AASTU-Career Development Center
984 subscribers
120 photos
1 video
43 files
73 links
Aspires to create a proactive , career oriented and resourceful AASTU community!
Download Telegram
ማስታወቂያ
..................///.......
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ግንቦት 28 ቀን 2012 ዓ.ም በጀማሪ ኤሌክትሪካል እና ሜካኒካል መሃንዲስ የስራ መደቦች ላይ አወዳድሮ ለመቅጠር ማስታወቂያ ማውጣቱ እና አመልካቾችም በተቀመጠው መስፈርት በኦን ላይን መመዝገባቸው ይታወቃል፡፡

ስለሆነም የመመረቂያ ነጥባቸው ለኤሌክትሪካል መሃንዲስ 3.67 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለሜካኒካል መሃንዲስ 3.69 እና ከዚያ በላይ ለፈተና የተመለመሉ ሲሆን የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በሚያዘጋጀው ፈተና ላይ ነሐሴ 19 ቀን 2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ መታወቂያችሁን በመያዝ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡

ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://www.eep.com.et/wp-content/uploads/2020/08/Mechanical-Enginnering-Applicants-name.pdf

https://www.eep.com.et/wp-content/uploads/2020/08/Electrical-Engineering-applicants-name.pdf
አስቸኳይ ማስታወቂያ ለ AASTU 2011 Electrical Engineering(Communication Stream) ተመራቂዎች በሙሉ:

ኤዶምያስ ኢንተርናሽናል ኃ.የ.ግ.ማ ከላይ በተጠቀሰው የትምህርት መስክ የተመረቃችሁና መመረቂያ ነጥባችሁ ከ 2.7 በላይ የሆናችሁ ስራ ፈላጊዎች እስከ ነሀሴ 19 ከቀኑ 11:00 ድረስ ሙሉ ስም: የትምህርት መስክ: የመመረቂያ ነጥብና ስልክ ቁጥራችሁን በ 0911747371 እንድትልኩልን እናሳስባለን።
2 ቀናት ብቻ!!

- የእርስዎን CV ያዘጋጁ
- እየተሳተፈ ያለው ማን እንደሆነ ይመልከቱ
- በተቻለ መጠን እየተሳተፉ ያሉትን ድርጅቶች በቂ መረጃ ይሰብስቡ
- ሊጠይቋቸው የሚፈልጓቸውን ጥያቄዎች ዝርዝር ይጻፉ
Jobs Creation Commission - Ethiopia Mastercard Foundation Ethiojobs.net

#Dereja
#Virtualcareerexpo
#Findyournextstep
Dear AASTU 2011 E.C graduates we have some available Graduate internship spots in the following areas:
1. Mechanical Engineering
2. Electrical Engineering
3. Computer Science/ Software Engineering.

Hence, please text your full name, study background and phone # through 0911747371 upto saturday 05/09/2020 to participate in the opportunity.

Note: The opportunity is only for AASTU graduates.
Wish you a year of optimization !
Dr Avinash Mahadevrao Potdar has developed a project where AASTU 2011 graduates who have not secured employment so far will take part in an EARN And LEARN Program of Community Service.
The benefits of participating in the program are a threefold:
1. Serve the community
2. Learning opportunity
3. Earning opportunity.

Hence, interested 2011 AASTU gradustes who have not secured employment so far can send their application through:

avinash.mahadevrao@aastu.edu.et
Developer Student Clubs Presents
Virtual INFO SESSION 2020

"Bridging the gap between theory and practice."

👩‍🏫 Learn more about DSC

🔊 Inspiring Speaker Sessions with
solomon Mulugeta Kassa(host of Tech talk with Solomon)
Selam Gano ( an MIT graduate working on robotics)
Nathan Damtew (founder and CEO of beblocky)
Muhammad Auwal Samu (from Google developers)

📚 💻 Explore Resources

🎁 Enjoy Opportunities 🎁

🗓 Saturday, October 24

11:45 local time

Since we only have limited spots get your ticket here http://bit.ly/DSCETHInfosession

👨‍💻 🧑‍💻BE PART OF THE TECH COMMUNITY 🧑‍💻👩‍💻
Forwarded from GDG On Campus AASTU
For those of you who have attended the session, we would like to thank you for being with us and we hope to see you in our future endeavors. We would also like to thank our amazing speakers for taking the time from their busy schedules to be with us and giving those amazing talks and inspiring us. It was a pleasure having you all.
For those of you who haven't attended the session we have been streaming the video on YouTube so use this link
https://www.youtube.com/watch?v=UuSwth_IuDw&feature=youtu.be to view the edited video.
Finally, we would love to have your feedback on the event. so use this form to give us your feedback

https://forms.gle/cnJemd1myQHvcWNg7
Forwarded from Dereja
ከተመረቁ በኋላ ምን ለማድረግ አስበዋል?

Dereja.com ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕይ ለ2012 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከስራ እድል ፈጠራ ኮምሽን እና ከMastercard Foundation ጋር በመተባበር አዘጋጅቱል:: በዚ አውደ ርዓይ ተገኝተው ሲቪዎን ያስገቡ!

ለመሳተፍ ከዚ በታች ባለው ድህረ ገፅ በመጫን መመዝገብ ይችላሉ::
http://careerexpo.dereja.com/registration.php

ለበለጠ መረጃ
ቴሌግራም: @Derejaofficial @AskDereja

#VirtualCareerexpo
#Findyournextstep
#YoungAfricaWorks
Forwarded from Dereja
Here are few of professional skill trainings Dereja Academy Accelerator Program provides : Project Management, Accounting and Finance , Engineering etc. Apply for Dereja Academy Accelerator program choosing the Career Interest you want to pursue and find your next step with Dereja.com.

🔅Register on : http://dereja.com/event/dereja-academy-registration-cohort3/

If you have any questions join @AskDereja and @DerejaOfficial

#DAAP
#Findyournextstep
#YoungAfricaWorks
Forwarded from ATC NEWS (◔͜͡◔ ◔͜͡◔)
📌ለመላው የ2013 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች

ደረጃ ዶትኮም ለ 2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር, ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ በማግኘት, ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕይ ሲያዘጋጅ መቆየቱ ይታወሳል::

ይሄንንም በማስመልከት ከተለያዩ በሃገራችን ካሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎች በተቀበልነው ጥያቄ መሰረት በዚህኛዉ ዙር አውደ ርዕዩ ሁሉንም አገር አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች የሚያካትት መሆኑን እና ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕዩ ታህሳስ 9 እና 10, 2013 ዓ.ም ላይ የሚካሄድ መሆኑን በደስታ እናበስራለን::

👉🏽ለመመዝገብ እና የስራ አፈላለግ ስልጠናውን ለመውሰድ
https://zoom.us/webinar/register/WN_ITL_JTimS72AFqWilb0o2w

🔅የስራ አፈላለግ ስልጠና ቀን
ታህሳስ 3 እስከ 7 2013, ዓ.ም

🔅የስራ አፈላለግ ስልጠና ሠዓት
- ከጠዋቱ 3:00 - 5:00
- ከጠዋቱ 5:00 - 7: 00
- ከቀኑ 7:00 - 9:00
- ከቀኑ 9:00 - 11:00

🔅ለበለጠ መረጃ
+251 966081024

@amharictutorialclass
@amharictutorialclassbot