Habesha Circle
499 subscribers
428 photos
19 videos
17 files
153 links
Ethiopia Prevails
Download Telegram
Black_Skin,_White_Masks,_New_Edition_Get_Political_2008_by_Frantz.pdf
823.8 KB
In Black Skin, White Masks, Frantz Fanon combines autobiography, case study, philosophy, and psychoanalytic theory in order to describe and analyze the experience of Black men and women in white-controlled societies. He is especially interested in the experience of Black people from French-colonized islands in the Caribbean, like himself, who have come to live in France themselves. He explores how these people are encouraged by a racist society to want to become white, but then experience serious psychological problems because they aren't able to do so.
#Update

"... በህወሓት ተይዘው ከነበሩት አካባቢዎች አንዳንዶቹ ነፃ ወጥተዋል" - አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

የአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።

በመግለጫቸው ተከዮቹን ዋና ነጥቦች ናቸው ፦

- በህወሓት ኃይል ተይዘው የነበሩ በሰሜን ወሎ የሚገኙ ከተሞች በውጊያ ነፃ ወጥተዋል፤ የህወሓት ኃይልም ከከተማዎቹ እየሸሸ ሄዷል፣ ተዋጊዎቹና መሣሪያዎቻቸውም ተማርከዋል።

- በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል እስከ " መርሳ " የሚደርስ ከመርሳም ወጣ ብሎ ዙሪያው ላይ ጭምር ውጊያ ሲደረግ ነበር በተደረገው ኦፕሬሽን አሁን መርሳ ሙሉ በሙሉ ተለቋል። የጠላት ኃይል እየተመታ እየሸሸ ነው። የተደመሰሰው ኃይል ተደምስሷል ቀሪው ደግሞ እየሸሸ ነው። በአብዛኛው ደግሞ እጅ እየሰጠ ነው።

- በወልዲያም ውጊያ አለ፤ በዚህ ደረጃ ጥሩ እንቅስቃሴ ነው ያለው ድል እየተገኘ ነው ያለው።

- ጨጨሆን ተሻግሮ መቄት አካባቢ ከባድ ውጊያ ተደርጓል። በዚህም ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶበታል። አሁን መቄት እየተለቀቀ ወደፊት እየሄደ ነው ያለው። አመራሮች ፣ አዋጊዎች ጭምር በርካታ የቡድን መሣሪያዎችም ተማርከዋል።

ወጊያ የቀጠለባቸው ቦታዎች የት ናቸው ?

በሶስት ግንባሮች ውጊያ ቀጥሏል።

በሰሜን አካባቢ ውጊያ ያለው ፦
• በአዲጎሹ፣
• በአዲ አርቃይና በማይጠብሪ አካባቢ ነው። ይሄ እስከ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚደው ነው።

በምሥራቁ በኩል ላሊበላ ፣ ሀራ ወልድያ ፣ ጋሸና ፣ መቄት በተጨባጭ ውጊያ ያለባቸው ቦታዎች ናቸው።

ሰቆጣ ፣ ዋግ አጠቃላይ ውጊያ እየተደረገ ነው።

* ህወሓት በሌሎች የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ የአማራ አዋሳኝ አካባቢዎች ጦርነቶች እንዲቀሰቀሱ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በዛሬው መግለጫቸው ተናግረዋል።

@tikvahethiopia
👉 ጀግና ሞቱ ክብሩ ነው

በሸዋሮቢት ሳላይሽ 9 የአሸባሪውን ቡድን አባላቶችን የገደሉት እና በጀግንነት የተሰውት እሸቴ ሞገስ እና ይታገስ እሸቴ (አባትና ልጅ) ሽኝት ተደረገላቸው

#የኢትዮጵያ_ክንድ