ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተሰጠ መግለጫ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የእጩዎች ምዝገባን ከየካቲት 08 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በሁለት ዙሮች ሲያከናውን እንደነበር እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች ተጨማሪ ቀናት በመጨመር እና የፓርቲዎችን አቤቱታዎች በመፍታት ሲያከናውን ቆይቷል።
በዚህም መሰረት የእጩዎች ምዝገባ ትላንትና የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በይፋ ተጠናቋል። በመሆኑም በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቢሮዎች ችግር የተነሳ በልዩ ሁኔታ የሚታይ ካልሆነ በስተቀር ለ6ተኛው አጠቃላይ ምርጫ የእጩዎች ምዝገባ መዘጋቱን እየገለጸ አጠቃላይ የጸደቁ የእጩዎች ዝርዝርን በቅርቡ ይፋ የሚያደርግ ይሆናል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
መጋቢት 01 ቀን 2013 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የእጩዎች ምዝገባን ከየካቲት 08 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በሁለት ዙሮች ሲያከናውን እንደነበር እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች ተጨማሪ ቀናት በመጨመር እና የፓርቲዎችን አቤቱታዎች በመፍታት ሲያከናውን ቆይቷል።
በዚህም መሰረት የእጩዎች ምዝገባ ትላንትና የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በይፋ ተጠናቋል። በመሆኑም በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቢሮዎች ችግር የተነሳ በልዩ ሁኔታ የሚታይ ካልሆነ በስተቀር ለ6ተኛው አጠቃላይ ምርጫ የእጩዎች ምዝገባ መዘጋቱን እየገለጸ አጠቃላይ የጸደቁ የእጩዎች ዝርዝርን በቅርቡ ይፋ የሚያደርግ ይሆናል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
መጋቢት 01 ቀን 2013 ዓ.ም
የአስራ አንድ አመቷ ሀይራ በመንደራቸው ጥቃቱ ሲጀመር የነበረውን ሁኔታ ታስታውሳለች፡፡ ስትናገርም ‹‹መጀመሪያ የተኩስ ድምፅ ስሰማ ብዙም ትኩረት አልሰጠሁትም ነበር፡፡ ነገር ግን ድምፁ እየቀረበ መጣ›› ብላለች፡፡ በዚህ ጊዜ ቤተሰቦቿ ለደህንነታቸው ስጋት ስላደረባቸው በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ዳንጉር ወረዳ ከሚገኘው ቤታቸው ወጥተው ለሊቱን በሀይራ አያት ቤት አደሩ፡፡....
ዝርዝሩን የ ዕለቱ የዘ-ሐበሻ ዜና ላይ ይመልከቱ.. https://www.youtube.com/watch?v=5P2qp1e_Kik
ዝርዝሩን የ ዕለቱ የዘ-ሐበሻ ዜና ላይ ይመልከቱ.. https://www.youtube.com/watch?v=5P2qp1e_Kik
YouTube
Ethiopia: ዘ-ሐበሻ የዕለቱ ዜና | Zehabesha Daily News March 13, 2021
Ethiopia News - Eritrean News | Zehabesha Daily News March 13, 2021 | Amhara Special Force | AbIy Ahmed in Sidama | Eritrea News | Ethiopians We’re here f...