-> istigfar
@aaumsu
👌22👍8❤5🔥3
🥀 Daily Reminder 86🥀
ٱلۡحَمۡدُ لِلَّهِ رَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ(2)
"ምስጋና የዓለማት ጌታ ለኾነው ለአላህ ይገባው!!"
Surah Al-Fatiha; 2
@aaumsu
ٱلۡحَمۡدُ لِلَّهِ رَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ(2)
"ምስጋና የዓለማት ጌታ ለኾነው ለአላህ ይገባው!!"
Surah Al-Fatiha; 2
@aaumsu
❤10🥰3🔥1
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ግንባታ 60000 ብር አበርክቷል።
ለ5 ቀናት በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪወች 60000 ብር የተሰበሰበ ሲሆን በዛሬው እለት ገቢ ተደርጓል። በመጀመሪያ ደረጃ ይህንን ለፈቀደልን አምላካችን አላህ ላቅ ያለ ምስጋና ይድረስ። በመቀጠል በዚህ ንቅናቄ ላይ በእጅጉ የተሳተፋችሁን ሁሉ በተለይም የጀመዓችን እንቁ የሆናችሁ ተማሪዎች : አልሙናይ እንዲሁም የሌላ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና የሀይስኩል ተማሪዎችን በአላህ ስም እናመሠግናለን:: አላህ ያክብርልን::
በመጨረሻም ይህ ከችግራችን አንድ ከአላማችን በማንኪያ መሆኑን አውቃችሁ በህብረት በምንሰራቸው ስራዎች ላይ በንቃት ትሳተፉ ዘንድ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን::
AAU MUSLIM STUDENTS UNION !
@aaumsu
ለ5 ቀናት በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪወች 60000 ብር የተሰበሰበ ሲሆን በዛሬው እለት ገቢ ተደርጓል። በመጀመሪያ ደረጃ ይህንን ለፈቀደልን አምላካችን አላህ ላቅ ያለ ምስጋና ይድረስ። በመቀጠል በዚህ ንቅናቄ ላይ በእጅጉ የተሳተፋችሁን ሁሉ በተለይም የጀመዓችን እንቁ የሆናችሁ ተማሪዎች : አልሙናይ እንዲሁም የሌላ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና የሀይስኩል ተማሪዎችን በአላህ ስም እናመሠግናለን:: አላህ ያክብርልን::
በመጨረሻም ይህ ከችግራችን አንድ ከአላማችን በማንኪያ መሆኑን አውቃችሁ በህብረት በምንሰራቸው ስራዎች ላይ በንቃት ትሳተፉ ዘንድ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን::
AAU MUSLIM STUDENTS UNION !
@aaumsu
👏24❤4👌3👍2
የሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድን በጋራ እንገንባ!
የሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ከሁለት አመት በፊት በነበረ ንቅናቄ 2 ሚልዬን ብር ከማህበረሰቡ አሰባስበን ለመስጅድ መስሪያ የሚሆን 350 ካሬ መሬት ገዝተናል :: ከዚያ ቡሃላ አነስተኛ ቤቶችን ሰርተን እየሰገድንና ዲናችንን እየተማርን ቢሆንም አሁን ላይ ቤቶቹ ለመፍረስ ጥቂት ብቻ ነው የቀራቸው :: ቦታውም ማስፋፊያ ይፈልጋል ::
በአካባቢው ያለው መስጂድ እሱ ብቻ መሆኑ : አካባቢው ለአክፍሮት ሀይላት ተጋላጭ መሆኑ እንዲሁም ተማሪውና ማ/ሰቡ የአቅም ማነስ ውስጥ መግባታቸው መስጂዳችንን አብረን እንገነባ ዘንድ ጥሪ እንድናስተላልፍላችሁ አስገድዶናል ::
ለዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድን ገንብቶ ያለምንም ተፅዕኖ እንዲሰግዱና ዲናቸውን እንዲማሩ ማድረግ ተማሪውን በዲኑ እንዲጠነክር መሰረት መጣል ነውና ሁላችሁም ተረባርባችሁ ትገነቡት ዘንድ እንጠይቃለን ::
የአካውንት ስም:- ሀዋሳ ሪፈራል ተማሪዎች መስጂድ
📌 Commercial Bank of Ethiopia - 1000412678854
📌 Cooperative Bank of Oromia - 1006700037551
📌 Awash Bank - 01425493086500
ለትውልድ የሚተላለፍ ተቋም በመገንባት ውስጥ የአኼራ ቤታችንን እንገንባ !
የሀዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ !
@aaumsu
የሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ከሁለት አመት በፊት በነበረ ንቅናቄ 2 ሚልዬን ብር ከማህበረሰቡ አሰባስበን ለመስጅድ መስሪያ የሚሆን 350 ካሬ መሬት ገዝተናል :: ከዚያ ቡሃላ አነስተኛ ቤቶችን ሰርተን እየሰገድንና ዲናችንን እየተማርን ቢሆንም አሁን ላይ ቤቶቹ ለመፍረስ ጥቂት ብቻ ነው የቀራቸው :: ቦታውም ማስፋፊያ ይፈልጋል ::
በአካባቢው ያለው መስጂድ እሱ ብቻ መሆኑ : አካባቢው ለአክፍሮት ሀይላት ተጋላጭ መሆኑ እንዲሁም ተማሪውና ማ/ሰቡ የአቅም ማነስ ውስጥ መግባታቸው መስጂዳችንን አብረን እንገነባ ዘንድ ጥሪ እንድናስተላልፍላችሁ አስገድዶናል ::
ለዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድን ገንብቶ ያለምንም ተፅዕኖ እንዲሰግዱና ዲናቸውን እንዲማሩ ማድረግ ተማሪውን በዲኑ እንዲጠነክር መሰረት መጣል ነውና ሁላችሁም ተረባርባችሁ ትገነቡት ዘንድ እንጠይቃለን ::
የአካውንት ስም:- ሀዋሳ ሪፈራል ተማሪዎች መስጂድ
📌 Commercial Bank of Ethiopia - 1000412678854
📌 Cooperative Bank of Oromia - 1006700037551
📌 Awash Bank - 01425493086500
ለትውልድ የሚተላለፍ ተቋም በመገንባት ውስጥ የአኼራ ቤታችንን እንገንባ !
የሀዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ !
@aaumsu
👍6
AAU - Muslim Students Union
Photo
ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ማስገንቢያ ማስገባት የምትፈልጉ ከላይ ባሉት አማራጮች አስገቡላቸው :: መልዕክቱንም ለሌሎች በማጋራትና ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ ቀና ተብብራችሁን አድርጉ ::
👍4
ቀብር ውስጥ ምን ያህል ጊዜ እንደምታሳልፍ ታውቃለህ? እኔም አላውቅም :: ግን ዱንያ ላይ ከምታሳልፈው እንደሚልቅ እርግጥ ነው :: ቀንህ ደርሶ እንደምትሞተው ቀኑ ደርሶ ስትቀሰቀስ የጌታህን ውሳኔ ብቻ ለመጠበቅ 50000 አመታትን ትቆማለህ :: ከዚያ ቡሃላ ውሳኔው ሲፀና ደግሞ እስከ ዘላለሙ ወይ በጀነት ወይ ደግሞ በጀሃነም ውስጥ ትኖራለህ ::
የእኔ ጥያቄ "ዛሬ ላይ ቆመህ ነገ ላይ እንደምትኖረው እርግጠኛ ላልሆንክለት የዱንያ ህይዎት ላይ ታች እያልክ ለረዢሙ የአኼራ ህይዎት ስለምን ዘነጋህ?" የሚል ነው:: ካልሆነማ ለዛሬ የምትኖርበትኮ አለህ :: ካልሆነማ ዛሬን እንደምንም ለብሰህ ጠጥተህ ታልፋለህ :: ብቻ ለማለፍ እስከሆነ ድረስ ባትበላ ባትጠጣ እንኳ ታልፈዋለህ :: ግን የዱንያ ልፋትህ እንደምትኖረው እርግጠኛ ላልሆንከው ነገ ነው :: የምትሰበስበው እንደምትበላው እርግጠኛ ያልሆንከውን ምግብ ነው :: የምታግበሰብሰው እንደምትጠቀምበት እርግጠኛ ያልሆንከውን ገንዘብ ነው ::
እርግጠኛ ለሆንከው የአኼራ ህይዎትስ ? እየሰበሰብከው ያለኸው ነገር አለህ? የሸመትከው ነገር አለህ) የሰራኸው ነገር አለህ ? ለቀብርህ ማለቴ ነው :: ከጌታህ ፊት ስትቆም የምትናገረውን ማለቴ ነው :: ከሌለህ ሞኝ ሆነሃልና በብልጠት አስወግደው :: ብልጥ ማለት ነፍሱን ተቆጣጥሮ ከሞት ቡሃላ ላለው የሰራ ነውና ::
@MohammadamminKassaw
የእኔ ጥያቄ "ዛሬ ላይ ቆመህ ነገ ላይ እንደምትኖረው እርግጠኛ ላልሆንክለት የዱንያ ህይዎት ላይ ታች እያልክ ለረዢሙ የአኼራ ህይዎት ስለምን ዘነጋህ?" የሚል ነው:: ካልሆነማ ለዛሬ የምትኖርበትኮ አለህ :: ካልሆነማ ዛሬን እንደምንም ለብሰህ ጠጥተህ ታልፋለህ :: ብቻ ለማለፍ እስከሆነ ድረስ ባትበላ ባትጠጣ እንኳ ታልፈዋለህ :: ግን የዱንያ ልፋትህ እንደምትኖረው እርግጠኛ ላልሆንከው ነገ ነው :: የምትሰበስበው እንደምትበላው እርግጠኛ ያልሆንከውን ምግብ ነው :: የምታግበሰብሰው እንደምትጠቀምበት እርግጠኛ ያልሆንከውን ገንዘብ ነው ::
እርግጠኛ ለሆንከው የአኼራ ህይዎትስ ? እየሰበሰብከው ያለኸው ነገር አለህ? የሸመትከው ነገር አለህ) የሰራኸው ነገር አለህ ? ለቀብርህ ማለቴ ነው :: ከጌታህ ፊት ስትቆም የምትናገረውን ማለቴ ነው :: ከሌለህ ሞኝ ሆነሃልና በብልጠት አስወግደው :: ብልጥ ማለት ነፍሱን ተቆጣጥሮ ከሞት ቡሃላ ላለው የሰራ ነውና ::
@MohammadamminKassaw
👌9👍6
ወደ ቀጣይ ደረጃ መሸጋገር ከፈለክ አፍህን ሰብሰብ አድርገው !
ወደፊት እንዳትራመድ እያደረገህ ያለው ምላስህ ሊሆን ይችላል !
"በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምን ይናገር ወይም ዝም ይበል ::" ተብሎስ የል ?
@aaumsu
ወደፊት እንዳትራመድ እያደረገህ ያለው ምላስህ ሊሆን ይችላል !
"በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምን ይናገር ወይም ዝም ይበል ::" ተብሎስ የል ?
@aaumsu
👍18
ከሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች የተላከ የምስጋና መልዕክት (ከወንድሞች በኩል):-
ألسلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ዉድ የAAU ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን::
......
የተሰማንን ደስታ ቃላት ሊገልፁት, ብዕሮች ሊፅፉት ባይችሉም... ጥቂቷን ልንገልፅላችሁ እንጥራለን.
"የናንተ ጉዳይ የኛ ጉዳይ ነው" ብላችሁ ከጎናችን የቆማችሁ ሁሉ "አሏህ ምንዳችሁን በጀነት ይመንዳችሁ ".
በአካል ባንተዋወቅ, ባንዛመድ, በዘር በጎሳ ባንገናኝም በአሏህ ዘለበት እና በእስልምና ብቻ የተሳሰርን ጊዜ እና ቦታ የማይለያየው አንድ ትልቅ ቤተሰብ እንዳለን ነው የተረዳነው::
የኢማን ማሟያ የሆነውን ውዴታ ከምንም በላይ ከናንተ አይተናል... ልቦቻችን በደስታ ተሞልተዋል:
ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
المُؤْمِنُ لِلْمُؤْمِنِ كَالْبُنْيَانِ يَشُدُّ بَعْضُهُ بَعْضًا (وَشَبَّكَ بيْنَ أَصَابِعِهِ)
አማኝ ለአማኝ እንዴ አንድ ግንባታ ነው : ከፊሉ
ከፊሉን ያጠናክራል (ከዛም ጣቶቻቸውን አቆላለፉ)
ያሉበትን ሐዲስ በተግባር አሳይችሁን ::
ጥንካሬያችን ናችሁ!!!
አሏህ ሁላችንንም በጀነት የሰብስበን::
አሁንም ገና እየጀመርን ነውና ወንድማዊ እገዛችሁ አይለየን::
የአሏህን ቤት አብረን እንገባው ::
=
ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ጀማዓ
@aaumsu
ألسلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ዉድ የAAU ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን::
......
የተሰማንን ደስታ ቃላት ሊገልፁት, ብዕሮች ሊፅፉት ባይችሉም... ጥቂቷን ልንገልፅላችሁ እንጥራለን.
"የናንተ ጉዳይ የኛ ጉዳይ ነው" ብላችሁ ከጎናችን የቆማችሁ ሁሉ "አሏህ ምንዳችሁን በጀነት ይመንዳችሁ ".
በአካል ባንተዋወቅ, ባንዛመድ, በዘር በጎሳ ባንገናኝም በአሏህ ዘለበት እና በእስልምና ብቻ የተሳሰርን ጊዜ እና ቦታ የማይለያየው አንድ ትልቅ ቤተሰብ እንዳለን ነው የተረዳነው::
የኢማን ማሟያ የሆነውን ውዴታ ከምንም በላይ ከናንተ አይተናል... ልቦቻችን በደስታ ተሞልተዋል:
ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
المُؤْمِنُ لِلْمُؤْمِنِ كَالْبُنْيَانِ يَشُدُّ بَعْضُهُ بَعْضًا (وَشَبَّكَ بيْنَ أَصَابِعِهِ)
አማኝ ለአማኝ እንዴ አንድ ግንባታ ነው : ከፊሉ
ከፊሉን ያጠናክራል (ከዛም ጣቶቻቸውን አቆላለፉ)
ያሉበትን ሐዲስ በተግባር አሳይችሁን ::
ጥንካሬያችን ናችሁ!!!
አሏህ ሁላችንንም በጀነት የሰብስበን::
አሁንም ገና እየጀመርን ነውና ወንድማዊ እገዛችሁ አይለየን::
የአሏህን ቤት አብረን እንገባው ::
=
ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ጀማዓ
@aaumsu
👍17❤1
A message from Hawassa University referral campus Muslim students to AAUMSU;
Aselamu aleykum werahmetulahi weberekatuh,
Dear AAU students union,
Thank you from the depths of our hearts to all our brothers and sisters at Addis Ababa University for your unwavering dedication and hard work towards our mesjid. Your efforts over the course of five consecutive days have shown us immense support and solidarity, making us feel truly united as one community.
We appreciate your willingness to offer your assistance despite your own challenges. Your selflessness and dedication to helping us is truly admirable. We pray that Allah resolves all the issues you are facing, just as you have tried to resolve ours.
Your contributions, both in terms of physical, material and emotional support, have been invaluable to us. The 60,000 that was raised is not just a monetary amount, but a symbol of your generosity, appreciation, and love for our cause.
As Allah (SWT) says in the Quran,
Allah Subhanahu Wa Ta'ala said:
وَمَا تُنْفِقُوْا مِنْ خَيْرٍ فَلِاَ نْفُسِكُمْ ۗ وَمَا تُنْفِقُوْنَ اِلَّا ابْتِغَآءَ وَجْهِ اللّٰهِ ۗ وَمَا تُنْفِقُوْا مِنْ خَيْرٍ يُّوَفَّ اِلَيْكُمْ وَاَ نْـتُمْ لَا تُظْلَمُوْنَ
"And whatever good you [believers] spend is for yourselves, and you do not spend except seeking the countenance of Allah. And whatever you spend of good - it will be fully repaid to you, and you will not be wronged." (Quran 2:272)
Your selfless actions and dedication to this project will surely be rewarded by the Most Merciful.
May we all witness the fruits of your and our labor in the form of a beautiful mesjid that serves as a beacon of light and guidance for the entire community.
Jazakumullahu ahsanal jaza' for your exemplary efforts in this world and the Hereafter.
Ameen.
With heartfelt gratitude,
Hawassa university student Muslim jemea.
@aaumsu
Aselamu aleykum werahmetulahi weberekatuh,
Dear AAU students union,
Thank you from the depths of our hearts to all our brothers and sisters at Addis Ababa University for your unwavering dedication and hard work towards our mesjid. Your efforts over the course of five consecutive days have shown us immense support and solidarity, making us feel truly united as one community.
We appreciate your willingness to offer your assistance despite your own challenges. Your selflessness and dedication to helping us is truly admirable. We pray that Allah resolves all the issues you are facing, just as you have tried to resolve ours.
Your contributions, both in terms of physical, material and emotional support, have been invaluable to us. The 60,000 that was raised is not just a monetary amount, but a symbol of your generosity, appreciation, and love for our cause.
As Allah (SWT) says in the Quran,
Allah Subhanahu Wa Ta'ala said:
وَمَا تُنْفِقُوْا مِنْ خَيْرٍ فَلِاَ نْفُسِكُمْ ۗ وَمَا تُنْفِقُوْنَ اِلَّا ابْتِغَآءَ وَجْهِ اللّٰهِ ۗ وَمَا تُنْفِقُوْا مِنْ خَيْرٍ يُّوَفَّ اِلَيْكُمْ وَاَ نْـتُمْ لَا تُظْلَمُوْنَ
"And whatever good you [believers] spend is for yourselves, and you do not spend except seeking the countenance of Allah. And whatever you spend of good - it will be fully repaid to you, and you will not be wronged." (Quran 2:272)
Your selfless actions and dedication to this project will surely be rewarded by the Most Merciful.
May we all witness the fruits of your and our labor in the form of a beautiful mesjid that serves as a beacon of light and guidance for the entire community.
Jazakumullahu ahsanal jaza' for your exemplary efforts in this world and the Hereafter.
Ameen.
With heartfelt gratitude,
Hawassa university student Muslim jemea.
@aaumsu
👍14
one of The saddest things after Ramadan?
when a masjid is full of people and turns into empty!
@aaumsu
when a masjid is full of people and turns into empty!
@aaumsu
❤4👍2
For graduating students!
First of all, All praises are be to Allah, the one that allowed you to reach here. It is our prayer that your success will exceed your expectations. Next, it is with a great pleasure that we announce you the launching of the AAUMSU GC Students Program established by AAU Muslim Students Union. Therefore, a discussion group has been opened to explain the general content of the programs and explain the whole process. You are also cordially invited to participate and benefit from the programs we have prepared by filling the form below.
AAUMSU GC Committee !
https://surveyheart.com/form/661ac020f1f407073283db81
First of all, All praises are be to Allah, the one that allowed you to reach here. It is our prayer that your success will exceed your expectations. Next, it is with a great pleasure that we announce you the launching of the AAUMSU GC Students Program established by AAU Muslim Students Union. Therefore, a discussion group has been opened to explain the general content of the programs and explain the whole process. You are also cordially invited to participate and benefit from the programs we have prepared by filling the form below.
AAUMSU GC Committee !
https://surveyheart.com/form/661ac020f1f407073283db81
Surveyheart
AAU-MSU Graduating Students Program
The AAU-MSU Graduating Students Program is designed to empower Muslim students with the necessary tools, knowledge, and connections to confidently transition into the professional world and serve the wider Ummah.g
👍6👏6🔥4
Barattoota Eebbifamtootaaf !
Duraan dursee Rabbi kanaan isiin gaheef galanni haa gahuu. Milkaa'inni keessan kan isin eegdani ol tahuun du'aai keenya. Itti aansuun Koreen GC GBMUF Gamtaa Barattoota Musliimaa Jama'aa keenyaan hundeeffame hojii eegaluu isaa gammachuu guddaadhaan isin beeksifna. Kanaafiis, gareen marii qabiyyee waliigalaa sagantaalee fi adeemsa guutuu ibsuu banamee jira. Akkasumas sagantaalee nuti qopheessine kana irratti hirmaattanii akka fayyadamtan kabajaan affeeramtanii jirtu. Kaayyooma kanaaf uunkaa google armaan gaditti qophaa'e guutuun galamaa'aa.
Koree GC GBMUF !
https://surveyheart.com/form/661ac020f1f407073283db81
Duraan dursee Rabbi kanaan isiin gaheef galanni haa gahuu. Milkaa'inni keessan kan isin eegdani ol tahuun du'aai keenya. Itti aansuun Koreen GC GBMUF Gamtaa Barattoota Musliimaa Jama'aa keenyaan hundeeffame hojii eegaluu isaa gammachuu guddaadhaan isin beeksifna. Kanaafiis, gareen marii qabiyyee waliigalaa sagantaalee fi adeemsa guutuu ibsuu banamee jira. Akkasumas sagantaalee nuti qopheessine kana irratti hirmaattanii akka fayyadamtan kabajaan affeeramtanii jirtu. Kaayyooma kanaaf uunkaa google armaan gaditti qophaa'e guutuun galamaa'aa.
Koree GC GBMUF !
https://surveyheart.com/form/661ac020f1f407073283db81
Surveyheart
AAU-MSU Graduating Students Program
The AAU-MSU Graduating Students Program is designed to empower Muslim students with the necessary tools, knowledge, and connections to confidently transition into the professional world and serve the wider Ummah.g
👌4👍1