Maleda Sport ማለዳ ስፖርት
Photo
🔴 በኤምሬትስ የተከናወነው የአርሰናል እና ሊቨርፑል ተጠባቂ ጨዋታ 2-2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
በፕሪሚየር ሊጉ ተጠባቂ ጨዋታ አርሰናል ከሊቨርፑል 2-2 በሆነ አቻ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቀው ነጥብ ተጋርተዋል።
ቡካዮ ሳካ እና ሚኬል ሜሪኖ ለመድፈኞቹ ጎሎችን ሲያስቆጥሩ ቨርጅል ቫን ዳይክ እና ሞ ሳላ ለቀዮቹ ኳስና መረብን አገናኝተዋል።
ሊቨርፑል ከማንቸስተር ሲቲ ቀጥሎ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ለመቀመጥ የተገደደ ሲሆን አርሰናል ሶስተኛ ደረጃውን ይዟል።
በፕሪሚየር ሊጉ ተጠባቂ ጨዋታ አርሰናል ከሊቨርፑል 2-2 በሆነ አቻ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቀው ነጥብ ተጋርተዋል።
ቡካዮ ሳካ እና ሚኬል ሜሪኖ ለመድፈኞቹ ጎሎችን ሲያስቆጥሩ ቨርጅል ቫን ዳይክ እና ሞ ሳላ ለቀዮቹ ኳስና መረብን አገናኝተዋል።
ሊቨርፑል ከማንቸስተር ሲቲ ቀጥሎ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ለመቀመጥ የተገደደ ሲሆን አርሰናል ሶስተኛ ደረጃውን ይዟል።