Forwarded from Natnael Fikru
አደይ ሚክስድ አርት !
ዩቶጵያ ቪዥዋል አርትስ ክለብ ከ አዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በወጣት የስነ-ጥበብ ባለሙያዎች የተከሸነ የድብልቅ ጥበባት (Mixed art) ኤግዝቢሽን ከመስከረም 14-20 ደረስ በአዲስ አበባ ሙዚየም ለእይታ ይበቃል ፡፡ የጥበብ ድግሳችን ተካፋይ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል !
መክፈቻ ሰዓት ፡- 11:30
ለበለጠ መረጃ
0984871096
0942600644
0973950532
@Utopiavisualarts
@utopiavisualarts
ዩቶጵያ ቪዥዋል አርትስ ክለብ ከ አዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በወጣት የስነ-ጥበብ ባለሙያዎች የተከሸነ የድብልቅ ጥበባት (Mixed art) ኤግዝቢሽን ከመስከረም 14-20 ደረስ በአዲስ አበባ ሙዚየም ለእይታ ይበቃል ፡፡ የጥበብ ድግሳችን ተካፋይ እንዲሆኑ ተጋብዘዋል !
መክፈቻ ሰዓት ፡- 11:30
ለበለጠ መረጃ
0984871096
0942600644
0973950532
@Utopiavisualarts
@utopiavisualarts
ካፕቸር አዲስ የፎቶ ግራፊ ውድድርና አውደ-ርዕይ
አዲስ አበባን በፎቶ የማሳየት ውድድር በአዲስ አበባ ሊካሄድ እንደሆነ ሰምተናል፡፡ ይህ ዝግጅት ከመስከረም 20-27 ለ7 ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ማዘጋጃ ቤት የሚካሄድ ሲሆን በሦስት ዘርፎች ላይም ውድድር ይካሄዳል፡፡
1. ፕሮፌሽናል የፎቶ ሞያ ያላቸው ዘርፍ
2. የፎቶ ማንሳት ተስጦና ፍላጎቱ ያላቸው ዘርፍ(ሁሉም መሳተፍ ይችላል)
3. የዲፕሎማት ማህበረሰቡ ዘርፍ ይሆናል፡፡
የመዝጊያ ፕሮግራሙ በሸራተን አዲስ በደማቅ ሁኔታ የሚደረግ ሲሆን አሸናፊዎችም ከአዲስ አበባ ም/ከንቲባ እጅ ሽልማታቸውን ይወስዳሉ፡፡
ለመወዳደር የምትፈልጉ የመወዳደሪያ ፎቶ ግራፋችሁን በ http://www.captureaddis.com/ ላይ እስከ መስከረም 14 ድረስ ማስገባት ትችላላችሁ፡፡
ለአንድ ተወዳዳሪ አንድ መወዳደሪያ ፎቶ ብቻ ነው የሚቻለው
#ቲክቫህ_Event
@tikavhethmagazine @emush21
አዲስ አበባን በፎቶ የማሳየት ውድድር በአዲስ አበባ ሊካሄድ እንደሆነ ሰምተናል፡፡ ይህ ዝግጅት ከመስከረም 20-27 ለ7 ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ማዘጋጃ ቤት የሚካሄድ ሲሆን በሦስት ዘርፎች ላይም ውድድር ይካሄዳል፡፡
1. ፕሮፌሽናል የፎቶ ሞያ ያላቸው ዘርፍ
2. የፎቶ ማንሳት ተስጦና ፍላጎቱ ያላቸው ዘርፍ(ሁሉም መሳተፍ ይችላል)
3. የዲፕሎማት ማህበረሰቡ ዘርፍ ይሆናል፡፡
የመዝጊያ ፕሮግራሙ በሸራተን አዲስ በደማቅ ሁኔታ የሚደረግ ሲሆን አሸናፊዎችም ከአዲስ አበባ ም/ከንቲባ እጅ ሽልማታቸውን ይወስዳሉ፡፡
ለመወዳደር የምትፈልጉ የመወዳደሪያ ፎቶ ግራፋችሁን በ http://www.captureaddis.com/ ላይ እስከ መስከረም 14 ድረስ ማስገባት ትችላላችሁ፡፡
ለአንድ ተወዳዳሪ አንድ መወዳደሪያ ፎቶ ብቻ ነው የሚቻለው
#ቲክቫህ_Event
@tikavhethmagazine @emush21