⭐⭐Top urgent⭐⭐
Are you graduating this year from AASTU?
Don't you want to stand out of the crowd when you graduate? If so, apply for Dereja Academy Accelerator program to develop your personal and professional skills that will help you when you enter the professional world.
♨️They are coming to our campus 👉🏼tomorrow September 01/2021!!! Let you meet them at 👉🏼10 pm local time on 👉🏼Red Carpet. Make sure that arranging your schedule.
✨Take the orientation and apply! It is life changing ✨
#Dereja
#Findyournextstep
#YoungAfricaWorks
Are you graduating this year from AASTU?
Don't you want to stand out of the crowd when you graduate? If so, apply for Dereja Academy Accelerator program to develop your personal and professional skills that will help you when you enter the professional world.
♨️They are coming to our campus 👉🏼tomorrow September 01/2021!!! Let you meet them at 👉🏼10 pm local time on 👉🏼Red Carpet. Make sure that arranging your schedule.
✨Take the orientation and apply! It is life changing ✨
#Dereja
#Findyournextstep
#YoungAfricaWorks
ውድ የ 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2013 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲያችን የተማሪዎች የሙያ ማበልፀጊያ ማዕከል እንደወትሮው ሁሉ እናንተን ለስራው አለም ዝግጁ ለማድረግ የሚያስችሉ የሙያ ክህሎቶች ስልጠናና የCV እና የስራ ቃለመጠይቅ ዝግጅት ማማከር( Clinic services) አዘጋጅቶ እየጠበቃችሁ ነው። በመሆኑም ከታች በተያያዘው Google form በመመዝገብ በቀረበው መርሀ ግብር መሰረት ስልጠናውን እንድትከታተሉ እያሳሰብን ፤ በጥቅምት 2014 መጨረሻ ሳምንት ከ ethiojobs.com ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ በምናዘጋጀው የስራ አውደ ርዕይ ላይ ለመሳተፍ ስልጠናውን እና የምክር አገልግሎቱን ማጠናቀቅ የግድ እንደሚል ለማሳሰብ እንወዳለን።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd7y2jga23EbdOOldSdzsYD4LfgROfBJOK26w83GXUxYQdZ1A/viewform?usp=sf_link
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd7y2jga23EbdOOldSdzsYD4LfgROfBJOK26w83GXUxYQdZ1A/viewform?usp=sf_link
ውድ የ 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ለ employability skills ስልጠና በላክነው Google form መሰረት በርካታ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን ብዙዎች ደግሞ በየዲፓርትመንት ከደለደልነው መርሀግብር በተጨማሪ አማራጭ እንዲሰጥ በጠየቁን መሰረት ይህንን ለማስተናገድ አዲስ Google Form ስለላክን ቀደም ብለው የተመዘገቡትን ጨምሮ ሁላችሁም ከታች በተሰጠው Link እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfF2cV6fg8iACvYg5KMCSPDR-bifGiuNH2DRi7c5vVIZtexew/viewform?usp=sf_link
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfF2cV6fg8iACvYg5KMCSPDR-bifGiuNH2DRi7c5vVIZtexew/viewform?usp=sf_link
Notice!!!!
ለ employability skills ስልጠና በላክነው Google form መሰረት በመጀመሪያው ዙር (አርብ መስከረም 07-ቅዳሜ መስከረም 08/2014) ስልጠናውን ለመከታተል የተመዘገባችሁ ተመራቂዎች ነገ አርብ ከጠዋቱ 2:30 በRed Carpet አዳራሽ እንድትገኙ እያሳሰብን እስካሁን ያልተመዘገባችሁ እና በነገው ስልጠና መካፈል የምትፈልጉ ሰልጣኞችም መምጣት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
NOTE:
ሰርተፊኬት ለመውሰድ ስልጠናውን ሙሉ በሙሉ መከታተል እንደሚገባ እናሳስባለን!!!
ለ employability skills ስልጠና በላክነው Google form መሰረት በመጀመሪያው ዙር (አርብ መስከረም 07-ቅዳሜ መስከረም 08/2014) ስልጠናውን ለመከታተል የተመዘገባችሁ ተመራቂዎች ነገ አርብ ከጠዋቱ 2:30 በRed Carpet አዳራሽ እንድትገኙ እያሳሰብን እስካሁን ያልተመዘገባችሁ እና በነገው ስልጠና መካፈል የምትፈልጉ ሰልጣኞችም መምጣት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
NOTE:
ሰርተፊኬት ለመውሰድ ስልጠናውን ሙሉ በሙሉ መከታተል እንደሚገባ እናሳስባለን!!!
Reminder to all AASTU 2013 E.C graduates!!!!
The employability skills training will start tomorrow morning. Hence please arrive at the red carpet hall for the opening at 3:00 LT.
The employability skills training will start tomorrow morning. Hence please arrive at the red carpet hall for the opening at 3:00 LT.
Dear AASTU 2013 E.C graduates, an international employment outsourcing company has sheduled a meeting with AASTU tol management on Tuesdat september 21 @11:30am.
The company would also like to communicate some graduates to talk about employment opportunities. Hence gradutes who are interested to meet the company representatives and have good a academic achievements with good communication skills are asked to book arrangement.
- Registration place Red Carpet.
- Time : 9:30-10:00 am.
- Date: 21/09/2021.
The company would also like to communicate some graduates to talk about employment opportunities. Hence gradutes who are interested to meet the company representatives and have good a academic achievements with good communication skills are asked to book arrangement.
- Registration place Red Carpet.
- Time : 9:30-10:00 am.
- Date: 21/09/2021.
ውድ የ 2013 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ፤ አንድ አለማቀፍ ቀጣሪ ድርጅት በነገው ዕለት(11/01/2014 ዓ.ም) የተለያዩ የስራ ዕድሎችን በተመለከተ ከተወሰኑ ተመራቂዎች ጋር መነጋገር ስለሚፈልግ ፤ ጥሩ ውጤት እና ጠንካራ የእንግሊዝኛ ተግባቦት ያላችሁ ተመራቂዎች በነገው እለት ከጠዋቱ 3:30-4:00 በRed Carpet በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።
Forwarded from Dereja
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Build your CV/Resume on Dereja.com!
Are you having difficulty building your CV/Resume? Construct your profile on our platform, and our website will generate a professional CV/Resume for you. Job Fair is coming soon make sure to prepare your Resume. Here is a video that demonstrates how to build your CV/Resume on Dereja.com.
✨ Click here to watch the video 👉 https://bit.ly/BuildyourCVResume
🔅 Sign up on Dereja.com
🔅 For more information Join our telegram @DerejaOfficial @AskDereja
🔅 Contact us : +251 966753435 , +251 978043196
#Dereja #YoungAfricaWorks #Findyournextstep #employment #skills #youthdevelopment #youthempowerment #CV #Resume #Jobs
Are you having difficulty building your CV/Resume? Construct your profile on our platform, and our website will generate a professional CV/Resume for you. Job Fair is coming soon make sure to prepare your Resume. Here is a video that demonstrates how to build your CV/Resume on Dereja.com.
✨ Click here to watch the video 👉 https://bit.ly/BuildyourCVResume
🔅 Sign up on Dereja.com
🔅 For more information Join our telegram @DerejaOfficial @AskDereja
🔅 Contact us : +251 966753435 , +251 978043196
#Dereja #YoungAfricaWorks #Findyournextstep #employment #skills #youthdevelopment #youthempowerment #CV #Resume #Jobs
Notice!!!!
ለ employability skills ስልጠና በላክነው Google form መሰረት በሶስተኛው ዙር (ረቡዕ መስከረም 12-ሀሙስ መስከረም 13/2014) ስልጠናውን ለመከታተል የተመዘገባችሁ ተመራቂዎች ነገ ረቡዕ ከጠዋቱ 2:40 በRed Carpet አዳራሽ እንድትገኙ እናሳስባለን።
NOTE:
ሰርተፊኬት ለመውሰድ ስልጠናውን ሙሉ በሙሉ መከታተል እንደሚገባ እናሳውቃለን!!!
ለ employability skills ስልጠና በላክነው Google form መሰረት በሶስተኛው ዙር (ረቡዕ መስከረም 12-ሀሙስ መስከረም 13/2014) ስልጠናውን ለመከታተል የተመዘገባችሁ ተመራቂዎች ነገ ረቡዕ ከጠዋቱ 2:40 በRed Carpet አዳራሽ እንድትገኙ እናሳስባለን።
NOTE:
ሰርተፊኬት ለመውሰድ ስልጠናውን ሙሉ በሙሉ መከታተል እንደሚገባ እናሳውቃለን!!!
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የሙያ ማበልፀጊያ ማዕከል Dereja.com ጋር በመተባበር ለ2013 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች ያዘጋጀው ሁለተኛው ዙር የሙያ ክህሎቶች እና የስራ አፈላለግ ስልጠና በስኬት ተጠናቀቀ። ከመስከረም 10-11/2014ዓ.ም ለሁለት ቀናት በተሰጠው በዚህ ስልጠና ፤ የ21ኛው ክፍለ ዘመን የሙያ ክህሎቶች፣ የስራ ዕሴቶች፣ የሙያ ግቦችና የስራ ማፈላለግ ስልቶች የተካተቱበት ሲሆን፤ ሰልጣኞች የየራሳቸውን የክህሎት፣ የድክመትና ጥንካሬ ኦዲት ለመስራት ችለዋል። በስልጠናው የስራ ምስለ ቃለመጠይቅ የተከናወነ ሲሆን ሰልጣኞች በአሰልጣኞቻቸው እየታገዙ የስራ ግለ ታሪክ ለማዘጋጀት ችለዋል። ሶስተኛው ዙር ስልጠና ከረቡዕ መስከረም 12-ሀሙስ መስከረም 13/2014 ዓ.ም እንደሚቀጥል ለማወቅ ተችሏል።