Forwarded from ሙሉጌታ ንጉሴ ታደሰ ጠበቃ ና የህግ አማካሪ (m n)
Forwarded from ሙሉጌታ ንጉሴ ታደሰ ጠበቃ ና የህግ አማካሪ (m n)
Forwarded from ሙሉጌታ ንጉሴ ታደሰ ጠበቃ ና የህግ አማካሪ (m n)
በማንኛውም ፍ/ቤት ጠበቃ ና የህግ አማካሪ ስልክ 0960024515
https://t.me/lawyermulugetanigussietadesse
https://t.me/lawyermulugetanigussietadesse
Telegram
ሙሉጌታ ንጉሴ ታደሰ ጠበቃ ና የህግ አማካሪ
በማንኛውም ፍ/ቤት ጠበቃ ና የህግ አማካሪ ስልክ 0960024515
የጋብቻ ፍቺ በውክልና #lawyermulugetanigussie #ህግ #law #lawyer
https://youtube.com/shorts/K900Xsy7Yqo?si=An32okVjtHj2zWVK
https://youtube.com/shorts/K900Xsy7Yqo?si=An32okVjtHj2zWVK
YouTube
የጋብቻ ፍቺ በውክልና #lawyermulugetanigussie #ህግ #law #lawyer
Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.
Forwarded from abyssinialaw.com⚡️ (Attorney Liku Worku)
በ7_ዳኞች_የተሰጡ_የሰበር_ውሳኔዎች_ልዩ_ዕትም_.pdf
2.6 MB
Forwarded from ሙሉጌታ ንጉሴ ታደሰ ጠበቃ ና የህግ አማካሪ (m n)
Forwarded from ሙሉጌታ ንጉሴ ታደሰ ጠበቃ ና የህግ አማካሪ (m n)
Forwarded from The Federal Supreme Court of Ethiopia
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም ፅ/ቤት የአሰራር ስርዓት መመሪያ ቁጥር 26/2017 ዓ.ም አውጥቷል።
ይህ መመሪያ በተለይም የፍርድ ቤት ክርክር ከተጠናቀቀ እና የፍርድ ባለዕዳ እና የፍርድ ባለመብት ከተለየ በኋላ በቀጣይ የሚከናወነውን የተሰጠውን ፍርድ የማስፈፀም ሂደትን በተመለከተ ለዚሁ ዓላማ የተቋቋመው እና በኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ያለው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ፅ/ቤት ያለውን ሚና እና ፍርድን በማስፈፀም ሂደት ውስጥ ሊከተላቸው የሚገቡ የአሰራር ስርዓቶችን ያካተተ ነው።
መመሪያው በዋነኛነት የፍትሃብሄር አፈፃፀም ትዕዛዝ የተሰጠበትን ፍርድ ፍትሃዊ፣ግልፅ እና ውጤታማ በሆነ መንገድ ማስፈፀም፤ የፍርድ ቤት ትዕዛዞች በአግባቡ መከበራቸውን ማረጋገጥ እና የተከራካሪ ወገኖችን መብት ማክበርና ማስከበር እንደዚሁም የፍርድ ቤት ትዕዛዞችን ተፈፃሚነት በማረጋገጥ ሕብረተሰቡ በፍርድ ቤት ላይ ያለውን አመኔታ ከፍ ማድረግ የሚሉትን ዓላማዎች ያነገበ ሲሆን መመሪያው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግልፅነት እና ተጠያቂነት የተላበሰ አሰራር ለመዘርጋት የሚያካሂዳቸው የለውጥ ስራዎች አንዱ አካል ነው።
ተገልጋዮችም ይህንን መመሪያ መሰረት በማድረግ ከመመሪያው ውጪ የሚያጋጥማቸውን እንቅፋትም ሆነ ያስተዋሉት ችግር ካለ በመመሪያው በተቀመጠው የቅሬታ ማስተናገጃ እና መፍቻ ስርዓት በመጠቀም መፍትሄ የሚያገኙ መሆኑን እና መመሪያው በክቡር የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ተፈርሞ ከፀደቀበት ከነሃሴ 30 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ ተፈፃሚ መሆን የጀመረ መሆኑንን እየገለፅን የመመሪያውን ሙሉ ይዘት እነሆ እንላለን።
የመመሪያውን ሶፍት ኮፒ በቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/fscethiopiaPR በመግባት ማግኘት ይችላሉ።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ይህ መመሪያ በተለይም የፍርድ ቤት ክርክር ከተጠናቀቀ እና የፍርድ ባለዕዳ እና የፍርድ ባለመብት ከተለየ በኋላ በቀጣይ የሚከናወነውን የተሰጠውን ፍርድ የማስፈፀም ሂደትን በተመለከተ ለዚሁ ዓላማ የተቋቋመው እና በኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር ያለው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ፅ/ቤት ያለውን ሚና እና ፍርድን በማስፈፀም ሂደት ውስጥ ሊከተላቸው የሚገቡ የአሰራር ስርዓቶችን ያካተተ ነው።
መመሪያው በዋነኛነት የፍትሃብሄር አፈፃፀም ትዕዛዝ የተሰጠበትን ፍርድ ፍትሃዊ፣ግልፅ እና ውጤታማ በሆነ መንገድ ማስፈፀም፤ የፍርድ ቤት ትዕዛዞች በአግባቡ መከበራቸውን ማረጋገጥ እና የተከራካሪ ወገኖችን መብት ማክበርና ማስከበር እንደዚሁም የፍርድ ቤት ትዕዛዞችን ተፈፃሚነት በማረጋገጥ ሕብረተሰቡ በፍርድ ቤት ላይ ያለውን አመኔታ ከፍ ማድረግ የሚሉትን ዓላማዎች ያነገበ ሲሆን መመሪያው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግልፅነት እና ተጠያቂነት የተላበሰ አሰራር ለመዘርጋት የሚያካሂዳቸው የለውጥ ስራዎች አንዱ አካል ነው።
ተገልጋዮችም ይህንን መመሪያ መሰረት በማድረግ ከመመሪያው ውጪ የሚያጋጥማቸውን እንቅፋትም ሆነ ያስተዋሉት ችግር ካለ በመመሪያው በተቀመጠው የቅሬታ ማስተናገጃ እና መፍቻ ስርዓት በመጠቀም መፍትሄ የሚያገኙ መሆኑን እና መመሪያው በክቡር የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ተፈርሞ ከፀደቀበት ከነሃሴ 30 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ ተፈፃሚ መሆን የጀመረ መሆኑንን እየገለፅን የመመሪያውን ሙሉ ይዘት እነሆ እንላለን።
የመመሪያውን ሶፍት ኮፒ በቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/fscethiopiaPR በመግባት ማግኘት ይችላሉ።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
Telegram
The Federal Supreme Court of Ethiopia
Federal Supreme Court is the highest court in Ethiopia. It is constitutionaly established court. It is also one of the three pillars of the federal state that assures the check and balance in & among.