5ኪሎዎች - አላሁ አክበርርርርርርር!!
500+2500=3000
መሐንዲሶች በንቃት እየተሳተፉ ነው። ትልልቅ ቁጥሮች ከላይ በኩል የእነሱ ናቸው። አላህ ያስደስታቸው። ሐጃቸውን በሙሉ ያውጣ። ሁሉን ያግራላቸው። ዱንያቸውን ያሳምር። አኼራቸውን ይሙላ።
500+2500=3000
መሐንዲሶች በንቃት እየተሳተፉ ነው። ትልልቅ ቁጥሮች ከላይ በኩል የእነሱ ናቸው። አላህ ያስደስታቸው። ሐጃቸውን በሙሉ ያውጣ። ሁሉን ያግራላቸው። ዱንያቸውን ያሳምር። አኼራቸውን ይሙላ።
👏7👍1
እስከ ስሁር በሰርፕራይዝ ጠብቁን ባልነው መሰረት ሰርፕራይዝድ አድርጋችሁናል። በአጠቃላይ 12100 ብር ገቢ ሆኗል። ከማታው ጋር ሲደመር 37830 ሆኗል። አላሁ አክበርርርርርር። ቢላህ ትልቅ ድል ነው። አላህ ይቀበላችሁ ።
አሁንም ወደ ፊት!!!
አሁንም ወደ ፊት!!!
🥰4👍1
ቻሌንጅ 45K - እስከ 1:00 !
7170 ብር እንፈልጋለን። 71 ተማሪ ከ 100 ብር ጋር ወይም አንድ ተማሪ ከ7100 ብር ጋር ማለት ነው። ለእኛው መስጅድ ነውና እናሳካው። የትኛው ካምፓስ ይጀምር?! ፈጣኑ!
7170 ብር እንፈልጋለን። 71 ተማሪ ከ 100 ብር ጋር ወይም አንድ ተማሪ ከ7100 ብር ጋር ማለት ነው። ለእኛው መስጅድ ነውና እናሳካው። የትኛው ካምፓስ ይጀምር?! ፈጣኑ!
የረመዳን የመጨረሻው ቀን ሊሆን ይችላል ። 29ኛው ቀን መሆኑ ደግሞ ልዩ ያደርገዋል ። መልካም ስራዎች ይባዛሉ ።
የጀመርነው ንቅናቄ ደግሞ ይበልጥ ልዩ ያደርገዋል። የጀመርነው መንገድ የአላህን ቤት ለመገንባት ነው። "የአላህን ቤት የገነባ አላህ በጀነት ቤቶ ይገነባለታል!" የተባለለትን ማለት ነው። መስጂዱ ተማሪዎችን አንፆ ይሰራ ዘንድ መሆኑ ደግሞ ልዩ ያደርገዋል።
ስለዚህ ከተማሪዎች ለተማሪዎች መስጂድ እንረባረብ። ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ማለት ነው።
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
የጀመርነው ንቅናቄ ደግሞ ይበልጥ ልዩ ያደርገዋል። የጀመርነው መንገድ የአላህን ቤት ለመገንባት ነው። "የአላህን ቤት የገነባ አላህ በጀነት ቤቶ ይገነባለታል!" የተባለለትን ማለት ነው። መስጂዱ ተማሪዎችን አንፆ ይሰራ ዘንድ መሆኑ ደግሞ ልዩ ያደርገዋል።
ስለዚህ ከተማሪዎች ለተማሪዎች መስጂድ እንረባረብ። ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ማለት ነው።
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
👍1
200 ብር ገቢ ሆኗል!!
አላህ ይቀበላቸው። እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው። ዱንያ አኼራቸውን ያሳምር።
እንንቀሳቀስ ያ አህባቢ!!
አላህ ይቀበላቸው። እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው። ዱንያ አኼራቸውን ያሳምር።
እንንቀሳቀስ ያ አህባቢ!!
👍1
200+50+100=350
ከFBEና AAiT የገባ ነው :: አላህ ይቀበላቸው:: እጥፍ ድርብ አድርጎ ይተካቸው:: ለኸይር ነገር ሁሉ መክፈቻ ያድርግላቸው:: ዱንያቸወን ያሳምር:: አኼራቸውን ይሙላ::
ከFBEና AAiT የገባ ነው :: አላህ ይቀበላቸው:: እጥፍ ድርብ አድርጎ ይተካቸው:: ለኸይር ነገር ሁሉ መክፈቻ ያድርግላቸው:: ዱንያቸወን ያሳምር:: አኼራቸውን ይሙላ::
👍1
🥀 Daily Reminder 81🥀
فَمَنۡ أَظۡلَمُ مِمَّن كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِ ٱللَّهِ وَصَدَفَ عَنۡهَاۗ سَنَجۡزِي ٱلَّذِينَ يَصۡدِفُونَ عَنۡ ءَايَٰتِنَا سُوٓءَ ٱلۡعَذَابِ بِمَا كَانُواْ يَصۡدِفُونَ(157)
"በአላህም አንቀጾች ካስተባበለና ከእርሷም ከዞረ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው? እነዚያን አንቀጾቻችንን የሚተውትን ይተውት በነበሩት ምክንያት ብርቱን ቅጣት በእርግጥ እንቀጣቸዋለን!!"
Surah Al-An'am; 157
فَمَنۡ أَظۡلَمُ مِمَّن كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِ ٱللَّهِ وَصَدَفَ عَنۡهَاۗ سَنَجۡزِي ٱلَّذِينَ يَصۡدِفُونَ عَنۡ ءَايَٰتِنَا سُوٓءَ ٱلۡعَذَابِ بِمَا كَانُواْ يَصۡدِفُونَ(157)
"በአላህም አንቀጾች ካስተባበለና ከእርሷም ከዞረ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው? እነዚያን አንቀጾቻችንን የሚተውትን ይተውት በነበሩት ምክንያት ብርቱን ቅጣት በእርግጥ እንቀጣቸዋለን!!"
Surah Al-An'am; 157
ከላይ የምትመለከቱት የሐዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው :: ቦታው ጠባብ መስጂዱ ደግሞ ሊፈርስ አንድ ሀሙስ የቀረው ይመስላል :: ቦታውን ያስፋፉና አዲስ መስጂድ ይገነቡ ዘንድ የበኩላችንን አስተዋፅዖ እንድናደርግ ጠይቀውናል ::
እኛም ጥሪውን ተቀብለን እስካሁን 40180 ብር ከ76 ሰው ሰብስበናል :: በርብርቡ ላይ የ10ኛ ክፍል ተማሪ ተሳትፏል :: ከውጭ ያሉ እናት ተሳትፈዋል :: ከAAU ተመርቀው የወጡ እህት ወንድሞች ተሳትፈዋል :: ከወራቤና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ እህትና ወንድሞች ተሳትፈዋል :: ከAAUም ከተለያየ ካምፓስ ተሳትፈዋል ::
ተማሪው ግን 76 ብቻ አይደለም :: ቢያንስ 1ሺ ተማሪ 100 ብር ቢሰጥ ለወንድሞቻችን 100ሺ መስጠት እንችላለን ማለት ነው :: በሰሜን : በምስራቅ : በደቡብ : በምዕራብ ያላችሁ ወዳጆቻችን አለን በሉን :: ተመርቃችሁ የወጣችሁ ቀደምቶቻችን አለን በሉን :: ተማሪ ያልሆናችሁም ተሳተፉ :: መሳተፍ አቅማችሁ ያልሆነ share በማድረግ አሳትፉ ::
ለትውልድ የሚቀር ተቋምን በመገንባትና ወንድም እህቶቻችንን በማስደሰት ውስጥ የአኼራ ቤታችንን እንስራ !
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
@aaumsu
እኛም ጥሪውን ተቀብለን እስካሁን 40180 ብር ከ76 ሰው ሰብስበናል :: በርብርቡ ላይ የ10ኛ ክፍል ተማሪ ተሳትፏል :: ከውጭ ያሉ እናት ተሳትፈዋል :: ከAAU ተመርቀው የወጡ እህት ወንድሞች ተሳትፈዋል :: ከወራቤና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ እህትና ወንድሞች ተሳትፈዋል :: ከAAUም ከተለያየ ካምፓስ ተሳትፈዋል ::
ተማሪው ግን 76 ብቻ አይደለም :: ቢያንስ 1ሺ ተማሪ 100 ብር ቢሰጥ ለወንድሞቻችን 100ሺ መስጠት እንችላለን ማለት ነው :: በሰሜን : በምስራቅ : በደቡብ : በምዕራብ ያላችሁ ወዳጆቻችን አለን በሉን :: ተመርቃችሁ የወጣችሁ ቀደምቶቻችን አለን በሉን :: ተማሪ ያልሆናችሁም ተሳተፉ :: መሳተፍ አቅማችሁ ያልሆነ share በማድረግ አሳትፉ ::
ለትውልድ የሚቀር ተቋምን በመገንባትና ወንድም እህቶቻችንን በማስደሰት ውስጥ የአኼራ ቤታችንን እንስራ !
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
@aaumsu
🔥5