300 ከሰፈረሰላም : 100 መቶ ከFBE !
አላህ ይቀበላቸው :: ዱንያ አኼራቸውን ያሳምር!!!
አላህ ይቀበላቸው :: ዱንያ አኼራቸውን ያሳምር!!!
👍1
5000 አስበን 9530 ደርሰናል ::
ሌሊቱ ለይለተል-ቀድር የሚከጀልበት የመጨረሻው የረመዳን ሌሊት ነው :: ለይለተል-ቀድር ወፍቆት ኸይር ስራን የሰራ ሰው ምንዳው 1ሺ እጥፍ ይባዛል :: ለምሳሌ 10 ብር ቢሰጥ 10ሺ እንደሰጠ ማለት ነው :: ስለዚህ እንሽቀዳደም ::
የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎችን መስጅድ በማስገንባት ውስጥ ኸይር ስሬን እንሸምት ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
ሌሊቱ ለይለተል-ቀድር የሚከጀልበት የመጨረሻው የረመዳን ሌሊት ነው :: ለይለተል-ቀድር ወፍቆት ኸይር ስራን የሰራ ሰው ምንዳው 1ሺ እጥፍ ይባዛል :: ለምሳሌ 10 ብር ቢሰጥ 10ሺ እንደሰጠ ማለት ነው :: ስለዚህ እንሽቀዳደም ::
የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎችን መስጅድ በማስገንባት ውስጥ ኸይር ስሬን እንሸምት ::
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
👌5👍2
13180 ደርሰናል!
ሌሊቱ 29ኛው ነውና እንረባረብ። ኸይር ስራችንን እናባዛ።
ርብርቡ የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድን ለመገንባት ነው።
ማስገቢያ አካውንቱ 1000485306432
AAU Muslim students union ነው።
ማስገባታችሁን @Mohammadamminm አሳውቁኝ ::
እስኪነጋ 15K እንሙላ!!!
ሌሊቱ 29ኛው ነውና እንረባረብ። ኸይር ስራችንን እናባዛ።
ርብርቡ የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድን ለመገንባት ነው።
ማስገቢያ አካውንቱ 1000485306432
AAU Muslim students union ነው።
ማስገባታችሁን @Mohammadamminm አሳውቁኝ ::
እስኪነጋ 15K እንሙላ!!!
👍4
23430 ደረስን !
በርታ እንበል። በዩኒቨርሲቲዎቻችን ዙሪያ ተማሪዎች እስልምናቸውን የሚያውቁበት መሳጂዶች የመገንባት ግዴታ አለብን። እንረባረብ። ለአሁን የሐዋሳዎችን እናሳካ። ካለን ላይ እንስጥ። በቻልነው የቻልነውን ያክል ክፍተት ከወንድሞቻችን እንድፈን።
ከ50 ብር ጀምረው እስከ 10ሺ ብር ቀና ልቦች ሰጥተዋል። የሰጣችሁ ድገሙ። ያልሰጣችሁ ስጡ። ለምን ካላችሁኝ የአኼራ ቤታችሁ ነውና!!
👍2
ቻሌንጅ 25000 !
25ሺ እንሙላው !!
16 ሰው ብር ወይም 1 ሰው 1600 ብር !!!
ከዚያ ቡሃላ እንቅልፌ ከመጣ እተኛለሁ !!!!
እጃችሁን አዋጡ !!!!!
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
25ሺ እንሙላው !!
16 ሰው ብር ወይም 1 ሰው 1600 ብር !!!
ከዚያ ቡሃላ እንቅልፌ ከመጣ እተኛለሁ !!!!
እጃችሁን አዋጡ !!!!!
የማስገቢያ አካውንት :- 1000485306432
AAU Muslim students union :: ማስገባታችሁን screenshot በማድረግ @MOHAMMADAMMINM ላኩልኝ ::
ከሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር የተላለፈ መልዕክት:- "ጀዛኩሙላህ ኸይረን ወንድሞቻችን
ጀመአችን ላይ የተፈጠረውን ስሜት እንደዚህ ነው ብዬ በቃላት መግለፅ አልችልም። ማመን እስኪከብደን ድረስ...
የኸይር ጀዛችሁን ከአላህ አግኙት ሌላ ምን እንላለን...
وعن أبي موسى رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم " المؤمن للمؤمن كالبنيان يشد بعضه بعضًا" وشبك بين أصابعه . ((متفق عليه)) .
Messenger of Allah (ﷺ) said, "The relationship of the believer with another believer is like (the bricks of) a building, each strengthens the other." He (ﷺ) illustrated this by interlacing the fingers of both his hands.
[Al-Bukhari and Muslim]."
ሙስሊም ወንድም እህት ሲደሰት ከማዬት በላይ ምን ሽልማት አለ?! ምንም! ገና ጀመርን! ከአላህጋ ጥሩ እንሰራ ይሆናል!!! እንረባረብ ውዶቼ! Let us do the best!!!
ጀመአችን ላይ የተፈጠረውን ስሜት እንደዚህ ነው ብዬ በቃላት መግለፅ አልችልም። ማመን እስኪከብደን ድረስ...
የኸይር ጀዛችሁን ከአላህ አግኙት ሌላ ምን እንላለን...
وعن أبي موسى رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم " المؤمن للمؤمن كالبنيان يشد بعضه بعضًا" وشبك بين أصابعه . ((متفق عليه)) .
Messenger of Allah (ﷺ) said, "The relationship of the believer with another believer is like (the bricks of) a building, each strengthens the other." He (ﷺ) illustrated this by interlacing the fingers of both his hands.
[Al-Bukhari and Muslim]."
ሙስሊም ወንድም እህት ሲደሰት ከማዬት በላይ ምን ሽልማት አለ?! ምንም! ገና ጀመርን! ከአላህጋ ጥሩ እንሰራ ይሆናል!!! እንረባረብ ውዶቼ! Let us do the best!!!
🥰5👍3
ለሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ግንባታ ምሽቱን 25730 ብር ሰብስበናል!
ለኸይር ስራ ጥሪ አቤት ያላችሁን ሁሉ አላህ ጥሪያችሁን ሁሉ አቤት ይበላችሁ። በክብረት ላይ ክብረት : በጤና ላይ ጤና : በእውቀት ላይ እውቀት : በውዴታ ላይ ፍቅር : በኢማን ላይ ኢማን ጨማምሮ ይስጣችሁ ::
የተሳተፋችሁም ሆኘ ያልተሳተፋችሁ ገንዘባችሁ የሚሄደው ወደ አኼራ አካውንታችሁ ነውና ተሳተፉ። የወንድሞቻችንን ደስታ በማዬትና ለትውልድ የሚያልፍ ተቋምን በመገንባት ውስጥ የአኼራ ቤታችሁን ስሩ ።
እስከ ስሁር ሰርፕራይዝ አስቀምጣችሁ ጠብቁኝ። አካውንቱን ለማታውቁ 1000485306432
AAU Muslim students union ነው። screenshot አድርጋችሁ ደግሞ @MOHAMMADAMMINM አሳውቁኝ ።
ወሰላሙአለይኩም ወራህመቱላህ !!
ለኸይር ስራ ጥሪ አቤት ያላችሁን ሁሉ አላህ ጥሪያችሁን ሁሉ አቤት ይበላችሁ። በክብረት ላይ ክብረት : በጤና ላይ ጤና : በእውቀት ላይ እውቀት : በውዴታ ላይ ፍቅር : በኢማን ላይ ኢማን ጨማምሮ ይስጣችሁ ::
የተሳተፋችሁም ሆኘ ያልተሳተፋችሁ ገንዘባችሁ የሚሄደው ወደ አኼራ አካውንታችሁ ነውና ተሳተፉ። የወንድሞቻችንን ደስታ በማዬትና ለትውልድ የሚያልፍ ተቋምን በመገንባት ውስጥ የአኼራ ቤታችሁን ስሩ ።
እስከ ስሁር ሰርፕራይዝ አስቀምጣችሁ ጠብቁኝ። አካውንቱን ለማታውቁ 1000485306432
AAU Muslim students union ነው። screenshot አድርጋችሁ ደግሞ @MOHAMMADAMMINM አሳውቁኝ ።
ወሰላሙአለይኩም ወራህመቱላህ !!
👌7👍5