በእስር ላይ የሚገኙት ቲክቶከር ጆን ዳንኤል እና ናዮ( ዪዲዲያ) ዛሬ ሚያዝያ 7 ቀን የፍርድ ቤት ቀጠሮ ነበራቸው የናዮ የመውለጃ ጊዜዋ መድረሱን ተከትሎ ልጄን ለመውለድ ጋንዲ ሆስፒታል ይፈቀድልኝ ብላ መጠየቃን የተሰማ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ባለችበት እስር ቤት (ቃሊት እስርቤት) እንድትወልድ ፍርድ ቤት ወስኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
አስደናቂ ፊቸሮችን ያግኙ!
- 4GB እስከሆኑ ፋይሎችን ይጫኑ
- በፍጥነት ያውርዱ
- የእርስዎን online status ከሌሎች ይደብቁ
- እስከ 4 accounts ድረስ ይጠቀሙ
- ልዩ ስቲከሮች እና ኢሞጂዎች
- የድምፅ መልእክቶችን ጽሁፍ ያድርጉ
- ልዩ badges ያግኙ
- ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ
አሁኑኑ ይቀላቀሉ እና የእርስዎን Telegram ተሞክሮ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግሩ!
https://t.me/HuluPayOfficialBot/start?startapp እዚህ ሊንክ ጋር ያገኛሉ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from YeneTube
🌿🌿እንኳን አደረሳችሁ 🌿🌿
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
Forwarded from YeneTube
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://t.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://t.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በኤርትራ የሚገኘውን ጨምሮ አስር ኤምባሲዎችን ለመዝጋት ማቀዱ ተገለጸ
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር #በኤርትራ እና ደቡብ #ሱዳን የሚገኙትን ጨምሮ 10 የአሜሪካ ኤምባሲዎችን ለመዝጋት ማቀዱ ተገለጸ።
ከኤምባሲዎቹ በተጨማሪ 17 ቆንስላዎቹንም ለመዝጋት የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ማቀዱን ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ተመለከትኩት ያለው ያስተዳደሩን ማስታወሻ ዋቢ በማድረግ ባቀረበው ዘገባው ጠቁሟል።
የትራንፕ አስተዳደር እንዲዘጉ በሚል በእቅድ በያዛቸው ሀገራት ውስጥ በሚገኙ ኤምባሲዎች ይከናወኑ የነበሩ ስራዎች በአጎራባች ሀገራት ባሉ ኤምባሲዎች ለማከናወን ማቀዱንም ዘገባው አስታውቋል።
የኤምባሲዎቹ እና ቆንስላዎቹ መዘጋት የትራንፕ አስተዳደር የፌደራል መንግስትን ባጀት ለመቀነስ እየወሰደ ያለው እርምጃ አካል ነው ተብሏል።
የትራንፕ አስተዳደር ከሚዘጋቸው አስር ኤምባሲዎች መካከል ስድስቱ በአፍሪካ የሚገኙ መሆናቸውን ዘገባው አስታውቋል።
የአስተዳደሩ እቅድ ዩናይትድ ስቴትስ የነበራት የዲፕሎማሲ የበላይነት ያሳጣታል፣ ለቻይና አዲስ እድል ይፈጥርላታል የሚሉ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ እንደሚገኙም ዘገባው አመላክቷል።
እቅዱ ተግባራዊ ከሆነ ቻይና በአፍሪካ ያላትን የዲፕሎማሲ የበላይነት ይበልጥ ያጠናክርላታል መባሉን ዘገባው አካቷል።
ጋዜጣው በተጨማሪም በሶማሊያ ሞቃዲሾ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጋ ካልሆነ ደግሞ በከፍተኛ ቁጥር ሰራተኞቹ እንዲቀነሱ ሃሳብ መቅረቡን አመላክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር #በኤርትራ እና ደቡብ #ሱዳን የሚገኙትን ጨምሮ 10 የአሜሪካ ኤምባሲዎችን ለመዝጋት ማቀዱ ተገለጸ።
ከኤምባሲዎቹ በተጨማሪ 17 ቆንስላዎቹንም ለመዝጋት የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ማቀዱን ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ተመለከትኩት ያለው ያስተዳደሩን ማስታወሻ ዋቢ በማድረግ ባቀረበው ዘገባው ጠቁሟል።
የትራንፕ አስተዳደር እንዲዘጉ በሚል በእቅድ በያዛቸው ሀገራት ውስጥ በሚገኙ ኤምባሲዎች ይከናወኑ የነበሩ ስራዎች በአጎራባች ሀገራት ባሉ ኤምባሲዎች ለማከናወን ማቀዱንም ዘገባው አስታውቋል።
የኤምባሲዎቹ እና ቆንስላዎቹ መዘጋት የትራንፕ አስተዳደር የፌደራል መንግስትን ባጀት ለመቀነስ እየወሰደ ያለው እርምጃ አካል ነው ተብሏል።
የትራንፕ አስተዳደር ከሚዘጋቸው አስር ኤምባሲዎች መካከል ስድስቱ በአፍሪካ የሚገኙ መሆናቸውን ዘገባው አስታውቋል።
የአስተዳደሩ እቅድ ዩናይትድ ስቴትስ የነበራት የዲፕሎማሲ የበላይነት ያሳጣታል፣ ለቻይና አዲስ እድል ይፈጥርላታል የሚሉ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ እንደሚገኙም ዘገባው አመላክቷል።
እቅዱ ተግባራዊ ከሆነ ቻይና በአፍሪካ ያላትን የዲፕሎማሲ የበላይነት ይበልጥ ያጠናክርላታል መባሉን ዘገባው አካቷል።
ጋዜጣው በተጨማሪም በሶማሊያ ሞቃዲሾ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጋ ካልሆነ ደግሞ በከፍተኛ ቁጥር ሰራተኞቹ እንዲቀነሱ ሃሳብ መቅረቡን አመላክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባልነት በቅርቡ እንደምታጠናቅቅ ገለጸች
ኢትዮጵያ ለአዲሱ የልማት ባንክ ( በቀድሞው ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ) በይፋ አባልነት ለመቀላቀል ማመልከቻ ማስገባቷንና የዚህ ሂደት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ አስታውቃለች። ይህ የአገሪቱ የዘንድሮ ዓመት ዋነኛ ትኩረት እንደሆነም ተገልጿል።
በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር የሆኑት አቶ ልዑልሰገድ ታደሰ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ለአባልነት ጥያቄዋ ከሁሉም የ ብሪክስ አባል ሀገራት የፖለቲካ ድጋፍ አግኝታለች። የአባልነት ሂደቱም በተጠናከረ ሁኔታ እየተከናወነ በመሆኑ በቅርቡ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አቶ ልዑልሰገድ አክለውም ኢትዮጵያ የአዲሱ የልማት ባንክ አባል ከሆነች በኋላ ባንኩ ትኩረት በሚሰጣቸው እንደ ግብርና፣ ኢነርጂ እና ማኑፋክቸሪንግ ባሉ ዘርፎች ላይ ትኩረት ሰጥታ ለመስራት እቅድ አላት ብለዋል።
የቀድሞ ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ የነበረው አዲሱ የልማት ባንክ በብሪክስ አባል ሀገራት የተቋቋመ ሁለገብ የልማት ባንክ ነው።
መረጃዎች እንደሚያሳዩት ባንኩ በብድር፣ በዋስትና፣ በፍትሃዊ ተሳትፎ እና በሌሎች የፋይናንስ መሳሪያዎች የህዝብ ወይም የግል ፕሮጀክቶችን ይደግፋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ ለአዲሱ የልማት ባንክ ( በቀድሞው ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ) በይፋ አባልነት ለመቀላቀል ማመልከቻ ማስገባቷንና የዚህ ሂደት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ አስታውቃለች። ይህ የአገሪቱ የዘንድሮ ዓመት ዋነኛ ትኩረት እንደሆነም ተገልጿል።
በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር የሆኑት አቶ ልዑልሰገድ ታደሰ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ለአባልነት ጥያቄዋ ከሁሉም የ ብሪክስ አባል ሀገራት የፖለቲካ ድጋፍ አግኝታለች። የአባልነት ሂደቱም በተጠናከረ ሁኔታ እየተከናወነ በመሆኑ በቅርቡ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አቶ ልዑልሰገድ አክለውም ኢትዮጵያ የአዲሱ የልማት ባንክ አባል ከሆነች በኋላ ባንኩ ትኩረት በሚሰጣቸው እንደ ግብርና፣ ኢነርጂ እና ማኑፋክቸሪንግ ባሉ ዘርፎች ላይ ትኩረት ሰጥታ ለመስራት እቅድ አላት ብለዋል።
የቀድሞ ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ የነበረው አዲሱ የልማት ባንክ በብሪክስ አባል ሀገራት የተቋቋመ ሁለገብ የልማት ባንክ ነው።
መረጃዎች እንደሚያሳዩት ባንኩ በብድር፣ በዋስትና፣ በፍትሃዊ ተሳትፎ እና በሌሎች የፋይናንስ መሳሪያዎች የህዝብ ወይም የግል ፕሮጀክቶችን ይደግፋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ነገ ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እንደሚካሄድ ገለፀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀጣዩን በየሁለት ሳምንቱ የሚካሄደውን የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ ሐሙስ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም. እንደሚካሄድ ዛሬ አስታውቋል።
በዚህ ጨረታ የሚቀርበው ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ መጠን 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መሆኑን ባንኩ አሳውቋል። ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በተሰጠው መመሪያ መሰረት በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀጣዩን በየሁለት ሳምንቱ የሚካሄደውን የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ ሐሙስ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም. እንደሚካሄድ ዛሬ አስታውቋል።
በዚህ ጨረታ የሚቀርበው ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ መጠን 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መሆኑን ባንኩ አሳውቋል። ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በተሰጠው መመሪያ መሰረት በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
"የኬንያ ዜጎች እንኳን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ጭምር ተጓጉዘው ሀገራቸው ገብተዋል"- በሚያንማር የሚገኙ ዜጎች በስልክ ከነገሩኝ
በሚያንማር የሚገኙ ዜጎች ጉዳይ አሳሳቢም፣ አስገራሚም እየሆነ ነው። ከ740 በላይ ዜጎቻችን ተይዘውበት ከነበረው አደገኛ ካምፕ በአንድ ታጣቂ ቡድን ነፃ ሆነው አሁን ላይ በግዜያዊ መጠለያ ውስጥ ቢገኙም ተረክቧቸው ወደ ሀገራቸው የሚመልሳቸው አካል አጥተው እንዳሉ በርካቶች በአጭር ፅሁፍ መልዕክት እና በስልክ ነግረውኛል።
አንዳንዶቹ በተስፋ መቁረጥ ራስን የማጥፋት ሙከራ አርገዋል፣ ኮማ ውስጥ ያሉ አሉ፣ የአካል ጉዳትም የደረሰባቸው አሉ። ውጭ ጉዳይ አንድ ሰሞን ጉዳዩን ይዞት እንደነበር ሰምተን ነበር፣ አሁን ላይ ምንም ነገር የለም፣ ሲጠየቁ "ፕሮሰስ ላይ ነው" የሚል ምላሽ ይሰጣሉ።
ዜጎቻችንን ከካምፑ ነፃ ያወጡት ታጣቂዎች እንኳን "መንግስታችሁ በፍጥነት ካልወሰዳችሁ ወደነበራችሁበት ካምፕ ከመመለስ ውጭ ምርጫ የለንም" እያሏቸው ነው።
ኬንያን ጨምሮ ሌሎች 25 ሀገራት ዜጎቻቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ በመጠቀም አጓገዘው አውጥተዋል። ጉዳዩን በቶክዮ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ይዞት ነበር ተብሎ ነበር፣ አሁን ደህሞ ህንድ ያለው ኤምባሲ እየተከታተለው ነው ከሚል ውጭ ምላሽ የለም።
የሚገርመው 400 የሚሆኑት የመመለሻ ትኬት አላቸው፣ ሊረዷቸው የሚችሉ NGO ድርጅቶችም አሉ፣ ነገር ግን መንግስት የመመለስ (repatriation) ሂደቱን ካልጀመረ ምንም ማድረግ አይቻልም።
ልጆቹ አንዴ ተታለው ተወስደዋል፣ መንግስት ግን ሊደርስላቸው አይገባም? ሀገር ማለት ህዝብ ማለት አልነበር?
በአፋጣኝ ትኩረት ካልተሰጠው አሳዛኝ ውጤት ይታየኛል።
መረጃው የኤልያስ መሰረት ነው።
በሚያንማር የሚገኙ ዜጎች ጉዳይ አሳሳቢም፣ አስገራሚም እየሆነ ነው። ከ740 በላይ ዜጎቻችን ተይዘውበት ከነበረው አደገኛ ካምፕ በአንድ ታጣቂ ቡድን ነፃ ሆነው አሁን ላይ በግዜያዊ መጠለያ ውስጥ ቢገኙም ተረክቧቸው ወደ ሀገራቸው የሚመልሳቸው አካል አጥተው እንዳሉ በርካቶች በአጭር ፅሁፍ መልዕክት እና በስልክ ነግረውኛል።
አንዳንዶቹ በተስፋ መቁረጥ ራስን የማጥፋት ሙከራ አርገዋል፣ ኮማ ውስጥ ያሉ አሉ፣ የአካል ጉዳትም የደረሰባቸው አሉ። ውጭ ጉዳይ አንድ ሰሞን ጉዳዩን ይዞት እንደነበር ሰምተን ነበር፣ አሁን ላይ ምንም ነገር የለም፣ ሲጠየቁ "ፕሮሰስ ላይ ነው" የሚል ምላሽ ይሰጣሉ።
ዜጎቻችንን ከካምፑ ነፃ ያወጡት ታጣቂዎች እንኳን "መንግስታችሁ በፍጥነት ካልወሰዳችሁ ወደነበራችሁበት ካምፕ ከመመለስ ውጭ ምርጫ የለንም" እያሏቸው ነው።
ኬንያን ጨምሮ ሌሎች 25 ሀገራት ዜጎቻቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ በመጠቀም አጓገዘው አውጥተዋል። ጉዳዩን በቶክዮ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ይዞት ነበር ተብሎ ነበር፣ አሁን ደህሞ ህንድ ያለው ኤምባሲ እየተከታተለው ነው ከሚል ውጭ ምላሽ የለም።
የሚገርመው 400 የሚሆኑት የመመለሻ ትኬት አላቸው፣ ሊረዷቸው የሚችሉ NGO ድርጅቶችም አሉ፣ ነገር ግን መንግስት የመመለስ (repatriation) ሂደቱን ካልጀመረ ምንም ማድረግ አይቻልም።
ልጆቹ አንዴ ተታለው ተወስደዋል፣ መንግስት ግን ሊደርስላቸው አይገባም? ሀገር ማለት ህዝብ ማለት አልነበር?
በአፋጣኝ ትኩረት ካልተሰጠው አሳዛኝ ውጤት ይታየኛል።
መረጃው የኤልያስ መሰረት ነው።
ፓኬጅ
Gift For Her ❤
Gift sets
- የእጅ ሰዓት Brand Watch
- ፅጌረዳ አበባ Roses bouquet 💐
- ሕማማት መፅሀፍ Book spiritual
FREE DELIVERY
ይደውሉ
Inbox for Order @Fikerassefa
Gift For Her ❤
Gift sets
- የእጅ ሰዓት Brand Watch
- ፅጌረዳ አበባ Roses bouquet 💐
- ሕማማት መፅሀፍ Book spiritual
FREE DELIVERY
ይደውሉ
Inbox for Order @Fikerassefa
በምስራቅ ወለጋ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባል በመንግስት የጸጥታ ሀይል መገደሉን ተከትሎ ታጣቂዎቹ በወሰዱት የበቀል ጥቃት 29 ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሐሮ ሊሙ ወረዳ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባል እና የቡድኑ መሪ ኩምሳ ድሪባ (ጃል መሮ) "የቅርብ ሰው" የነበሩት ሾዴ በመንግስት የጸጥታ አካላት መገደላቸውን ተከትሎ በተፈጸመ የበቀል ጥቃት 29 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች እና የሟች ቤተሰቦች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ።
እንደ ነዋሪዎች እና የሟች ቤተሰቦች ገለጻ፣ መጋቢት 29 ቀን 2017 ዓ.ም በሐሮ ሊሙ ወረዳ ጎርባ ጉዲና እና ሱጌ ቀበሌዎች የተፈጸሙት ጥቃቶች "የሾዴን ሞት ለመበቀል በኦነሠ ታጣቂዎች ተፈጽመዋል" ብለዋል።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ እና በጋብቻ ከሟች ቤተሰቦች ጋር ዝምድና እንዳላቸው የገለጹልን በጎርባ ጉዲና ቀበሌ ነዋሪ የሆኑ አንድ ግለሰብ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩት፣ ከመጋቢት 29 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በተፈጸሙ ተከታታይ ጥቃቶች ቢያንስ የአሥር ሰላማዊ ሰዎች ሕይወት ማለፉን አስረድተዋል።
የአካባቢው ነዋሪ አክለውም በ"ኦነሰ ታጣቂዎች" የሚፈጸሙ ጥቃቶች በአካባቢው እንደቀጠሉና በዚህም ምክንያት የአቶ ፋይሳ ተጨማሪ ሰባት ዘመዶች መገደላቸውን ገልጸዋል፤ "እነዚህ ሰዎች ሾዴን ለመያዝ የጸጥታ ኃይሎችን ረድተዋል ተብለው ስለተጠረጠሩ ነው ኢላማ የተደረጉት" ሲሉም አክለዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7615
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሐሮ ሊሙ ወረዳ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባል እና የቡድኑ መሪ ኩምሳ ድሪባ (ጃል መሮ) "የቅርብ ሰው" የነበሩት ሾዴ በመንግስት የጸጥታ አካላት መገደላቸውን ተከትሎ በተፈጸመ የበቀል ጥቃት 29 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች እና የሟች ቤተሰቦች ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ።
እንደ ነዋሪዎች እና የሟች ቤተሰቦች ገለጻ፣ መጋቢት 29 ቀን 2017 ዓ.ም በሐሮ ሊሙ ወረዳ ጎርባ ጉዲና እና ሱጌ ቀበሌዎች የተፈጸሙት ጥቃቶች "የሾዴን ሞት ለመበቀል በኦነሠ ታጣቂዎች ተፈጽመዋል" ብለዋል።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ እና በጋብቻ ከሟች ቤተሰቦች ጋር ዝምድና እንዳላቸው የገለጹልን በጎርባ ጉዲና ቀበሌ ነዋሪ የሆኑ አንድ ግለሰብ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩት፣ ከመጋቢት 29 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በተፈጸሙ ተከታታይ ጥቃቶች ቢያንስ የአሥር ሰላማዊ ሰዎች ሕይወት ማለፉን አስረድተዋል።
የአካባቢው ነዋሪ አክለውም በ"ኦነሰ ታጣቂዎች" የሚፈጸሙ ጥቃቶች በአካባቢው እንደቀጠሉና በዚህም ምክንያት የአቶ ፋይሳ ተጨማሪ ሰባት ዘመዶች መገደላቸውን ገልጸዋል፤ "እነዚህ ሰዎች ሾዴን ለመያዝ የጸጥታ ኃይሎችን ረድተዋል ተብለው ስለተጠረጠሩ ነው ኢላማ የተደረጉት" ሲሉም አክለዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7615
ትራምፕ በቻይና ላይ የጀመሩትን ታሪፍ 245 ከመቶ አደረሱ
አሜሪካ በቻይና ላይ የጣለችዉን ቀረጥ ወደ 245 በመቶ አሳድጋለች።
አሜሪካ በቻይና ላይ እየጣለች ያለችዉን ቀረጥ ወደ 245 በመቶ ከፍ ማድረጓን የአሜሪካዉ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማሳወቃቸዉን ኢንዲያ ደይሊ ዘግቧል።
ዛሬ በነጩ ቤተ መንግስት ፕሬዚዳንት ትራምፕ እንደገለፁት፤ ቻይና ከሰሞኑ ወደ አገሯ የሚገቡ የአሜሪካ ምርቶች ላይ ያሳየችዉን አፀፋዊ ምላሽ ለመቀልበስ ጭማሪውን ማድረጋቸውን ተናግረዋል።
ትራምፕ፣ ይህ ርምጃ አሜሪካን በኃያልነቷ ለማስቀጠል ከተያዘዉ መርህ አንዱ ነዉ ብለዋል።
75 የሚሆኑ አገራት በቀረጥ ዙሪያ ንግግር ማድረግ እንደሚችሉ ጠቅሰዉ፤ ቻይና ግን ቀረጥ በመጨመር ምላሽ ስለሰጠች ጭማሪዉ ተደርጎባታል ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
አሜሪካ በቻይና ላይ የጣለችዉን ቀረጥ ወደ 245 በመቶ አሳድጋለች።
አሜሪካ በቻይና ላይ እየጣለች ያለችዉን ቀረጥ ወደ 245 በመቶ ከፍ ማድረጓን የአሜሪካዉ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማሳወቃቸዉን ኢንዲያ ደይሊ ዘግቧል።
ዛሬ በነጩ ቤተ መንግስት ፕሬዚዳንት ትራምፕ እንደገለፁት፤ ቻይና ከሰሞኑ ወደ አገሯ የሚገቡ የአሜሪካ ምርቶች ላይ ያሳየችዉን አፀፋዊ ምላሽ ለመቀልበስ ጭማሪውን ማድረጋቸውን ተናግረዋል።
ትራምፕ፣ ይህ ርምጃ አሜሪካን በኃያልነቷ ለማስቀጠል ከተያዘዉ መርህ አንዱ ነዉ ብለዋል።
75 የሚሆኑ አገራት በቀረጥ ዙሪያ ንግግር ማድረግ እንደሚችሉ ጠቅሰዉ፤ ቻይና ግን ቀረጥ በመጨመር ምላሽ ስለሰጠች ጭማሪዉ ተደርጎባታል ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ክልሉ ለ1 ሺህ 216 ታራሚዎች ምህረት አደረገ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ለ1 ሺህ 216 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ ፡፡
ቢሮው እንዳስታወቀው ታራሚዎቹ ምህረቱን ያገኙት መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ነው ፡፡
ታራሚዎቹ ይቅርታው ሊደረግላቸው የቻለው በይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት ያቀረቡትን የይቅርታ ማመልከቻ በመመርመር መሆኑን የጠቀሰው ቢሮው “ በተለይም በማረሚያ ተቋማቱ በነበራቸዉ ቆይታ ስለመታረማቸዉ፣ ስለመታነጻቸዉና ስለመልካም ጠባያቸዉ በየደረጃዉ ከሚገኙ የፀጥታ ተቋማት ማረጋገጫ አግኝተዋል ነው የተባለው፡፡
በቀጣይ ለህብረተሰቡ የወንጀል ስጋት ሳይሆኑ አምራችና ህግ አክባሪ ዜጋ ሆነው በሰላም መኖር እንዳለባቸው ገለጻ ተደርጎላቸዋል መባሉን ከDW ተመልክተናል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ለ1 ሺህ 216 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ ፡፡
ቢሮው እንዳስታወቀው ታራሚዎቹ ምህረቱን ያገኙት መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ነው ፡፡
ታራሚዎቹ ይቅርታው ሊደረግላቸው የቻለው በይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት ያቀረቡትን የይቅርታ ማመልከቻ በመመርመር መሆኑን የጠቀሰው ቢሮው “ በተለይም በማረሚያ ተቋማቱ በነበራቸዉ ቆይታ ስለመታረማቸዉ፣ ስለመታነጻቸዉና ስለመልካም ጠባያቸዉ በየደረጃዉ ከሚገኙ የፀጥታ ተቋማት ማረጋገጫ አግኝተዋል ነው የተባለው፡፡
በቀጣይ ለህብረተሰቡ የወንጀል ስጋት ሳይሆኑ አምራችና ህግ አክባሪ ዜጋ ሆነው በሰላም መኖር እንዳለባቸው ገለጻ ተደርጎላቸዋል መባሉን ከDW ተመልክተናል።
በአዲስ ሊተኩ ነው በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አካባቢዎች ያሉ የታክሲ ተራ አስከባሪዎች በአዲስ ሊተኩ ነው።
በሥራው የተሰማሩ ወጣቶች ወዴት እንደምንሄድ አናውቅም ብለዋል
‹‹በየሁለት ዓመቱ መተካት ግዴታ ነው››
የአዲስ አበባ ከተማ ሥራና ክህሎት ቢሮ
‹‹የእኛ ሥራ ተደራጅቶ የመጣልንን ወጣት መመደብ ብቻ ነው››
የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ
በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አካባቢዎች የታክሲ መጫኛና ማውረጃ ሥፍራዎች ላይ የተሰማሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተራ አስከባሪዎች፣ በሌሎች በተደራጁ ወጣቶች እንደሚተኩ ታወቀ።
በከተማ አስተዳደሩ ሥር በየወረዳቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ በመደራጀት፣ ላለፉት 24 ዓመታት በታክሲ ተራ ማስከበር ሥራ የተሰማሩ ወጣቶች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከዘርፉ በመውጣት ሽግግር ለማድረግ መስማማታቸውን ለየወረዳቸው እንዲያሳውቁ የተለያየ ቀነ ገደብ ተቀምጦላቸዋል።
Via:- Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
በሥራው የተሰማሩ ወጣቶች ወዴት እንደምንሄድ አናውቅም ብለዋል
‹‹በየሁለት ዓመቱ መተካት ግዴታ ነው››
የአዲስ አበባ ከተማ ሥራና ክህሎት ቢሮ
‹‹የእኛ ሥራ ተደራጅቶ የመጣልንን ወጣት መመደብ ብቻ ነው››
የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ
በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አካባቢዎች የታክሲ መጫኛና ማውረጃ ሥፍራዎች ላይ የተሰማሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተራ አስከባሪዎች፣ በሌሎች በተደራጁ ወጣቶች እንደሚተኩ ታወቀ።
በከተማ አስተዳደሩ ሥር በየወረዳቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ በመደራጀት፣ ላለፉት 24 ዓመታት በታክሲ ተራ ማስከበር ሥራ የተሰማሩ ወጣቶች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከዘርፉ በመውጣት ሽግግር ለማድረግ መስማማታቸውን ለየወረዳቸው እንዲያሳውቁ የተለያየ ቀነ ገደብ ተቀምጦላቸዋል።
Via:- Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
የትግራይ ክልል ኮምዩኒኬሽን መስሪያቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ "የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት እና የአማራ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዛሬ ሚያዝያ 08 ቀን 2017 ዓ.ም ህገ መንግስቱን በመጣስ ሁመራን የአማራ ክልል አካል አድርጎ በማቅረብ የፕሪቶሪያ ውልን የሚጻረር ዜና ይዘው ወጥተዋል።" አለ።
"ይህ ድርጊት ቀላል አይደለም" ያለው የትግራይ ክልል፣ "ነገር ግን ሆን ብለው የትግራይን ህገ-መንግስታዊ ክልል፣ የአማራ ክልል አካል አድርገው ደጋግመው መጥቀሳቸውን ቀጥለዋል።"ብሏል።
"ይህ ኃላፊነት የጎደለው ድርጊት ህገ መንግስቱን የሚጻረር እና የፕሪቶሪያ ስምምነትን በቀጥታ የሚጻረር በመሆኑ ተቀባይነት የለውም" ሲል "በአስቸኳይ መታረም እንዳለበት" ያሳሰበው የትግራይ ክልል "የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት እና የአማራ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የሁለቱንም ክልል ህዝቦች አብሮ የመኖር ህልውና የሚያናጋ እና በቀጥታ ወደ ሌላ ግጭት የሚጋብዙ ሀላፊነት የጎደላቸው የዜና ዘገባዎችን በማረም ይህን ህገ-መንግስታዊ ጥሰት በሚፈጽሙ አካላት ላይ የፌደራል መንግስት ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ እንጠይቃለን።" ሲል ክልሉ በኮምዩኒኬሽን መስሪያ ቤቱ በኩል መግለጫ አውጥቶ ተመልክተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
"ይህ ድርጊት ቀላል አይደለም" ያለው የትግራይ ክልል፣ "ነገር ግን ሆን ብለው የትግራይን ህገ-መንግስታዊ ክልል፣ የአማራ ክልል አካል አድርገው ደጋግመው መጥቀሳቸውን ቀጥለዋል።"ብሏል።
"ይህ ኃላፊነት የጎደለው ድርጊት ህገ መንግስቱን የሚጻረር እና የፕሪቶሪያ ስምምነትን በቀጥታ የሚጻረር በመሆኑ ተቀባይነት የለውም" ሲል "በአስቸኳይ መታረም እንዳለበት" ያሳሰበው የትግራይ ክልል "የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት እና የአማራ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የሁለቱንም ክልል ህዝቦች አብሮ የመኖር ህልውና የሚያናጋ እና በቀጥታ ወደ ሌላ ግጭት የሚጋብዙ ሀላፊነት የጎደላቸው የዜና ዘገባዎችን በማረም ይህን ህገ-መንግስታዊ ጥሰት በሚፈጽሙ አካላት ላይ የፌደራል መንግስት ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ እንጠይቃለን።" ሲል ክልሉ በኮምዩኒኬሽን መስሪያ ቤቱ በኩል መግለጫ አውጥቶ ተመልክተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
🌿🌿እንኳን አደረሳችሁ 🌿🌿
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
Forwarded from YeneTube
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://t.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://t.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping