ሴት ልጅ ስትወድህ ባትወዳት እንኳን አክብራት... ይገባታል!!
ሴት ልጅ እየወደድካት ባትወድህ እንኳን አክብራት... ይገባታል።
ስታከብራት ግን ካልገባትና ፈረንጆቹ እንደሚሉት if she starts to take it for granted ይሄን ብይ 💪 ብለህ አስቀይማት 😂😁😁😂 የዛኔ ከተኛችበት ትነቃለች 😁😂😁 ማክበርህ ምርጫህ እንጂ ግዴታህ እንዳልነበረ ትረዳሃለች።
ብልህ ሴት ግን ከነዚህ ሁሉ በላይ ነች 😊 አፈጣጠሯም ከቃላት በላይ ነዉ፤ ላገኛትም ወንድ በረከት ናት። የምትሰጠዉም ከፈጣሪ ብቻ ነዉ።
ሰላም እደሩ!!
ኮሮናን በጋራ እንከላከል። ጥንቃቄ አይለየን!!
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ሴት ልጅ እየወደድካት ባትወድህ እንኳን አክብራት... ይገባታል።
ስታከብራት ግን ካልገባትና ፈረንጆቹ እንደሚሉት if she starts to take it for granted ይሄን ብይ 💪 ብለህ አስቀይማት 😂😁😁😂 የዛኔ ከተኛችበት ትነቃለች 😁😂😁 ማክበርህ ምርጫህ እንጂ ግዴታህ እንዳልነበረ ትረዳሃለች።
ብልህ ሴት ግን ከነዚህ ሁሉ በላይ ነች 😊 አፈጣጠሯም ከቃላት በላይ ነዉ፤ ላገኛትም ወንድ በረከት ናት። የምትሰጠዉም ከፈጣሪ ብቻ ነዉ።
ሰላም እደሩ!!
ኮሮናን በጋራ እንከላከል። ጥንቃቄ አይለየን!!
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ብዙ ሰዉ በኮሮና በሽታ ዙሪያ "ኧረ ፀሎት እንደመፀለይ ሚም አትስሩ። ይህ የሚቀለድበት በሽታ አይደለም" እያለ ሲፖስት እያየዉ ነዉ። አንዳንዱ እንደዉም ለመሳደብ የተፈጠረ ስለሆነ ይቺንም ምክንያት አድርጎ አፉን ይካፈታል። እኔ ግን ስሩ ብዬ አበረታታለሁ። በ2 ምክንያቶች
1. ሰዉ ስለ ኮሮና ከበሽታዉ ይልቅ psychological ጉዳቱ እየገደለዉ ስለሆነ ፍርሃቱን በሳቅ ይቀንሳል ብዬ አስባለሁ።
2. ስለበሽታዉ እንደቀልድም ቢሆን የሚተላለፉት መልዕክቶች 2 ገፅ ስለ ኮሮና ከሚፃፈዉ ፅሑፍ በላይ ተደራሽነትና ተነባቢነት ስላለዉ awareness'ሱን ይጨምረዋል።
ስንቴ አይደል እንዴ የሰይፉ ሾዉ ላይ ምን እንደተባለ ማን እንደቀረበ ሚም ብቻ አይተን የምንረዳዉ? Meme is a tool for now.
ነገር ግን ከሚሙ በተጨማሪ እነዚያን ረጃጅም ፅሑፎች ታማኝ ሚድያዎች ላይ ስታገኙ ብታነቧቸዉ ታተርፋላችሁ እንጂ አትጎዱም። በተለይ ደግሞ family ዉስጥ አዛዉንቶች ያሏችሁና ከያዛቸዉ ብላችሁ በፍርሃት የምትጨናነቁ ወጣቶች!
በሉ በጥንቃቄ ዋሉ!! ፀሎትም አትርሱ!!
ፈጣሪ በምህረቱ ስለሀገራችንም ስለአለማችንም መልካም ዜና ያሰማን።
አሜን!! 🙏
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
1. ሰዉ ስለ ኮሮና ከበሽታዉ ይልቅ psychological ጉዳቱ እየገደለዉ ስለሆነ ፍርሃቱን በሳቅ ይቀንሳል ብዬ አስባለሁ።
2. ስለበሽታዉ እንደቀልድም ቢሆን የሚተላለፉት መልዕክቶች 2 ገፅ ስለ ኮሮና ከሚፃፈዉ ፅሑፍ በላይ ተደራሽነትና ተነባቢነት ስላለዉ awareness'ሱን ይጨምረዋል።
ስንቴ አይደል እንዴ የሰይፉ ሾዉ ላይ ምን እንደተባለ ማን እንደቀረበ ሚም ብቻ አይተን የምንረዳዉ? Meme is a tool for now.
ነገር ግን ከሚሙ በተጨማሪ እነዚያን ረጃጅም ፅሑፎች ታማኝ ሚድያዎች ላይ ስታገኙ ብታነቧቸዉ ታተርፋላችሁ እንጂ አትጎዱም። በተለይ ደግሞ family ዉስጥ አዛዉንቶች ያሏችሁና ከያዛቸዉ ብላችሁ በፍርሃት የምትጨናነቁ ወጣቶች!
በሉ በጥንቃቄ ዋሉ!! ፀሎትም አትርሱ!!
ፈጣሪ በምህረቱ ስለሀገራችንም ስለአለማችንም መልካም ዜና ያሰማን።
አሜን!! 🙏
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ታክሲ ዉስጥ ከተዋወኳት ጡታም ቺክ ጋር ሁለት ፌርማታ ያህል "ስለ ኮሮና ቫይረስ ታሪካዊ አመጣጥና አሁን ስለደረሰበት ደረጃ" በሰፊዉ ካወራን በኃላ ልትወርድ ስትል በማኪያቶ ዙሪያ ዉይይቱን ለመቀጠል ተስማምተን ስልኳን ጠይቄያት እየነገረችኝ ሳትጨርስ ከታክሲዉ ወረደች። አንገቴን በመስኮት አዉጥቼ "ኧረ ቁጥሩን አልጨረሽም ኪያዬ" ከማለቴ ታክሲዉ ጉዞ ጀመረ። እሷም አላሳፈረችኝም እየጮኸች "ሁለት አንድ ሁለት ሰባት" ስትል ሰሟኃት። ግን ልፅፈዉ ወደ ስልኬ ሳጎነብስ ግራ ገባኝ
ሁለት አንድ ሁለት ሰባት ማለት 😏🤔
2127 ነዉ ወይስ
1127 ወይስ
1177 ወይስ
2177? የቱን ብዬ ልፃፈዉ? 🤷♂
🤔🤔😡🤕
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ሁለት አንድ ሁለት ሰባት ማለት 😏🤔
2127 ነዉ ወይስ
1127 ወይስ
1177 ወይስ
2177? የቱን ብዬ ልፃፈዉ? 🤷♂
🤔🤔😡🤕
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
አብዛኛዉን ፐርሰንቶች አሟላለዉ ብዬ ነዉ ማስበዉ። በጣም እጄን እታጠባለሁ። ሳሙና አለኝ። የደረቴንም አጥንት በአልኮል አጥባለሁ። ቆዳዬ በጣም ንፁህ ነዉ። አይኔን በጣም አልነካካም። ስለዚህ ቢያንስ 70% የአለም አቀፍ ጤና ድርጅት መስፈርት አሟላለሁ።
😂😁😂😁
#CoronaVersion
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
😂😁😂😁
#CoronaVersion
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ዝንቅ መዝናኛ
አቦ ጭንቅላትህ አይጣላህ ብቻ ወንድሜ 😁 የእሁዷ አርቲስት የሰኞዋ መልዕክተኛ የፖሰተቺዉ ነዉ
ለማንኛዉም እንዲህ አይነት ዜና ዉሸትና ክብረ ቢስ ከመሆኑም ባሻገር የማይታወቅ combination ስለሆነ ለጤናችን ያላሰብነዉን ጉዳትም ሊያስከትል ስለሚችል እባካችሁ ጥንቃቄ እናድርግ!! በተለይ አዛዉንቶች ቤቶቻችን የሚገኙ ወጣቶች ተሳስተን እነሱንም ወደ ጉዳት እንዳንከታቸዉ እንጠንቀቅ። ሶሻል ሚድያዉ ላይ ያለዉን ያልተረጋገጠዉን ሁሉ እንደወረደ ከማቅረብና apply ከማድረግ እንቆጠብ።
ፈጣሪ በምህረቱ ይጠብቀን! ፀሎትም አንርሳ!
በተረፈዉ ንፅህናችንና ቅርርባችን በማስተካከል በሽታዉን እንከላከል።
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ፈጣሪ በምህረቱ ይጠብቀን! ፀሎትም አንርሳ!
በተረፈዉ ንፅህናችንና ቅርርባችን በማስተካከል በሽታዉን እንከላከል።
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ዝንቅ መዝናኛ
Photo
#ጠቃሚ_መረጃ
#ለአዲስ_አበባ_ነዋሪዎች
በሀገር ውስጥ የተመረተ የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር በከተማዋ ወደሚገኙ የከነማ ፋርማሲዎች እና ጤና ጣቢያዎች በመሰራጨት ላይ ይገኛል፡፡
በከተማዋ እየተሰራጨ ያለው የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር 200ሺህ ሊትር የሚሆን ሲሆን በከነማ ፋርማሲዎች ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከነገ ጀምሮ ህብረተሰቡ ከከነማ ፋርማሲዎች የንጽህና መጠበቂያውን ማግኘት እንደሚችል ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
© የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
#ለአዲስ_አበባ_ነዋሪዎች
በሀገር ውስጥ የተመረተ የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር በከተማዋ ወደሚገኙ የከነማ ፋርማሲዎች እና ጤና ጣቢያዎች በመሰራጨት ላይ ይገኛል፡፡
በከተማዋ እየተሰራጨ ያለው የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር 200ሺህ ሊትር የሚሆን ሲሆን በከነማ ፋርማሲዎች ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከነገ ጀምሮ ህብረተሰቡ ከከነማ ፋርማሲዎች የንጽህና መጠበቂያውን ማግኘት እንደሚችል ማሳወቅ እንወዳለን፡፡
© የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
ዝንቅ መዝናኛ
Photo
እያለፍኩ ሁለት ሰዎች (ወንድና ሴት) ሲያወሩ ሰማሁ : "ፌጦ አሁን ላይ ከየት ይገኛል ብለሽ ነዉ?"
ሌላም ሁለት እናቶች ሲያወሩ ሰማሁ: "ቆይ ከጎጃም ንፁህ ማር አስልካለሁ በቃ"
ሁለት የተለያየ ቦታ አሁን የሰማኃቸዉ።
እኔም ጠጋ ብዬ እንዲህ አልኳቸዉ
"ይቅርታ! ይህ የምታወሩት ነገር ስለ ኮሮና ከሆነ መድኃኒትነቱ ገና ያልተረጋገጠ ነገር ነዉ የሰማችሁት። በዚያ ላይ በአባቶች ስም መባሉ ዉሸት መሆኑ ተረጋግጧል፤ ሰዉን ለማታለል ይሆናል ያሉት። ስለዚህ ጠንቀቅ እያላችሁ" ብዬ አለፍኳቸዉ
Please መረጃዉ ያልደረሳቸዉን ሰዎች ስታገኟቸዉ ስቃችሁ ወይም ታዝባችሁ ከማለፍ ነግራችኃቸዉ እለፉ።
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ሌላም ሁለት እናቶች ሲያወሩ ሰማሁ: "ቆይ ከጎጃም ንፁህ ማር አስልካለሁ በቃ"
ሁለት የተለያየ ቦታ አሁን የሰማኃቸዉ።
እኔም ጠጋ ብዬ እንዲህ አልኳቸዉ
"ይቅርታ! ይህ የምታወሩት ነገር ስለ ኮሮና ከሆነ መድኃኒትነቱ ገና ያልተረጋገጠ ነገር ነዉ የሰማችሁት። በዚያ ላይ በአባቶች ስም መባሉ ዉሸት መሆኑ ተረጋግጧል፤ ሰዉን ለማታለል ይሆናል ያሉት። ስለዚህ ጠንቀቅ እያላችሁ" ብዬ አለፍኳቸዉ
Please መረጃዉ ያልደረሳቸዉን ሰዎች ስታገኟቸዉ ስቃችሁ ወይም ታዝባችሁ ከማለፍ ነግራችኃቸዉ እለፉ።
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
ይቺ ሀገር መንግስትን የሚጣላ ሁሉ ጀግና እየተባለላት ከመንግስት ጋር የሚስማማ ሁሉ ደግሞ ከሃዲና በጥቅም የታሰረ እየመሰለን ስላደግን ከመንግስት ጋር መተባበርን እንደ ከባድ ኃጢያት ነዉ የምናየዉ። የሀሳብ ልዩነትን ማክበር ስለማንችል እርስ በርሳችን ስንባላ እንዉላለን። እንደዉ የጥንት የአባቶቻችን ባህልና ወግ ስርዓት ትንሽ ጠፍሮ ይዞን እንጂ አሁን ካለነዉ ትዉልድ አብዛኞቻችን በዘርና በኃይማኖት ታዉረን በጥላቻ ተሞልተን የምንኖር ሚስኪን ዜጎች ነን።
የ90ዎቹ ትዉልድ ኪሳራ ከሚለዉ መፅሐፌ የወሰድኩት ነዉ 😊
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ
የ90ዎቹ ትዉልድ ኪሳራ ከሚለዉ መፅሐፌ የወሰድኩት ነዉ 😊
@ZiniQ ዝንቅ መዝናኛ