በዚህ ሰዓት "የኢፍጣር ሰዓት ደረሰ!" እንል ነበር አይደል?
ረመዳን ሄደ!
ኢዱን እያከበርን ነው!
ረመዳን ሄደ!
ኢዱን እያከበርን ነው!
😭35👌3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ኡስታዝ አሕመዲን ጀበል ስለ ብሔራዊ በዓላት፣ ስለ ጁሙዓህ፣ ስለ ሒጃብ፣ ስለ ፍትሐዊነት ... ይናገራሉ!
በArts Tv ልዩ የሆነ ቆይታ አድርገዋል!
@aaumsu
በArts Tv ልዩ የሆነ ቆይታ አድርገዋል!
@aaumsu
🔥13🥰4
— It’s easy to get discouraged and feel let down when things are rough. Everyone has disappointments, everyone has bad days but if you’re firm in faith and trust the Almighty fully, He will find a way out for you and you wouldn’t even remember whatever pain you had to endure.
@aaumsu
@aaumsu
👍16
🥀 Daily Reminder 84🥀
وَإِن تُطِعۡ أَكۡثَرَ مَن فِي ٱلۡأَرۡضِ يُضِلُّوكَ عَن سَبِيلِ ٱللَّهِۚ إِن يَتَّبِعُونَ إِلَّا ٱلظَّنَّ وَإِنۡ هُمۡ إِلَّا يَخۡرُصُونَ(116)
"በምድርም ካሉት ሰዎች አብዛኞቹን ብትከተል ከአላህ መንገድ ያሳስቱሃል፡፡ ጥርጣሬን እንጅ ሌላን አይከተሉም፡፡ እነርሱም የሚዋሹ እንጂ ሌላ አይደሉም!!"
Surah Al-An'am; 116
@aaumsu
وَإِن تُطِعۡ أَكۡثَرَ مَن فِي ٱلۡأَرۡضِ يُضِلُّوكَ عَن سَبِيلِ ٱللَّهِۚ إِن يَتَّبِعُونَ إِلَّا ٱلظَّنَّ وَإِنۡ هُمۡ إِلَّا يَخۡرُصُونَ(116)
"በምድርም ካሉት ሰዎች አብዛኞቹን ብትከተል ከአላህ መንገድ ያሳስቱሃል፡፡ ጥርጣሬን እንጅ ሌላን አይከተሉም፡፡ እነርሱም የሚዋሹ እንጂ ሌላ አይደሉም!!"
Surah Al-An'am; 116
@aaumsu
❤9👍1
"Praying 5 times a day, every day, day in and day out, with my intentions being pure and focused, and with my hands, knees, and face on the ground, has changed my life.
I’ve only been a Muslim for 2.5 weeks, but practicing the pillars of Islam, particularly praying morning, noon, and night, has impacted me in profound ways.
I’m more centered. Anchored to something ancient yet present. It humbles me. Focuses me. It makes whatever troubles I’m facing in the world seem small and insignificant.
It also gives me a deep connection to my fellow sisters and brothers in Islam. I know that as I’m praying, facing Mecca, that over 1 billion of us are all doing this together.
I’ve said this before but the gap between studying Islam and practicing Islam is huge. I’ve studied it for years. But practicing it has exponentially more depth and meaning. It was designed to be lived. Practiced.
Thank you all for welcoming me and my wife into this beautiful family. We are very happy."
-Shaun King (A new convert to islam)
@aaumsu
I’ve only been a Muslim for 2.5 weeks, but practicing the pillars of Islam, particularly praying morning, noon, and night, has impacted me in profound ways.
I’m more centered. Anchored to something ancient yet present. It humbles me. Focuses me. It makes whatever troubles I’m facing in the world seem small and insignificant.
It also gives me a deep connection to my fellow sisters and brothers in Islam. I know that as I’m praying, facing Mecca, that over 1 billion of us are all doing this together.
I’ve said this before but the gap between studying Islam and practicing Islam is huge. I’ve studied it for years. But practicing it has exponentially more depth and meaning. It was designed to be lived. Practiced.
Thank you all for welcoming me and my wife into this beautiful family. We are very happy."
-Shaun King (A new convert to islam)
@aaumsu
❤10
AAU - Muslim Students Union
ኡስታዝ አሕመዲን ጀበል ስለ ብሔራዊ በዓላት፣ ስለ ጁሙዓህ፣ ስለ ሒጃብ፣ ስለ ፍትሐዊነት ... ይናገራሉ! በArts Tv ልዩ የሆነ ቆይታ አድርገዋል! @aaumsu
ኡስታዝ አህመዲን ጀበል ከArts Tv ጋር በነበራቸው ቃለ-መጠይቅ ሙስሊሙን እያገለሉ ላሉ እንደ ዩኒቨርሲቲዎች : የኢትዮጵያ አየር መንገድ : ፖሊስ ኮሌጆችና መሠል ተቋማት የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፈዋል:-
"በራሳቸው መመሪያ ደንብ ምናምን እያሉ ሙስሊሞችን ማግለል የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ አያዛልቃቸውም:: የትኛውንም ተቋም ሙስሊሞች የእኔ ነው ብለው ካልተቀበሉ ለተቋሙ አመራር ትልቅ ውድቀት ነው:: የኢትዮጵያ ክፍል የሆነውን ሙስሊም ማህበረሰብ እያገለልን በአንድ እጅ አጨብጭበን የኢትዮጵያን ልማት ማምጣት አንችልም:: ለኢትዮጵያ ልማትና እድገት ሲባል ወደሗላ የቀሩትን ወደፊት ማምጣት ነውንጂ በsystem ማግለል የትም አያደርስም :: ሆድ ይፍጀው እየተባለ ውስጥ ለውስጥ የሚቀር ጉዳይ አይደለም:: የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ የሆነ ሰው መጥቶ ያነሳዋል:: ያኔ የትግል አጀንዳ ይሆናል:: በትግል ከሚሄድ ግን ተቋማቱ ራሳቸውን ፈትሽው በቅንነት ቢያስተካክሉ ይሻላል:: ቅንነት ይኑር :: ካልሆነኮ ለኢትዮጵያውያን የወደፊት እጣፋንታ ሲባል እንኳን መመሪያ ህገ-መንግስቱም ይጣሳል:: ይሄንንም እውነታ መርሳት ተገቢነት የለውም ብዬ አስባለሁ::"
እውነት ብለዋል :: አላህ እድሜያቸውን ከሙሉ ጤናና ብርታት ጋር ያስረዝምልን::
@aaumsu
"በራሳቸው መመሪያ ደንብ ምናምን እያሉ ሙስሊሞችን ማግለል የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ አያዛልቃቸውም:: የትኛውንም ተቋም ሙስሊሞች የእኔ ነው ብለው ካልተቀበሉ ለተቋሙ አመራር ትልቅ ውድቀት ነው:: የኢትዮጵያ ክፍል የሆነውን ሙስሊም ማህበረሰብ እያገለልን በአንድ እጅ አጨብጭበን የኢትዮጵያን ልማት ማምጣት አንችልም:: ለኢትዮጵያ ልማትና እድገት ሲባል ወደሗላ የቀሩትን ወደፊት ማምጣት ነውንጂ በsystem ማግለል የትም አያደርስም :: ሆድ ይፍጀው እየተባለ ውስጥ ለውስጥ የሚቀር ጉዳይ አይደለም:: የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ የሆነ ሰው መጥቶ ያነሳዋል:: ያኔ የትግል አጀንዳ ይሆናል:: በትግል ከሚሄድ ግን ተቋማቱ ራሳቸውን ፈትሽው በቅንነት ቢያስተካክሉ ይሻላል:: ቅንነት ይኑር :: ካልሆነኮ ለኢትዮጵያውያን የወደፊት እጣፋንታ ሲባል እንኳን መመሪያ ህገ-መንግስቱም ይጣሳል:: ይሄንንም እውነታ መርሳት ተገቢነት የለውም ብዬ አስባለሁ::"
እውነት ብለዋል :: አላህ እድሜያቸውን ከሙሉ ጤናና ብርታት ጋር ያስረዝምልን::
@aaumsu
🔥23👍6❤4
የሙስሊም ተማሪዎች ፈተናና ትግል በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ !
ክፍል - 6
ህብረትና ትብብር :- አለም ላይ ለመጡ ለውጦች ባጠቃላይም ሆነ አሁን እኛ እንዲመጣ ለምንፈልገው የትኛውም ለውጥ ጥበብ በተሞላበት መልኩ መታገል ግዴታ ከመሆኑም በላይ ለውጡን በሚሹ አካላት መካከል "ህብረትና ትብብር!" ያስፈልጋል :: "አንድ እጅ አያጨበጭብም!" እንደሚባለው ሁሉም በየፊናው ሳይናበብ የሚያደርገው ትግል የትም አያደርስም :: አንድ ሆኖ አሸናፊነት የአላህ ብቻ ነውና ብዙ ሆኖ በትብብርና በህብረት ካለሙበት መድረስ ግድ ነው ::
ልዩነቶች መኖራቸው የማይታበል ሆኖ ሳለ እንደ ኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎችም ሆነ በሌሎች ትምህርት ተቋማት በሀይማኖታችን ሳቢያ ለሚደርሱብን በደሎች በአንድነት የማንቆም ከሆነ አንዱ የቀዳውን ሌላኛው እያፈሰሰ በበደል አዙሪት ውስጥ ስንሽከረከር መዘውተራችን አይቀሬ ነው :: በፉክክርና በእልህ የተለበጡ ልዩነቶች "ውጤታቸው እስከ የት ሊሆን ይችላል?" ለሚለው አንድ ምሳሌ ላስቀምጥ ::
ስሙን ልጠቅሰው የማልፈልገው የዩኒቨርሲቲ ጀመዓ በ2015 ዓ.ል በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ይከለከል የነበረውን ኒቃብ ለማስፈቀድ ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር ንግግር ጀመረ :: ከብዙ ውጣ ውረድ ቡሃላ ስምምነት ተደርሶ ኒቃብ ለብሰው መማር የሚፈልጉ ተማሪዎች ለብሰው እንዲማሩ በዩኒቨርሲቲው ተፈቀደ :: ይህንንም ተከትሎ ስኬቱ ከእኛ አይደሉም ብለው በሚያስቧቸው ሰዎች መምጣቱ ያበገናቸውና ተማሪዎቹ የሙስሊም ተማሪዎች ተወካይ ሆነው በዩኒቨርሲቲው ይታያሉ የሚል ስጋት ውስጥ የገቡ አንዳንድ ወንድሞች ወደ ዩኒቨርሲቲው በማምራት "ኒቃብ በሃይማኖታችን ግዴታ አይደለም :: እነሱ የጠየቋችሁ ሆን ብለው አጀንዳ ለመፍጠር ነው:: አላማቸው ሌላ ነው......::" የሚልን ማቀሳሰሪያ ስሞታ አቀረቡ :: ሰርግና ምላሽ የሆነለት ዩኒቨርሲቲውም ወደ ቀድሞው አቋሙ ተመለሰ :: ተማሪዎችም ሌላን ትግል እንዲጀምሩ ተገደደዱ ::
ከላይ የተነሳው እንደ ምሳል ከብዙ አንድ ነው :: ከተቋማትና ከሌሎች እምነት ተከታዮች ጋር በሚኖር ትስስር ጭምር ከውስጥ ያለን ልዩነት እያንፀባረቁ ዋጋ የሚያስከፍሉ ሰዎች ብዙሃን ናቸው :: መፍትሔ ይመጣ ዘንድ ይህ ችግር መወገድ ግድ ይለዋል :: በየትኛውም እንቅስቃሴ ውስጥ ከማን ጋር እያወራን ነው ብለን ማስተዋል አለብን :: አንድ ካፊር ልዩነት ላይ ነን ብለን የምናስባትን እህት ኒቃብ ሲከለክል ሙስሊም ስለሆነች እንጂ እኛ ለምናስበው ምክንያት አይደለም :: ጀለብያ ከመልበስ ወይም ሶላት ከመስገድ ሲከለክለውም X የሚባል ኡስታዝን ስለሚከተል ወይም Y የሚባል አመለካከት ስላለው አይደለም :: ሙስሊም ስለሆነ ብቻና ብቻ ነው ::
ስለዚህ እኛም ወደ ትግል መስመር ስንገባ ሙስሊም ብቻ ሆነን እንጂ ሌላን ነገር ጨምረን መሆን የለበትም :: ያ ከሆነ ዋጋ ያስከፍለናል :: ከራሳችን ሜዳ ደግሞ ዋጋ መክፈል የለብንም ::
ጨረስኩ !
አላህ የፍትህን ዘመን ያምጣ!
ወንድማችሁ ሙሐመድአሚን!
@aaumsu
ክፍል - 6
ህብረትና ትብብር :- አለም ላይ ለመጡ ለውጦች ባጠቃላይም ሆነ አሁን እኛ እንዲመጣ ለምንፈልገው የትኛውም ለውጥ ጥበብ በተሞላበት መልኩ መታገል ግዴታ ከመሆኑም በላይ ለውጡን በሚሹ አካላት መካከል "ህብረትና ትብብር!" ያስፈልጋል :: "አንድ እጅ አያጨበጭብም!" እንደሚባለው ሁሉም በየፊናው ሳይናበብ የሚያደርገው ትግል የትም አያደርስም :: አንድ ሆኖ አሸናፊነት የአላህ ብቻ ነውና ብዙ ሆኖ በትብብርና በህብረት ካለሙበት መድረስ ግድ ነው ::
ልዩነቶች መኖራቸው የማይታበል ሆኖ ሳለ እንደ ኢትዮጵያ ሙስሊም ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎችም ሆነ በሌሎች ትምህርት ተቋማት በሀይማኖታችን ሳቢያ ለሚደርሱብን በደሎች በአንድነት የማንቆም ከሆነ አንዱ የቀዳውን ሌላኛው እያፈሰሰ በበደል አዙሪት ውስጥ ስንሽከረከር መዘውተራችን አይቀሬ ነው :: በፉክክርና በእልህ የተለበጡ ልዩነቶች "ውጤታቸው እስከ የት ሊሆን ይችላል?" ለሚለው አንድ ምሳሌ ላስቀምጥ ::
ስሙን ልጠቅሰው የማልፈልገው የዩኒቨርሲቲ ጀመዓ በ2015 ዓ.ል በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ይከለከል የነበረውን ኒቃብ ለማስፈቀድ ከዩኒቨርሲቲው አመራሮች ጋር ንግግር ጀመረ :: ከብዙ ውጣ ውረድ ቡሃላ ስምምነት ተደርሶ ኒቃብ ለብሰው መማር የሚፈልጉ ተማሪዎች ለብሰው እንዲማሩ በዩኒቨርሲቲው ተፈቀደ :: ይህንንም ተከትሎ ስኬቱ ከእኛ አይደሉም ብለው በሚያስቧቸው ሰዎች መምጣቱ ያበገናቸውና ተማሪዎቹ የሙስሊም ተማሪዎች ተወካይ ሆነው በዩኒቨርሲቲው ይታያሉ የሚል ስጋት ውስጥ የገቡ አንዳንድ ወንድሞች ወደ ዩኒቨርሲቲው በማምራት "ኒቃብ በሃይማኖታችን ግዴታ አይደለም :: እነሱ የጠየቋችሁ ሆን ብለው አጀንዳ ለመፍጠር ነው:: አላማቸው ሌላ ነው......::" የሚልን ማቀሳሰሪያ ስሞታ አቀረቡ :: ሰርግና ምላሽ የሆነለት ዩኒቨርሲቲውም ወደ ቀድሞው አቋሙ ተመለሰ :: ተማሪዎችም ሌላን ትግል እንዲጀምሩ ተገደደዱ ::
ከላይ የተነሳው እንደ ምሳል ከብዙ አንድ ነው :: ከተቋማትና ከሌሎች እምነት ተከታዮች ጋር በሚኖር ትስስር ጭምር ከውስጥ ያለን ልዩነት እያንፀባረቁ ዋጋ የሚያስከፍሉ ሰዎች ብዙሃን ናቸው :: መፍትሔ ይመጣ ዘንድ ይህ ችግር መወገድ ግድ ይለዋል :: በየትኛውም እንቅስቃሴ ውስጥ ከማን ጋር እያወራን ነው ብለን ማስተዋል አለብን :: አንድ ካፊር ልዩነት ላይ ነን ብለን የምናስባትን እህት ኒቃብ ሲከለክል ሙስሊም ስለሆነች እንጂ እኛ ለምናስበው ምክንያት አይደለም :: ጀለብያ ከመልበስ ወይም ሶላት ከመስገድ ሲከለክለውም X የሚባል ኡስታዝን ስለሚከተል ወይም Y የሚባል አመለካከት ስላለው አይደለም :: ሙስሊም ስለሆነ ብቻና ብቻ ነው ::
ስለዚህ እኛም ወደ ትግል መስመር ስንገባ ሙስሊም ብቻ ሆነን እንጂ ሌላን ነገር ጨምረን መሆን የለበትም :: ያ ከሆነ ዋጋ ያስከፍለናል :: ከራሳችን ሜዳ ደግሞ ዋጋ መክፈል የለብንም ::
ጨረስኩ !
አላህ የፍትህን ዘመን ያምጣ!
ወንድማችሁ ሙሐመድአሚን!
@aaumsu
🥰7👍3
56948 ብር ደርሰናል !
ከላይ ለምታዩት የሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ከቀናት በፊት በጀመርነው የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ መሰረት እስካሁን 56948 ብር ሰብስበናል :: በዚህ መልካም ስራ ላይ የተሳተፋችሁን ሁሉ እያመሰገን አሁንም ለእህት ወንድሞቻችን መስጂድ ግንባታ የበኩላችሁን አስተዋፅዖ ታደርጉ ዘንድ እንጠይቃለን ::
የሚገነባው የአላህ ቤት ነውና እንሳተፍ!
ሽልማቱ በጀነት ውስጥ ያለ ቤት ነውና እንሳተፍ!
ከእሳት መጠበቂያ ጋሻችን ነውና እንሳተፍ!
ከወንድሞቻችን ተርፎ ለትውልድ የሚተርፍ ህያው ተቋም ነውና እንሳተፍ!
እንደ አንድ ግንብ ሆነን እንስራው :: ሸክሙን ተከፋፍለን በመሸከም ሸክማቸውን እናቅልል ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
@aaumsu
ከላይ ለምታዩት የሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ከቀናት በፊት በጀመርነው የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ መሰረት እስካሁን 56948 ብር ሰብስበናል :: በዚህ መልካም ስራ ላይ የተሳተፋችሁን ሁሉ እያመሰገን አሁንም ለእህት ወንድሞቻችን መስጂድ ግንባታ የበኩላችሁን አስተዋፅዖ ታደርጉ ዘንድ እንጠይቃለን ::
የሚገነባው የአላህ ቤት ነውና እንሳተፍ!
ሽልማቱ በጀነት ውስጥ ያለ ቤት ነውና እንሳተፍ!
ከእሳት መጠበቂያ ጋሻችን ነውና እንሳተፍ!
ከወንድሞቻችን ተርፎ ለትውልድ የሚተርፍ ህያው ተቋም ነውና እንሳተፍ!
እንደ አንድ ግንብ ሆነን እንስራው :: ሸክሙን ተከፋፍለን በመሸከም ሸክማቸውን እናቅልል ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
@aaumsu
🔥7👍3
📂| قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله :
|[ الحرية في طاعة الله وليست الحرية باتباع الهوى والشهوات، هذه عبودية وليست حرية الحرية في طاعة الله هي التي أنقذت الشعوب من ظلم الطغاة وأنقذت الشعوب من النزاعات والقتال والتناحر هي طاعة الله وطاعة رسوله ﷺ هذه هي الحرية فالحرية في عبادة الله وحده وترك عبادة ما سواه هذه هي الحرية الصحيحة، وليست الحرية اتباع الشهوات واتباع الآراء والرغبات، وليست الحرية بأن يطلق الإنسان لسانه فيقول ما يريد من الهذيان ويحرض الناس بعضهم على بعض ليست هذه هي الحرية هذه هي البهيمية وهذه هي العبودية للشيطان فعلينا أن نتدبر ذلك علينا أن نتنبه لذلك ]|
📓|( المظاهرات والفوضى ليست من النصيحة لولي الأمر )
|[ الحرية في طاعة الله وليست الحرية باتباع الهوى والشهوات، هذه عبودية وليست حرية الحرية في طاعة الله هي التي أنقذت الشعوب من ظلم الطغاة وأنقذت الشعوب من النزاعات والقتال والتناحر هي طاعة الله وطاعة رسوله ﷺ هذه هي الحرية فالحرية في عبادة الله وحده وترك عبادة ما سواه هذه هي الحرية الصحيحة، وليست الحرية اتباع الشهوات واتباع الآراء والرغبات، وليست الحرية بأن يطلق الإنسان لسانه فيقول ما يريد من الهذيان ويحرض الناس بعضهم على بعض ليست هذه هي الحرية هذه هي البهيمية وهذه هي العبودية للشيطان فعلينا أن نتدبر ذلك علينا أن نتنبه لذلك ]|
📓|( المظاهرات والفوضى ليست من النصيحة لولي الأمر )
👍9
The Messenger of Allah (ﷺ) said, "He who observes the fasts in the month of Ramadan, and also observes fasts for six days in the month of Shawwal, it is as if he has observed fasting for the whole year."
(Narrated by Muslim)
@aaumsu
(Narrated by Muslim)
@aaumsu
👍6
"ለቤተሰቦቼ 100 ብር ነይቻለሁ:: ዱዓ አድርጉልን!" በማለት ለ100K ቻሌንጅ አስገብቷል ::
አላህ ይቀበለው :: ቤተሰቦቹን ከክፍ ነገር ሁሉ ይጠብቅለት :: የእርሱንና የመላው ቤተሰቦቹን ስኬት አሳይቷቸው ደስታቸውን ያብዛ :: በአኼራ በጀነተል-ፊርደውስ ከውዱ ነብይ ጋር ይሰባስባቸው ::
ቻሌንጅ 100K እንደቀጠለ ነው!
ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ መስጅድ ማስገንቢያ እንረባረብ!
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
አላህ ይቀበለው :: ቤተሰቦቹን ከክፍ ነገር ሁሉ ይጠብቅለት :: የእርሱንና የመላው ቤተሰቦቹን ስኬት አሳይቷቸው ደስታቸውን ያብዛ :: በአኼራ በጀነተል-ፊርደውስ ከውዱ ነብይ ጋር ይሰባስባቸው ::
ቻሌንጅ 100K እንደቀጠለ ነው!
ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ መስጅድ ማስገንቢያ እንረባረብ!
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
🥰5
❤29
Forwarded from Ibnu Ahmed
👍 ወላሂ ገራሚ መልዕክት
"" መስጂድ በአማኞች ይደምቃል። አማኞች ለአምልኮ በሚያደርጉት ጥድፊያ ይዋባል። ያለ አማኝ መስጂድ ኦና ይሆናል። ይህን በረመዳን በደንብ ተመልክተናል።
ዛሬ ላይ የአላህ ቤት ብዙዎቻችንን መክሰሱ የማይቀር ነው። በአስመሳይነታችን መገረሙ የማይቀር ነው። ትላንት ያ ሁሉ ስንጣደፍ የነበርን ሰዎች ዛሬ ላይ ስንጠፋ ረመዳንን እንጂ የረመዳንን ጌታ እየተገዛን እንዳልነበረ ማሳያ ነው።
አላህን ሚያመልኩ ሁሌ ከአላህ ጋር ነው። ረመዳን መጣ አልመጣ የአላህን ቤት ይጎበኛል የአላህን ቃል ያነባል ግዴታ የሆነበትን ሰላት በጊዝው ይሰግዳል። አህባቢ ወላሂ በረመዳንን ያንን ብርሃን አግኝተን ዛሬ እርሱን በራሳችን ማጥፋት ይጎዳናል። ከአላህ ጋር መሆን እንዴት ህይወትን እንደሚያስተካክል ተመልክተን ዛሬ ከርሱ መራቅ ነገ ይፀፅታል። ያገኘነውን ብርሃን እየጨመርን መሄድ እንጂ ማጥፋቱ ጥሩ አይደለም። ሴይጣን በመታሰሩ ያመለጠውን ለመተካት ሲለፋ እኛ መድከማችን ለርሱ ባርነት ይዳርገናል። ለርሱ ባሪያ መሆን ደግሞ የሁለት ሀገር ክስረት ነውና እንጠንቀቅ።
በረመዳን የነበረውን ነሻጣ ለማስቀጠል እንትጋ ወደ አላህ የበለጠ መቃረብ እንጂ ከርሱ እየራቁ መኖር ህይወትን ያጠባልና ወደርሱ እንቃረብ !!!!
والله اعلم
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
"" መስጂድ በአማኞች ይደምቃል። አማኞች ለአምልኮ በሚያደርጉት ጥድፊያ ይዋባል። ያለ አማኝ መስጂድ ኦና ይሆናል። ይህን በረመዳን በደንብ ተመልክተናል።
ዛሬ ላይ የአላህ ቤት ብዙዎቻችንን መክሰሱ የማይቀር ነው። በአስመሳይነታችን መገረሙ የማይቀር ነው። ትላንት ያ ሁሉ ስንጣደፍ የነበርን ሰዎች ዛሬ ላይ ስንጠፋ ረመዳንን እንጂ የረመዳንን ጌታ እየተገዛን እንዳልነበረ ማሳያ ነው።
አላህን ሚያመልኩ ሁሌ ከአላህ ጋር ነው። ረመዳን መጣ አልመጣ የአላህን ቤት ይጎበኛል የአላህን ቃል ያነባል ግዴታ የሆነበትን ሰላት በጊዝው ይሰግዳል። አህባቢ ወላሂ በረመዳንን ያንን ብርሃን አግኝተን ዛሬ እርሱን በራሳችን ማጥፋት ይጎዳናል። ከአላህ ጋር መሆን እንዴት ህይወትን እንደሚያስተካክል ተመልክተን ዛሬ ከርሱ መራቅ ነገ ይፀፅታል። ያገኘነውን ብርሃን እየጨመርን መሄድ እንጂ ማጥፋቱ ጥሩ አይደለም። ሴይጣን በመታሰሩ ያመለጠውን ለመተካት ሲለፋ እኛ መድከማችን ለርሱ ባርነት ይዳርገናል። ለርሱ ባሪያ መሆን ደግሞ የሁለት ሀገር ክስረት ነውና እንጠንቀቅ።
በረመዳን የነበረውን ነሻጣ ለማስቀጠል እንትጋ ወደ አላህ የበለጠ መቃረብ እንጂ ከርሱ እየራቁ መኖር ህይወትን ያጠባልና ወደርሱ እንቃረብ !!!!
والله اعلم
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
👍8❤2
100 ብር ለ100K ቻሌንጅ ገብቷል!
"አላህ ኻቲማዬን እንዲያሳምር ዱዓ አድርጉልኝ!" ብለዋል ::
አላህ ሁለ ነገራቸውን ያሳምር :: ዱንያቸውን ያሳምር :: የቀብር ህይዎታቸውን ያሳምር :: የአኼራ ህይዎታቸውን ያሳምር ::
57ሺን አልፈናል :: ተረባርበን 100Kን እንድፈን :: 100 የሚሰጥ 430 ሰው ብቻ ያስፈልገናል ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
"አላህ ኻቲማዬን እንዲያሳምር ዱዓ አድርጉልኝ!" ብለዋል ::
አላህ ሁለ ነገራቸውን ያሳምር :: ዱንያቸውን ያሳምር :: የቀብር ህይዎታቸውን ያሳምር :: የአኼራ ህይዎታቸውን ያሳምር ::
57ሺን አልፈናል :: ተረባርበን 100Kን እንድፈን :: 100 የሚሰጥ 430 ሰው ብቻ ያስፈልገናል ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
🔥3👍2
200 ብር ለሐዋሳ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ገቢ ሆኗል!
አላህ የኸይር በሮችን ክፍትፍት ያድርግላቸው:: የሸር በሮችን ይዝጋላቸው:: መጥፏቸውን አያሳየን:: ስኬታቸውን ያብዛ :: ጀነቱል-ፊርደውስን መዘውተሪያቸው ያድርግ ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
አላህ የኸይር በሮችን ክፍትፍት ያድርግላቸው:: የሸር በሮችን ይዝጋላቸው:: መጥፏቸውን አያሳየን:: ስኬታቸውን ያብዛ :: ጀነቱል-ፊርደውስን መዘውተሪያቸው ያድርግ ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
👏3👍1
ቀኑ ጁምዓ ነው !
የቀናት ሁሉ ቁንጮ ማለት ነው :: አባታችን አደም የተፈጠሩበት ቀን ማለት ነው :: ኸይር ስራ ከሌሎች ቀናት ይልቅ የሚልቅበት ቀን ማለት ነው ::
ሱናው ነውና ትጥብጥብ በማለት ፏ በሉ :: በሱረቱል ከህፍ ደመቅመቅ አድርጉት :: በውዱ ነቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ላይ "صلى الله عليه و سلم" በማለት ሰለዋት በማውረድ በውበት ላይ ውበት ጨምሩበት ::
ከእናንተ ውጭ ያሉትንም አስተውሱ :: የተቸገሩትን በሰደቃ አስታውሱ:: በተለያየ ቦታ የጦርነት ወላፈን እየገረፋቸው ህይዎታቸውን እየገፉ ያሉትን ሁሉ በዱዓችሁ አስታውሱ :: በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ በፈለስጢን ወይም ሌላ ቦታ የአላህ ጠላቶች ጋር ግብግብ ውስጥ ያሉትን ሁሉ ይነሰሩ ዘንድ ዱዓ አድርጉ ::
ፏ ያለ ጁምዓ ተመኘሁላችሁ !
@aaumsu
የቀናት ሁሉ ቁንጮ ማለት ነው :: አባታችን አደም የተፈጠሩበት ቀን ማለት ነው :: ኸይር ስራ ከሌሎች ቀናት ይልቅ የሚልቅበት ቀን ማለት ነው ::
ሱናው ነውና ትጥብጥብ በማለት ፏ በሉ :: በሱረቱል ከህፍ ደመቅመቅ አድርጉት :: በውዱ ነቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ላይ "صلى الله عليه و سلم" በማለት ሰለዋት በማውረድ በውበት ላይ ውበት ጨምሩበት ::
ከእናንተ ውጭ ያሉትንም አስተውሱ :: የተቸገሩትን በሰደቃ አስታውሱ:: በተለያየ ቦታ የጦርነት ወላፈን እየገረፋቸው ህይዎታቸውን እየገፉ ያሉትን ሁሉ በዱዓችሁ አስታውሱ :: በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ በፈለስጢን ወይም ሌላ ቦታ የአላህ ጠላቶች ጋር ግብግብ ውስጥ ያሉትን ሁሉ ይነሰሩ ዘንድ ዱዓ አድርጉ ::
ፏ ያለ ጁምዓ ተመኘሁላችሁ !
@aaumsu
❤13👍1
🥀 Daily Reminder 85🥀
قُلۡ يَٰعِبَادِيَ ٱلَّذِينَ أَسۡرَفُواْ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمۡ لَا تَقۡنَطُواْ مِن رَّحۡمَةِ ٱللَّهِۚ إِنَّ ٱللَّهَ يَغۡفِرُ ٱلذُّنُوبَ جَمِيعًاۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلۡغَفُورُ ٱلرَّحِيمُ(53)
"በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና!!"
Surah Az-Zumer; 53
@aaumsu
قُلۡ يَٰعِبَادِيَ ٱلَّذِينَ أَسۡرَفُواْ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمۡ لَا تَقۡنَطُواْ مِن رَّحۡمَةِ ٱللَّهِۚ إِنَّ ٱللَّهَ يَغۡفِرُ ٱلذُّنُوبَ جَمِيعًاۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلۡغَفُورُ ٱلرَّحِيمُ(53)
"በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና!!"
Surah Az-Zumer; 53
@aaumsu
🥰4❤1
103 ብር ለ100K ቻሌንጅ ገቢ ሆኗል!
በዱንያም በአኼራም መልካሙን ሁሉ ይስጥልን!
Let us hit 100K !
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
በዱንያም በአኼራም መልካሙን ሁሉ ይስጥልን!
Let us hit 100K !
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
👍3
Pay attention to your daily routine and habits. Remove the things that are not building you up or improving your life. Life is a very short journey. Live every day with meaning! Put your happiness at the forefront of every day.
@aaumsu
@aaumsu
👍10🔥5🥰1
ለሐዋሳ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ የመጨረሻ ንቅናቄ!
ለሐዋሳ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ማስገንቢያ በ5 ቀናት ውስጥ 58ሺ ብር ሰብስበናል :: ዛሬ የመጨረሻ ቀን ሆኖ አላህ እስካገራልን ያክል እንሰበስባለን :: ያልተሳተፋችሁ ተሳተፉ :: ዳግም መሳተፍ የምትፈልጉም መታደል ነውና ተረባረቡ :: ለወንድም እህቶቻችን መስጂድ የቻልነውን ያክል እናድርግ :: ቤቱ የአላህ ሽልማቱ ጀነት ውስጥ ያለ ቤት ነውና እንረባረብ ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
@aaumsu
ለሐዋሳ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ማስገንቢያ በ5 ቀናት ውስጥ 58ሺ ብር ሰብስበናል :: ዛሬ የመጨረሻ ቀን ሆኖ አላህ እስካገራልን ያክል እንሰበስባለን :: ያልተሳተፋችሁ ተሳተፉ :: ዳግም መሳተፍ የምትፈልጉም መታደል ነውና ተረባረቡ :: ለወንድም እህቶቻችን መስጂድ የቻልነውን ያክል እናድርግ :: ቤቱ የአላህ ሽልማቱ ጀነት ውስጥ ያለ ቤት ነውና እንረባረብ ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
@aaumsu
🔥8👍2