የሆነ ጊዜ ነው አሉ…
"…መምህሩ ዐውደ ምህረት ላይ ቆመው ይሰብካሉ። በስብከታቸውም መሃል "…የአቦን መገበሪያ የበላ ሳይጠይቁት ይለፈልፋል" በማለት ነው አሉ ታሪክ ጠቅሰው የሚሰብኩት። ኋላ ላይ ብድግ አለ ኣ አንዱ ተሰባኪ ምእመን። ብድግ ብሎ ቆሞ እጁን እየወዘወዘ መምህሩን እንዲህ አለ አላቸው አሉ።
"…መምሬ አሁን ያስተማሩት ትምህርት ልክ አይደለም። ለምሳሌ እኔ የጌዮርጊስን መገበሪያ በልቻለሁ። ይኸው እስከአሁን ግን አለፈለፍኩም" በማለት ሙግት ጀመራቸው አሉ።
"…መለሱለታ መምሩ። "…እና አሁን ምን እያደረገህ ነው? ማንስ ጠይቆህ ነው የምታወራልን? ዥል… አሉት አሉ።
"…ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ… ቆይቼ እመለሳለሁ። …ስደበኝ አሉህ ደግሞ…
"…መምህሩ ዐውደ ምህረት ላይ ቆመው ይሰብካሉ። በስብከታቸውም መሃል "…የአቦን መገበሪያ የበላ ሳይጠይቁት ይለፈልፋል" በማለት ነው አሉ ታሪክ ጠቅሰው የሚሰብኩት። ኋላ ላይ ብድግ አለ ኣ አንዱ ተሰባኪ ምእመን። ብድግ ብሎ ቆሞ እጁን እየወዘወዘ መምህሩን እንዲህ አለ አላቸው አሉ።
"…መምሬ አሁን ያስተማሩት ትምህርት ልክ አይደለም። ለምሳሌ እኔ የጌዮርጊስን መገበሪያ በልቻለሁ። ይኸው እስከአሁን ግን አለፈለፍኩም" በማለት ሙግት ጀመራቸው አሉ።
"…መለሱለታ መምሩ። "…እና አሁን ምን እያደረገህ ነው? ማንስ ጠይቆህ ነው የምታወራልን? ዥል… አሉት አሉ።
"…ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ… ቆይቼ እመለሳለሁ። …ስደበኝ አሉህ ደግሞ…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መልካም…
"…የዛሬው መርሀ ግብራችን እንዲህና እንዲያ እያለ ከዚህ ደርሷል። የቲክቶክ ሰዓታችን እስኪደርስ ድረስም እንዲህና እንዲያ እያልን አብረን እንቆያለን።
• እያረሳችሁ…
"…የዛሬው መርሀ ግብራችን እንዲህና እንዲያ እያለ ከዚህ ደርሷል። የቲክቶክ ሰዓታችን እስኪደርስ ድረስም እንዲህና እንዲያ እያልን አብረን እንቆያለን።
• እያረሳችሁ…
"…ያው እንደፈረደብኝ ደግሞ ልመጣ ነኝ…!
"…እኔ ዘመዴ፣ አንድ ለእናቱ ሺ ለጠላቱ የምሥራቁ ሰው የሐረርጌው ቆቱ መራታው ዘመዴ ባለማዕተቡ የተዋሕዶ ልጅ የሥላሴ ባርያ የድንግል አሽከር አሸበርቲው ዘመዴ ይሄን ፀረ ክርስቶስ፣ ፀረ ኢትዮጵያ መንጋ ልወጥረው በቲክቶክ መንደራችን እየሄድኩ ነውና ላልሰማ አሰምታችሁ ዘጭ ብላችሁ ጠብቁኝማ።
"…ለሳቅ ለፈገግታ፣ ደግሞም ለቁም ነገር
መሄድ መገኘት ነው ከዘመዴ ተክቶክ መንደር በልልኝ አንተው…
• የአቦን መገበሪያ የበላችሁ ሁላ እየለፈለፋችሁ ኮፍያና አበባ ይዛችሁ ጠብቁኝማ…😂😂
"…እኔ ዘመዴ፣ አንድ ለእናቱ ሺ ለጠላቱ የምሥራቁ ሰው የሐረርጌው ቆቱ መራታው ዘመዴ ባለማዕተቡ የተዋሕዶ ልጅ የሥላሴ ባርያ የድንግል አሽከር አሸበርቲው ዘመዴ ይሄን ፀረ ክርስቶስ፣ ፀረ ኢትዮጵያ መንጋ ልወጥረው በቲክቶክ መንደራችን እየሄድኩ ነውና ላልሰማ አሰምታችሁ ዘጭ ብላችሁ ጠብቁኝማ።
"…ለሳቅ ለፈገግታ፣ ደግሞም ለቁም ነገር
መሄድ መገኘት ነው ከዘመዴ ተክቶክ መንደር በልልኝ አንተው…
• የአቦን መገበሪያ የበላችሁ ሁላ እየለፈለፋችሁ ኮፍያና አበባ ይዛችሁ ጠብቁኝማ…😂😂
“…ኢየሱስ ግን፦ ማንም ዕርፍ በእጁ ይዞ ወደ ኋላ የሚመለከት ለእግዚአብሔር መንግሥት የተገባ አይደለም አለው።” ሉቃ 9፥62
"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?
"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼
"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?
"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼
መልካም…
"…በቤቴ አመስጋኙ በእጥፍ ጨምሯል። እግዚአብሔር ይመስገን፣ ቀጥሎ የምንሄደው ወደ ተለመደው ርዕሰ አንቀጻችን ነው። ፈዋሽ የሆነ ርዕሰ አንቀጽ ነው በወንድ አቅሜ በስተእርጅና ተፍተፍ ብዬ ያዘጋጀሁላችሁ።
"…ነገ የሚሆነው አይታወቅም እና ልሙት ልኑርም አላውቀውም እና በጀነራል ተፈራ ማሞ ጉዳይ የተሰማኝን ደስታ እና የሚሸክከኝንም ሽከካ ነው በዛሬው ርዕሰ አንቀጼ ላይ በስሱ ያዘገጀሁላችሁ።
• እናንተስ እንደተለመደው ሰናፍጭ በልኩ፣ ቃሪያና በርበሬው ከጥሩ ብርዝ ጋር ተዘጋጅቶ የቀረበላችሁን ርዕሰ አንቀጽ ለማንበብ፣ አንብባችሁም በጨዋ ደንብ አስተያየት ለመስጠት ዝግጁ ናችሁ?
• እደግመዋለሁ ዝግጁ ናችሁ ወይ…?
"…በቤቴ አመስጋኙ በእጥፍ ጨምሯል። እግዚአብሔር ይመስገን፣ ቀጥሎ የምንሄደው ወደ ተለመደው ርዕሰ አንቀጻችን ነው። ፈዋሽ የሆነ ርዕሰ አንቀጽ ነው በወንድ አቅሜ በስተእርጅና ተፍተፍ ብዬ ያዘጋጀሁላችሁ።
"…ነገ የሚሆነው አይታወቅም እና ልሙት ልኑርም አላውቀውም እና በጀነራል ተፈራ ማሞ ጉዳይ የተሰማኝን ደስታ እና የሚሸክከኝንም ሽከካ ነው በዛሬው ርዕሰ አንቀጼ ላይ በስሱ ያዘገጀሁላችሁ።
• እናንተስ እንደተለመደው ሰናፍጭ በልኩ፣ ቃሪያና በርበሬው ከጥሩ ብርዝ ጋር ተዘጋጅቶ የቀረበላችሁን ርዕሰ አንቀጽ ለማንበብ፣ አንብባችሁም በጨዋ ደንብ አስተያየት ለመስጠት ዝግጁ ናችሁ?
• እደግመዋለሁ ዝግጁ ናችሁ ወይ…?
"ርዕሰ አንቀጽ"
"…ስለ ብዙ ምክንያቶች ስል በሰሞነኛው የጀነራል ተፈራ ማሞ የዐማራ ፋኖን የመቀላቀል ጉዳይ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቤ ዝምታን መምረጤ ይታወቃል። አሁንም ቢሆን ከአቅም በላይ የሆነ አስገዳጅ ሁኔታ ካልተፈጠረ እና ተናገር፣ ተናገር የሚያሰኘኝና ያ ቀኝ ትከሻዬንም የሚሸክከኝ ነገር ካላስቸገረኝ በቀር እንደወትሮው ሁሉ በጉዳዩ ላይ እንዲች ብዬ የታወቀውን ዝርግፍ ነጭ ነጯን ሓሳቤን አልሰጥም። ብዙ ቃልም አልተነፍስም። ይሄ ማለት በቃ ዝም ጭጭ ብዬ እቀራለሁ ማለትም አይደለም። መነሻ ምንጫችሁ ከግግጂጂ የሆናችሁና በዚህ ጉዳይ ላይ እንድናገር ደጋግማችሁ የምትወተውቱኝ ሰዎች እያየሁ ነውና ለሀራራችሁ ስል የዛሬውን በስሱ ወርውሬላችኋለሁና የወረወርኩላችሁን አጥንት ይዛችሁ እሱን እያኘካችሁ ተፋቱኝ።
"…ጄነራሉ የዐማራ ፋኖን በመቀላቀላቸው ምንም ዓይነት ተቃውሞም የለኝም። ማርያምን አዛኜን ነው የምላችሁ ምንም ዓይነት ተቃውሞም የለኝም። የጄነራሉ ፋኖን መቀላቀል ጥቅሙ ቢበዛ እንጂ ክፋቱ ስለማይታይ ተቃውሞ የለኝም። አይደለም አንድ ስመ ጥር ጎምቱ ልምድ ያለው የዐማራ ጀነራል ይቅርና ይሄን የአሁኑን የዐማራ የህልውና ትግል ዐማራ ነኝ ያለ ሁሉ እንዲቀላቀለው አይደል እንዴ የዘወትር ውትወታዬ? ላንቃዬ እስኪሰነጠቅ ድረስ መጮሄስ ለምን ሆነና? የልዩ ኃይል ወታደሮች፣ የመከላከያ ኮሎኔሎች፣ የዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ ተማሪዎችና የመንግሥት ሠራተኞች፣ ነጋዴዎች፣ ሚሊሻዎች፣ ሴቶች፣ ገበሬዎች እስላም ክርስቲያን ሳይል የዐማራ ፋኖን የመቀላቀል ውዴታ ሳይሆን የግዴታ ግዴታ ነው መሆን ያለበት ብለን መወትወት ከጀመርን እኮ ቆየን። እንዲያውም ጀነራሉ እስከአሁን ለምን ዘገዩ ተብለው ካልተጠየቁ በቀር ከመቅረት ማርፈድ ይሻላል በሚለው በደስታ መቀበሉ የተገባ ነው። እንዲያውም ወደፊት አሁን በፋኖ ትግል ላይ አሻራውን ያላሳረፈ ዐማራ ዐማራነቱ ጥያቄ ውስጥ እስኪገባ ድረስ ሕግ ሁላ መውጣት አለበት የምል ሰው ነኝ እኮ እኔ ዘመዴ። እናም ከዚህ የተነሣ ይሄን ጮማ የሆነ ዜና ሰምቼ የምቃወምበት ምንም ምክንያት የለኝም። በዚህ በኩል ስጋት አይግባችሁ። ይህን ማለቴ ግን ጥያቄ የለኝም ማለት አይደለም። ጥያቄው መቼ ነው መቅረብ ያለበት የሚለው ቢያከራክረን ነው እንጂ ወሳኝ ወሳኝ መታለፍ የሌለባቸው ጥያቄዎችማ ይኖራሉ። እሱ ደግሞ ተፈጥሮአዊ ነው።
"…እኔ በበኩሌ ጄነራሉ መቼ ፋኖን እንደተቀላቀሉ፣ ተቀላቅለው አሁን የት እንዳረፉ ጭምር ቀደም ሲል ነው የማውቀው። ዜናውን በሰበር መልክ ከሠሩት አካላት አስቀድሜ ነበር የማውቀው። መቼ ወደ ፋኖ እንደሄዱ፣ ለምንስ ብለው እንደሄዱ ጭምር አሳምሬ ነው የማውቀው። ከኦሮሙማው አገዛዝ የተደገሰላቸውን ድግስ ከውስጥ ካሉት ወዳጅ ጓደኞቻቸው አማካኝነት እንዲደርሳቸው ተደርጎ ራሳቸውን እንዴት ተዘጋጀላቸው ከተባለው ወጥመድ እንዳስመለጡ ጭምር ነው የማውቀው። የመጨረሻ ማሪያፋ ምሽጋቸው ሳይደርሱ አስቀድሞ የጠፋ፣ የጎደፈ ስማቸውን በሰበር ዜና በመጠገን በእስክንድር ያጡትን ቅቡልነት ዳግም ለመጠገን የተሄደበትን መንገድ ግን እቃወማለሁ። አሁን እንኳ ጀነራሉ አስተማማኝ ሥፍራ ነው ያሉት ስለተባለ የዜናው መውጣት፣ መራገብም ስጋቴን ይቀንስዋል። እሳቸው እደርሳለሁ ብለው ከተነሡበት ስፍራ ሳይደርሱ ዜናው መሠራቱ ነበር ያስደነገጠኝ። ዝም ያስባለኝ።
"…እኔ የማምነው፣ የምጠብቀውም የፋኖ ትግል እንደሆነ በግለሰቦች ላይ የተመሰረተ፣ የተንጠላጠለም አይደለም። እኔ የማምነው የፋኖ ትግል መለኮታዊ ጣልቃ ገብነት ያለው ቅዱስ ትግል ነው ብዬ ነው የማምነው። የፋኖ ትግል አስነሺው ራሱ እግዚአብሔር ነው ባይም ነኝ። ፈጣሪ የሀገሪቱን አምባገነኖች ሊያስተነፍስበት፣ የዓለማችንን ነውረኛ የአምባገነን መሪዎች ደጋፊ፣ ስምሪትም ሰጪና ተንከባካቢ መንግሥታትን ሊያሳፍርበት፣ በዚያውም ለዘመናት የተጠራቀመውን የዐማራን በደል ሊክስ፣ እንባውንም ሊያብስ፣ የደረሰበትንም የግፍ የዶፍ ዝናብ ያስቆም ዘንድ ፈጣሪ ወዶና ፈቅዶ ጊዜው ሲደርስ ያስነሣው ነው ብዬ ነው የማምነው። ብዙ ሰው ይሄን ለማመን ሲቸገር ባይም ለእኔ ግን እውነቱ ይሄው ነው። ይሄን እግዚአብሔር ለሕዝቡ እፎይታ ለማምጣት ሲል በፈቃዱ ያስነሣውን ሕዝባዊ የኅልውና ትግል ግን ተፃራሪ፣ ፈታኝ ሁነት አይፈጠርበትም ማለት አይደለም። ይፈጠራልም። እነ ብአዴን፣ እነ ግንቦት 7፣ እነ ግንባሩና ድዱ፣ እነ ኦሮሙማ፣ እነ ወያኔና ሻአቢያ፣ እነ አማሪካና አውሮጳ፣ አረቡና ሌላውም ጭምር ዝም ይላሉ ብዬም የማስብ ሞኝ አይደለሁም። ፍላጎቶች ይኖራሉ። ግን የዐማራ ፋኖ ይሄን ሁሉ ሸፋጭ አሸንፎ ነጥሮ ይወጣል ብዬ የማምን ሰው ነኝ። ፈተናማ እንኳን ለፋኖ ለክርስቶስ ራሱ መች ቀረለት?
"…ላለፉት 12 ወራት የዐማራ ፋኖ ያለምንም የጦር ጀነራል መሪነት፣ የጦር መሣሪያ ክላሽና ተተኳሽ ትጥቅ አቅርቦት፣ በባዶ እጅ በጥቂት ፋኖዎች ቁርጠኝነት፣ ከዐማራ የልዩ ኃይሉ በወጡ ፖሊሶች፣ እኔ እስከማውቀው ቁጥራቸው ከ4 በማይበልጡ ኮሎኔሎች፣ አብዛኛው ከተሜ፣ ጠመኔ ሲጨብጥ በኖረ አስተማሪና ብዕር ሲጨብጥ በኖረ ተማሪ፣ በንግድና በእርሻ ሥራ ይተዳደሩ በነበሩ ዐማሮች፣ ወጣት ሴቶችና ወንዶች፣ ከዩኒቨርሲቲ በሄዱ ኢንጂነር፣ ዶክተሮችና ፕሮፌሰሮች ተጋድሎ ነው ይሄን በድሮን፣ በጀት፣ በታንክና በባንክ፣ አቅርቦቱ ከፍ ያለ፣ ስንቅና ትጥቁ ከራሱ ከዐማራው ግብር ላይ በሚቆረጥ በጀት የተደራጀን የፈርዖን፣ የናቡከደነጾር፣ የኔሮን ቄሳር የሆነ የፋሽስት አረመኔ የኦሮሙማ አገዛዝ መክተው እንኩትኩቱን ያወጡት፣ ገትረውም የያዙት እነሱ ናቸው። ይህ የሆነው ደግሞ የዐማራ ሕዝብ የሚታገልበት ሃቀኛ ምክንያት ስላለው ፈጣሪም ስለረዳው እንጂ ጀነራል ጦሩን ይመራ ስለነበር አይደለም። ደግሞም ለመታገያ ሃቅ ያለው አካል በየትም ቢሆን አሸናፊ ነው።
"…የጄነራሉ ወደ ፋኖ የመቀላቀል ጉዳይ በዜና ሲነገር ምንም ጥርጥር የለውም የፋኖ ትግል ዓለምአቀፍ ትኩረት ይስባል። ያገኛልም። ምንም ጥርጥር የለውም ጄነራሉ ያደራጁት፣ አስቀድመውም የሚያውቁትና በአገዛዙ ተጠርንፈው አሁን ዐማራን እየወጉ የሚገኙትና በዐማራ የአድማ ብተና ውስጥ ያሉ፣ የዐማራ የልዩ ኃይሉ አባላትም ቀላል የማይባሉቱ ሌላ አስገዳጅ የመኮብለያ ምክንያትም ተጨምሮበት የጀነራሉ ወደ ፋኖ ትግል መቀላቀል ግን እነሱን ወደ ፋኖ ትግሉ ይስባል ተብሎ መጠበቁ እውነት ነው። ተመልከት ዓላማህን፣ ተከተል አለቃህን አይደል ከነአባባሉስ? ደግሞም የትኛውም ጦርነት ወይ በእውቀት፣ አልያም በዘልማድ በድፍረት ነው የሚመራው። ጀግናን የሚፈጥረው ጊዜና ሆኔታ ነው። በሁለቱም የሰው ጉዳት አለ። በእውቀት የሚመራው በጉልበት ከሚመራው የተሻለ የወገን ጉዳት ግን ይቀንሳል። ውትድርና ጥንትም፣ አሁንም ራሱን የቻለ ሳይንስ ነው። ጀነራል ሆነህ እንደ ወያኔው ጀነራል ምግበ ዓይነት ደደብ ከሆንክ ብቻ በሰው ማዕበል በ21ኛው ክፍለ ዘመን አዲስ አበባ ልግባ ብለህ ከመቀሌ ተነሥተህ ጥቁር አስፋልት ላይ እየተግተለተልክ በድሮን ሕዝብህን አስጨፍጭፈህ ሚልዮን ትግሬ የምታስበላው። አልያም እንደ ዐማራ ልጆች ከባዶ ተነሥተህ ቀስ በቀስ እየዘመንክ አስተማማኝ ድል ወደ መጎናጸፍ የምትሸጋገረው። እናም የጄነራል ተፈራ ማሞ አሁን ወደፋኖ መቀላቀላቸው ለፋኖ ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙን ይበልጣል ብሎ ማሰቡ እና መመኘቱ ይበልጣል። 👇 ከታች ይቀጥላል… ✍✍✍
"…ስለ ብዙ ምክንያቶች ስል በሰሞነኛው የጀነራል ተፈራ ማሞ የዐማራ ፋኖን የመቀላቀል ጉዳይ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቤ ዝምታን መምረጤ ይታወቃል። አሁንም ቢሆን ከአቅም በላይ የሆነ አስገዳጅ ሁኔታ ካልተፈጠረ እና ተናገር፣ ተናገር የሚያሰኘኝና ያ ቀኝ ትከሻዬንም የሚሸክከኝ ነገር ካላስቸገረኝ በቀር እንደወትሮው ሁሉ በጉዳዩ ላይ እንዲች ብዬ የታወቀውን ዝርግፍ ነጭ ነጯን ሓሳቤን አልሰጥም። ብዙ ቃልም አልተነፍስም። ይሄ ማለት በቃ ዝም ጭጭ ብዬ እቀራለሁ ማለትም አይደለም። መነሻ ምንጫችሁ ከግግጂጂ የሆናችሁና በዚህ ጉዳይ ላይ እንድናገር ደጋግማችሁ የምትወተውቱኝ ሰዎች እያየሁ ነውና ለሀራራችሁ ስል የዛሬውን በስሱ ወርውሬላችኋለሁና የወረወርኩላችሁን አጥንት ይዛችሁ እሱን እያኘካችሁ ተፋቱኝ።
"…ጄነራሉ የዐማራ ፋኖን በመቀላቀላቸው ምንም ዓይነት ተቃውሞም የለኝም። ማርያምን አዛኜን ነው የምላችሁ ምንም ዓይነት ተቃውሞም የለኝም። የጄነራሉ ፋኖን መቀላቀል ጥቅሙ ቢበዛ እንጂ ክፋቱ ስለማይታይ ተቃውሞ የለኝም። አይደለም አንድ ስመ ጥር ጎምቱ ልምድ ያለው የዐማራ ጀነራል ይቅርና ይሄን የአሁኑን የዐማራ የህልውና ትግል ዐማራ ነኝ ያለ ሁሉ እንዲቀላቀለው አይደል እንዴ የዘወትር ውትወታዬ? ላንቃዬ እስኪሰነጠቅ ድረስ መጮሄስ ለምን ሆነና? የልዩ ኃይል ወታደሮች፣ የመከላከያ ኮሎኔሎች፣ የዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ ተማሪዎችና የመንግሥት ሠራተኞች፣ ነጋዴዎች፣ ሚሊሻዎች፣ ሴቶች፣ ገበሬዎች እስላም ክርስቲያን ሳይል የዐማራ ፋኖን የመቀላቀል ውዴታ ሳይሆን የግዴታ ግዴታ ነው መሆን ያለበት ብለን መወትወት ከጀመርን እኮ ቆየን። እንዲያውም ጀነራሉ እስከአሁን ለምን ዘገዩ ተብለው ካልተጠየቁ በቀር ከመቅረት ማርፈድ ይሻላል በሚለው በደስታ መቀበሉ የተገባ ነው። እንዲያውም ወደፊት አሁን በፋኖ ትግል ላይ አሻራውን ያላሳረፈ ዐማራ ዐማራነቱ ጥያቄ ውስጥ እስኪገባ ድረስ ሕግ ሁላ መውጣት አለበት የምል ሰው ነኝ እኮ እኔ ዘመዴ። እናም ከዚህ የተነሣ ይሄን ጮማ የሆነ ዜና ሰምቼ የምቃወምበት ምንም ምክንያት የለኝም። በዚህ በኩል ስጋት አይግባችሁ። ይህን ማለቴ ግን ጥያቄ የለኝም ማለት አይደለም። ጥያቄው መቼ ነው መቅረብ ያለበት የሚለው ቢያከራክረን ነው እንጂ ወሳኝ ወሳኝ መታለፍ የሌለባቸው ጥያቄዎችማ ይኖራሉ። እሱ ደግሞ ተፈጥሮአዊ ነው።
"…እኔ በበኩሌ ጄነራሉ መቼ ፋኖን እንደተቀላቀሉ፣ ተቀላቅለው አሁን የት እንዳረፉ ጭምር ቀደም ሲል ነው የማውቀው። ዜናውን በሰበር መልክ ከሠሩት አካላት አስቀድሜ ነበር የማውቀው። መቼ ወደ ፋኖ እንደሄዱ፣ ለምንስ ብለው እንደሄዱ ጭምር አሳምሬ ነው የማውቀው። ከኦሮሙማው አገዛዝ የተደገሰላቸውን ድግስ ከውስጥ ካሉት ወዳጅ ጓደኞቻቸው አማካኝነት እንዲደርሳቸው ተደርጎ ራሳቸውን እንዴት ተዘጋጀላቸው ከተባለው ወጥመድ እንዳስመለጡ ጭምር ነው የማውቀው። የመጨረሻ ማሪያፋ ምሽጋቸው ሳይደርሱ አስቀድሞ የጠፋ፣ የጎደፈ ስማቸውን በሰበር ዜና በመጠገን በእስክንድር ያጡትን ቅቡልነት ዳግም ለመጠገን የተሄደበትን መንገድ ግን እቃወማለሁ። አሁን እንኳ ጀነራሉ አስተማማኝ ሥፍራ ነው ያሉት ስለተባለ የዜናው መውጣት፣ መራገብም ስጋቴን ይቀንስዋል። እሳቸው እደርሳለሁ ብለው ከተነሡበት ስፍራ ሳይደርሱ ዜናው መሠራቱ ነበር ያስደነገጠኝ። ዝም ያስባለኝ።
"…እኔ የማምነው፣ የምጠብቀውም የፋኖ ትግል እንደሆነ በግለሰቦች ላይ የተመሰረተ፣ የተንጠላጠለም አይደለም። እኔ የማምነው የፋኖ ትግል መለኮታዊ ጣልቃ ገብነት ያለው ቅዱስ ትግል ነው ብዬ ነው የማምነው። የፋኖ ትግል አስነሺው ራሱ እግዚአብሔር ነው ባይም ነኝ። ፈጣሪ የሀገሪቱን አምባገነኖች ሊያስተነፍስበት፣ የዓለማችንን ነውረኛ የአምባገነን መሪዎች ደጋፊ፣ ስምሪትም ሰጪና ተንከባካቢ መንግሥታትን ሊያሳፍርበት፣ በዚያውም ለዘመናት የተጠራቀመውን የዐማራን በደል ሊክስ፣ እንባውንም ሊያብስ፣ የደረሰበትንም የግፍ የዶፍ ዝናብ ያስቆም ዘንድ ፈጣሪ ወዶና ፈቅዶ ጊዜው ሲደርስ ያስነሣው ነው ብዬ ነው የማምነው። ብዙ ሰው ይሄን ለማመን ሲቸገር ባይም ለእኔ ግን እውነቱ ይሄው ነው። ይሄን እግዚአብሔር ለሕዝቡ እፎይታ ለማምጣት ሲል በፈቃዱ ያስነሣውን ሕዝባዊ የኅልውና ትግል ግን ተፃራሪ፣ ፈታኝ ሁነት አይፈጠርበትም ማለት አይደለም። ይፈጠራልም። እነ ብአዴን፣ እነ ግንቦት 7፣ እነ ግንባሩና ድዱ፣ እነ ኦሮሙማ፣ እነ ወያኔና ሻአቢያ፣ እነ አማሪካና አውሮጳ፣ አረቡና ሌላውም ጭምር ዝም ይላሉ ብዬም የማስብ ሞኝ አይደለሁም። ፍላጎቶች ይኖራሉ። ግን የዐማራ ፋኖ ይሄን ሁሉ ሸፋጭ አሸንፎ ነጥሮ ይወጣል ብዬ የማምን ሰው ነኝ። ፈተናማ እንኳን ለፋኖ ለክርስቶስ ራሱ መች ቀረለት?
"…ላለፉት 12 ወራት የዐማራ ፋኖ ያለምንም የጦር ጀነራል መሪነት፣ የጦር መሣሪያ ክላሽና ተተኳሽ ትጥቅ አቅርቦት፣ በባዶ እጅ በጥቂት ፋኖዎች ቁርጠኝነት፣ ከዐማራ የልዩ ኃይሉ በወጡ ፖሊሶች፣ እኔ እስከማውቀው ቁጥራቸው ከ4 በማይበልጡ ኮሎኔሎች፣ አብዛኛው ከተሜ፣ ጠመኔ ሲጨብጥ በኖረ አስተማሪና ብዕር ሲጨብጥ በኖረ ተማሪ፣ በንግድና በእርሻ ሥራ ይተዳደሩ በነበሩ ዐማሮች፣ ወጣት ሴቶችና ወንዶች፣ ከዩኒቨርሲቲ በሄዱ ኢንጂነር፣ ዶክተሮችና ፕሮፌሰሮች ተጋድሎ ነው ይሄን በድሮን፣ በጀት፣ በታንክና በባንክ፣ አቅርቦቱ ከፍ ያለ፣ ስንቅና ትጥቁ ከራሱ ከዐማራው ግብር ላይ በሚቆረጥ በጀት የተደራጀን የፈርዖን፣ የናቡከደነጾር፣ የኔሮን ቄሳር የሆነ የፋሽስት አረመኔ የኦሮሙማ አገዛዝ መክተው እንኩትኩቱን ያወጡት፣ ገትረውም የያዙት እነሱ ናቸው። ይህ የሆነው ደግሞ የዐማራ ሕዝብ የሚታገልበት ሃቀኛ ምክንያት ስላለው ፈጣሪም ስለረዳው እንጂ ጀነራል ጦሩን ይመራ ስለነበር አይደለም። ደግሞም ለመታገያ ሃቅ ያለው አካል በየትም ቢሆን አሸናፊ ነው።
"…የጄነራሉ ወደ ፋኖ የመቀላቀል ጉዳይ በዜና ሲነገር ምንም ጥርጥር የለውም የፋኖ ትግል ዓለምአቀፍ ትኩረት ይስባል። ያገኛልም። ምንም ጥርጥር የለውም ጄነራሉ ያደራጁት፣ አስቀድመውም የሚያውቁትና በአገዛዙ ተጠርንፈው አሁን ዐማራን እየወጉ የሚገኙትና በዐማራ የአድማ ብተና ውስጥ ያሉ፣ የዐማራ የልዩ ኃይሉ አባላትም ቀላል የማይባሉቱ ሌላ አስገዳጅ የመኮብለያ ምክንያትም ተጨምሮበት የጀነራሉ ወደ ፋኖ ትግል መቀላቀል ግን እነሱን ወደ ፋኖ ትግሉ ይስባል ተብሎ መጠበቁ እውነት ነው። ተመልከት ዓላማህን፣ ተከተል አለቃህን አይደል ከነአባባሉስ? ደግሞም የትኛውም ጦርነት ወይ በእውቀት፣ አልያም በዘልማድ በድፍረት ነው የሚመራው። ጀግናን የሚፈጥረው ጊዜና ሆኔታ ነው። በሁለቱም የሰው ጉዳት አለ። በእውቀት የሚመራው በጉልበት ከሚመራው የተሻለ የወገን ጉዳት ግን ይቀንሳል። ውትድርና ጥንትም፣ አሁንም ራሱን የቻለ ሳይንስ ነው። ጀነራል ሆነህ እንደ ወያኔው ጀነራል ምግበ ዓይነት ደደብ ከሆንክ ብቻ በሰው ማዕበል በ21ኛው ክፍለ ዘመን አዲስ አበባ ልግባ ብለህ ከመቀሌ ተነሥተህ ጥቁር አስፋልት ላይ እየተግተለተልክ በድሮን ሕዝብህን አስጨፍጭፈህ ሚልዮን ትግሬ የምታስበላው። አልያም እንደ ዐማራ ልጆች ከባዶ ተነሥተህ ቀስ በቀስ እየዘመንክ አስተማማኝ ድል ወደ መጎናጸፍ የምትሸጋገረው። እናም የጄነራል ተፈራ ማሞ አሁን ወደፋኖ መቀላቀላቸው ለፋኖ ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙን ይበልጣል ብሎ ማሰቡ እና መመኘቱ ይበልጣል። 👇 ከታች ይቀጥላል… ✍✍✍
👆ከላይኛው የቀጠለ…✍✍✍ "…እርግጥ ነው ጄነራሉ ኢህዴን ነበሩ። የአንድ ሰው የኋላ ታሪኩን ይዞ መመርመር ጉዳት የለውም። ከወያኔ ከገንጣይ አስገንጣይዋ ጋር አብረው የኢትዮጵያ መንግሥትን የወጉ ወንበዴ የሚል ስምም የተሰጣቸው ነበሩ። ከኢህድን ወደ ብአዴንም የተቀየሩ ሰው ነበሩ። ብአዴን ሆነው ሳለ በዐማራ ላይ የደረሰውን በደል፣ የዘር እልቂት፣ መፈናቀል የእሳቸው ድርጅት ነበር ይፈጽም ያስፈጽም የነበረው። መለስ ዜናዊ ካሰመረው አርቴፊሻል የዐማራ ክልል ዐማራ ውጪ ስሚገኙ ዐማሮች አይመለከተንም ብለው እነ በረከት ስምዖን ፀረ ዐማራ ሕግ ሲያጸድቁም እሳቸው ብአዴን ነበሩ። ወልቃይት፣ ጠለምት፣ ራያ፣ ደራና መተከልም እነ ጄነራል ተፈራ ማሞ አቅም፣ ጉልበትም በነበራቸው ሥልጣኑም በእጃቸው በነበረ ጊዜ ዐማራ የተነጠቃቸው ናቸው። እነ ወልቃይት በቀድሞው ኢህዴን በአሁኑ ብአዴን አዴፓ መሪነት የተዘረፉ የዐማራ ርስቶች ናቸው። ፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስን መለስ ዜናዊ ህክምና ከልክሎ ሲገድላቸው ጀነራሉ የመለስ ዜናዊም አገልጋይ ነበሩ። ዕድሜ ዘመናቸውን ዐማራ ሲሰቃይ፣ ሲገደል፣ ሲሰደድ ቆመው ያዩ የነበሩ ሰውም ናቸው። አሁን በቅርቡ ለህክምና ወደ ውጭ እንዳይሄዱ የተከለከሉት ጀነራል ተፈራ አሁን አገዛዙ ሊያስራቸው ሲዘጋጅ ወደ ጫካ በመግባታቸው ከመሞት መሰንበት ነውና በዚህ ልንደነቅ አይገባም። ታስረው ከሚማቅቁ ታግለው የበደሉትን ሕዝብ ቢክሱ እንደ ንስሐም ይቆጠርላቸዋል ብዬ ነው የማስበው።
• ስጋቴን ላስከትል እና ነገሬን ልቋጭ
"…ጄነራል ተፈራ ማሞ በሁለት የሀገር ውስጥ፣ እና በሦስት የውጭ ጠላቶች እንዳይጠለፉ እሰጋለሁ። ዘመዴ አትስጋ ብትኝም መስጋቴን ግን አልተውም። በሀገር ውስጥ ጄነራሉ በሳልሳዊው ብአዴን፣ እንዲሁም በግንቦት ሰባት እንዳይጠለፉ እሰጋለሁ። ጄነራሉ በዐማራ ፋኖ ትግል የዐማራ ፋኖ ትግል ሲጎመራ ከመታሰር ብለው ሸሽተው ወደ ጫካ ገብተው ትግሉን በስመ ጀነራልነት ጠልፈው የአንድነት ኃይሎች ነን ለሚሉት ፀረ ዐማራ ድርጅቶች እና ለፌክ ኢትዮጵያኒስቶች እጅ መንሻ አድርገው እንዳያቀርቡትም እሰጋለሁ። የጀነራሉ በግንቦት ሰባት አባልነት ተጠርጥረው፣ በዚያው በግንቦት ሰባት አቀናባሪነት የወያኔን መንግሥት በመፈንቅለ መንግሥት ሊገለብጡ ነበር ተብለው ከእነ ጀነራል አሳምነው ጽጌ ጋር አብረው ታስረው የነበሩ መሆናቸውም መዘንጋት የለበትም። ጀነራል ተፈራ ለሁለተኛ ጊዜ በሰኔ 15 ቱ ጉዳይ ተጠርጥረው ባህርዳር በታሰሩም ጊዜ የአቢይ አሕመዱ ወዳጅ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ባህርዳር ድረስ ሄዶ ጀነራሉን ሲጠይቅ በወቅቱ በግንቦት ሰባት ስም ተጠርጥረው ተይዘው የነበሩ የዐማራ ልጆች አንዳርጋቸው ላይ በእስር ቤቱ ከፍተኛ ተቃውሞ ሲያሰሙ፣ ጀነራል ተፈራ ልጆቹን ለመቆጣት ሲሞክሩ፣ "ዝም በል አንተ። ይሄ ነፍሰ በላ በኤርትራ ምድር ያደረገንን የምናውቅ እኛ ነን፣ አንተ ከዚህ ከፀረ ዐማራ ሰውዬ ጋር ሆነህ እኛን ልትቆጣን አትችልም" በማለት ዝም እንዳሰኟቸውም ሰምቻለሁ። እናም ትግሉ በዚህ መንገድ እንዳይጠለፍ ብሰጋ አይፈረድብኝም።
"…አንዳርጋቸው ጽጌ በአሁን ሰዓት ከሕጋዊ ባለቤቱ ውጪ የወለዳትን ልጁንና ሁለተኛ ሚስቱን ይዞ አስመራ እንደከተመ እና በዚያ እንዳለ ወፎቼ እየነገሩኝ ነው። አስመራ የተቀመጠው የፋኖ ውክልና አለኝ በማለት እንደሆነም ሰምቻለሁ። ነጥቦቹን በሙሉ ዐውቃቸዋለሁ። በተለይ በጎንደር እና በአንዳንድ የዐማራ አካባቢዎች በፊት ግንቦት 7 የነበሩ ቡድኖችን የፈረንካ ሰቀቀናቸውን እያሟሉ የፋኖ አንድነት እንዳይመጣ እየበጠበጡ ያሉ ኃይሎች ትግሉን በእጃቸው ለማስገባት ሲጥሩም አያለሁ። እናም ሣልሳዊው ብአዴን እና ሻአቢያ በቅንጅት አብረው እየሠሩ በጎንደር በኩል በወልቃይት ኮሎኔል ደመቀን፣ በወሎ በኩል ደግሞ ጀነራል ተፈራን ይዘው አይንቀሳቀሱም ብሎ አለመጠርጠርም አይቻልም። ኤርትራም በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ፖለቲካ የድርሻዋን ለማንሣት ስትል በዐማራ ፋኖ ትግል ውስጥ ተሳትፎ አታደርግም ማለትም አይቻልም። ኢትዮጵያ በጦርነት መድቀቋ ለኤርትራ ቶንቦላ ሎተሪ እንደወጣለት ነው የሚቆጠረው። አንዳርጋቸው ደግሞ ለሻአቢያ የእድሜ ልክ ቅጥረኛ የሆነ ሰው ነው። እናም ጀነራሉ ከግንቦቴዎች እና ብአዴኖች ጋር ባላቸው ወዳጅነት የተነሣ እንዳይጠለፉ መመኘት እና መስጋት በምንም ዓይነት መንገድ ስህተት አይሆንም። (ብአዴንን ትርፍ አንጀት ማለታቸውን ሳልዘነጋ ነው)
"…የጀነራሉ ወደ ፋኖ መቀላቀል ከመጠን በላይ ጮቤ ያስረገጣቸውን አካላት ሳይም የሆነ የሚሸክከኝ ነገር ቢፈጠር እርሱም መጥፎ ሚልኪ አይሆንም። የሀብታሙ አያሌው እንዲህ ነገሩን ማጋጋል ጀነራሉ የት ሄደው ይሆን? ያረፉት ማንጋር ነው? የግንቦቴዎችና የፈረሰው የእስክንድር ነጋ ግንባሮችም በኃይለኛው ጮቤ መርገጥ ነገሩን እንድጠራጠረው ቢያደርገኝ አይፈረድብኝም። እንደ እኔ ዓይነት የቀረበለትን ምግብ ሁሉ አጋብሶ የማይበላ ሰው፣ እንደ እኔ የጎረሰውን ምግብ ሳያላምጥ የማይውጥ ሰው፣ እንደ እኔ የመጣለትን መረጃ ሁሉ ዜና አድርጎ የመቀበል ልማድ ያሌለው ሰው፣ እንደ እኔ ነገሮችን ግራ ቀኝ በማየት አስሬ ለክቶ አንዴ የመቁረጥ ባህል ያለው ሰው፣ እንደወረደ የማይወርድ ሰው፣ እባብ ሳይ ኖሬ በልጥ ብበረይ፣ ብደነግጥ አይፈረድብኝም። ደግሞም ለበጎ ነው። መመርመር፣ መጠየቅ ያደርጋል ሊቅ ነው የሚባል።
"…የሆነው ሆኖ ለጀነራሉ ጊዜ መስጠት ተገቢ ነው። በቀጣይ እቅዳቸውን መስማትም ተገቢ ነው። ባለቤታቸው ወሮ መነን ኃይሌም ሳትታሰር ታሰረች ብሎ ማራገብም ልክ አይደለም። የአንዳርጋቸው ጽጌን ኤርትራ መቀመጥ፣ የእነ ገዱ አንዳርጋቸው እና ኢንጅነር ይልቃል በስቴት ዲፓርትመንት አካባቢ ተፍተፍ በትበት ማለት፣ የእነ ስታሊን ነገርየውን ማጯጯህ፣ የኢትዮ ፎረም ጮቤ መርገጥ፣ የብአዴን ሰዎች ግልጽ የአቦን መገበሪያ እንደበላ ሰው ሳይጠየቁ መለፍለፍ፣ የግንባሩና የሠራዊቱ ሰዎችና ልሳናትም ያለቅጥ መፎግላት ነገሩን በአንክሮ፣ በተዘክሮ መመልከቱ ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ቢያይል፣ ቢበዛ እንጂ ምንም ክፋት አይኖረውም። ደመቀ መኮንን፣ ገዱ አንዳርጋቸው፣ ዮሐንስ ቧያለው፣ ወዘተረፈን ከወሎ ብአዴንነት ጋር እያያዙ ነገር መሥራትም ዴየግ አይደለም።
"…የሆነው ሆኖ የጄነራሉ ፋኖን መቀላቀል እሰየው፣ ይበል የሚያሰኝ ቢሆንም ልክ እንደ እስክንድር ነጋ ፋኖን ሲቀላቀል ጮቤ እንደተረገጠው ያለ ስሜት ቢሰማም፣ ፈንጠዝያን በልክ፣ ኳስ በመሬት አድርጎ ነገሮችን በመናበብ እየተመለከቱ መንቀሳቀስ ግን ወሳኝ ነገር ነው። እስክንድር ነጋን በስማችን አትደራደርም ያሉት ፋኖዎች ጀነራል ተፈራ ያንን ክፍተት እንዲሞሉ ብአዴን ልኳቸው ከሆነም ትክክል አይመጣም ብሎ ለመሟገት መዘጋጀት የግድ ነው። እኔ የማምነው አሁንም በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ወሳኙ ብአዴን እንደሆነ ነው። ብአዴንን በድን ብለን ዘወትር ብንሳለቅበትም እየቆየ እየገባኝ የመጣው ነገር ቢኖር ብአዴን ስር የሰደደ የኢትዮጵያ ነቀርሳ መሆኑን ነው። የመድኃኔዓለም ያለህ ይጫወቱት የለ እንዴ ቦለጢቃውን። ሀገር ለማዳን አይደለም እንጂ አልቅት አይደሉ እንዴ? ጥብቅ እንደ ማስቲሽ፣ እንደ ሙጫ። የምንከሰው በኦሮሞ ስም የተጎለተውን ጨቅላ አቢይ አሕመድን ሆነ እንጂ የብአዴን ሚናም ቀላል ነው ብዬ አላምንም። 👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
• ስጋቴን ላስከትል እና ነገሬን ልቋጭ
"…ጄነራል ተፈራ ማሞ በሁለት የሀገር ውስጥ፣ እና በሦስት የውጭ ጠላቶች እንዳይጠለፉ እሰጋለሁ። ዘመዴ አትስጋ ብትኝም መስጋቴን ግን አልተውም። በሀገር ውስጥ ጄነራሉ በሳልሳዊው ብአዴን፣ እንዲሁም በግንቦት ሰባት እንዳይጠለፉ እሰጋለሁ። ጄነራሉ በዐማራ ፋኖ ትግል የዐማራ ፋኖ ትግል ሲጎመራ ከመታሰር ብለው ሸሽተው ወደ ጫካ ገብተው ትግሉን በስመ ጀነራልነት ጠልፈው የአንድነት ኃይሎች ነን ለሚሉት ፀረ ዐማራ ድርጅቶች እና ለፌክ ኢትዮጵያኒስቶች እጅ መንሻ አድርገው እንዳያቀርቡትም እሰጋለሁ። የጀነራሉ በግንቦት ሰባት አባልነት ተጠርጥረው፣ በዚያው በግንቦት ሰባት አቀናባሪነት የወያኔን መንግሥት በመፈንቅለ መንግሥት ሊገለብጡ ነበር ተብለው ከእነ ጀነራል አሳምነው ጽጌ ጋር አብረው ታስረው የነበሩ መሆናቸውም መዘንጋት የለበትም። ጀነራል ተፈራ ለሁለተኛ ጊዜ በሰኔ 15 ቱ ጉዳይ ተጠርጥረው ባህርዳር በታሰሩም ጊዜ የአቢይ አሕመዱ ወዳጅ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ባህርዳር ድረስ ሄዶ ጀነራሉን ሲጠይቅ በወቅቱ በግንቦት ሰባት ስም ተጠርጥረው ተይዘው የነበሩ የዐማራ ልጆች አንዳርጋቸው ላይ በእስር ቤቱ ከፍተኛ ተቃውሞ ሲያሰሙ፣ ጀነራል ተፈራ ልጆቹን ለመቆጣት ሲሞክሩ፣ "ዝም በል አንተ። ይሄ ነፍሰ በላ በኤርትራ ምድር ያደረገንን የምናውቅ እኛ ነን፣ አንተ ከዚህ ከፀረ ዐማራ ሰውዬ ጋር ሆነህ እኛን ልትቆጣን አትችልም" በማለት ዝም እንዳሰኟቸውም ሰምቻለሁ። እናም ትግሉ በዚህ መንገድ እንዳይጠለፍ ብሰጋ አይፈረድብኝም።
"…አንዳርጋቸው ጽጌ በአሁን ሰዓት ከሕጋዊ ባለቤቱ ውጪ የወለዳትን ልጁንና ሁለተኛ ሚስቱን ይዞ አስመራ እንደከተመ እና በዚያ እንዳለ ወፎቼ እየነገሩኝ ነው። አስመራ የተቀመጠው የፋኖ ውክልና አለኝ በማለት እንደሆነም ሰምቻለሁ። ነጥቦቹን በሙሉ ዐውቃቸዋለሁ። በተለይ በጎንደር እና በአንዳንድ የዐማራ አካባቢዎች በፊት ግንቦት 7 የነበሩ ቡድኖችን የፈረንካ ሰቀቀናቸውን እያሟሉ የፋኖ አንድነት እንዳይመጣ እየበጠበጡ ያሉ ኃይሎች ትግሉን በእጃቸው ለማስገባት ሲጥሩም አያለሁ። እናም ሣልሳዊው ብአዴን እና ሻአቢያ በቅንጅት አብረው እየሠሩ በጎንደር በኩል በወልቃይት ኮሎኔል ደመቀን፣ በወሎ በኩል ደግሞ ጀነራል ተፈራን ይዘው አይንቀሳቀሱም ብሎ አለመጠርጠርም አይቻልም። ኤርትራም በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ፖለቲካ የድርሻዋን ለማንሣት ስትል በዐማራ ፋኖ ትግል ውስጥ ተሳትፎ አታደርግም ማለትም አይቻልም። ኢትዮጵያ በጦርነት መድቀቋ ለኤርትራ ቶንቦላ ሎተሪ እንደወጣለት ነው የሚቆጠረው። አንዳርጋቸው ደግሞ ለሻአቢያ የእድሜ ልክ ቅጥረኛ የሆነ ሰው ነው። እናም ጀነራሉ ከግንቦቴዎች እና ብአዴኖች ጋር ባላቸው ወዳጅነት የተነሣ እንዳይጠለፉ መመኘት እና መስጋት በምንም ዓይነት መንገድ ስህተት አይሆንም። (ብአዴንን ትርፍ አንጀት ማለታቸውን ሳልዘነጋ ነው)
"…የጀነራሉ ወደ ፋኖ መቀላቀል ከመጠን በላይ ጮቤ ያስረገጣቸውን አካላት ሳይም የሆነ የሚሸክከኝ ነገር ቢፈጠር እርሱም መጥፎ ሚልኪ አይሆንም። የሀብታሙ አያሌው እንዲህ ነገሩን ማጋጋል ጀነራሉ የት ሄደው ይሆን? ያረፉት ማንጋር ነው? የግንቦቴዎችና የፈረሰው የእስክንድር ነጋ ግንባሮችም በኃይለኛው ጮቤ መርገጥ ነገሩን እንድጠራጠረው ቢያደርገኝ አይፈረድብኝም። እንደ እኔ ዓይነት የቀረበለትን ምግብ ሁሉ አጋብሶ የማይበላ ሰው፣ እንደ እኔ የጎረሰውን ምግብ ሳያላምጥ የማይውጥ ሰው፣ እንደ እኔ የመጣለትን መረጃ ሁሉ ዜና አድርጎ የመቀበል ልማድ ያሌለው ሰው፣ እንደ እኔ ነገሮችን ግራ ቀኝ በማየት አስሬ ለክቶ አንዴ የመቁረጥ ባህል ያለው ሰው፣ እንደወረደ የማይወርድ ሰው፣ እባብ ሳይ ኖሬ በልጥ ብበረይ፣ ብደነግጥ አይፈረድብኝም። ደግሞም ለበጎ ነው። መመርመር፣ መጠየቅ ያደርጋል ሊቅ ነው የሚባል።
"…የሆነው ሆኖ ለጀነራሉ ጊዜ መስጠት ተገቢ ነው። በቀጣይ እቅዳቸውን መስማትም ተገቢ ነው። ባለቤታቸው ወሮ መነን ኃይሌም ሳትታሰር ታሰረች ብሎ ማራገብም ልክ አይደለም። የአንዳርጋቸው ጽጌን ኤርትራ መቀመጥ፣ የእነ ገዱ አንዳርጋቸው እና ኢንጅነር ይልቃል በስቴት ዲፓርትመንት አካባቢ ተፍተፍ በትበት ማለት፣ የእነ ስታሊን ነገርየውን ማጯጯህ፣ የኢትዮ ፎረም ጮቤ መርገጥ፣ የብአዴን ሰዎች ግልጽ የአቦን መገበሪያ እንደበላ ሰው ሳይጠየቁ መለፍለፍ፣ የግንባሩና የሠራዊቱ ሰዎችና ልሳናትም ያለቅጥ መፎግላት ነገሩን በአንክሮ፣ በተዘክሮ መመልከቱ ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ቢያይል፣ ቢበዛ እንጂ ምንም ክፋት አይኖረውም። ደመቀ መኮንን፣ ገዱ አንዳርጋቸው፣ ዮሐንስ ቧያለው፣ ወዘተረፈን ከወሎ ብአዴንነት ጋር እያያዙ ነገር መሥራትም ዴየግ አይደለም።
"…የሆነው ሆኖ የጄነራሉ ፋኖን መቀላቀል እሰየው፣ ይበል የሚያሰኝ ቢሆንም ልክ እንደ እስክንድር ነጋ ፋኖን ሲቀላቀል ጮቤ እንደተረገጠው ያለ ስሜት ቢሰማም፣ ፈንጠዝያን በልክ፣ ኳስ በመሬት አድርጎ ነገሮችን በመናበብ እየተመለከቱ መንቀሳቀስ ግን ወሳኝ ነገር ነው። እስክንድር ነጋን በስማችን አትደራደርም ያሉት ፋኖዎች ጀነራል ተፈራ ያንን ክፍተት እንዲሞሉ ብአዴን ልኳቸው ከሆነም ትክክል አይመጣም ብሎ ለመሟገት መዘጋጀት የግድ ነው። እኔ የማምነው አሁንም በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ወሳኙ ብአዴን እንደሆነ ነው። ብአዴንን በድን ብለን ዘወትር ብንሳለቅበትም እየቆየ እየገባኝ የመጣው ነገር ቢኖር ብአዴን ስር የሰደደ የኢትዮጵያ ነቀርሳ መሆኑን ነው። የመድኃኔዓለም ያለህ ይጫወቱት የለ እንዴ ቦለጢቃውን። ሀገር ለማዳን አይደለም እንጂ አልቅት አይደሉ እንዴ? ጥብቅ እንደ ማስቲሽ፣ እንደ ሙጫ። የምንከሰው በኦሮሞ ስም የተጎለተውን ጨቅላ አቢይ አሕመድን ሆነ እንጂ የብአዴን ሚናም ቀላል ነው ብዬ አላምንም። 👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
👆ከላይኛው የቀጠለ…✍✍✍ "…የጀነራሉ ፋኖን መቀላቀል በትክክለኛው ያልተጠለፈው፣ ያልተቀባባው፣ ፅዱ፣ ነጭ ወረቀት፣ ሃቅ በሆነው የዐማራ ፋኖ አዲሱ የትግል መሠረት ከሆነ፣ ብአዴናዊ፣ ወያኔያዊ፣ ግንቦቴያዊ፣ ሻአቢያዊ፣ ግንባሩና ድዱ፣ አገጩአዊም ካልሆነ ለዐማራ ፋኖ ትግል አሸወይና ነው። ወደ ፋኖ የሚቀላቀለው የዐማራ አድማ ብተናም ጄነራሉ ጫካ ስለገቡ ብቻ እሳቸውን ተከትሎ ጫካ ይገባል ማለት ሳይሆን ከጀነራሉ ጫካ መግባት ጋር ተያይዞ ወደ ፋኖ የሚቀላቀልበት የራሱ አስገዳጅ ሁኔታም ስለተፈጠረበት ጭምር ከጫካ መግባት ይቀራል ብዬ አላምንም። የዐማራ አድማ ብተናው ወርሀዊ ደሞዙ እስከዛሬ 17,000 ሺ ብር ይታሰብለት የነበረ ሲሆን አሁን ግን ለምን ከእኛ የተለየ ይከፈለዋል የሚለው የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት ተቃውሞ መሠረት፣ በዚያውም ላይ በገንዘብ ምንጩ ማረጥ ምክንያት የዐማራ አድማ ብተናም ልክ እንደ መከላከያ ሠራዊቱ 3,000 ሺ ብር ደሞዝ ይከፈለው ተብሎ መወሰኑ ራሱ ለዐማራ ፋኖ እንደ ቶምቦላ ቁጠሩት። በጄነራል ተፈራ ጫካ መግባት ላይ የአድማ ብተናው ደሞዙ መፈጥፈጥ በራሱ አድማ ብተናውን ይበትነዋል። ብአዴንም ያርፋል ብዬ አላስብም። አሁን የዐማራ ፋኖ ማድረግ ያለበት ብዬ የማስበው ወደ ዐማራ ፋኖ ትግል የመጣ ይምጣ፣ የተቀላቀለም ይቀላቀለው፣ ፋኖ ዓላማውን አስረድቶ፣ አሳውቆም በአዲሱ የፋኖ የትግል አቅጣጫ መሰረትም አጥምቆ በዚያ በአዲሱ የፋኖ እምነት እና አስተሳሰብ እየመሩ ማንቀሳቀስ እንጂ ብአዴን የነበረ ሰው ሲመጣ ብአዴን፣ ግንቦቴ የነበረ ሰው ሲመጣ ግንቦቴ፣ ብልግና የነበረ ሲመጣ ባለጌ ሆኖ በዚያው የብልግና ሀሳቡ የፋኖን ትግል ለመምራት የሚሞከር ከሆነ ይሄ ትክክል ነው ብዬ አላምንም። የመጣ ይምጣ፣ የመጣውን ሁሉ አለመግፋት። መቀበል። መግፋትም አይቻልም። ነገር ግን የመጣው ቢመጣ፣ ስምም፣ ገንዘብም፣ ዝናና ማዕረግ ዕውቀትም ቢኖረው መመራት እና መገዛት ያለበት ግን በአዲሱ የዐማራ ፋኖ የጥመቀት ባህል መሠረት መሆን አለበት ባይ ነኝ። አሮጌውማ አሮጌ ነው አልፏል።
"…በአረጀ ልብስ አዲስ እራፊ የሚጥፍ የለም፤ ቢደረግ ግን፥ አዲሱ መጣፊያ አሮጌውን ይቦጭቀዋል፥ መቀደዱም የባሰ ይሆናል። በአረጀ አቁማዳም አዲስ የወይን ጠጅ የሚያኖር የለም፤ ቢደረግ ግን፥ የወይን ጠጁ አቁማዳውን ያፈነዳል የወይኑም ጠጅ ይፈሳል አቁማዳውም ይጠፋል አዲሱን የወይን ጠጅ ግን በአዲስ አቁማዳ ያኖራሉ። ማር 2፥ 21-22
"…በተረፈ ከእንግዲህ በኢትዮጵያ ሟቹ አገዛዝ የትየለሌ አጀንዳ ነው የሚፈበርከው። ታገቱ፣ ተገደሉ፣ ሰልፍ ወጡ ወዘተ ነፍ አጀንዳ ነው ያለው። በዐማራ ክልል ብልፅግና ፈርሷል። በየቦታው ወይ በብሄር፣ ወይ በሃይማኖት አጀንዳ ሊፈጥር ይችላል። የዐማራ ግን አይኑን ከእንቁላሏ ላይ ሳይነቅል አጀንዳው ፋኖነት ብቻ መሆን ነው ያለበት ባይ ነኝ። በየቦታው መጯጯህ የለበትም። ንቁ፣ ተጠራጣሪ፣ መርማሪ፣ ብልህ ዐማራ ነው መፈጠር ያለበት። አጀንዳ ሰጪ እንጂ አጀንዳ ተቀባይ መሆን የለበትም። ደግሞም ዐማራ ከማሸነፍ ውጪ ሌላ አጀንዳ የለውም። ሊኖረውም አይገባም። ተጯጩሆም፣ በጥፊ፣ በካልቾ፣ በእርግጫም ተጎሻሽሞም ቢሆን አንድነቱን ፈጥሮ ወደፊት ብቻ መሄድ ነው የሚያዋጣውም ባይ ነኝ እኔ። እናም ዘመዴ ይሄን አለኝ ብለህ የምትከፋ ካለህ ግን ከይቅርታ ጋር ምንም ልረዳህ አልችልም እና አንድ ጊዜ በአናትህ ተተከል። ሚልኢላል ኢሄ…😁
• ድል ለዐማራ ፋኖ…!
• ድል ለተገፋው ለዐማራ ሕዝብ…!
• ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ…!
"…በአረጀ ልብስ አዲስ እራፊ የሚጥፍ የለም፤ ቢደረግ ግን፥ አዲሱ መጣፊያ አሮጌውን ይቦጭቀዋል፥ መቀደዱም የባሰ ይሆናል። በአረጀ አቁማዳም አዲስ የወይን ጠጅ የሚያኖር የለም፤ ቢደረግ ግን፥ የወይን ጠጁ አቁማዳውን ያፈነዳል የወይኑም ጠጅ ይፈሳል አቁማዳውም ይጠፋል አዲሱን የወይን ጠጅ ግን በአዲስ አቁማዳ ያኖራሉ። ማር 2፥ 21-22
"…በተረፈ ከእንግዲህ በኢትዮጵያ ሟቹ አገዛዝ የትየለሌ አጀንዳ ነው የሚፈበርከው። ታገቱ፣ ተገደሉ፣ ሰልፍ ወጡ ወዘተ ነፍ አጀንዳ ነው ያለው። በዐማራ ክልል ብልፅግና ፈርሷል። በየቦታው ወይ በብሄር፣ ወይ በሃይማኖት አጀንዳ ሊፈጥር ይችላል። የዐማራ ግን አይኑን ከእንቁላሏ ላይ ሳይነቅል አጀንዳው ፋኖነት ብቻ መሆን ነው ያለበት ባይ ነኝ። በየቦታው መጯጯህ የለበትም። ንቁ፣ ተጠራጣሪ፣ መርማሪ፣ ብልህ ዐማራ ነው መፈጠር ያለበት። አጀንዳ ሰጪ እንጂ አጀንዳ ተቀባይ መሆን የለበትም። ደግሞም ዐማራ ከማሸነፍ ውጪ ሌላ አጀንዳ የለውም። ሊኖረውም አይገባም። ተጯጩሆም፣ በጥፊ፣ በካልቾ፣ በእርግጫም ተጎሻሽሞም ቢሆን አንድነቱን ፈጥሮ ወደፊት ብቻ መሄድ ነው የሚያዋጣውም ባይ ነኝ እኔ። እናም ዘመዴ ይሄን አለኝ ብለህ የምትከፋ ካለህ ግን ከይቅርታ ጋር ምንም ልረዳህ አልችልም እና አንድ ጊዜ በአናትህ ተተከል። ሚልኢላል ኢሄ…😁
• ድል ለዐማራ ፋኖ…!
• ድል ለተገፋው ለዐማራ ሕዝብ…!
• ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ…!
መልካም…
"…ርዕሰ አንቀጹን ወደ 14 ሺ ሰው ማንበቡን እያየሁ ነው። ወደፊት ቁጥሩ ከፍ እንደሚል ተገማች ቢሆንም እስከአሁን ባለው ቁጥር 16 ሰዎች 😡ብው ብለው በኃይለኛው መቆጣታቸውንም እየተመለከትኩ ነው። ዋናው ማንበባቸው ነው። አንብበውም መናደዳቸው ተፈጥሮአዊ ነው።
"…እንግዲህ ይሄ የእኔ ምልከታ ነው። እኔ ምልከታዬን በጨዋ ደንብ፣ በግልጽ አማርኛ እንዳቀረብኩ በቀረበው ሓሳብ በርዕሰ አንቀጹ ላይ የተለየ ሓሳብ አለኝ የሚል ካለ በጨዋ ደንብ ይስተናገዳል፣ ሁላችንም እናነብለታለን ማለት ነው። ተራው የእናንተ ነው።
• 1…2…3…ጀምሩ…!
"…ርዕሰ አንቀጹን ወደ 14 ሺ ሰው ማንበቡን እያየሁ ነው። ወደፊት ቁጥሩ ከፍ እንደሚል ተገማች ቢሆንም እስከአሁን ባለው ቁጥር 16 ሰዎች 😡ብው ብለው በኃይለኛው መቆጣታቸውንም እየተመለከትኩ ነው። ዋናው ማንበባቸው ነው። አንብበውም መናደዳቸው ተፈጥሮአዊ ነው።
"…እንግዲህ ይሄ የእኔ ምልከታ ነው። እኔ ምልከታዬን በጨዋ ደንብ፣ በግልጽ አማርኛ እንዳቀረብኩ በቀረበው ሓሳብ በርዕሰ አንቀጹ ላይ የተለየ ሓሳብ አለኝ የሚል ካለ በጨዋ ደንብ ይስተናገዳል፣ ሁላችንም እናነብለታለን ማለት ነው። ተራው የእናንተ ነው።
• 1…2…3…ጀምሩ…!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዘለሰኛ…
እንኳን ክላሽ ይዤ መውዜር ዲሞፍተር
ዘንድሮስ ቁርጥ ነው በወንጭፍም ቢሆን
መግጠሜም አይቀር"
"…ከፊትም… ከኋላም ጫፉ እኮ አይታይም። ትግሉ ሕዝባዊ ነው። የጥጋብ ትግብል አይደለም። የመቅበጥ ትግልም አይደለም። ትግሉን የፈጠረው ለዘመናት ተጠራቅሞ ጫንቃውን ያጎበጠውን ሸክም ለመገላገል ሲል በቁጣ ተነሥቶ በአንድ ዓመት ውስጥ ከዜሮ ከምንም ተነሥቶ የተፈጠረ የትግል ውጤት ነው።
• አዛኜን ዐማራ ድብን አድርጎ ያሸንፋል።
እንኳን ክላሽ ይዤ መውዜር ዲሞፍተር
ዘንድሮስ ቁርጥ ነው በወንጭፍም ቢሆን
መግጠሜም አይቀር"
"…ከፊትም… ከኋላም ጫፉ እኮ አይታይም። ትግሉ ሕዝባዊ ነው። የጥጋብ ትግብል አይደለም። የመቅበጥ ትግልም አይደለም። ትግሉን የፈጠረው ለዘመናት ተጠራቅሞ ጫንቃውን ያጎበጠውን ሸክም ለመገላገል ሲል በቁጣ ተነሥቶ በአንድ ዓመት ውስጥ ከዜሮ ከምንም ተነሥቶ የተፈጠረ የትግል ውጤት ነው።
• አዛኜን ዐማራ ድብን አድርጎ ያሸንፋል።
"…ናዝሬት ከተማ ነው አሉ። አሮሬቲና ቶርበን ኦቦ በተባሉ ቀበሌዎች ላይ የከተማው አስተዳደር ከ1,500 በላይ መኖሪያ ቤቶችን ሕገ ወጥ ናቸው በሚል ሰበብ ለማፍረስ አፍራሽ ግብረ ኃይል ይዞ ከች ይላል አሉ።
"…ነዋሪዎቹም በአዲስ አበባ ሕዝብ ላይ የፈጸሙትን ግፍ እኛም ላይ ሊፈጽሙ ነው እንዴ ብለው ደነገጡ አሉ። ሕዝቡ መንግሥት ቤት ማቅረብ ሲያቅተው መሬቶቹን ከአካባቢው አርሶ አደሮች ገዝተው ከ2005 ዓም ጀምሮ መብራት፣ ውኃ ሁሉ ገብቶላቸው፣ ለከተማ አስተዳደሩም ግብር እየከፈሉ የቆዩ ናቸው።
"…ከዚህ በፊትም እንዲሁ አፍራሽ ግብረ ኃይል መጥቶ ለጠቅላይ ሚንስትር ጽሕፈት ቤት አቤቱታ አቅርበው ጉዳዩ በይደር እንዲታይ ተወስኖላቸው ነበርም ተብሏል። እናንላችሁ ይህ በእንዲህ እንዳለ የከተማ አስተዳደሩ በዛሬው ዕለት እስከ አፍንጫው ድረስ የታጠቀ ወታደርና ፎሊስ ይዞ ቤቶቹን እንደለመደው ሊያፈርስ ይመጣል። ሕዝቡም መጪውን ክረምት የት ልንወድቅ ነው? በማለት ተቃውሞ ያሰማሉ።
"…እንደ አዲስ አበባ ሕዝብ ላፍርስህ ስልህ እሺ ነው እንጂ የምን እንደ ኬኒያ ሕዝብ ተቃውሞ ማሰማት ነው? ያለው ደደቡ የኦሮሞ ብልፅግና አገዛዝ አንዲት ነፍሰጡርን ጨምሮ 7 ንፁሐን ሰዎችን አናት አናታቸውን በጥይት ፈረካክሶ ረፍርፎ በመግደል ብዙዎችንም አቁስሎ ሌሎችንም እየወገረ ወደ ዘብጥያ ማውረዱ ተነግሯል።
"…ሰዉም እንደ አዲስ አበባዎችማ ዝም ብለን በጅብ አንበላም። የኦሮሞ ብልጽግና ገድሎ ጨርሶን ነው እንጂ ቤታችን አይፈርስም እያሉ ነውም ሲሉ አገዛዙም ነገም ከተቃወሙኝ ለሌላው ክልል መጥፎ ትምህርት ስለሚያስተምሩብኝ በማለት ከዚህ የበዛ ሕዝብ ለመግደል እየዛተ እንዳለ ነው የሚሰማው። ገዳይ ወታደሮች ተጠያቂ እንደማይሆኑም እንደተነገራቸውም ተሰምቷል። መፍትሄው ፋኖነት ብቻ ነው። የሞቱትን ነፍስ ይማር።
• እየተገደላችሁ
"…ነዋሪዎቹም በአዲስ አበባ ሕዝብ ላይ የፈጸሙትን ግፍ እኛም ላይ ሊፈጽሙ ነው እንዴ ብለው ደነገጡ አሉ። ሕዝቡ መንግሥት ቤት ማቅረብ ሲያቅተው መሬቶቹን ከአካባቢው አርሶ አደሮች ገዝተው ከ2005 ዓም ጀምሮ መብራት፣ ውኃ ሁሉ ገብቶላቸው፣ ለከተማ አስተዳደሩም ግብር እየከፈሉ የቆዩ ናቸው።
"…ከዚህ በፊትም እንዲሁ አፍራሽ ግብረ ኃይል መጥቶ ለጠቅላይ ሚንስትር ጽሕፈት ቤት አቤቱታ አቅርበው ጉዳዩ በይደር እንዲታይ ተወስኖላቸው ነበርም ተብሏል። እናንላችሁ ይህ በእንዲህ እንዳለ የከተማ አስተዳደሩ በዛሬው ዕለት እስከ አፍንጫው ድረስ የታጠቀ ወታደርና ፎሊስ ይዞ ቤቶቹን እንደለመደው ሊያፈርስ ይመጣል። ሕዝቡም መጪውን ክረምት የት ልንወድቅ ነው? በማለት ተቃውሞ ያሰማሉ።
"…እንደ አዲስ አበባ ሕዝብ ላፍርስህ ስልህ እሺ ነው እንጂ የምን እንደ ኬኒያ ሕዝብ ተቃውሞ ማሰማት ነው? ያለው ደደቡ የኦሮሞ ብልፅግና አገዛዝ አንዲት ነፍሰጡርን ጨምሮ 7 ንፁሐን ሰዎችን አናት አናታቸውን በጥይት ፈረካክሶ ረፍርፎ በመግደል ብዙዎችንም አቁስሎ ሌሎችንም እየወገረ ወደ ዘብጥያ ማውረዱ ተነግሯል።
"…ሰዉም እንደ አዲስ አበባዎችማ ዝም ብለን በጅብ አንበላም። የኦሮሞ ብልጽግና ገድሎ ጨርሶን ነው እንጂ ቤታችን አይፈርስም እያሉ ነውም ሲሉ አገዛዙም ነገም ከተቃወሙኝ ለሌላው ክልል መጥፎ ትምህርት ስለሚያስተምሩብኝ በማለት ከዚህ የበዛ ሕዝብ ለመግደል እየዛተ እንዳለ ነው የሚሰማው። ገዳይ ወታደሮች ተጠያቂ እንደማይሆኑም እንደተነገራቸውም ተሰምቷል። መፍትሄው ፋኖነት ብቻ ነው። የሞቱትን ነፍስ ይማር።
• እየተገደላችሁ
"ርዕሰ አንቀጽ"
"…ሄዳችሁ እዩ። ውሸት ነው በትግራይ ውስጥ አንድም የፈረሰ ፋብሪካ የለም። ወታደሮቼ ማንንም በጅምላ አልጨፈጨፉም። የመምህራንን ሕይወት አሻሽላለሁ። የኮሪደር ልማቱ የማደጋችን ምልክት ነው። በመንግሥት ደረጃ አንድም ሌባ የለም። ሲሲቲቪ ካሜራ በመንገድ መብራት ላይ ተክለናል። በሰብአዊ መብት አያያዝ በኩል የመከላከያና ፌደራል ፖሊሶች ምስጋና ይገባቸዋል። ከታጠቀ ኃይል ጋር እኛ ለንግግር ዝግጁ ነን።
"…ለአባቶቼ ፤ ለታላላቅ ወንድሞቼ ምክር ቢጤ ልለግሳቸው። በቅርቡ አንዳንድ ቦታ ላይ "መፈንቅለ መንግሥት እናካሂዳለን" ብለው አንዳንድ አባቶቻችን ውይይት ያደርጋሉ። መፈንቅለ መንግሥት ኢትዮጵያ ውስጥ አይሳካም። እኛ ወታደሮች ነን መፈንቅለ መንግሥት እንዳይሳካ አድርገን ነው ተቋማት የሠራነው።
"…ኢትዮጵያ ውስጥ መፈንቅለ መንግስት አንዴ ተሳካ የዛሬ 50 ዓመት። ከ50 ዓመት በኋላ ብዙ የሚረቡና የማይረቡ ሙከራዎች ነበሩ አልተሳኩም። አሁን ጭራሽ አይሳካም። ለወንድሞቼና ታላላቆቼ ምክር መስጠት የምፈልገው ጊዜ አታባክኑ፣ የወዳጆቻችንን ሀገር ገንዘብም አታባክኑ፣ ገስት ሀውስም አታጣቡ አይሳካም። በግጭት፣ በጦርነት፣ በሽፍታነት፣ በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን ኢትዮጵያ ውስጥ መያዝ ማለት ብሎን እንደ ተበላበት ጥርስ ማለት ነው። የሚሽከረከር እንጂ የማይሻገር። በተደጋጋሚ እንዲህ ዓይነት ምክር ስንለግስ ቀለል አድርገው የሄዱ ሰዎች በኋላ ዋጋ ይከፍላሉ።"
"…የፓርላማ አባላት የጠየቁት ሌላ። እርሱ የሚመልሰው ደግሞ ሌላ። ስገምት ግን በቅርቡ "የመፈንቅለ መንሥት ሙከራ ከሸፈ" የምትል ዜና አስነግረው በገፍ የሚታሰሩ ጀነራሎችና ታላላቅ ሰዎች የሚኖሩ ይመስለኛል። ተወደደም ተጠላም ግን ዐማራ ያሸንፋል። በቅርቡም አገዛዙ ይፈርሳል።
• ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ…!
"…ሄዳችሁ እዩ። ውሸት ነው በትግራይ ውስጥ አንድም የፈረሰ ፋብሪካ የለም። ወታደሮቼ ማንንም በጅምላ አልጨፈጨፉም። የመምህራንን ሕይወት አሻሽላለሁ። የኮሪደር ልማቱ የማደጋችን ምልክት ነው። በመንግሥት ደረጃ አንድም ሌባ የለም። ሲሲቲቪ ካሜራ በመንገድ መብራት ላይ ተክለናል። በሰብአዊ መብት አያያዝ በኩል የመከላከያና ፌደራል ፖሊሶች ምስጋና ይገባቸዋል። ከታጠቀ ኃይል ጋር እኛ ለንግግር ዝግጁ ነን።
"…ለአባቶቼ ፤ ለታላላቅ ወንድሞቼ ምክር ቢጤ ልለግሳቸው። በቅርቡ አንዳንድ ቦታ ላይ "መፈንቅለ መንግሥት እናካሂዳለን" ብለው አንዳንድ አባቶቻችን ውይይት ያደርጋሉ። መፈንቅለ መንግሥት ኢትዮጵያ ውስጥ አይሳካም። እኛ ወታደሮች ነን መፈንቅለ መንግሥት እንዳይሳካ አድርገን ነው ተቋማት የሠራነው።
"…ኢትዮጵያ ውስጥ መፈንቅለ መንግስት አንዴ ተሳካ የዛሬ 50 ዓመት። ከ50 ዓመት በኋላ ብዙ የሚረቡና የማይረቡ ሙከራዎች ነበሩ አልተሳኩም። አሁን ጭራሽ አይሳካም። ለወንድሞቼና ታላላቆቼ ምክር መስጠት የምፈልገው ጊዜ አታባክኑ፣ የወዳጆቻችንን ሀገር ገንዘብም አታባክኑ፣ ገስት ሀውስም አታጣቡ አይሳካም። በግጭት፣ በጦርነት፣ በሽፍታነት፣ በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን ኢትዮጵያ ውስጥ መያዝ ማለት ብሎን እንደ ተበላበት ጥርስ ማለት ነው። የሚሽከረከር እንጂ የማይሻገር። በተደጋጋሚ እንዲህ ዓይነት ምክር ስንለግስ ቀለል አድርገው የሄዱ ሰዎች በኋላ ዋጋ ይከፍላሉ።"
"…የፓርላማ አባላት የጠየቁት ሌላ። እርሱ የሚመልሰው ደግሞ ሌላ። ስገምት ግን በቅርቡ "የመፈንቅለ መንሥት ሙከራ ከሸፈ" የምትል ዜና አስነግረው በገፍ የሚታሰሩ ጀነራሎችና ታላላቅ ሰዎች የሚኖሩ ይመስለኛል። ተወደደም ተጠላም ግን ዐማራ ያሸንፋል። በቅርቡም አገዛዙ ይፈርሳል።
• ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ…!