“...ከሁሉ በላይም ራስ እንዲሆን ለቤተክርስቲያን ሰጠው”
ኤፌ 1፥22
#ቤተክርስቲያን!
ክፍል 2
#በመጋቢ_መንገሻ_ጥላሁን
📖 "“የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል።”
ማቴዎስ 16:17-20
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_መንገሻ_ጥላሁን ሲሆኑ "#ቤተክርስቲያን" በሚል ርዕስ ከባለፈው ሳምንት የቀጠለውን ክፍል ከእግዚአብሔር ቃል ከማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 16 ቁጥር ከ17-20 ላይ ያለውን ቃል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም አሥራ አምስት (15) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በዚህ በማቴዎስ ወንጌል 16:19 ላይ ቤተክርስቲያንን በተመለከተ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች ተጠቅሰዋል።
1. #የገሃነም_ደጆች_አይችሏትም
፨ ክርስቶስ ቤተክርስቲያኔን እሠራለሁ ካለ በኋላ የጌታ ኃይልና ሥልጣን የሚሠራበት ቦታ መሆኑን ለማሳየትም ነው። በዚህ ሥፍራ የተገለጸው ሐሳብ ቤተክርስቲያንን የሚቃወማት ሐሳብ ቢኖርም የሚቋቋማት ኃይል ግን እንደሌለ ይናገራል።
፨ የገሃነም ደጅ ቤተክርስቲያንን ሊያሸንፍ ያልቻለው በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ስለተሸነፈ ነው።
ዕብራውያን 2:14-15
👉 ከኢየሱስ ክርስቶስ አሸናፊነት የተነሣ እኛም አሸናፊ ሆነናል።
፨ ሰው ሁሉ ከሰይጣን (ከኃጢአት) ባርነት በታች ሆኖ ይኖር ስለነበር ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ መምጣትና መሞት ነበረበት። ከዚያም ሞትን አሸንፎ በመነሳት የሰውን ልጅ ነፃ አወጣ። የገሃነም ደጆችም እንዳይችሉ አደረገ።
፨ ኢየሱስ ከሞት ሲነሳ ከዲያብሎስ እጅ የሞትና የሲኦልን መክፈቻ ተቀብሎ ተነስቷል። ከዚህም የተነሣ ከሁሉ በላይ ራስ እንዲሆን ሥልጣን ተሰጠው። ይህም ሥልጣን አሁንም እስከ ክርስቶስ ዳግም መመለስ በቤተክርስቲያን ላይ ይሠራል።
ዕብራውያን 1: 17-18
፨ በብሉይ ኪዳን መጽሐፍም የዚህን ቃል ኪዳን ማረጋገጫ የሚሆነን እግዚአብሔር ለኢያሱ "ከሙሴ ጋር እንደነበርኩ ከአንተም ጋር እሆናለሁ" (ኢያሱ 1:5) ላይ ብሎ ማንም እንደማይቋቋመው ተናገረ። ይህ ቃል ዛሬም በቤተክርስቲያን (በእኔ) ላይ ይሠራል።
፨ የሚጎዳን ኃይል ከእግራችን በታች ሆኖ ይረገጥ ዘንድ ሥልጣን ተሰጥቶናል።
ሉቃስ 10:19
2. #የመንግሥተ_ሰማይ_መክፈቻ_ተሰጥቷታል።
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ የሚመራት ቤተክርስቲያን ሥልጣን (መክፈቻ) አላት። ይህም ሥልጣን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ነው።
፨ ወንጌልን መስበክ የመላእክት ሥራ ሳይሆን ለዳኑት (ለእኛ) የተሰጠ ሥራ ነው። ስለዚህ የተሰበከውን ወንጌል የተቀበሉ ሁሉ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆናሉ። በዚያችም ቅጽበት ያንን ሥልጣን ያገኛሉ። ሮሜ 8:17።
፨ የእግዚአብሔር መንግሥት ማለት የእግዚአብሔር ሕይወት ነው። የምንሰፋውም ሆነ የምንበዛው ይህንን ሕይወት (ወንጌል) ስንሰብክ ነው።
፨ የኃጢአት ሥርየትም ሆነ ርስት ማግኘት ይህ ሁሉ ሥልጣን የሚገኘው በዚህ ነው። የሐዋርያት ሥራ 26:17-18
👉 እኛ ስለ ክርስቶስ "ታረቁ!" ብለን የምናስታርቅ የክርስቶስ አምባሳደሮች ነን።
3. #የማሰርና_የመፍታት_ሥልጣን_አላት።
፨ እኛ የመንግሥቱን ወንጌል ሥርዓት የማስያዝ ሥልጣን ተሰጥቶናል።
👉 የቅዱሳን ማህበር ሥርዓት ያለው ማህበር ነው።
፨ በእግዚአብሔር ቃል ሥርዓት የማይሄዱትን ሥነሥርዓት የማስያዝ ሥልጣን ተሰጥቶናል።
፨ ጳውሎስ የገላትያ ቤተክርስቲያን ስለ ኢየሱስ ያላቸው አመለካከት በተበላሸ ጊዜ ወደ መስመር እንዲገቡ ሥነሥርዓት ያስይዛቸው ነበር። ገላትያ 3:1
ሀ. #ማሰር_ምንድነው?
፨ የመምከር፥ የመገሰጽ፥ የማገድና የማስወገድ ሥልጣን ነው። ቤተክርስቲያን የክርስቶስ አካሉ እስከሆነች ድረስ የትኛውንም ሥልጣን የመጠቀምና የማድረግ መብት አላት። እውነተኛ ክርስቲያኖች ከሆንን ለቤተክርስቲያን ልንታዘዝ ይገባል። ማቴዎስ 18:15-17። በዚህ ሥፍራ የተጻፈውን የማስፈጸም ሥልጣን አላት። ደግሞም በዚህም ማሰር ትችላለች።
፨ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ እንዴት በቤተክርስቲያን መኖር እንደሚገባ ጽፏል። 1ኛ ጢሞቴዎስ 3:15
፨ ያለ ሥርዓት ከሚሄዱት እንድንለይ ቃሉ ያስተምረናል።
👉 ቤተክርስቲያን የሚመጡ መንግሥተ ሰማይ የማይገቡ ብዙ ሰዎች አሉ!
👉 ቤተክርስቲያን ቀይረህ ብትሄድ ሰማይ አይቀየርም!
ለ. #መፍታት_ምንድነው?
፨ ከጥፋት መመለስ እና ይቅርታን ማድረግ ነው።
፨ አማኝ ከጥፋት ሲመለስና ይቅርታ ሲያደርግ ሰማይ ይከፈታል።
፨ ቤተክርስቲያን ይቅር ካለች ሰማይ ይቅር ይላል።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
ኤፌ 1፥22
#ቤተክርስቲያን!
ክፍል 2
#በመጋቢ_መንገሻ_ጥላሁን
📖 "“የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል።”
ማቴዎስ 16:17-20
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_መንገሻ_ጥላሁን ሲሆኑ "#ቤተክርስቲያን" በሚል ርዕስ ከባለፈው ሳምንት የቀጠለውን ክፍል ከእግዚአብሔር ቃል ከማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 16 ቁጥር ከ17-20 ላይ ያለውን ቃል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም አሥራ አምስት (15) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በዚህ በማቴዎስ ወንጌል 16:19 ላይ ቤተክርስቲያንን በተመለከተ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች ተጠቅሰዋል።
1. #የገሃነም_ደጆች_አይችሏትም
፨ ክርስቶስ ቤተክርስቲያኔን እሠራለሁ ካለ በኋላ የጌታ ኃይልና ሥልጣን የሚሠራበት ቦታ መሆኑን ለማሳየትም ነው። በዚህ ሥፍራ የተገለጸው ሐሳብ ቤተክርስቲያንን የሚቃወማት ሐሳብ ቢኖርም የሚቋቋማት ኃይል ግን እንደሌለ ይናገራል።
፨ የገሃነም ደጅ ቤተክርስቲያንን ሊያሸንፍ ያልቻለው በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ስለተሸነፈ ነው።
ዕብራውያን 2:14-15
👉 ከኢየሱስ ክርስቶስ አሸናፊነት የተነሣ እኛም አሸናፊ ሆነናል።
፨ ሰው ሁሉ ከሰይጣን (ከኃጢአት) ባርነት በታች ሆኖ ይኖር ስለነበር ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ መምጣትና መሞት ነበረበት። ከዚያም ሞትን አሸንፎ በመነሳት የሰውን ልጅ ነፃ አወጣ። የገሃነም ደጆችም እንዳይችሉ አደረገ።
፨ ኢየሱስ ከሞት ሲነሳ ከዲያብሎስ እጅ የሞትና የሲኦልን መክፈቻ ተቀብሎ ተነስቷል። ከዚህም የተነሣ ከሁሉ በላይ ራስ እንዲሆን ሥልጣን ተሰጠው። ይህም ሥልጣን አሁንም እስከ ክርስቶስ ዳግም መመለስ በቤተክርስቲያን ላይ ይሠራል።
ዕብራውያን 1: 17-18
፨ በብሉይ ኪዳን መጽሐፍም የዚህን ቃል ኪዳን ማረጋገጫ የሚሆነን እግዚአብሔር ለኢያሱ "ከሙሴ ጋር እንደነበርኩ ከአንተም ጋር እሆናለሁ" (ኢያሱ 1:5) ላይ ብሎ ማንም እንደማይቋቋመው ተናገረ። ይህ ቃል ዛሬም በቤተክርስቲያን (በእኔ) ላይ ይሠራል።
፨ የሚጎዳን ኃይል ከእግራችን በታች ሆኖ ይረገጥ ዘንድ ሥልጣን ተሰጥቶናል።
ሉቃስ 10:19
2. #የመንግሥተ_ሰማይ_መክፈቻ_ተሰጥቷታል።
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ የሚመራት ቤተክርስቲያን ሥልጣን (መክፈቻ) አላት። ይህም ሥልጣን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ነው።
፨ ወንጌልን መስበክ የመላእክት ሥራ ሳይሆን ለዳኑት (ለእኛ) የተሰጠ ሥራ ነው። ስለዚህ የተሰበከውን ወንጌል የተቀበሉ ሁሉ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆናሉ። በዚያችም ቅጽበት ያንን ሥልጣን ያገኛሉ። ሮሜ 8:17።
፨ የእግዚአብሔር መንግሥት ማለት የእግዚአብሔር ሕይወት ነው። የምንሰፋውም ሆነ የምንበዛው ይህንን ሕይወት (ወንጌል) ስንሰብክ ነው።
፨ የኃጢአት ሥርየትም ሆነ ርስት ማግኘት ይህ ሁሉ ሥልጣን የሚገኘው በዚህ ነው። የሐዋርያት ሥራ 26:17-18
👉 እኛ ስለ ክርስቶስ "ታረቁ!" ብለን የምናስታርቅ የክርስቶስ አምባሳደሮች ነን።
3. #የማሰርና_የመፍታት_ሥልጣን_አላት።
፨ እኛ የመንግሥቱን ወንጌል ሥርዓት የማስያዝ ሥልጣን ተሰጥቶናል።
👉 የቅዱሳን ማህበር ሥርዓት ያለው ማህበር ነው።
፨ በእግዚአብሔር ቃል ሥርዓት የማይሄዱትን ሥነሥርዓት የማስያዝ ሥልጣን ተሰጥቶናል።
፨ ጳውሎስ የገላትያ ቤተክርስቲያን ስለ ኢየሱስ ያላቸው አመለካከት በተበላሸ ጊዜ ወደ መስመር እንዲገቡ ሥነሥርዓት ያስይዛቸው ነበር። ገላትያ 3:1
ሀ. #ማሰር_ምንድነው?
፨ የመምከር፥ የመገሰጽ፥ የማገድና የማስወገድ ሥልጣን ነው። ቤተክርስቲያን የክርስቶስ አካሉ እስከሆነች ድረስ የትኛውንም ሥልጣን የመጠቀምና የማድረግ መብት አላት። እውነተኛ ክርስቲያኖች ከሆንን ለቤተክርስቲያን ልንታዘዝ ይገባል። ማቴዎስ 18:15-17። በዚህ ሥፍራ የተጻፈውን የማስፈጸም ሥልጣን አላት። ደግሞም በዚህም ማሰር ትችላለች።
፨ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ እንዴት በቤተክርስቲያን መኖር እንደሚገባ ጽፏል። 1ኛ ጢሞቴዎስ 3:15
፨ ያለ ሥርዓት ከሚሄዱት እንድንለይ ቃሉ ያስተምረናል።
👉 ቤተክርስቲያን የሚመጡ መንግሥተ ሰማይ የማይገቡ ብዙ ሰዎች አሉ!
👉 ቤተክርስቲያን ቀይረህ ብትሄድ ሰማይ አይቀየርም!
ለ. #መፍታት_ምንድነው?
፨ ከጥፋት መመለስ እና ይቅርታን ማድረግ ነው።
፨ አማኝ ከጥፋት ሲመለስና ይቅርታ ሲያደርግ ሰማይ ይከፈታል።
፨ ቤተክርስቲያን ይቅር ካለች ሰማይ ይቅር ይላል።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
“ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።”
ዕብራውያን 13 : 8
#በሁሉ_አመስግኑ !
#በመጋቢ_ዮሴፍ_በቀለ
📖 "ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ ዓይኖቹን አነሣና እንዲህ አለ፦ አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል፤ ልጅህ ያከብርህ ዘንድ፥ በሥጋም ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠኸው፥ ለሰጠኸው ሁሉ የዘላለምን ሕይወት ይሰጣቸው ዘንድ ልጅህን አክብረው።”
ዮሐንስ 17፥1-2
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_ዮሴፍ_በቀለ ሲሆኑ "#በሁሉ_አመስግኑ" በሚል ከእግዚአብሔር ቃል ከዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17 ቁጥር ከ1-5 ላይ ያለውን ቃል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሃያ ስምንት (28) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ እግዚአብሔርን ማመስገን ስንጀምር በሕይወታችን አይተነው የማናውቀው ዓይነት ልምምድ ውስጥ ራሱ እግዚአብሔር ያስገባናል።
፨ ሠይጣን አመስጋኞች እንዳንሆን የሚያደርገን ያልተደረጉልንን ነገሮች አስፍቶ በማሳየት ነው። ይሁን እንጂ ማመስገን ግዴታችን ነው።
፨ ጳውሎስና ሲላስ የታሰሩበት ሁኔታ በምንም ዓይነት የሚያስመሰግን አልነበረም። ነገር ግን ሁሉን ነገር ትተው ማመስገን ጀመሩ። ልክ ማመስገን ሲጀምሩ የእነርሱ ብቻ ሳይሆን የሁሉም እሥራት ተፈታ።
* በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ በሁሉ በማመስገን ከሚታወቁት ውስጥ አንዱ ዳዊት ነው። እንዲህም አለ፦ " ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን ባርኪ..... ይልና ....ምስጋናውንም አትርሺ" ይላል። መዝ.103:2
#እግዚአብሔርን_ከምናመሰግንበት_አንዱ_ምክንያት፦ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደሆነ በስሙ አምነን ሕይወት እንዲሆነን ነው።
፨ በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17 ላይ🌍ዓለም የሚል ቃል የተጠቀሰ ሲሆን በግሪክ "ኮስሞ" ይባላል። ይህ "ኮስሞ" የሚለው ቃል ሦስት ትርጓሜዎችን ያካትታል። 1. Geographical (የመልክዓ ምድርን አቀማመጥ)
2. System ( ሕይወት ያላቸውም ሆነ የሌላቸው ነገሮች ሥርዓት)
3. Society (ማኅበረሰብን) ያካተተ ነው።
፨ በዚህ ክፍል የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸሎት በዋናነት ትኩረት ያደረገው በሦስተኛው ትርጉም ወይም በማኅበረሰብ (በሰው ልጆች) ላይ ነው።
ይህም ኢየሱስ ስለ ደቀመዛሙርቱ ሲጸልይ ከአብ እንደተቀበላቸው ደግሞም ራሱ ኢየሱስ ቃል እንደሰጣቸውና አብና ኢየሱስ አንድ እንደሆኑ ሁሉ እንዲሁም ቃሉን በዚያን ጊዜ ከኢየሱስ የተቀበሉም (ደቀመዛሙርቱም) ሆኑ ወደፊት የሚመጡት ሁሉ ሳይቀሩ አንድ እንዲሆኑ የጸለየ ሲሆን ጸሎቱም ከዓለም እንዲወጡ ሳይሆን በዓለም እያሉ እንዲጠበቁ ነው። ዮሐንስ 17:15
👉 እኔ ሰማይ ስለ እኔ የመጣልኝ የኢየሱስ "case" ነኝ።
፨ ይህ ማለት ሰማይ እኔን ይጠብቀኛል፤ እኔን የመሰለ የተባረከ ሰው የለም፤ በእኔ ላይ የእግዚአብሔር ጥበቃና በረከት አለ ማለት ነው።
# ይሁዳ በመልዕክቱ ሲጽፍ "...በእግዚአብሔር አብ ተወደው ለኢየሱስ ክርስቶስም ተጠብቀው ለተጠሩ..." ይላል። ይህም እኛን ነው። ይሁዳ 1:1
፨ የእግዚአብሔር ቃል እኛን በበግ መስሎናል። በበግ መመሰላችን ብቻ ሳይሆን የሚገርመው ወደ ተኩላዎች መካከልም መላካችን ነው። ተኩላ የሁልጊዜ ምኞቱ በግ ነው። በግ ደግሞ ራሱን የሚከላከልበት ምንም መተማመኛ የለውም፤ መተማመኛው እረኛው እንጂ። እኛ በእረኛችን ኢየሱስ የተጠበቅን በጎቹ ነን።
👉 በምድር ላይ በጣም የተረገመው ሰው ማነው ቢባል የእግዚአብሔር ጥበቃ ከእርሱ የተለየው ሰው ነው!
፨ ሰይጣን የሚፈራው እኛን ሳይሆን ጠባቂያችንን ነው። ለዚህም ከመጽሐፍ ቅዱስ ማረጋገጫ ሊሆኑን ከሚችሉ ክፍሎች በጥቂቱ፦
#ኢዮብ
በኢዮብ መጽሐፍ ምዕራፍ 1 ላይ ሰይጣን ከአምላክ ልጆች ጋር እኩል በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ ለኢዮብ ጥበቃ እንደተደረገለት "እርሱንና ቤቱን በዙሪያውም ያሉትን ሁሉ አላጠርህለትምን?" ብሎ በጥያቄ መስክሯል። ኢዮብ 1: 6-40።
፨ ሰይጣን በብዙ ፈተና ኢዮብን የስንፍና ቃል እንዲናገር ለማድረግ (የገዛ ሚስቱን ሳይቀር ለመጠቀም) ቢሞክርም ኢዮብ ግን የእግዚአብሔርን ጠባቂነትና የበላይነት በማክበር አልፏል።
👉 እባብና ጊንጡን እንድንረግጥ የተፈቀደልን በጥበቃው ስላለን ነው።
#ሲድራቅ_ሚሳቅ_እና_አብደናጎም
ወደ እሳቱ ሊጣሉ በተወሰነባቸው ጊዜ ተወራርደው በጠባቂያቸው አመኑ። ንጉሡንም "የምናመልከው አምላክ ከእቶኑ እሳት ባያድነንም ላቆምከው ምስል አንሰግድም" አሉ። ዳንኤል 3:18
፨ ውጤቱም የአማልክትን ልጅ የሚመስል ጠባቂያቸው አራተኛ ሆኖ በእሳቱ መካከል ተገኘ። ንጉሥም ለእነርሱ አምላክ እጁን ሰጠ።
👉 "እነሆ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ከእናንተ ጋር ነኝ" በሚል ቃል ኪዳን የገባው ጌታ ከእኛ ጋር ነው።
#አኪያ
ነቢዩ አኪያ በሽምግልናው ብዛት ዓይኖቹ ማየት ተስኗቸው የነበረ ቢሆኑም ንጉሥ ኢዮርብዓም በሚስቱ በኩል የማታለልን ጥበብ ሞክሮ ቢመጣበትም ጠባቂው እረኛ ግን ከኢዮርብዓም ሚስት ቀድሞ ለአኪያ መረጃን ሰጠው። የኢዮርብዓምም ሀሳብ ከሸፈ። 1ኛ ነገሥት 14: 1-18
፨ የሚጠብቀን አይተኛም አያንቀላፋምም። ስለዚህ ዘወትር ምሥጋና፥ መዝሙር፥ እልልታ ከድንኳናችን ሊታጣ አይገባም።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን!
...❤️🙏❤️አሜን❤️🙏❤️...
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
ዕብራውያን 13 : 8
#በሁሉ_አመስግኑ !
#በመጋቢ_ዮሴፍ_በቀለ
📖 "ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ ዓይኖቹን አነሣና እንዲህ አለ፦ አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል፤ ልጅህ ያከብርህ ዘንድ፥ በሥጋም ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠኸው፥ ለሰጠኸው ሁሉ የዘላለምን ሕይወት ይሰጣቸው ዘንድ ልጅህን አክብረው።”
ዮሐንስ 17፥1-2
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_ዮሴፍ_በቀለ ሲሆኑ "#በሁሉ_አመስግኑ" በሚል ከእግዚአብሔር ቃል ከዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17 ቁጥር ከ1-5 ላይ ያለውን ቃል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሃያ ስምንት (28) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ እግዚአብሔርን ማመስገን ስንጀምር በሕይወታችን አይተነው የማናውቀው ዓይነት ልምምድ ውስጥ ራሱ እግዚአብሔር ያስገባናል።
፨ ሠይጣን አመስጋኞች እንዳንሆን የሚያደርገን ያልተደረጉልንን ነገሮች አስፍቶ በማሳየት ነው። ይሁን እንጂ ማመስገን ግዴታችን ነው።
፨ ጳውሎስና ሲላስ የታሰሩበት ሁኔታ በምንም ዓይነት የሚያስመሰግን አልነበረም። ነገር ግን ሁሉን ነገር ትተው ማመስገን ጀመሩ። ልክ ማመስገን ሲጀምሩ የእነርሱ ብቻ ሳይሆን የሁሉም እሥራት ተፈታ።
* በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ በሁሉ በማመስገን ከሚታወቁት ውስጥ አንዱ ዳዊት ነው። እንዲህም አለ፦ " ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን ባርኪ..... ይልና ....ምስጋናውንም አትርሺ" ይላል። መዝ.103:2
#እግዚአብሔርን_ከምናመሰግንበት_አንዱ_ምክንያት፦ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደሆነ በስሙ አምነን ሕይወት እንዲሆነን ነው።
፨ በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 17 ላይ🌍ዓለም የሚል ቃል የተጠቀሰ ሲሆን በግሪክ "ኮስሞ" ይባላል። ይህ "ኮስሞ" የሚለው ቃል ሦስት ትርጓሜዎችን ያካትታል። 1. Geographical (የመልክዓ ምድርን አቀማመጥ)
2. System ( ሕይወት ያላቸውም ሆነ የሌላቸው ነገሮች ሥርዓት)
3. Society (ማኅበረሰብን) ያካተተ ነው።
፨ በዚህ ክፍል የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸሎት በዋናነት ትኩረት ያደረገው በሦስተኛው ትርጉም ወይም በማኅበረሰብ (በሰው ልጆች) ላይ ነው።
ይህም ኢየሱስ ስለ ደቀመዛሙርቱ ሲጸልይ ከአብ እንደተቀበላቸው ደግሞም ራሱ ኢየሱስ ቃል እንደሰጣቸውና አብና ኢየሱስ አንድ እንደሆኑ ሁሉ እንዲሁም ቃሉን በዚያን ጊዜ ከኢየሱስ የተቀበሉም (ደቀመዛሙርቱም) ሆኑ ወደፊት የሚመጡት ሁሉ ሳይቀሩ አንድ እንዲሆኑ የጸለየ ሲሆን ጸሎቱም ከዓለም እንዲወጡ ሳይሆን በዓለም እያሉ እንዲጠበቁ ነው። ዮሐንስ 17:15
👉 እኔ ሰማይ ስለ እኔ የመጣልኝ የኢየሱስ "case" ነኝ።
፨ ይህ ማለት ሰማይ እኔን ይጠብቀኛል፤ እኔን የመሰለ የተባረከ ሰው የለም፤ በእኔ ላይ የእግዚአብሔር ጥበቃና በረከት አለ ማለት ነው።
# ይሁዳ በመልዕክቱ ሲጽፍ "...በእግዚአብሔር አብ ተወደው ለኢየሱስ ክርስቶስም ተጠብቀው ለተጠሩ..." ይላል። ይህም እኛን ነው። ይሁዳ 1:1
፨ የእግዚአብሔር ቃል እኛን በበግ መስሎናል። በበግ መመሰላችን ብቻ ሳይሆን የሚገርመው ወደ ተኩላዎች መካከልም መላካችን ነው። ተኩላ የሁልጊዜ ምኞቱ በግ ነው። በግ ደግሞ ራሱን የሚከላከልበት ምንም መተማመኛ የለውም፤ መተማመኛው እረኛው እንጂ። እኛ በእረኛችን ኢየሱስ የተጠበቅን በጎቹ ነን።
👉 በምድር ላይ በጣም የተረገመው ሰው ማነው ቢባል የእግዚአብሔር ጥበቃ ከእርሱ የተለየው ሰው ነው!
፨ ሰይጣን የሚፈራው እኛን ሳይሆን ጠባቂያችንን ነው። ለዚህም ከመጽሐፍ ቅዱስ ማረጋገጫ ሊሆኑን ከሚችሉ ክፍሎች በጥቂቱ፦
#ኢዮብ
በኢዮብ መጽሐፍ ምዕራፍ 1 ላይ ሰይጣን ከአምላክ ልጆች ጋር እኩል በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ ለኢዮብ ጥበቃ እንደተደረገለት "እርሱንና ቤቱን በዙሪያውም ያሉትን ሁሉ አላጠርህለትምን?" ብሎ በጥያቄ መስክሯል። ኢዮብ 1: 6-40።
፨ ሰይጣን በብዙ ፈተና ኢዮብን የስንፍና ቃል እንዲናገር ለማድረግ (የገዛ ሚስቱን ሳይቀር ለመጠቀም) ቢሞክርም ኢዮብ ግን የእግዚአብሔርን ጠባቂነትና የበላይነት በማክበር አልፏል።
👉 እባብና ጊንጡን እንድንረግጥ የተፈቀደልን በጥበቃው ስላለን ነው።
#ሲድራቅ_ሚሳቅ_እና_አብደናጎም
ወደ እሳቱ ሊጣሉ በተወሰነባቸው ጊዜ ተወራርደው በጠባቂያቸው አመኑ። ንጉሡንም "የምናመልከው አምላክ ከእቶኑ እሳት ባያድነንም ላቆምከው ምስል አንሰግድም" አሉ። ዳንኤል 3:18
፨ ውጤቱም የአማልክትን ልጅ የሚመስል ጠባቂያቸው አራተኛ ሆኖ በእሳቱ መካከል ተገኘ። ንጉሥም ለእነርሱ አምላክ እጁን ሰጠ።
👉 "እነሆ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ከእናንተ ጋር ነኝ" በሚል ቃል ኪዳን የገባው ጌታ ከእኛ ጋር ነው።
#አኪያ
ነቢዩ አኪያ በሽምግልናው ብዛት ዓይኖቹ ማየት ተስኗቸው የነበረ ቢሆኑም ንጉሥ ኢዮርብዓም በሚስቱ በኩል የማታለልን ጥበብ ሞክሮ ቢመጣበትም ጠባቂው እረኛ ግን ከኢዮርብዓም ሚስት ቀድሞ ለአኪያ መረጃን ሰጠው። የኢዮርብዓምም ሀሳብ ከሸፈ። 1ኛ ነገሥት 14: 1-18
፨ የሚጠብቀን አይተኛም አያንቀላፋምም። ስለዚህ ዘወትር ምሥጋና፥ መዝሙር፥ እልልታ ከድንኳናችን ሊታጣ አይገባም።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን!
...❤️🙏❤️አሜን❤️🙏❤️...
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
"...ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ለዘላለም ያው ነው!!"
#በመጋቢ_ጌቱ_አያሌው
#ኢየሱስ_ማነው?
📖 "“ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።”
ዕብራውያን 13፥8
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_ጌቱ_አያሌው ሲሆኑ "#ኢየሱስ_ማነው" በሚል ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ከተለያዩ ሥፍራ መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሃያ ሰባት (27) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። በዚህ ዕለትም የጌታ ራት ጊዜ ነበረን። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ "ኢየሱስ ክርስቶስ ማነው?" ስንል፦
- ኢየሱስ የማይለወጥ አምላክ ነው። ያ ማለት ትናንት በብሉይ ኪዳን ዘመን ነበር ዛሬም በአዲስ ኪዳን ዘመን አለ ደግሞም ወደፊትም ለዘላለም ይኖራል።
ዕብራውያን 13:8
- ኢየሱስ ክርስቶስ የነገሥታት ንጉሥ ነው
ራዕይ 19: 11-17
- ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ነው።
ዮሐንስ 1:1-3, ቁ.14, 17&18
- በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ራሱን ባዶ ያደረገ ነው።
ፊልጵስዩስ 2: 6-8
- በአጠቃላይ ፊተኛና ኋለኛ፥ መጀመሪያና መጨረሻ፥ አልፋና ኦሜጋ፥ የተመረጠ የማዕዘን ራስ እንዲሁም አይሁድንና አህዛብን ሁሉን አንድ ያደረገ ጌታ ነው።
1ኛ ጴጥ. 2:6-8
ኤፌ. 2:20
፨ ነፋሱንና ማዕበሉን ገስጾ ባቆመ ጊዜ አብረውት የነበሩትና ይከተሉት የነበሩት ደቀመዛሙርት ማን እንደነበር ካለማወቃቸው የተነሣ "ነፋሱና ማዕበሉ የሚታዘዙለት ይህ ማነው ይባባሉ ነበር።
ማርቆስ 4: 41
👉 የእኛ ጌታ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶም ቢሆን ያድነናል።
፨ በፍጥሞ ደሴት ለነበረው ለዮሐንስ "ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ...።” የሚል ቃል መጣለት
ራእይ 1፥8
፨ አሁን ለእኛ ለምናምን የተገለጠው ቃል ለብዙዎች አልተገለጠላቸውም። ክርስትና ማለት ኢየሱስን ማወቅና መከተል ነው። እግዚአብሔርን የሚያስደስተውም ኢየሱስን ማወቃችን እና ማመናችን ነው።
ማቴ. 17:5
👉 በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ አያፍሩም!!
፨ ስምዖን የሚባለው ጻድቅና ትጉህ ሰው ኢየሱስን ሊያይ የናፈቀ ሰው በመንፈስ ተረድቶ ወደ መቅደስ ወጥቶ አየው። ተቀብሎም ሕጻኑን ኢየሱስ አቅፎም ሳመው። ይህን ሁሉ ሲያደርግ ለምን እንደሆን ያውቅ ነበር።
ሉቃስ 2: 25-35
፨ ይህ እንዲህ ሲሆን በመቅደሱ ውስጥ ብዙዎች የኃይማኖት መሪዎች እንደነበሩ ነገር ግን ኢየሱስን ያላወቁም እንደነበሩም ልብ ይሏል።
👉 ኢየሱስን ለማየትና ለማወቅ መለኮታዊ መገለጥ ያስፈልጋል።
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ ላመኑበት እና ለሚያምኑት ክብር ነው! ለማያምኑት ግን አናጢዎች የጣሉት የማሰናከያ (የእንቅፋት) ድንጋይ ነው።
፨ የኢየሱስ መወለድ የምሥራች የተበሰረው እና የተገለጠው ቤትና ንብረት ላልነበራቸው በምድረ በዳ ይኖሩ ለነበሩ እረኞች ነው።
፨ ትልቁ ጥበብ ኢየሱስ ክርስቶስን ማወቅ ስለሆነ ኢየሱስን በጥበብ እንናገራለን።
1ኛ ቆሮ. 2:7
፧ ኢየሱስ ባደገባቸው ከተሞች በእነ ኮራዚን እና ቤተሳይዳ ሕዝቡን ያስተምር ነበር ነገር ግን አልተገለጠላቸውም ነበር።
ማቴ. 11: 21-30
፨ አይሁድ ኢየሱስ ክርስቶስ ማን እንደሆነ ለማወቅ "ራስህን ገልጠህ ንገረን...!" አሉት።
ዮሐንስ 10: 24-33
👉 ስዎች ወንጌል ሲሰበክ ራሱን ወንጌሉን (ኢየሱስን) የማይቀበሉበት ምክንያት ስላልተገለጠላቸው ነው።
# ኢየሱስን አውቆ እና አምኖ መኖርና መከተል ይሁንልን። ይህንን የሚገልጠው መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ያብራልን!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን!
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በመጋቢ_ጌቱ_አያሌው
#ኢየሱስ_ማነው?
📖 "“ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።”
ዕብራውያን 13፥8
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_ጌቱ_አያሌው ሲሆኑ "#ኢየሱስ_ማነው" በሚል ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ከተለያዩ ሥፍራ መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሃያ ሰባት (27) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። በዚህ ዕለትም የጌታ ራት ጊዜ ነበረን። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ "ኢየሱስ ክርስቶስ ማነው?" ስንል፦
- ኢየሱስ የማይለወጥ አምላክ ነው። ያ ማለት ትናንት በብሉይ ኪዳን ዘመን ነበር ዛሬም በአዲስ ኪዳን ዘመን አለ ደግሞም ወደፊትም ለዘላለም ይኖራል።
ዕብራውያን 13:8
- ኢየሱስ ክርስቶስ የነገሥታት ንጉሥ ነው
ራዕይ 19: 11-17
- ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ ነው።
ዮሐንስ 1:1-3, ቁ.14, 17&18
- በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ራሱን ባዶ ያደረገ ነው።
ፊልጵስዩስ 2: 6-8
- በአጠቃላይ ፊተኛና ኋለኛ፥ መጀመሪያና መጨረሻ፥ አልፋና ኦሜጋ፥ የተመረጠ የማዕዘን ራስ እንዲሁም አይሁድንና አህዛብን ሁሉን አንድ ያደረገ ጌታ ነው።
1ኛ ጴጥ. 2:6-8
ኤፌ. 2:20
፨ ነፋሱንና ማዕበሉን ገስጾ ባቆመ ጊዜ አብረውት የነበሩትና ይከተሉት የነበሩት ደቀመዛሙርት ማን እንደነበር ካለማወቃቸው የተነሣ "ነፋሱና ማዕበሉ የሚታዘዙለት ይህ ማነው ይባባሉ ነበር።
ማርቆስ 4: 41
👉 የእኛ ጌታ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶም ቢሆን ያድነናል።
፨ በፍጥሞ ደሴት ለነበረው ለዮሐንስ "ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ...።” የሚል ቃል መጣለት
ራእይ 1፥8
፨ አሁን ለእኛ ለምናምን የተገለጠው ቃል ለብዙዎች አልተገለጠላቸውም። ክርስትና ማለት ኢየሱስን ማወቅና መከተል ነው። እግዚአብሔርን የሚያስደስተውም ኢየሱስን ማወቃችን እና ማመናችን ነው።
ማቴ. 17:5
👉 በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ አያፍሩም!!
፨ ስምዖን የሚባለው ጻድቅና ትጉህ ሰው ኢየሱስን ሊያይ የናፈቀ ሰው በመንፈስ ተረድቶ ወደ መቅደስ ወጥቶ አየው። ተቀብሎም ሕጻኑን ኢየሱስ አቅፎም ሳመው። ይህን ሁሉ ሲያደርግ ለምን እንደሆን ያውቅ ነበር።
ሉቃስ 2: 25-35
፨ ይህ እንዲህ ሲሆን በመቅደሱ ውስጥ ብዙዎች የኃይማኖት መሪዎች እንደነበሩ ነገር ግን ኢየሱስን ያላወቁም እንደነበሩም ልብ ይሏል።
👉 ኢየሱስን ለማየትና ለማወቅ መለኮታዊ መገለጥ ያስፈልጋል።
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ ላመኑበት እና ለሚያምኑት ክብር ነው! ለማያምኑት ግን አናጢዎች የጣሉት የማሰናከያ (የእንቅፋት) ድንጋይ ነው።
፨ የኢየሱስ መወለድ የምሥራች የተበሰረው እና የተገለጠው ቤትና ንብረት ላልነበራቸው በምድረ በዳ ይኖሩ ለነበሩ እረኞች ነው።
፨ ትልቁ ጥበብ ኢየሱስ ክርስቶስን ማወቅ ስለሆነ ኢየሱስን በጥበብ እንናገራለን።
1ኛ ቆሮ. 2:7
፧ ኢየሱስ ባደገባቸው ከተሞች በእነ ኮራዚን እና ቤተሳይዳ ሕዝቡን ያስተምር ነበር ነገር ግን አልተገለጠላቸውም ነበር።
ማቴ. 11: 21-30
፨ አይሁድ ኢየሱስ ክርስቶስ ማን እንደሆነ ለማወቅ "ራስህን ገልጠህ ንገረን...!" አሉት።
ዮሐንስ 10: 24-33
👉 ስዎች ወንጌል ሲሰበክ ራሱን ወንጌሉን (ኢየሱስን) የማይቀበሉበት ምክንያት ስላልተገለጠላቸው ነው።
# ኢየሱስን አውቆ እና አምኖ መኖርና መከተል ይሁንልን። ይህንን የሚገልጠው መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ያብራልን!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን!
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
📖 “ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።”
ዕብራውያን 13፥8
#ኢየሱስ_ማነው?
#በመጋቢ_ጌቱ_አያሌው
#ክፍል_ሁለት
📖 “ይህም ቃል ከዘላለምና ከትውልዶች ጀምሮ ተሰውሮ የነበረ ምሥጢር ነው፥ አሁን ግን ለቅዱሳኑ ተገልጦአል...።
📖 “ልባቸው እንዲጸናና፥ በፍቅርም ተባብረው በማስተዋል ወደሚገኝበት ወደ መረዳት ባለ ጠግነት ሁሉ እንዲደርሱ የእግዚአብሔርንም ምሥጢር እርሱንም ክርስቶስን እንዲያውቁ እጋደላለሁ።
ቆለ. 1፥25-27 እና ቆላ. 2:2-3
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_ጌቱ_አያሌው ሲሆኑ ካለፈው ሳምንት የቀጠለውን "#ኢየሱስ_ማነው" በሚል ርዕስ የተጀመረውን ክፍል ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ከቆላስይስ መጽሐፍ ምዕራፍ 1. 25-27 እና ቆላስይስ 2: 2-3 ያሉትን ክፍሎች መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሠላሳ (30) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ ኢየሱስ ለብዙዎች ሚስጢር ሆኖ ይኖራል።
"ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።
ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤ እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥
1ኛ ቆሮ. 1:26-29
፨ እግዚአብሔር አምላክ ለእኛ ለደካሞች ኢየሱስ ክርስቶስን ገለጠልን።
👉 የእግዚአብሔር ሚስጢር ራሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!!
፨ ኢየሱስ ክርስቶስን ማወቅ ራሱን እግዚአብሔርን ማወቅ ነው። እግዚአብሔርን ማወቅ ደግሞ እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ዓላማ ማወቅ ነው።
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ የክብር፥ የዕውቀትና የጥበብ መዝገብ ነው።
፨ "ኢየሱስ ክርስቶስ ማነው?" ለሚለው ጥያቄ ከመጽሐፍ ቅዱሳችን የተወሰዱ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች፦
1. #ኢየሱስ_ክርስቶስ_የማይታይ_አምላክ_ምሳሌና_የሁሉ_ፈጣሪ_ነው።
“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ።”
ዕብራውያን 1፥3
፨ የማይታየውን አምላክ የገለጠልን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
፨ ዓለም ያለ ተስፋ ስትኖር እኛ ግን በውስጣችን ባለው በክርስቶስ ተስፋ እንኖራለን።
፨ ጳውሎስ ራሱን "እኔ ከኃጢአተኞች ዋና ነኝ ብሎ ራሱን ሲያቀርብ ስለማይታየው አምላክ ምሳሌ ተናግሯል።
“ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።” አለ።
1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥17
እንዲሁም "እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥16
፨ ኢየሱስም ለዚያች ሳምራዊት ሴት ስለ ራሱ አምላክነትና የአምልኮ ሁኔታ ገልጿል።
“እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።”
ዮሐንስ 4፥24
፨ ኢየሱስን ያየው አንድስ እንኳ የለም። አንዲያ ልጁ ተረከው እንጂ።
“መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።” ይላልና።
ዮሐንስ 1፥18
# ይህ እምነታችን የሚቆምበት ጽኑ ዓለት (ዶክትሪን) ነው። ይህም የሚገባው የተገለጠለት ሰው ብቻ ነው። መጽሐፍ ሲናገር “ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፥ ወልድንም ማን እንደ ሆነ ከአብ በቀር የሚያውቅ የለም፥ አብንም ማን እንደ ሆነ ከወልድ በቀር ወልድም ሊገልጥለት ከሚፈቅድ በቀር የሚያውቅ የለም።” ይላልና።
ሉቃስ 10፥22
# ከመጽሐፍ ቅዱስ ሁለት ሰዎች (ሙሴና ፊልጶስ) እግዚአብሔርን ሊያዩ ፈለጉ። አንዱ ከብሉይ ኪዳን ሲሆን ሌላኛው ከአዲስ ኪዳን ነው።
ሀ. ሙሴ እግዚአብሔርን "ክብርህን አሳየኝ" ባለው ጊዜ "ሰው አይቶኝ አይድንምና..." ብሎታል።
ዘጸ.33:14-23
ለ. ፊልጶስ ኢየሱስን "አብን አሳየን" ሲለው እኔን ያየ አብን አየ" ብሎ መልሶለታል።
ዮሐ.14:9
2. #ኢየሱስ_ለሕዝብ_ሁሉ_የሚሆን_የኃጢአት_መድኃኒት_ነው።
፨ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስኪያልፍ ድረስ የኃጢአት መድኀኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበረው የበጎችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን ይሸፍን ይሆናል እንጂ አያስወግድም! የኢየሱስ ደም ግን የትኛውንም ኃጢአት ያስወግዳል።
ዕብራውያን 9:11-14
👉 የክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻል ከሞተ ህሊናም ነጻ ያደርጋል!!
፨ ማሪያም ኢየሱስን ባረገዘችበት ጊዜ ዮሴፍ እጮኛውን ማርያምን በስውር ሊተዋት ፈለገ ነገር ግን መልአኩ መጥቶ እንዳይተዋትና የሚወለደው ልጅ ሰዎችን ሁሉ ከኃጢአታቸው እንደሚያድናቸው ነገረው።
ማቴ. 1.18:21
👉 የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል!
👉 በዓለም ላይ ያለ ክብር፥ ዝና፥ ሥልጣን ገንዘብ ይህንን መድኃኒት ሊገዛ አይችልም!
፨ መጥመቁ ዮሐንስ ኢየሱስ ወደ እርሱ ሲቀርብ አይቶ "እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ" አለ።
ዮሐንስ 1:9
፨ መልአኩ መጽሐፉን ሊዘረጋና ማህተሞቹን ሊፈታ የሚችል ማን እንደሆነ ሲጠይቅ እና ይህንን ሊያደርግ የሚችል ማንም እንዳልተገኘ ባየ ጊዜ ዮሐንስ በራዕዩ አለቀሰ። ከሽማግሌዎቹ አንዱ ግን "አታልቅስ!" ብሎት ሊያደርግ የሚችል እንዳለ ነገረው።
ራዕይ 5:1-5
3. #ኢየሱስ_ክርስቶስ_የእግዚአብሔር_ልጅ_ነው!
“መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።”
ሉቃስ 1፥35
፨ ማርቆስ በወንጌሉ ሲጽፍ "የእግዚአብሔር ልጅ ብሎ ጀመረ።
ማር. 1:1, ሮሜ 1. 2:-4
፨ ኢየሱስ ደቀመዛሙርቱን "ሰዎች የሰውን ልጅ ማን ይሉታል ብሎ ስለ ራሱ በጠየቀ ጊዜ ጴጥሮስ አንተ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ ነህ አለው።
ዮሐ. 20:31
፨ ወንጌላችን የተጻፈውም ለዚህ ነው።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን!
...❤️🙏❤️አሜን❤️🙏❤️...
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
ዕብራውያን 13፥8
#ኢየሱስ_ማነው?
#በመጋቢ_ጌቱ_አያሌው
#ክፍል_ሁለት
📖 “ይህም ቃል ከዘላለምና ከትውልዶች ጀምሮ ተሰውሮ የነበረ ምሥጢር ነው፥ አሁን ግን ለቅዱሳኑ ተገልጦአል...።
📖 “ልባቸው እንዲጸናና፥ በፍቅርም ተባብረው በማስተዋል ወደሚገኝበት ወደ መረዳት ባለ ጠግነት ሁሉ እንዲደርሱ የእግዚአብሔርንም ምሥጢር እርሱንም ክርስቶስን እንዲያውቁ እጋደላለሁ።
ቆለ. 1፥25-27 እና ቆላ. 2:2-3
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_ጌቱ_አያሌው ሲሆኑ ካለፈው ሳምንት የቀጠለውን "#ኢየሱስ_ማነው" በሚል ርዕስ የተጀመረውን ክፍል ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ከቆላስይስ መጽሐፍ ምዕራፍ 1. 25-27 እና ቆላስይስ 2: 2-3 ያሉትን ክፍሎች መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሠላሳ (30) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ ኢየሱስ ለብዙዎች ሚስጢር ሆኖ ይኖራል።
"ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።
ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤ እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥
1ኛ ቆሮ. 1:26-29
፨ እግዚአብሔር አምላክ ለእኛ ለደካሞች ኢየሱስ ክርስቶስን ገለጠልን።
👉 የእግዚአብሔር ሚስጢር ራሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!!
፨ ኢየሱስ ክርስቶስን ማወቅ ራሱን እግዚአብሔርን ማወቅ ነው። እግዚአብሔርን ማወቅ ደግሞ እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ዓላማ ማወቅ ነው።
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ የክብር፥ የዕውቀትና የጥበብ መዝገብ ነው።
፨ "ኢየሱስ ክርስቶስ ማነው?" ለሚለው ጥያቄ ከመጽሐፍ ቅዱሳችን የተወሰዱ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች፦
1. #ኢየሱስ_ክርስቶስ_የማይታይ_አምላክ_ምሳሌና_የሁሉ_ፈጣሪ_ነው።
“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ።”
ዕብራውያን 1፥3
፨ የማይታየውን አምላክ የገለጠልን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
፨ ዓለም ያለ ተስፋ ስትኖር እኛ ግን በውስጣችን ባለው በክርስቶስ ተስፋ እንኖራለን።
፨ ጳውሎስ ራሱን "እኔ ከኃጢአተኞች ዋና ነኝ ብሎ ራሱን ሲያቀርብ ስለማይታየው አምላክ ምሳሌ ተናግሯል።
“ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።” አለ።
1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥17
እንዲሁም "እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥16
፨ ኢየሱስም ለዚያች ሳምራዊት ሴት ስለ ራሱ አምላክነትና የአምልኮ ሁኔታ ገልጿል።
“እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።”
ዮሐንስ 4፥24
፨ ኢየሱስን ያየው አንድስ እንኳ የለም። አንዲያ ልጁ ተረከው እንጂ።
“መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።” ይላልና።
ዮሐንስ 1፥18
# ይህ እምነታችን የሚቆምበት ጽኑ ዓለት (ዶክትሪን) ነው። ይህም የሚገባው የተገለጠለት ሰው ብቻ ነው። መጽሐፍ ሲናገር “ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፥ ወልድንም ማን እንደ ሆነ ከአብ በቀር የሚያውቅ የለም፥ አብንም ማን እንደ ሆነ ከወልድ በቀር ወልድም ሊገልጥለት ከሚፈቅድ በቀር የሚያውቅ የለም።” ይላልና።
ሉቃስ 10፥22
# ከመጽሐፍ ቅዱስ ሁለት ሰዎች (ሙሴና ፊልጶስ) እግዚአብሔርን ሊያዩ ፈለጉ። አንዱ ከብሉይ ኪዳን ሲሆን ሌላኛው ከአዲስ ኪዳን ነው።
ሀ. ሙሴ እግዚአብሔርን "ክብርህን አሳየኝ" ባለው ጊዜ "ሰው አይቶኝ አይድንምና..." ብሎታል።
ዘጸ.33:14-23
ለ. ፊልጶስ ኢየሱስን "አብን አሳየን" ሲለው እኔን ያየ አብን አየ" ብሎ መልሶለታል።
ዮሐ.14:9
2. #ኢየሱስ_ለሕዝብ_ሁሉ_የሚሆን_የኃጢአት_መድኃኒት_ነው።
፨ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስኪያልፍ ድረስ የኃጢአት መድኀኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበረው የበጎችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን ይሸፍን ይሆናል እንጂ አያስወግድም! የኢየሱስ ደም ግን የትኛውንም ኃጢአት ያስወግዳል።
ዕብራውያን 9:11-14
👉 የክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻል ከሞተ ህሊናም ነጻ ያደርጋል!!
፨ ማሪያም ኢየሱስን ባረገዘችበት ጊዜ ዮሴፍ እጮኛውን ማርያምን በስውር ሊተዋት ፈለገ ነገር ግን መልአኩ መጥቶ እንዳይተዋትና የሚወለደው ልጅ ሰዎችን ሁሉ ከኃጢአታቸው እንደሚያድናቸው ነገረው።
ማቴ. 1.18:21
👉 የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል!
👉 በዓለም ላይ ያለ ክብር፥ ዝና፥ ሥልጣን ገንዘብ ይህንን መድኃኒት ሊገዛ አይችልም!
፨ መጥመቁ ዮሐንስ ኢየሱስ ወደ እርሱ ሲቀርብ አይቶ "እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ" አለ።
ዮሐንስ 1:9
፨ መልአኩ መጽሐፉን ሊዘረጋና ማህተሞቹን ሊፈታ የሚችል ማን እንደሆነ ሲጠይቅ እና ይህንን ሊያደርግ የሚችል ማንም እንዳልተገኘ ባየ ጊዜ ዮሐንስ በራዕዩ አለቀሰ። ከሽማግሌዎቹ አንዱ ግን "አታልቅስ!" ብሎት ሊያደርግ የሚችል እንዳለ ነገረው።
ራዕይ 5:1-5
3. #ኢየሱስ_ክርስቶስ_የእግዚአብሔር_ልጅ_ነው!
“መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።”
ሉቃስ 1፥35
፨ ማርቆስ በወንጌሉ ሲጽፍ "የእግዚአብሔር ልጅ ብሎ ጀመረ።
ማር. 1:1, ሮሜ 1. 2:-4
፨ ኢየሱስ ደቀመዛሙርቱን "ሰዎች የሰውን ልጅ ማን ይሉታል ብሎ ስለ ራሱ በጠየቀ ጊዜ ጴጥሮስ አንተ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ ነህ አለው።
ዮሐ. 20:31
፨ ወንጌላችን የተጻፈውም ለዚህ ነው።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን!
...❤️🙏❤️አሜን❤️🙏❤️...
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
“አስቀድመውም በእግዚአብሔር ፈቃድ ራሳቸውን ለጌታ ለእኛም ሰጡ እንጂ እንዳሰብን አይደለም።”
2ኛ ቆሮ 8፥5
#በመጋቢ_አማን_ኤሌቦ
#በልግስና_መስጠት
📖 "አስቀድመውም በእግዚአብሔር ፈቃድ ራሳቸውን ለጌታ ለእኛም ሰጡ እንጂ እንዳሰብን አይደለም።”
2ኛ ቆሮ 8፥1-7”
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ እግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_አማን_ኤሌቦ ሲሆኑ "#በልግስና_መስጠት" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 2ኛ ቆሮንቶስ ምዕራፍ 8:1-7 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም አምስት (5) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨በዚህ ክፍል ያለው የመስጠት ዓይነት በእግዚአብሔር ቃል ዕውቀት ላይ የተመሠረተ እንደሆነ እናያለን።
#መስጠት፦ ለእግዚአብሔር ሉዓላዊነት፥ ገዥነት፥ አባትነት፥ ለመጋቢነቱ ዕውቅና መስጠት ነው።
፨ እውነተኛ መስጠት እግዚአብሔርን የመፍራትና የማክበር ሕይወት ልምምድ ወይም ተግባር ሥርዓት ነው።
፨ ለእግዚአብሔር ሉዓላዊነት ስንል ለእግዚአብሔር ማንነት ማለታችን ነው። ይህም ደግሞ "በእኔ እጅ ያለው ነገር ሁሉ ቤተሰቤ ቢሆን ንብረቴ ቢሆን የትኛውም ነገር ሁሉ እግዚአብሔርን ይመለከተዋል" ብሎ መደምደም ነው።
👉 ለሁሉም እንደአስፈላጊነቱ የሚሰጥ (የሚመግብ) እግዚአብሔር ነው።
፨ ጳውሎስ ይህንን መልዕክት የጻፈው ከመቄዶንያ ሆኖ ነው።
፨የቆሮንቶስ እና የኤፌሶን አብያተ ክርስቲያናት እጅግ የበለጸጉ ቢሆኑም የመስጠት ልባቸው ግን እንደ መቄዶኒያ አማኞች አልነበረም። የመቄዶንያ አማኞች እጅግ ጥልቅ በሆነ ድህነት ውስጥ መኖራቸው ከመስጠት ወደ ኋላ አላደረጋቸውም።
👉 መስጠት መቆንጠር ሳይሆን መቆረስ ወይም ማካፈል ነው።
፨ ጳውሎስ ባልጠበቀበት ሁኔታ በመቄዶንያ አብያተ ክርስቲያናት ላይ የእግዚአብሔር ጸጋ መጣ። ይሰጣሉ ተብለው ያልታሰቡ ሰዎች ሰጪዎች እንዲሆኑም አደረጋቸው።
#የመስጠት_መርሆዎች
1. #በብዙ_መከራ_መፈተን። 2ኛ ቆሮ. 8:2
2. #የድህነት_ጥልቅ_ውስጥ_መሆን። ማር.12:41
3. #ራስን_ለጌታ_መስጠት። 1ኛዜና 29:5
4. #በፍቅር_መስጠት_(መለገስ)። 2ኛ ቆሮ. 8:7-8
፨ ከትርፋችን ሳይሆን ካለንና ለእግዚአብሔር የሚገባውን መስጠት ትክክለኛው መስጠት ነውና እርሱን የምንሰጥ ያድርገን።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
2ኛ ቆሮ 8፥5
#በመጋቢ_አማን_ኤሌቦ
#በልግስና_መስጠት
📖 "አስቀድመውም በእግዚአብሔር ፈቃድ ራሳቸውን ለጌታ ለእኛም ሰጡ እንጂ እንዳሰብን አይደለም።”
2ኛ ቆሮ 8፥1-7”
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ እግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_አማን_ኤሌቦ ሲሆኑ "#በልግስና_መስጠት" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 2ኛ ቆሮንቶስ ምዕራፍ 8:1-7 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም አምስት (5) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨በዚህ ክፍል ያለው የመስጠት ዓይነት በእግዚአብሔር ቃል ዕውቀት ላይ የተመሠረተ እንደሆነ እናያለን።
#መስጠት፦ ለእግዚአብሔር ሉዓላዊነት፥ ገዥነት፥ አባትነት፥ ለመጋቢነቱ ዕውቅና መስጠት ነው።
፨ እውነተኛ መስጠት እግዚአብሔርን የመፍራትና የማክበር ሕይወት ልምምድ ወይም ተግባር ሥርዓት ነው።
፨ ለእግዚአብሔር ሉዓላዊነት ስንል ለእግዚአብሔር ማንነት ማለታችን ነው። ይህም ደግሞ "በእኔ እጅ ያለው ነገር ሁሉ ቤተሰቤ ቢሆን ንብረቴ ቢሆን የትኛውም ነገር ሁሉ እግዚአብሔርን ይመለከተዋል" ብሎ መደምደም ነው።
👉 ለሁሉም እንደአስፈላጊነቱ የሚሰጥ (የሚመግብ) እግዚአብሔር ነው።
፨ ጳውሎስ ይህንን መልዕክት የጻፈው ከመቄዶንያ ሆኖ ነው።
፨የቆሮንቶስ እና የኤፌሶን አብያተ ክርስቲያናት እጅግ የበለጸጉ ቢሆኑም የመስጠት ልባቸው ግን እንደ መቄዶኒያ አማኞች አልነበረም። የመቄዶንያ አማኞች እጅግ ጥልቅ በሆነ ድህነት ውስጥ መኖራቸው ከመስጠት ወደ ኋላ አላደረጋቸውም።
👉 መስጠት መቆንጠር ሳይሆን መቆረስ ወይም ማካፈል ነው።
፨ ጳውሎስ ባልጠበቀበት ሁኔታ በመቄዶንያ አብያተ ክርስቲያናት ላይ የእግዚአብሔር ጸጋ መጣ። ይሰጣሉ ተብለው ያልታሰቡ ሰዎች ሰጪዎች እንዲሆኑም አደረጋቸው።
#የመስጠት_መርሆዎች
1. #በብዙ_መከራ_መፈተን። 2ኛ ቆሮ. 8:2
2. #የድህነት_ጥልቅ_ውስጥ_መሆን። ማር.12:41
3. #ራስን_ለጌታ_መስጠት። 1ኛዜና 29:5
4. #በፍቅር_መስጠት_(መለገስ)። 2ኛ ቆሮ. 8:7-8
፨ ከትርፋችን ሳይሆን ካለንና ለእግዚአብሔር የሚገባውን መስጠት ትክክለኛው መስጠት ነውና እርሱን የምንሰጥ ያድርገን።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
“እግዚአብሔርም ራሔልን አሰበ፥ እግዚአብሔርም ተለመናት፥ ማኅፀንዋንም ከፈተላት፤”
ዘፍጥረት 30፥22
#በመጋቢ_በኃይሉ
#እግዚአብሔር_ሰጪ_ነው!
📖 "እግዚአብሔርም ራሔልን አሰበ፥ እግዚአብሔርም ተለመናት፥ ማኅፀንዋንም ከፈተላት፤”
ዘፍጥረት 30፥ 1-22
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_በኃይሉ ሲሆኑ "#እግዚአብሔር_ሰጪ_ነው!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ዘፍጥረት ምዕራፍ 30 ቁጥር ከ1 ጀምሮ ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሃያ ስምንት(28) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ ስጦታዎች ሁሉ አንድ አይደሉም። የሰው ስጦታ አለ እንዲሁም የእግዚአብሔር ስጦታ አለ። እግዚአብሔር ሲሰጥ ግን መልካም የሆነውን ስጦታ ብቻ ነው።
፨ በዚህ ክፍል ሦስት የተለያዩ ነገሮች ይታያሉ። እነሱም፦
1. #በራሔልና_ልያ_መካከል_ያለ_ፍትጊያ
# ራሔል ውብ ብትሆንም ቤቷ ግን በልጅ ማጣት ችግር ውስጥ የሚገኝ ነው። ከዚህ ከባድ ፈተና የተነሣ ባሏን "ልጅ ስጠኝ!" ስትለው እና ያዕቆብም "እኔ ልጅ የምሰጥሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝ?" እየተባባሉ ሲመላለሱ ይታያል። ዘፍ.30:1-2
፨ ራሔልም አገልጋያቸው ባላ ለያዕቆብ ልጅ እንድትወልድና የሚወለደውም ልጅ ራሷ ራሔል እንደወለደች አድርጋ ለማሰብም ሞከረች። ነገር ግን የራስ ያልሆነ የራስ አይደለምና በዚህም መረጋጋት አልተቻለም።
2. #እግዚአብሔር_ራሔልን_አሰበ።
፨ ጸሎት ሳይመለስ ከቆየ እግዚአብሔር አልሰማም ማለት ሳይሆን ስጦታው በተለየ ሁኔታ ሊመጣ ነው ማለት ነው።
፨ እግዚአብሔር ሲሰጥ እውነተኛ መጽናናትን አድርጎ ይሰጣል። ሲሰጠን ደግሞ የራሳችንን ሰጥቶ ያጽናናናል። ለአብርሃም ይስሐቅን ሰጥቶ አጽናንቶአልና።
👉 እግዚአብሔር መስጠት ሲጀምር እያከታተለ ያመጣል።
3. #የእግዚአብሔር_ሰጪነት_በአዲሱ_ኪዳን።
፨ የእግዚአብሔር ወሰን የሌለው ስጦታ የተገለጠው በአዲሱ ኪዳን ነው። እርሱም ኢየሱስ ነው። ኢየሱስ የመጨረሻው የአብ ስጦታ ነው። ዮሐንስ 3:16
👉 የመውደድ ጥጉን እግዚአብሔር ኢየሱስን በመስጠት ገለጠ።
፨ እግዚአብሔር አብ ኢየሱስን ሲሰጠን እና እኛም ኢየሱስን ስንቀበል አብሮ የዘላለም ሕይወት ተሰጥቶናል። ስለዚህ እግዚአብሔር ሲሰጥ እንደማይሰስት ሁሉ እኛም ስንሰጥለት ያለ ስስት ሊሆን ይገባል።
፨ እኛ ያለን ነገር ሁሉ የእግዚአብሔር ነው።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
ዘፍጥረት 30፥22
#በመጋቢ_በኃይሉ
#እግዚአብሔር_ሰጪ_ነው!
📖 "እግዚአብሔርም ራሔልን አሰበ፥ እግዚአብሔርም ተለመናት፥ ማኅፀንዋንም ከፈተላት፤”
ዘፍጥረት 30፥ 1-22
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #መጋቢ_በኃይሉ ሲሆኑ "#እግዚአብሔር_ሰጪ_ነው!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ዘፍጥረት ምዕራፍ 30 ቁጥር ከ1 ጀምሮ ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሃያ ስምንት(28) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ ስጦታዎች ሁሉ አንድ አይደሉም። የሰው ስጦታ አለ እንዲሁም የእግዚአብሔር ስጦታ አለ። እግዚአብሔር ሲሰጥ ግን መልካም የሆነውን ስጦታ ብቻ ነው።
፨ በዚህ ክፍል ሦስት የተለያዩ ነገሮች ይታያሉ። እነሱም፦
1. #በራሔልና_ልያ_መካከል_ያለ_ፍትጊያ
# ራሔል ውብ ብትሆንም ቤቷ ግን በልጅ ማጣት ችግር ውስጥ የሚገኝ ነው። ከዚህ ከባድ ፈተና የተነሣ ባሏን "ልጅ ስጠኝ!" ስትለው እና ያዕቆብም "እኔ ልጅ የምሰጥሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝ?" እየተባባሉ ሲመላለሱ ይታያል። ዘፍ.30:1-2
፨ ራሔልም አገልጋያቸው ባላ ለያዕቆብ ልጅ እንድትወልድና የሚወለደውም ልጅ ራሷ ራሔል እንደወለደች አድርጋ ለማሰብም ሞከረች። ነገር ግን የራስ ያልሆነ የራስ አይደለምና በዚህም መረጋጋት አልተቻለም።
2. #እግዚአብሔር_ራሔልን_አሰበ።
፨ ጸሎት ሳይመለስ ከቆየ እግዚአብሔር አልሰማም ማለት ሳይሆን ስጦታው በተለየ ሁኔታ ሊመጣ ነው ማለት ነው።
፨ እግዚአብሔር ሲሰጥ እውነተኛ መጽናናትን አድርጎ ይሰጣል። ሲሰጠን ደግሞ የራሳችንን ሰጥቶ ያጽናናናል። ለአብርሃም ይስሐቅን ሰጥቶ አጽናንቶአልና።
👉 እግዚአብሔር መስጠት ሲጀምር እያከታተለ ያመጣል።
3. #የእግዚአብሔር_ሰጪነት_በአዲሱ_ኪዳን።
፨ የእግዚአብሔር ወሰን የሌለው ስጦታ የተገለጠው በአዲሱ ኪዳን ነው። እርሱም ኢየሱስ ነው። ኢየሱስ የመጨረሻው የአብ ስጦታ ነው። ዮሐንስ 3:16
👉 የመውደድ ጥጉን እግዚአብሔር ኢየሱስን በመስጠት ገለጠ።
፨ እግዚአብሔር አብ ኢየሱስን ሲሰጠን እና እኛም ኢየሱስን ስንቀበል አብሮ የዘላለም ሕይወት ተሰጥቶናል። ስለዚህ እግዚአብሔር ሲሰጥ እንደማይሰስት ሁሉ እኛም ስንሰጥለት ያለ ስስት ሊሆን ይገባል።
፨ እኛ ያለን ነገር ሁሉ የእግዚአብሔር ነው።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
“መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።”
ራእይ 2፥29
#በአገልጋይ_በረከት_ዋቤሎ
#የከበረ_ፍጻሜ!
📖 "..እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።"
ራዕይ 1:7
#በእሁድ_የቀልና_የአምለኮ_ጊዜ_የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #አገልጋይ_በረከት_ዋቤሎ ሲሆን "#የከበረ_ፍጻሜ" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ከዮሐንስ ራዕይ ምዕራፍ 1፥ 2 እና 3 ሙሉ ምዕራፎች ውስጥ ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አሥር(10) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ የከበረ ፍጻሜ ብለን ስናነሳ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ የተጀመረ ነገር በመልካም ሁኔታ ሲጠናቀቅ ነው
ለምሳሌ፦
*. እንደ ጋብቻ፦ ሁለት የተጋቡ ሰዎች (ወንድና ሴት) ከተጋቡበት ዕለት ጀምሮ እስከ ቀብር ቀናቸው ድረስ አብረው ሆነው የሚጨርሱበት ሕይወት እንጂ በፍቺ የሚያጠናቅቁበት ሕይወት አይደለም።
*. እንደ ሯጭ፦ እስከ መጨረሻው ድረስ መሮጥ፥ ከተቻለም ለአክሊል ለሽልማት መድረስና የአገርን ባንዲራ ከፍ እስከማድረግ መሮጥና መጨረስ እንጂ አቋርጦ ከሩጫው መውጣት አይደለም።
*. እንደ ተማሪ፦ ከታች ከትንሽ የክፍል ደረጃ የተጀመረን የዕውቀት ሕይወት እስከ ትልቅ ማዕረግ ተምሮ ከግብ መድረስ እንጂ በመሃል ረብ የሌለበትን ነገር ዞር ብሎ ሄዶ መጨበጥ አይደለም።
፨ ስለዚህ የራዕይን መጽሐፍ በምንመለከትበት ጊዜ እንደ ክርስቲያን ደግሞ ለእኛ የከበረ ፍጻሜ ምንና እንዴት መሆን እንዳለበት ያስረዳል።
፨ መጽሐፉ "መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ!" በሚል መልዕክት ተሞልቷል።
መጽሐፉ "..እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።" ይላል።
፨ በዚህ ክፍል ውስጥ ሦስት ቡድኖች አሉ
* መንግሥት (ካህን) የተደረገ ቡድን
* "የወጉት..." የሚባል ቡድን እና
* የምድር ወገኖች የሚባል ቡድን።
፨ እናም እዚህ ክፍል ውስጥ እርሱ ኢየሱስ ዳግም እንደገና ሲመጣ "መጣልን እሰይ!" የሚሉና "መጣብን ዋይ ዋይ!" የሚሉ ቡድኖች አሉ።
# "መጣልን እሰይ! የሚሉት መንግሥት (ካህን) የተደረጉት ቡድኖች ሲሆኑ "መጣብን ዋይ ዋይ የሚሉቱ ደግሞ "የወጉት" የሚባሉት ቡድኖችና "የምድር ወገኖች" ተብለው የተጠሩት ናቸው።
# "መንፈስ የሚለው ምንድነው?" ከተባለ ነገርህን በክብር ፈጽመው ነው።
#ይህ_የክብር_ፍጻሜ_እንዴት_ይተገበራል?
1. እግዚአብሔር ካለው ከእግዚአብሔር ገነት መብላት ነው። ራዕይ 2:7
2. በሁለተኛው ሞት አለመጎዳት ራዕይ 2:11
3. የተሰወረ መና፥ ነጭ ድንጋይ፥ የንጋት ኮከብ ባለቤት ሆኖ መጨረስ። ራዕይ 3:17
4. ባለሥልጣን ሆኖ መጨረስ ራዕይ 2: 26-27
5. ነጭ ልብስ መልበስ ከሕይወት መጽሐፍ የማይደመሰስና በአባቱ ፊት የሚመሰክርለትን ሕይወት ይዞ መጨረስ።
ራዕይ 3: 5
6. የመቅደሱ አምድ፥ የስሙ መለጠፊያ ሆኖ መጨረስ። ራዕይ 3: 12
7. በዙፋኑ ላይ ከእርሱ ጋር መቀመጥ። ራዕይ 3:21
፨ የተፈጠርነው ከማንም ጋር እንደፈለግን ሆነን እንድንጨርስ ሳይሆን በከበረ ፍጻሜ እንድንጨርስ ነው።
👉 ዮሐንስ ኢየሱስን ያውቀው የነበረው የደሆች፥ የኃጢአተኞች ...አባት መሆኑን ነው። አሁን ግን በዚህ ክፍል ላይ በክብሩ ሲመጣ ካለበት ሊያወጣው ሳይሆን በክብር እንዴት እንደሚፈጸም እንዲጽፍ እና መልዕክቱ እንዲተላለፍ ሊነግረው ነው የመጣው።
# ከነገሮች ሁሉ ከባዱ ነገር እላይ በዝርዝር ከተጠቀሱት ነገሮች ያለ ምንም ነገር ባለቤት ሆኖ በሰማይ መቀመጥ ነው።
👉 የከበረ ፍጻሜ ማለት በክርስቶስ መሞገስ ነው!!
#የከበረ_ፍጻሜ_መርሆች
1. ንስሐ መግባትን መፈጸም።
2. ድል ነሽነትን መፈጸም።
3. በምንም ዓይነት ሁኔታና ቦታ በመንፈስ መሆንን መፈጸም።
4. ሁልጊዜ ቃሉን በመጠበቅ መፈጸም ናቸው።
፨ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን በመስማት ማድረግ ያለብንን በማድረግ ወደ ከበረው ፍጻሜ መሄድ ይሁንልን!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
ራእይ 2፥29
#በአገልጋይ_በረከት_ዋቤሎ
#የከበረ_ፍጻሜ!
📖 "..እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።"
ራዕይ 1:7
#በእሁድ_የቀልና_የአምለኮ_ጊዜ_የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #አገልጋይ_በረከት_ዋቤሎ ሲሆን "#የከበረ_ፍጻሜ" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ከዮሐንስ ራዕይ ምዕራፍ 1፥ 2 እና 3 ሙሉ ምዕራፎች ውስጥ ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አሥር(10) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ የከበረ ፍጻሜ ብለን ስናነሳ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ የተጀመረ ነገር በመልካም ሁኔታ ሲጠናቀቅ ነው
ለምሳሌ፦
*. እንደ ጋብቻ፦ ሁለት የተጋቡ ሰዎች (ወንድና ሴት) ከተጋቡበት ዕለት ጀምሮ እስከ ቀብር ቀናቸው ድረስ አብረው ሆነው የሚጨርሱበት ሕይወት እንጂ በፍቺ የሚያጠናቅቁበት ሕይወት አይደለም።
*. እንደ ሯጭ፦ እስከ መጨረሻው ድረስ መሮጥ፥ ከተቻለም ለአክሊል ለሽልማት መድረስና የአገርን ባንዲራ ከፍ እስከማድረግ መሮጥና መጨረስ እንጂ አቋርጦ ከሩጫው መውጣት አይደለም።
*. እንደ ተማሪ፦ ከታች ከትንሽ የክፍል ደረጃ የተጀመረን የዕውቀት ሕይወት እስከ ትልቅ ማዕረግ ተምሮ ከግብ መድረስ እንጂ በመሃል ረብ የሌለበትን ነገር ዞር ብሎ ሄዶ መጨበጥ አይደለም።
፨ ስለዚህ የራዕይን መጽሐፍ በምንመለከትበት ጊዜ እንደ ክርስቲያን ደግሞ ለእኛ የከበረ ፍጻሜ ምንና እንዴት መሆን እንዳለበት ያስረዳል።
፨ መጽሐፉ "መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ!" በሚል መልዕክት ተሞልቷል።
መጽሐፉ "..እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።" ይላል።
፨ በዚህ ክፍል ውስጥ ሦስት ቡድኖች አሉ
* መንግሥት (ካህን) የተደረገ ቡድን
* "የወጉት..." የሚባል ቡድን እና
* የምድር ወገኖች የሚባል ቡድን።
፨ እናም እዚህ ክፍል ውስጥ እርሱ ኢየሱስ ዳግም እንደገና ሲመጣ "መጣልን እሰይ!" የሚሉና "መጣብን ዋይ ዋይ!" የሚሉ ቡድኖች አሉ።
# "መጣልን እሰይ! የሚሉት መንግሥት (ካህን) የተደረጉት ቡድኖች ሲሆኑ "መጣብን ዋይ ዋይ የሚሉቱ ደግሞ "የወጉት" የሚባሉት ቡድኖችና "የምድር ወገኖች" ተብለው የተጠሩት ናቸው።
# "መንፈስ የሚለው ምንድነው?" ከተባለ ነገርህን በክብር ፈጽመው ነው።
#ይህ_የክብር_ፍጻሜ_እንዴት_ይተገበራል?
1. እግዚአብሔር ካለው ከእግዚአብሔር ገነት መብላት ነው። ራዕይ 2:7
2. በሁለተኛው ሞት አለመጎዳት ራዕይ 2:11
3. የተሰወረ መና፥ ነጭ ድንጋይ፥ የንጋት ኮከብ ባለቤት ሆኖ መጨረስ። ራዕይ 3:17
4. ባለሥልጣን ሆኖ መጨረስ ራዕይ 2: 26-27
5. ነጭ ልብስ መልበስ ከሕይወት መጽሐፍ የማይደመሰስና በአባቱ ፊት የሚመሰክርለትን ሕይወት ይዞ መጨረስ።
ራዕይ 3: 5
6. የመቅደሱ አምድ፥ የስሙ መለጠፊያ ሆኖ መጨረስ። ራዕይ 3: 12
7. በዙፋኑ ላይ ከእርሱ ጋር መቀመጥ። ራዕይ 3:21
፨ የተፈጠርነው ከማንም ጋር እንደፈለግን ሆነን እንድንጨርስ ሳይሆን በከበረ ፍጻሜ እንድንጨርስ ነው።
👉 ዮሐንስ ኢየሱስን ያውቀው የነበረው የደሆች፥ የኃጢአተኞች ...አባት መሆኑን ነው። አሁን ግን በዚህ ክፍል ላይ በክብሩ ሲመጣ ካለበት ሊያወጣው ሳይሆን በክብር እንዴት እንደሚፈጸም እንዲጽፍ እና መልዕክቱ እንዲተላለፍ ሊነግረው ነው የመጣው።
# ከነገሮች ሁሉ ከባዱ ነገር እላይ በዝርዝር ከተጠቀሱት ነገሮች ያለ ምንም ነገር ባለቤት ሆኖ በሰማይ መቀመጥ ነው።
👉 የከበረ ፍጻሜ ማለት በክርስቶስ መሞገስ ነው!!
#የከበረ_ፍጻሜ_መርሆች
1. ንስሐ መግባትን መፈጸም።
2. ድል ነሽነትን መፈጸም።
3. በምንም ዓይነት ሁኔታና ቦታ በመንፈስ መሆንን መፈጸም።
4. ሁልጊዜ ቃሉን በመጠበቅ መፈጸም ናቸው።
፨ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን በመስማት ማድረግ ያለብንን በማድረግ ወደ ከበረው ፍጻሜ መሄድ ይሁንልን!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
የወንጌል ሰባኪነትን ስራ አድርግ
📖“...አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።” 2ኛ ጢሞ 4፥1-5
#የወንጌል_ስራ
#ፓስተር_ኢያሱ_ሰለሞን
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #ፓስተር_ኢያሱ_ሰለሞን ሲሆን "#የወንጌል_ስራ" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 2ጢሞ 4:1-5 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም አስራ አንድ (11) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
#ወንጌል_የሚታመን_ደግሞም_የሚኖር_ሕይወት_ነው።
“በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤” 2ኛ ጢሞ 4፥9
ሐዋሪያወ ጳወሎስ ጢሞቲዎስን የወንጌል ሰባኪነትን ስራ አድርግ ብሎታል። አንድን ነገር ስራ ለማድረግ:- ጊዜ ፣ ትኩረት ፣ ልማድና መሰጠት ሊኖር ይገባል።
👉ይህንን አዝሃለሁ
“በእግዚአብሔር ፊት በሕያዋንና በሙታንም ሊፈርድ ባለው በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ፊት፥ በመገለጡና በመንግሥቱም እመክርሃለሁ፤”
2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥1
#ለምን_እንዲህ_አለ?
1.ወንጌል የእግዚአብሔር አደራ ስለሆነ 2ጢሞ 1:8-14
#ወንጌል የእግዚአብሔር አደራ ነው ስሩ አገልግሉ ያለን እግዚአብሔር ነው።
#ወንጌል የሰው መልዕክትና ቃል አይደለም። ተናገሩ ያለን እግዚአብሔር አምላክ ነው።
የእግዚአብሔር ስለሆነ ለዚህ ሥራ
-ሰዎችን ጠርቷል
-ፀጋን ሰጥቷል
-ራሱን ሰጥቷል አብሮን ይሆናል።
ወንጌል የእግዚአብሔር አደራ ነው ማቲ 28:18-20
2.ሕይወት የሚሰጥ፣ የሚለውጥ የነፍስ መልዕክት ነው። 2ጢሞ 4:3
የእግዚአብሔር ስለሆነ ለዚህ ስራ
-ሰው ሕይወት የሚያገኘው በወንጌል መልዕክት ነው። 2ጢሞ; 4:3; 2:8-13
-ሰዎችየዘላለም ሕይወትን የሚያገኙት የሚድኑት ኢየሱስን በመቀበል ወንጌልን በማመን ነው።
ወንጌል ሕይወትን ይሰጣል።
ከጤና በፊት፤ ከገንዘብ በፊት፤ ከየትኛውም ፍላጎቶቻችን በፊት ሕይወትን ይሰጣል ወንጌል
3.ተግዳሮትና ፈተና ስላለው ነው
እውነተኛው ወንጌል ፈተና ተግዳሮት አለው
3.1 ከውስጠኛ ተግዳሮት 2ጢሞ 4:3-4
-የአድማጭ እውነትን ለመስማት አለመፈለግ
-የስህተት ትምህርት
3.2 ከውጭ ተግዳሮት 2ጢሞ 1:12; 3:11-12
ተቃውሞ፣ስደት
#እውነተኛው ወንጌል አካላዊና መንፈሳዊ ፈተና አለበት ነገር ግን ያንን ሁሉ አሸንፎ ወንጌል ይሰበካል።
4.ወንጌል ማገልገል ዕድልና የሚያልፍ ነገር ስለሆነና/መልሰን የማናገኘው ስለሆነ/
“.....ብዙ ሰዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን ደግሞ ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች አደራ ስጥ።....”
2ጢሞ 2:1-7
ወንጌል ማገልገል የሚተላለፍ ነው ተረኝነት ነው።
እኔ ከሌሎች ሰማሁ አንተ ከእኔ ሰማህ አንተ ደግሞ ለሌሎች አካፍላቸው።
ይህንን የሚናገረው እየጨረሰ የነበረው ጳውሎስ ነው።
‟....በመሥዋዕት እንደሚደረግ፥ የእኔ ሕይወት ይሠዋልና፥ የምሄድበትም ጊዜ ደርሶአል። መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤...” 2ጢሞ 4:6-8
በዚህ ልክ ሐዋሪያው ጳውሎስ የሚያስጠነቅቀው ሳይጠቀምበት ሳይሰራበት ይህንን ዕድል እንደ ዋዛ እንዳያልፈው ነው።
👉የማገልገል፣ የመስበክ፣ የመስራት ዕድላችንን የሚያልፍ የሚያልቅ ነገር ስለሆነ ተጠንቅቀን መፈፀም እንድንችል እግዚአብሔር ይርዳን።
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
📖“...አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።” 2ኛ ጢሞ 4፥1-5
#የወንጌል_ስራ
#ፓስተር_ኢያሱ_ሰለሞን
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #ፓስተር_ኢያሱ_ሰለሞን ሲሆን "#የወንጌል_ስራ" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 2ጢሞ 4:1-5 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም አስራ አንድ (11) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
#ወንጌል_የሚታመን_ደግሞም_የሚኖር_ሕይወት_ነው።
“በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤” 2ኛ ጢሞ 4፥9
ሐዋሪያወ ጳወሎስ ጢሞቲዎስን የወንጌል ሰባኪነትን ስራ አድርግ ብሎታል። አንድን ነገር ስራ ለማድረግ:- ጊዜ ፣ ትኩረት ፣ ልማድና መሰጠት ሊኖር ይገባል።
👉ይህንን አዝሃለሁ
“በእግዚአብሔር ፊት በሕያዋንና በሙታንም ሊፈርድ ባለው በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ፊት፥ በመገለጡና በመንግሥቱም እመክርሃለሁ፤”
2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥1
#ለምን_እንዲህ_አለ?
1.ወንጌል የእግዚአብሔር አደራ ስለሆነ 2ጢሞ 1:8-14
#ወንጌል የእግዚአብሔር አደራ ነው ስሩ አገልግሉ ያለን እግዚአብሔር ነው።
#ወንጌል የሰው መልዕክትና ቃል አይደለም። ተናገሩ ያለን እግዚአብሔር አምላክ ነው።
የእግዚአብሔር ስለሆነ ለዚህ ሥራ
-ሰዎችን ጠርቷል
-ፀጋን ሰጥቷል
-ራሱን ሰጥቷል አብሮን ይሆናል።
ወንጌል የእግዚአብሔር አደራ ነው ማቲ 28:18-20
2.ሕይወት የሚሰጥ፣ የሚለውጥ የነፍስ መልዕክት ነው። 2ጢሞ 4:3
የእግዚአብሔር ስለሆነ ለዚህ ስራ
-ሰው ሕይወት የሚያገኘው በወንጌል መልዕክት ነው። 2ጢሞ; 4:3; 2:8-13
-ሰዎችየዘላለም ሕይወትን የሚያገኙት የሚድኑት ኢየሱስን በመቀበል ወንጌልን በማመን ነው።
ወንጌል ሕይወትን ይሰጣል።
ከጤና በፊት፤ ከገንዘብ በፊት፤ ከየትኛውም ፍላጎቶቻችን በፊት ሕይወትን ይሰጣል ወንጌል
3.ተግዳሮትና ፈተና ስላለው ነው
እውነተኛው ወንጌል ፈተና ተግዳሮት አለው
3.1 ከውስጠኛ ተግዳሮት 2ጢሞ 4:3-4
-የአድማጭ እውነትን ለመስማት አለመፈለግ
-የስህተት ትምህርት
3.2 ከውጭ ተግዳሮት 2ጢሞ 1:12; 3:11-12
ተቃውሞ፣ስደት
#እውነተኛው ወንጌል አካላዊና መንፈሳዊ ፈተና አለበት ነገር ግን ያንን ሁሉ አሸንፎ ወንጌል ይሰበካል።
4.ወንጌል ማገልገል ዕድልና የሚያልፍ ነገር ስለሆነና/መልሰን የማናገኘው ስለሆነ/
“.....ብዙ ሰዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን ደግሞ ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች አደራ ስጥ።....”
2ጢሞ 2:1-7
ወንጌል ማገልገል የሚተላለፍ ነው ተረኝነት ነው።
እኔ ከሌሎች ሰማሁ አንተ ከእኔ ሰማህ አንተ ደግሞ ለሌሎች አካፍላቸው።
ይህንን የሚናገረው እየጨረሰ የነበረው ጳውሎስ ነው።
‟....በመሥዋዕት እንደሚደረግ፥ የእኔ ሕይወት ይሠዋልና፥ የምሄድበትም ጊዜ ደርሶአል። መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤...” 2ጢሞ 4:6-8
በዚህ ልክ ሐዋሪያው ጳውሎስ የሚያስጠነቅቀው ሳይጠቀምበት ሳይሰራበት ይህንን ዕድል እንደ ዋዛ እንዳያልፈው ነው።
👉የማገልገል፣ የመስበክ፣ የመስራት ዕድላችንን የሚያልፍ የሚያልቅ ነገር ስለሆነ ተጠንቅቀን መፈፀም እንድንችል እግዚአብሔር ይርዳን።
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#የተጣለው_ሰይጣን_እንዳያስታችሁ፤
#ደግሞም_የጣለ_ሰው_እንዳያስጥላችሁ!
#በአገልጋይ_ነቢይት_ቅድስት
📖 "ዮናስ ግን ከእግዚአብሔር ፊት ወደ ተርሴስ ይኰበልል ዘንድ ተነሣ፤ ወደ ኢዮጴም ወረደ፥ ወደ ተርሴስም የምታልፍ መርከብ አገኘ፤ ከእግዚአብሔርም ፊት ኰብልሎ ከእነርሱ ጋር ወደ ተርሴስ ይሄድ ዘንድ ዋጋ ሰጥቶ ወደ እርስዋ ገባ።”
ዮናስ 1፥1
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለችን #ነቢይት__ቅድስት ስትሆን "#የተጣለው_ሰይጣን_እንዳያስታችሁ፤
#ደግሞም_የጣለ_ሰው_እንዳያስጥላችሁ!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል) ትንቢተ ዮናስ ምዕራፍ 1 ቁጥር 1 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍላናለች። በዚህ ዕለትም ሃምሳ ስድስት(56) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ ይህ የዮናስ መጽሐፍ የእግዚአብሔርን ጥልቅ ፍቅር የሚያሳይ መጽሐፍ ነው።
፨ ለዮናስ የተሰጠው አንድ መልዕክት ነው። እርሱም ወደ ነነዌ ሄዶ ከተማይቱ በሦስት ቀን ውስጥ እንደምትገለበጥ መልዕክት መንገር ነው። ነገር ግን ዮናስ የእግዚአብሔርን መልዕክት ጣለ።
፨ ዮናስ መልዕክቱን ከመጣሉ ባሻገር ዋጋ ከፍሎ ወደ ተርሴስ መርከብ ገባ።
👉 ዮናስ ውድ ነገር ስለጣለ እግዚአብሔርም ሰዎች ውድ የሚሉትን ነገር ከመርከቢቱ ውስጥ ማስጣል ጀመረ።
፨ ዮናስ ውድ ነገር ጥሎ ምንም ሀሳብ ሳይዘው ለጥ ብሎ ተኛ።
፨ በአዲስ ኪዳን እነ ጴጥሮስ ጥለው የሄዱት ሦስት ዓመት ተኩል የተማሩትን ነው።
በ1ኛ ነገሥት 21: 39-40 ላይ የተገለጹት ሰዎች የተጣሉት እንዲሰልሉ እና ከነዓንን አይተው መልካም ነር ይዘው እንዲመለሱ ተልከው ይዘው የተመለሱት ራሳቸውን በጣም አሳንሰው ኔፈሊሞችን አግዝፈው አይተው ተመለሱ። እነዚህ አሥሩ ሰዎች ልብን የሚያወርድ ወሬ ስላወሩ እግዚአብሔር ቀሰፋቸው።
#እንዴት_እንጥላለን_(እንጠፋለን)?
1. ወዲህና ወዲያ ስንል እንጥላለን።
2. ድብቅ ውድቀቶችን መለማመድ ስንጀምር እንጥላለን።
3. መልዕክቱን በራሳችን ልክ ስናወርድ እንጥላለን።
4. ወዳጆች ስንቀይር ሰማያዊውን አጀንዳ እንጥላለን።
#የጣሉ_ሰዎች_መጨረሻቸው_ምንድነው?
1. ለራሳቸው ዳስ ሰርተው ይቀመጣሉ።
👉 አማካሪም ስለማይፈልጉ ንግግራቸውን የንግግር መጨረሻ ያደርጋሉ።
2. ሳይነግሡ የነገሡ ናቸው።
👉 አዶንያስ ሳይነግሥ የነገሠ ስለነበር ወደቀ።
፨ በተጣለ ሰይጣን ከመሳትና እና በጣለ ሰው ከመጣል መጠበቅ ይሁንልን።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#ደግሞም_የጣለ_ሰው_እንዳያስጥላችሁ!
#በአገልጋይ_ነቢይት_ቅድስት
📖 "ዮናስ ግን ከእግዚአብሔር ፊት ወደ ተርሴስ ይኰበልል ዘንድ ተነሣ፤ ወደ ኢዮጴም ወረደ፥ ወደ ተርሴስም የምታልፍ መርከብ አገኘ፤ ከእግዚአብሔርም ፊት ኰብልሎ ከእነርሱ ጋር ወደ ተርሴስ ይሄድ ዘንድ ዋጋ ሰጥቶ ወደ እርስዋ ገባ።”
ዮናስ 1፥1
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለችን #ነቢይት__ቅድስት ስትሆን "#የተጣለው_ሰይጣን_እንዳያስታችሁ፤
#ደግሞም_የጣለ_ሰው_እንዳያስጥላችሁ!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል) ትንቢተ ዮናስ ምዕራፍ 1 ቁጥር 1 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍላናለች። በዚህ ዕለትም ሃምሳ ስድስት(56) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ ይህ የዮናስ መጽሐፍ የእግዚአብሔርን ጥልቅ ፍቅር የሚያሳይ መጽሐፍ ነው።
፨ ለዮናስ የተሰጠው አንድ መልዕክት ነው። እርሱም ወደ ነነዌ ሄዶ ከተማይቱ በሦስት ቀን ውስጥ እንደምትገለበጥ መልዕክት መንገር ነው። ነገር ግን ዮናስ የእግዚአብሔርን መልዕክት ጣለ።
፨ ዮናስ መልዕክቱን ከመጣሉ ባሻገር ዋጋ ከፍሎ ወደ ተርሴስ መርከብ ገባ።
👉 ዮናስ ውድ ነገር ስለጣለ እግዚአብሔርም ሰዎች ውድ የሚሉትን ነገር ከመርከቢቱ ውስጥ ማስጣል ጀመረ።
፨ ዮናስ ውድ ነገር ጥሎ ምንም ሀሳብ ሳይዘው ለጥ ብሎ ተኛ።
፨ በአዲስ ኪዳን እነ ጴጥሮስ ጥለው የሄዱት ሦስት ዓመት ተኩል የተማሩትን ነው።
በ1ኛ ነገሥት 21: 39-40 ላይ የተገለጹት ሰዎች የተጣሉት እንዲሰልሉ እና ከነዓንን አይተው መልካም ነር ይዘው እንዲመለሱ ተልከው ይዘው የተመለሱት ራሳቸውን በጣም አሳንሰው ኔፈሊሞችን አግዝፈው አይተው ተመለሱ። እነዚህ አሥሩ ሰዎች ልብን የሚያወርድ ወሬ ስላወሩ እግዚአብሔር ቀሰፋቸው።
#እንዴት_እንጥላለን_(እንጠፋለን)?
1. ወዲህና ወዲያ ስንል እንጥላለን።
2. ድብቅ ውድቀቶችን መለማመድ ስንጀምር እንጥላለን።
3. መልዕክቱን በራሳችን ልክ ስናወርድ እንጥላለን።
4. ወዳጆች ስንቀይር ሰማያዊውን አጀንዳ እንጥላለን።
#የጣሉ_ሰዎች_መጨረሻቸው_ምንድነው?
1. ለራሳቸው ዳስ ሰርተው ይቀመጣሉ።
👉 አማካሪም ስለማይፈልጉ ንግግራቸውን የንግግር መጨረሻ ያደርጋሉ።
2. ሳይነግሡ የነገሡ ናቸው።
👉 አዶንያስ ሳይነግሥ የነገሠ ስለነበር ወደቀ።
፨ በተጣለ ሰይጣን ከመሳትና እና በጣለ ሰው ከመጣል መጠበቅ ይሁንልን።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#እግዚአብሔር_ከእናንተ_ጋር_ይሁን!
#በነቢይ_መስፍን_ንጉሤ
📖 “አባቴም በአንተ ላይ ክፋት ማድረግ ቢወድድ እኔም ባላስታውቅህ በደህና ትሄድ ዘንድ ባላሰናብትህ፥ እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ ይህንም ይጨምር፤
❤እግዚአብሔርም ከአባቴ ጋር እንደ ነበረ ከአንተ ጋር ይሁን።”❤
1ኛ ሳሙኤል 20፥ 12-17
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #ነቢይ_መስፍን_ንጉሤ ሲሆን "#እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 1ኛ ሳሙኤል ምዕራፍ 20 ቁጥር 12 እስከ 17 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አሥራ አምስት(15) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል ፤ እንዲሁም ለ35 ህፃናት የቡራኬ ጊዜ ነበረን። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በዚህ ክፍል ዮናታን ዳዊትን ሲመርቅ "❤ከአባቴ ጋር እንደነበረ ከአንተ ጋር ይሁን!"❤ ብሏል። ይህ ማለት ቀድሞ የእግዚአብሔር መንፈስ፥ ክብር፥ ኃይል...ከአባቱ ከሳኦልና ከመንፈሱ ጋር ነበር። አሁን ግን የለም ማለት ነው። ያለው ዝምብሎ ዙፋኑ ብቻ ነው ለማለት እንዳሰበ ግልጽ ነው።
፨ ዮናታን ከሳኦል ቤት ሰዎች ይልቅ የበሰለ እና አስተዋይ ነበር። ደግሞም ብስለቱን ለየት የሚያደርገው በጦር የእግዚአብሔርን ሰው የሚያሳድድ ሰው (አባት) ቤት ማደጉ ነው።
፨ ሳኦል ማለት የሚተካው ሰው እንዲኖር የማይፈልግ ሁሌም ብቻውን መኖር የሚፈልግ ሰው (ንጉሥ) ሲሆን ዮናታን ደግሞ ዳዊትን እግዚአብሔር እንደሚፈልገው አልፎ ያየ የሳኦል ቤት ሰው (ልጅ) ነበር። እናም የዳዊትን ማንነት የተረዳው ዮናታን በየስርቻው እየሄደ ዳዊትን "አይዞህ!" እያለ ያበረታ የነበረ ሰው ነው።
፨ በእግዚአብሔር ቤት ስንመላለስ የጥበብ መንፈስ በላያችን ካልተቀመጠ ቀላል አይደለም።
፨ ዮናታን አባቱን ሳኦልን እንደፈለገ ማቃለል ሲችል ምንም አይነት የስድብም ሆነ ሌላ ክፉ ነገር አላደረገም።
፨ አብድዩ ኤልዛቤል ቤት ውስጥ ሲኖር ከኤልዛቤል ይቀበል የነበረውን ደመወዝ ሃምሣ ሃምሣ ነቢያትን ይቀልብ ነበር።
፨ ዳዊት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ይኖር ስለነበር ሳኦል እጅግ ይፈራው ነበር። ምክንያቱም የዳዊት አካሄድ በጥበብ የተሞላም ነበር።
፨ እግዚአብሔር ከስኬት ጋር ብቻ አይገናኝም። ብዙ ሰው ሲሳካለት ብቻ እግዚአብሔር እዚያ ውስጥ እንዳለ ያስባል። የእግዚአብሔር ቃል ሲናገር ዮሴፍ በእሥር ቤት በነበረ ጊዜ ራሱ ይከናወንለት እንደነበርም ይናገራል። ምክንያቱም ኑሮው በእሥር ቤት ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ከመሆኑ የተነሣ ሚስጥርን ይገልጥ ነበር።
፨ ለሰው ልጅ ስኬት መብላት መጠጣት ከሆነ እየበሉ የሞቱ ሰዎች ቁጥራቸው ትንሽ አይደለም። ስለዚህ መኖር ማለት ጀርባውን የሰጠው እግዚአብሔር ፊቱን ወደ እኛ ሲመልስ ነው።
፨ እግዚአብሔር ያለው ሰው ቸር ነው። እግዚአብሔር የሚፈልገው ደግሞ ገር ልብን ነው።
፨ የእግዚአብሔር አብሮነት ሊኖረን ያስፈልጋል። የእግዚአብሔር አብሮነት አብሮን ሲሆን እውነኛ ደስታ ይኖረናል።
ፊልጵስዩስ 4:4
2ኛ ጢሞ. 4:17
ኢሳ 7
👉እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ይሁን!
አማኑኤል!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በነቢይ_መስፍን_ንጉሤ
📖 “አባቴም በአንተ ላይ ክፋት ማድረግ ቢወድድ እኔም ባላስታውቅህ በደህና ትሄድ ዘንድ ባላሰናብትህ፥ እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ ይህንም ይጨምር፤
❤እግዚአብሔርም ከአባቴ ጋር እንደ ነበረ ከአንተ ጋር ይሁን።”❤
1ኛ ሳሙኤል 20፥ 12-17
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #ነቢይ_መስፍን_ንጉሤ ሲሆን "#እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 1ኛ ሳሙኤል ምዕራፍ 20 ቁጥር 12 እስከ 17 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አሥራ አምስት(15) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል ፤ እንዲሁም ለ35 ህፃናት የቡራኬ ጊዜ ነበረን። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በዚህ ክፍል ዮናታን ዳዊትን ሲመርቅ "❤ከአባቴ ጋር እንደነበረ ከአንተ ጋር ይሁን!"❤ ብሏል። ይህ ማለት ቀድሞ የእግዚአብሔር መንፈስ፥ ክብር፥ ኃይል...ከአባቱ ከሳኦልና ከመንፈሱ ጋር ነበር። አሁን ግን የለም ማለት ነው። ያለው ዝምብሎ ዙፋኑ ብቻ ነው ለማለት እንዳሰበ ግልጽ ነው።
፨ ዮናታን ከሳኦል ቤት ሰዎች ይልቅ የበሰለ እና አስተዋይ ነበር። ደግሞም ብስለቱን ለየት የሚያደርገው በጦር የእግዚአብሔርን ሰው የሚያሳድድ ሰው (አባት) ቤት ማደጉ ነው።
፨ ሳኦል ማለት የሚተካው ሰው እንዲኖር የማይፈልግ ሁሌም ብቻውን መኖር የሚፈልግ ሰው (ንጉሥ) ሲሆን ዮናታን ደግሞ ዳዊትን እግዚአብሔር እንደሚፈልገው አልፎ ያየ የሳኦል ቤት ሰው (ልጅ) ነበር። እናም የዳዊትን ማንነት የተረዳው ዮናታን በየስርቻው እየሄደ ዳዊትን "አይዞህ!" እያለ ያበረታ የነበረ ሰው ነው።
፨ በእግዚአብሔር ቤት ስንመላለስ የጥበብ መንፈስ በላያችን ካልተቀመጠ ቀላል አይደለም።
፨ ዮናታን አባቱን ሳኦልን እንደፈለገ ማቃለል ሲችል ምንም አይነት የስድብም ሆነ ሌላ ክፉ ነገር አላደረገም።
፨ አብድዩ ኤልዛቤል ቤት ውስጥ ሲኖር ከኤልዛቤል ይቀበል የነበረውን ደመወዝ ሃምሣ ሃምሣ ነቢያትን ይቀልብ ነበር።
፨ ዳዊት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ይኖር ስለነበር ሳኦል እጅግ ይፈራው ነበር። ምክንያቱም የዳዊት አካሄድ በጥበብ የተሞላም ነበር።
፨ እግዚአብሔር ከስኬት ጋር ብቻ አይገናኝም። ብዙ ሰው ሲሳካለት ብቻ እግዚአብሔር እዚያ ውስጥ እንዳለ ያስባል። የእግዚአብሔር ቃል ሲናገር ዮሴፍ በእሥር ቤት በነበረ ጊዜ ራሱ ይከናወንለት እንደነበርም ይናገራል። ምክንያቱም ኑሮው በእሥር ቤት ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ከመሆኑ የተነሣ ሚስጥርን ይገልጥ ነበር።
፨ ለሰው ልጅ ስኬት መብላት መጠጣት ከሆነ እየበሉ የሞቱ ሰዎች ቁጥራቸው ትንሽ አይደለም። ስለዚህ መኖር ማለት ጀርባውን የሰጠው እግዚአብሔር ፊቱን ወደ እኛ ሲመልስ ነው።
፨ እግዚአብሔር ያለው ሰው ቸር ነው። እግዚአብሔር የሚፈልገው ደግሞ ገር ልብን ነው።
፨ የእግዚአብሔር አብሮነት ሊኖረን ያስፈልጋል። የእግዚአብሔር አብሮነት አብሮን ሲሆን እውነኛ ደስታ ይኖረናል።
ፊልጵስዩስ 4:4
2ኛ ጢሞ. 4:17
ኢሳ 7
👉እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ይሁን!
አማኑኤል!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#እያዩ_ተስፋህ_ይፈጸማል!
#በመጋቢት_ዳዊት_ላምቤቦ
📖 “እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ ለምን ትጮኽብኛለህ? እንዲጓዙ ለእስራኤል ልጆች ንገር። አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባሕሩ ላይ ዘርጋ፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባሕሩ ውስጥ በየብስ ያልፋሉ።"
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_ዳዊት_ላምቤቦ ሲሆን" #እያዩ ተስፋህ ይፈጸማል!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ዘጸአት ምዕራፍ 14 ቁጥር 10 እስከ 16 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አሥራ አምስት(15) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በዚህ ሥፍራ የሚታየው ነገር እሥራኤላዊያን ብዙ የእግዚአብሔርን ተአምራት ካዩ በኋላ ወደ ኋላ መመለስን የተመኙበት ሥፍራ ነው።
፨ ምንም እንኳ እግዚአብሔር ከዚህ ቀደም ለሙሴ የተናገረው ተስፋ ቢኖርም ሙሴ በዚህ ሥፍራ ሲፈራ ይታያል። የፈራበትም ምክንያት ከፊቱ ቀይባህር ከኋላው ደግሞ ፈርዖንና ሠራዊቱ በሚያስፈራ ሁኔታ ይከተሉት ስለነበር ነው።
፨ ሙሴ ወደ እግዚአብሔር ሲጮህ
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ "ለምን ትጮኽብኛለህ? እንዲጓዙ ለእስራኤል ልጆች ንገር። አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባሕሩ ላይ ዘርጋ፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባሕሩ ውስጥ በየብስ ያልፋሉ።" አለው።
👉 ምንም እንኳን ያስጨነቀን ነገር ቢበረታም ተስፋን የሰጠን ስለሚታመን ተስፋው ይፈጸማል።
#የተሰጠን_ተስፋ_ሲፈጸም_የሚያዩት_እነማን_ናቸው?
1. ጠላት ያያል
2. መከራችን ያያል
3. ሰዎች ያያሉ።
#ጠላት_ያያል፦ እንይዛለን ብለው የፎከሩ ተያዙ። ዘጸ. 5:2, 12:31, 14:25,
#መከራችን_ያያል፦ ማዕበል ወጀቡ አላስኬድ ካለ ከፊት ክብር ሊገለጥ ነው ማለት ነው። ማር.4:39
#ሰዎች እያዩ ተስፋ ይፈጸማል፦ በኢያኢሮስ ቤት የደረገው ተአምራት።
ሉቃስ 8:40-48
፨ በእርሱ ታምነን በመጽናት ተስፋችን ሲፈጸም ማየት ይሁንልን።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በመጋቢት_ዳዊት_ላምቤቦ
📖 “እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ ለምን ትጮኽብኛለህ? እንዲጓዙ ለእስራኤል ልጆች ንገር። አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባሕሩ ላይ ዘርጋ፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባሕሩ ውስጥ በየብስ ያልፋሉ።"
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_ዳዊት_ላምቤቦ ሲሆን" #እያዩ ተስፋህ ይፈጸማል!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ዘጸአት ምዕራፍ 14 ቁጥር 10 እስከ 16 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አሥራ አምስት(15) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በዚህ ሥፍራ የሚታየው ነገር እሥራኤላዊያን ብዙ የእግዚአብሔርን ተአምራት ካዩ በኋላ ወደ ኋላ መመለስን የተመኙበት ሥፍራ ነው።
፨ ምንም እንኳ እግዚአብሔር ከዚህ ቀደም ለሙሴ የተናገረው ተስፋ ቢኖርም ሙሴ በዚህ ሥፍራ ሲፈራ ይታያል። የፈራበትም ምክንያት ከፊቱ ቀይባህር ከኋላው ደግሞ ፈርዖንና ሠራዊቱ በሚያስፈራ ሁኔታ ይከተሉት ስለነበር ነው።
፨ ሙሴ ወደ እግዚአብሔር ሲጮህ
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ "ለምን ትጮኽብኛለህ? እንዲጓዙ ለእስራኤል ልጆች ንገር። አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባሕሩ ላይ ዘርጋ፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባሕሩ ውስጥ በየብስ ያልፋሉ።" አለው።
👉 ምንም እንኳን ያስጨነቀን ነገር ቢበረታም ተስፋን የሰጠን ስለሚታመን ተስፋው ይፈጸማል።
#የተሰጠን_ተስፋ_ሲፈጸም_የሚያዩት_እነማን_ናቸው?
1. ጠላት ያያል
2. መከራችን ያያል
3. ሰዎች ያያሉ።
#ጠላት_ያያል፦ እንይዛለን ብለው የፎከሩ ተያዙ። ዘጸ. 5:2, 12:31, 14:25,
#መከራችን_ያያል፦ ማዕበል ወጀቡ አላስኬድ ካለ ከፊት ክብር ሊገለጥ ነው ማለት ነው። ማር.4:39
#ሰዎች እያዩ ተስፋ ይፈጸማል፦ በኢያኢሮስ ቤት የደረገው ተአምራት።
ሉቃስ 8:40-48
፨ በእርሱ ታምነን በመጽናት ተስፋችን ሲፈጸም ማየት ይሁንልን።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
"ክርስቲያናዊ_ሕይወት!"
#በመጋቢ_ሚካኤል_አረጋ
📖"ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው። ከራስ እስከ ጢም እንደሚፈስስ፥ እስከ አሮን ጢም፥ በልብሱ መደረቢያ እንደሚወርድ ሽቱ ነው። በጽዮን ተራሮች እንደሚወርድ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዝዞአልና።"
መዝሙር 133:1-3
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_ሚካኤል_አረጋ ሲሆን" #ክርስቲያናዊ_ሕይወት!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 133 : 1 - 3 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም ሠላሳ አንድ (31) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በኅብረት ውስጥ እጅግ ታላቅ በረከት ያለ ሲሆን የእኛ መሰባሰብ ደግሞ ለእግዚአብሔር ሀሳብ ፍጻሜ ይሆን ዘንድ ነው።
፨ ከእግዚአብሔር ለተቀበልነው ኅብረት ታማኞች መሆንና በናፍቆት ልንገናኝ ይገባል።
#ኅብረት ብለን ስንናገር የሚከተሉት ነገሮች ይነሳሉ፦
1. መስማማት፦ ይህ ሁልጊዜ በበጎ የሚነሳ ነገር ነው።
2. መደጋገፍ፦ ስንራብ፥ ስናለቅስ አብረው ስሜታችንን የሚጋሩ ሊኖሩ ይገባል።
3. መያያዝ፦ በኅብረት ውስጥ እጅግ ጥብቅ ያለና እንደ ሸረሪት ድር መያያዝን ይጠይቃል።
4. መጣመር፦ የክርስቲያኖች ኅብረት አንድ መሆንን (መጣመርን) ቅድሚያ ይሰጣል።
5. ማበር፦ ኅብረት ማለት አሳልፎ መስጠት ሳይሆን እኔም አለሁበት ብሎ መተባበር (ማበር) ነው።
#እውነተኛ_ኅብረት_ስንል፦
1. ከእግዚአብሔር ቃል የሆነ ፍጹም ደስታ ይሰጠናል።
2. ለጸሎታችን መልስ ይሰጣል።
3. የትንሣኤው ኃይል የመኖር አቅምን ያመነጫል።
4. በቃል፥ በሀሳብና በተግባር አንድነታችንን ገላጭ ነው።
#የክርስቲያኖች_ኅብረት_ስንል፦
1. ከእግዚአብሔር እና ከቅዱሣን ጋር ነው።
2. እግዚአብሔር ለቅዱሣን ጥያቄና ጸሎት መልስ የሚሰጥበት ነው።
ማቴ. 18
3. እግዚአብሔር እንደተቀበለን እንዲሁ እርስ በርሳችንን የምንቀባበልበት ሕይወት ነው። ሮሜ 15:7
4. እግዚአብሔር አብ እንደወደደን ለዓለም ያሳወቀበትና ያንን የገለጠብን ሕይወት ነው። ዮሐ. 17
5. የሐዋርያትን ምሳሌ ለመከተል እና ለመትጋት ነው። የሐዋ. 2:46
6. ተስማምቶ በአንድነት ለመኖርና በረከቱን እስከዘላለም ለመቀበል ነው።
7. የክርስቲያኖች ኅብረት አግባብነት ከሌለው እና ከማያምን ጋር የማይመች አካሄድ (መጠለፍ) የሌለበት ነው።
1ኛ ቆሮ. 6:14
#የቅዱሳን_ኅብረት_ዋና_ዋና_ዕንቅፋቶች፦
1. የበላይ ሆኖ የመታየት ዝንባሌ። የሐዋ. 5
2. የራስ ወዳድነት ዝንባሌ።
3. የድብቅነት (የሌላውን አውቆ የራስን የመደበቅ) ዝንባሌ።
4. ውሸትን የመለማመድ ዝንባሌ።
5. በእልከኝነት የመመላለስ ዝንባሌ።
6. የሁለትዮሽ ሕይወት (Double Personality) ዝንባሌ።
7. ሌሎችን የመክሰስ ዝንባሌ።
8. የማመቻመች ዝንባሌ።
9. የጎደለ ድርጊት ዝንባሌ።
10. ይቅርታን ያለመስጠትና ያለመቀበል ሕይወት ዝንባሌ ናቸው።
# የእግዚአብሔርን ቃል በመጠበቅ ትክክለኛውን ኅብረት በማድረግና እውነተኛውን ክርስቲያናዊ ሕይወት መኖር ይሁንልን።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በመጋቢ_ሚካኤል_አረጋ
📖"ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው። ከራስ እስከ ጢም እንደሚፈስስ፥ እስከ አሮን ጢም፥ በልብሱ መደረቢያ እንደሚወርድ ሽቱ ነው። በጽዮን ተራሮች እንደሚወርድ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዝዞአልና።"
መዝሙር 133:1-3
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_ሚካኤል_አረጋ ሲሆን" #ክርስቲያናዊ_ሕይወት!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 133 : 1 - 3 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም ሠላሳ አንድ (31) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በኅብረት ውስጥ እጅግ ታላቅ በረከት ያለ ሲሆን የእኛ መሰባሰብ ደግሞ ለእግዚአብሔር ሀሳብ ፍጻሜ ይሆን ዘንድ ነው።
፨ ከእግዚአብሔር ለተቀበልነው ኅብረት ታማኞች መሆንና በናፍቆት ልንገናኝ ይገባል።
#ኅብረት ብለን ስንናገር የሚከተሉት ነገሮች ይነሳሉ፦
1. መስማማት፦ ይህ ሁልጊዜ በበጎ የሚነሳ ነገር ነው።
2. መደጋገፍ፦ ስንራብ፥ ስናለቅስ አብረው ስሜታችንን የሚጋሩ ሊኖሩ ይገባል።
3. መያያዝ፦ በኅብረት ውስጥ እጅግ ጥብቅ ያለና እንደ ሸረሪት ድር መያያዝን ይጠይቃል።
4. መጣመር፦ የክርስቲያኖች ኅብረት አንድ መሆንን (መጣመርን) ቅድሚያ ይሰጣል።
5. ማበር፦ ኅብረት ማለት አሳልፎ መስጠት ሳይሆን እኔም አለሁበት ብሎ መተባበር (ማበር) ነው።
#እውነተኛ_ኅብረት_ስንል፦
1. ከእግዚአብሔር ቃል የሆነ ፍጹም ደስታ ይሰጠናል።
2. ለጸሎታችን መልስ ይሰጣል።
3. የትንሣኤው ኃይል የመኖር አቅምን ያመነጫል።
4. በቃል፥ በሀሳብና በተግባር አንድነታችንን ገላጭ ነው።
#የክርስቲያኖች_ኅብረት_ስንል፦
1. ከእግዚአብሔር እና ከቅዱሣን ጋር ነው።
2. እግዚአብሔር ለቅዱሣን ጥያቄና ጸሎት መልስ የሚሰጥበት ነው።
ማቴ. 18
3. እግዚአብሔር እንደተቀበለን እንዲሁ እርስ በርሳችንን የምንቀባበልበት ሕይወት ነው። ሮሜ 15:7
4. እግዚአብሔር አብ እንደወደደን ለዓለም ያሳወቀበትና ያንን የገለጠብን ሕይወት ነው። ዮሐ. 17
5. የሐዋርያትን ምሳሌ ለመከተል እና ለመትጋት ነው። የሐዋ. 2:46
6. ተስማምቶ በአንድነት ለመኖርና በረከቱን እስከዘላለም ለመቀበል ነው።
7. የክርስቲያኖች ኅብረት አግባብነት ከሌለው እና ከማያምን ጋር የማይመች አካሄድ (መጠለፍ) የሌለበት ነው።
1ኛ ቆሮ. 6:14
#የቅዱሳን_ኅብረት_ዋና_ዋና_ዕንቅፋቶች፦
1. የበላይ ሆኖ የመታየት ዝንባሌ። የሐዋ. 5
2. የራስ ወዳድነት ዝንባሌ።
3. የድብቅነት (የሌላውን አውቆ የራስን የመደበቅ) ዝንባሌ።
4. ውሸትን የመለማመድ ዝንባሌ።
5. በእልከኝነት የመመላለስ ዝንባሌ።
6. የሁለትዮሽ ሕይወት (Double Personality) ዝንባሌ።
7. ሌሎችን የመክሰስ ዝንባሌ።
8. የማመቻመች ዝንባሌ።
9. የጎደለ ድርጊት ዝንባሌ።
10. ይቅርታን ያለመስጠትና ያለመቀበል ሕይወት ዝንባሌ ናቸው።
# የእግዚአብሔርን ቃል በመጠበቅ ትክክለኛውን ኅብረት በማድረግና እውነተኛውን ክርስቲያናዊ ሕይወት መኖር ይሁንልን።
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#መጠማት_(መናፈቅ!)
#በመጋቢ_አበራ_ጉንታ
📖“እርሱንና የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ፥ በመከራውም እንድካፈል፥ ወደ ሙታንም ትንሣኤ ልደርስ ቢሆንልኝ፥ በሞቱ እንድመስለው እመኛለሁ።”
ፊልጵስዩስ 3፥10-11
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_አበራ_ጉንታ ሲሆን" #መጠማት_(መናፈቅ!)" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ማቴዎስ ምዕራፍ 5 ቁጥር 6 እና ፊልጵስዩስ ምዕራፍ 3 ቁጥር 10 እስከ 16 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም ሠላሳ ሁለት (32) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
በሰው ልብ ውስጥ ብዙ ጥማት (ናፍቆት) ያለ ሲሆን አንዳንዱ መልካምና ትክክለኛ አንዳንዱ ደግሞ የዚህ ተቃራኒ ጥማት ነው። ሰዎች ሊጠሟቸው የሚችሉ ነገሮች እጅግ ብዙ ሲሆኑ ከእነዚህም ጥቂቶቹ፦
#1. #የሥልጣን_ጥማት፦
# ይህ የጥማት ዓይነት ከመልካም ጥማቶች ውስጥ የሚመደብ ቢሆንም ይህንን ለማግኘት የሰው ልጅ በአቋራጭ መንገድም ሲሄድ ይታያል።
በ2ኛ ሳሙ. 15 ላይ አቤሴሎም በአቋራጭ መንገድ የአባቱን ሥልጣን ለመውሰድ ሲኳትን ይታያል። እንዲሁም በ1ኛ ነገሥት ከአንድ ጀምሮ ሲታይ በተመሳሳይ ሁኔታ አዶንያስ የሚባለው ሰውም በዚህ ጥማት የተቃጠለ ሲሆን በተለይ ቁጥር 4 ላይ የጎላ ነገር ይታይበታል።
፨ እንደ እግዚአብሔር ቃልና ጥሩ በሆነ አካሄድ መልካም ነገር ለማግኘት መጠማትና መናፈቅ ጥሩ ነው። ነገር ግን ከዚህ ተቃራኒ በሆነ መልኩ መገለጥ እጅግ ዋጋ ያስከፍላል፤ እግዚአብሔርንም ያስቆጣል። ለዚህም አንዱ ማሳያ አሮንና ማርያም በሙሴ ላይ ያጉረመረሙት ነው። ዘኁ.12:1-16።
፨ በአገልግሎት ውስጥም እንዲህ የሚሄዱ አሉና እጅግ ጥንቃቄ ያሻል።
ያዕቆብ ስምዖንና ሌዊ ስላደረጉት ክፋትና አካሄድ ረገማቸው። ዘፍ. 34።
ስለዚህ ጥሪ፥ ሹመት፥ ዙፋንና የመሳሰሉት ነገሮች በእግዚአብሔር ናቸው እንጂ በራስ ተነሳሽነት እና ጥማት አይደሉም።
፨ ሳይጠሩ ራሳቸውን የሚጠሩ አሉ። በመጽሐፍ ቅዱሳችን ሳይጠሩ በአጉል ጥማት የተነሱ እንዳሉ ሁሉ በእግዚአብሔር ተጠርተው የፈሩ እና እንደማይችሉ ለእግዚአብሔር መልስ የሰጡ አሉ። ከእነዚህም ውስጥ ሙሴ፥ ጌዴዎን፥ እና ሳኦል የመሳሰሉት ናቸው። ዘጸ.4:10-18, መሳፍንት 6:11-23, 1ኛ ሳሙ.9:21
👉 "ተወኝ! አልችልም! ወደሚሉት የእግዚአብሔር ክብር ይመጣል!
"እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 9:16) እንደሚል ቃሉ ሥልጣንም ይሁን ሌላው ነገር ከምዕራብ ወይም ከምሥራቅ ሳይሆን የሚመጣው ሁሉን ማድረግ ከሚችል ከእግዚአብሔር ነው።
#2. #የሀብትና_የገንዘብ_ጥማት
# ሰው ሁሉ ይህንን ጥማት ይጠማል። ጳውሎስ ይህንን ስለሚያውቅ ጢሞቴዎስን ያስጠነቅቃል።
“ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፥ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥10
ደግሞም በሌላ ቦታ ንዕማን የተባለ ንጉሥ ከለምጹ በመፈወሱ ለነቢዩ ኤልሳዕ ይዞ የመጣውን ገንዘብ ነቢዩ እምቢ ሲል ሎሌው ግያዝ ግን በመቀበሉ የደረሰበትን ነገር ማየት ይቻላል። 2ኛ ነገሥ.5:15-27
፨ መጽሐፍ ቅዱስ ሲናገር "አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለመውደድ ይሁን!" ይላል።
#እናም_እንዴት_ብንሆን_ይሻለናል?
1. ሥልጣንና ገንዘብ የሚገኘው በመስቀል ማለፍ መሆኑን ማወቅ።
ዕብ. 12: 1-2
2. ከፍ ከፍ ማለት የሚቻለው በዝቅታ በማለፍ መሆኑን ማወቅ።
ፊልጵስዩስ 2: 9
3. ከፍታ በእግዚአብሔር ጊዜና ሰዓት መሆኑን ማወቅ።
1ኛ ጴጥ.5:6, ሉቃ. 1:24-25
4. ሥልጣን፥ ገንዘብና ሀብት የእግዚአብሔር ጥሪ መሆኑን ማወቅ። ይህንን ካላደረግን ዋጋ መክፈል እንደሚመጣ መረዳት።
፨ ምንም በሌለበት ምድረ በዳ የዳዊት ጥማትና ፍላጎት እግዚአብሔር ራሱ ነበር።
#የእኛስ...?
እግዚአብሔር ዛሬ የሚናገረን አስቀድመን እርሱን ራሱ እንድንጠማ ነው። ኢየሱስ ሲናገር “ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።” ብሏል።
ማቴዎስ 6፥33
* ጥማታችንና ረሃባችን እግዚአብሔርንና ጽድቁን ይሁን!!!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በመጋቢ_አበራ_ጉንታ
📖“እርሱንና የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ፥ በመከራውም እንድካፈል፥ ወደ ሙታንም ትንሣኤ ልደርስ ቢሆንልኝ፥ በሞቱ እንድመስለው እመኛለሁ።”
ፊልጵስዩስ 3፥10-11
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_አበራ_ጉንታ ሲሆን" #መጠማት_(መናፈቅ!)" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ማቴዎስ ምዕራፍ 5 ቁጥር 6 እና ፊልጵስዩስ ምዕራፍ 3 ቁጥር 10 እስከ 16 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም ሠላሳ ሁለት (32) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
በሰው ልብ ውስጥ ብዙ ጥማት (ናፍቆት) ያለ ሲሆን አንዳንዱ መልካምና ትክክለኛ አንዳንዱ ደግሞ የዚህ ተቃራኒ ጥማት ነው። ሰዎች ሊጠሟቸው የሚችሉ ነገሮች እጅግ ብዙ ሲሆኑ ከእነዚህም ጥቂቶቹ፦
#1. #የሥልጣን_ጥማት፦
# ይህ የጥማት ዓይነት ከመልካም ጥማቶች ውስጥ የሚመደብ ቢሆንም ይህንን ለማግኘት የሰው ልጅ በአቋራጭ መንገድም ሲሄድ ይታያል።
በ2ኛ ሳሙ. 15 ላይ አቤሴሎም በአቋራጭ መንገድ የአባቱን ሥልጣን ለመውሰድ ሲኳትን ይታያል። እንዲሁም በ1ኛ ነገሥት ከአንድ ጀምሮ ሲታይ በተመሳሳይ ሁኔታ አዶንያስ የሚባለው ሰውም በዚህ ጥማት የተቃጠለ ሲሆን በተለይ ቁጥር 4 ላይ የጎላ ነገር ይታይበታል።
፨ እንደ እግዚአብሔር ቃልና ጥሩ በሆነ አካሄድ መልካም ነገር ለማግኘት መጠማትና መናፈቅ ጥሩ ነው። ነገር ግን ከዚህ ተቃራኒ በሆነ መልኩ መገለጥ እጅግ ዋጋ ያስከፍላል፤ እግዚአብሔርንም ያስቆጣል። ለዚህም አንዱ ማሳያ አሮንና ማርያም በሙሴ ላይ ያጉረመረሙት ነው። ዘኁ.12:1-16።
፨ በአገልግሎት ውስጥም እንዲህ የሚሄዱ አሉና እጅግ ጥንቃቄ ያሻል።
ያዕቆብ ስምዖንና ሌዊ ስላደረጉት ክፋትና አካሄድ ረገማቸው። ዘፍ. 34።
ስለዚህ ጥሪ፥ ሹመት፥ ዙፋንና የመሳሰሉት ነገሮች በእግዚአብሔር ናቸው እንጂ በራስ ተነሳሽነት እና ጥማት አይደሉም።
፨ ሳይጠሩ ራሳቸውን የሚጠሩ አሉ። በመጽሐፍ ቅዱሳችን ሳይጠሩ በአጉል ጥማት የተነሱ እንዳሉ ሁሉ በእግዚአብሔር ተጠርተው የፈሩ እና እንደማይችሉ ለእግዚአብሔር መልስ የሰጡ አሉ። ከእነዚህም ውስጥ ሙሴ፥ ጌዴዎን፥ እና ሳኦል የመሳሰሉት ናቸው። ዘጸ.4:10-18, መሳፍንት 6:11-23, 1ኛ ሳሙ.9:21
👉 "ተወኝ! አልችልም! ወደሚሉት የእግዚአብሔር ክብር ይመጣል!
"እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 9:16) እንደሚል ቃሉ ሥልጣንም ይሁን ሌላው ነገር ከምዕራብ ወይም ከምሥራቅ ሳይሆን የሚመጣው ሁሉን ማድረግ ከሚችል ከእግዚአብሔር ነው።
#2. #የሀብትና_የገንዘብ_ጥማት
# ሰው ሁሉ ይህንን ጥማት ይጠማል። ጳውሎስ ይህንን ስለሚያውቅ ጢሞቴዎስን ያስጠነቅቃል።
“ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፥ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥10
ደግሞም በሌላ ቦታ ንዕማን የተባለ ንጉሥ ከለምጹ በመፈወሱ ለነቢዩ ኤልሳዕ ይዞ የመጣውን ገንዘብ ነቢዩ እምቢ ሲል ሎሌው ግያዝ ግን በመቀበሉ የደረሰበትን ነገር ማየት ይቻላል። 2ኛ ነገሥ.5:15-27
፨ መጽሐፍ ቅዱስ ሲናገር "አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለመውደድ ይሁን!" ይላል።
#እናም_እንዴት_ብንሆን_ይሻለናል?
1. ሥልጣንና ገንዘብ የሚገኘው በመስቀል ማለፍ መሆኑን ማወቅ።
ዕብ. 12: 1-2
2. ከፍ ከፍ ማለት የሚቻለው በዝቅታ በማለፍ መሆኑን ማወቅ።
ፊልጵስዩስ 2: 9
3. ከፍታ በእግዚአብሔር ጊዜና ሰዓት መሆኑን ማወቅ።
1ኛ ጴጥ.5:6, ሉቃ. 1:24-25
4. ሥልጣን፥ ገንዘብና ሀብት የእግዚአብሔር ጥሪ መሆኑን ማወቅ። ይህንን ካላደረግን ዋጋ መክፈል እንደሚመጣ መረዳት።
፨ ምንም በሌለበት ምድረ በዳ የዳዊት ጥማትና ፍላጎት እግዚአብሔር ራሱ ነበር።
#የእኛስ...?
እግዚአብሔር ዛሬ የሚናገረን አስቀድመን እርሱን ራሱ እንድንጠማ ነው። ኢየሱስ ሲናገር “ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።” ብሏል።
ማቴዎስ 6፥33
* ጥማታችንና ረሃባችን እግዚአብሔርንና ጽድቁን ይሁን!!!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#የብቸኝነት_መዘዝ"
#በመጋቢ_እንዳልካቸው_ተፈራ
📖“እናንተ ደግሞ ከእኛ ጋር ኅብረት እንዲኖራችሁ ያየነውንና የሰማነውን ለእናንተ ደግሞ እናወራላችኋለን። ኅብረታችንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው። ደስታችሁም እንዲፈጸም ይህን እንጽፍላችኋለን።
1ኛ ዮሐ 1:1-4
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_እንዳልካቸው_ተፈራ ሲሆን" #የብቸኝነት_መዘዝ" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 1ኛ ዮሐንስ ምዕራፍ 1 ቁጥር ከ1 እስከ 4 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አርባ ሦስት (43) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ አብዛኛው ሰው በምንኖርበት አከባቢ በብቸኝነት በሽታ ይቸገራል። ዘመናዊነትን በተላበሰ መልኩ ሁሉ ነገር በእጃችን ላይ ስለሚገኝ ብዙዎች ከኅብረት ቀርተዋል፤ ተጎድተዋልም። ሳይንስም በጥናት እንዳረጋገጠው "አብዛኛውን ጊዜ ሕይወታቸውን በብቸኝነት የሚያሳልፉ ሰዎች ለተለያየ የጤና ችግር ይጋለጣሉ" ወደ ሚል ድምዳሜ ደርሷል።
#ስለ_ኅብረት_ማወቅ_ያለብን_አራት_ነገሮች፦
1. #የቅዱሳን_ኅብረት_መሠረቱ_የእግዚአብሔር_አባትነት_ነው። (1ኛ ዮሐንስ 1:2)
፨ በየትኛውም መልካም ኅብረት ውስጥ ብንሰባሰብ ኀብረታችን ጥሩ ሊሆን ይችላል። ይኸኛው ዓይነት ኅብረት ግን ከሌላው ይለያል። ምክንያቱም የሠራውና የጠራው እግዚአብሔር ነውና። 1ኛ ቆሮ.1:9
👉 የእውነተኛይቱ ቤተክርስቲያን መሥራች እና ባለራዕይ ራሱ እግዚአብሔር ነው።
2. #የኅብረታችን_ማዕከሉ_የክርስቶስ_ቤዛነት_ወይም_መሥዋዕትነት_ነው። (ገላ.3:26)
፨ ይህ ደግሞ ሁሉን አቀፍ የሆነ ኅብረት ነው። ባሪያ የለም፥ ጨዋ የለም ሁሉም በቤዛነቱ አንድ የሆነበት ሰማያዊ ኅብረት ነው። 1ኛ ቆሮ.1:20
3. #የኅብረታችን_መዓዛው_መለያው_አርማው_የመንፈስ_ቅዱስ_ምስክርነት_ነው። (ሮሜ.8:14)
፨ የዚህ ኅብረት መገለጫው የመንፈስ ቅዱስ አብሮነት ነው። ወይም ደግሞ በሌላ አነጋገር በዚህ ኅብረት ውስጥ መለያው መንፈስ ቅዱስ ነው ማለት ነው።
#የኅብረትና_የብቸኝነት_ልዩነቶች_(መዝሙር_ 133:1)
#ኅብረት #ብቸኝነት
- መልካም ነው - ክፉ ነው
- ያማረ ነው - አስቀያሚ ነው
- እንደሽቶ ነው -እንደ ጥንብ ነው
- እንደጠል ነው - እንደ በረሃ ነው
- በዚያ እግዚአብሔር - በዚያ ዲያብሎስ
በረከትን እና መርገምንና ሞትን
ሕይወትን አዟል። አዟል።
4. #የኅብረት_መገለጫው_የቤተክርስቲያን_አካልነት_ነው። (የሐዋ. 2:42)
፨ የኅብረታችን መገለጫው አውድ ቤተክርስቲያን ናት።
👉 አባልነት ባያድንም የዳነን ሰው ግን ይጠብቃል።
፨ ዞረን ዞረን ወደየቤታችን እንደምንገባ ሁሉ "የእኔ" ብለን ሁልጊዜ የምንሰበሰብበት እና ኅብረት የምናደርግበት አጥቢያ ቤተክርስቲያን ሊኖረን ያስፈልጋል።
#ሰዎች_ለምን_ከቤተክርስቲያን_ይቀራሉ?
፨ ሰዎች በትንንሽ ምክንያቶች ከቤተክርስቲያን (ከኅብረት) እየቀሩ ይሄዳሉ። ለምሳሌ፦ አሥር ሰዎች በኅብረት ውስጥ ቢኖሩ "አልተጎበኘሁም፥ ለቅሶ አልደረሱብኝም፥ ገላመጠኝ፥ ስብከቱ እኔን በሚመለከት (አሽሙር) ነው...ወዘተ በሚሉ ጥቃቅን ምክንያቶች እየፈረሰ ሊሄድ ይችላል። ነገር ግን ኅብረቱ እግዚአብሔር ያለበት ነውና በመጨረሻም ምናልባት ሁለት ሰዎች ይቀሩና እርስ በርሳቸው በመጠያየቅና በመወቃቀስ ያለውን ነገር በጥልቀት ማየት ይጀምራሉ። እንዲሁም እግዚአብሔርን በማየት ዳግም መጠንከር ይጀምራሉ። ቃሉም እንደሚል “ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና።” ማቴዎስ 18፥20 ይላልና ዳግም ይህ ኅብረት መጠንከር፥ ማንሰራራት፥መብዛት...ይጀምራል እንጂ በፍጹም አይቆምም።
#ስለዚህ_ለዚህ_ኅብረት_እኛ_ምን_እናድርግ?
1. #ከእግዚአብሔር_ጋር_ኅብረት_እናድርግ። 1ኛ ዮሐንስ 1:3
፨ ከእግዚአብሔር ጋር ኅብረት ስናደርግ ወደ እውነተኛው ኅብረት ውስጥ እንገባለን። ይህም ኅብረት የአባትና የልጅ ዓይነት ኅብረት ነው።
2. #እርስበርሳችን_ኅብረት_እናድርግ። ሮሜ 15:5
፨ ቃሉ እንደሚል “ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።” መዝሙር 133፥1 ይላል። ስለዚህ ያ ማለት ደግሞ በቅዱሳን ኅብረት ውስጥ የእግዚአብሔር ሃለዎት አለ ማለት ነው።
፨ ለዚህ ሁለት ምሳሌ የሚሆኑ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ታሪኮች።
ሀ. የቤቱን ጣሪያ አንስተው ነድለው ለኢየሱስ ያቀረቡ። ማርቆስ 2: 3-5
ለ. ሠላሳ ስምንት ዓመት ታሞ የነበረው ሰው እና ሰው በማጣት ወደ ውሃው መግባት ያልቻለው። ዮሐንስ 5: 1-9
፨ ሰው ለሰው እጅግ አስፈላጊ ነው። እኛ ደግሞ የእኛ ሰው የሆነ በሰማይ አለ። እርሱም ሀዘናችን፥ ጭንቀታችን የሚገባው፥ ከአብ ጋር ያስታረቀን፥ ሰው የሆነ ሰው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። 1ኛ ጢሞቴዎስ 2:5።
#ከሰማነው_ነገር_ዋናው_ቁም_ነገር፦
- በእግዚአብሔር አባትነት
- በክርስቶስ ቤዛነት
- በመንፈስ ቅዱስ ምስክርነት
ያየነውን የቅዱሳን ኅብረት
ለመጠበቅ በኅብረት እንትጋ
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በመጋቢ_እንዳልካቸው_ተፈራ
📖“እናንተ ደግሞ ከእኛ ጋር ኅብረት እንዲኖራችሁ ያየነውንና የሰማነውን ለእናንተ ደግሞ እናወራላችኋለን። ኅብረታችንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው። ደስታችሁም እንዲፈጸም ይህን እንጽፍላችኋለን።
1ኛ ዮሐ 1:1-4
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_እንዳልካቸው_ተፈራ ሲሆን" #የብቸኝነት_መዘዝ" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 1ኛ ዮሐንስ ምዕራፍ 1 ቁጥር ከ1 እስከ 4 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አርባ ሦስት (43) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ አብዛኛው ሰው በምንኖርበት አከባቢ በብቸኝነት በሽታ ይቸገራል። ዘመናዊነትን በተላበሰ መልኩ ሁሉ ነገር በእጃችን ላይ ስለሚገኝ ብዙዎች ከኅብረት ቀርተዋል፤ ተጎድተዋልም። ሳይንስም በጥናት እንዳረጋገጠው "አብዛኛውን ጊዜ ሕይወታቸውን በብቸኝነት የሚያሳልፉ ሰዎች ለተለያየ የጤና ችግር ይጋለጣሉ" ወደ ሚል ድምዳሜ ደርሷል።
#ስለ_ኅብረት_ማወቅ_ያለብን_አራት_ነገሮች፦
1. #የቅዱሳን_ኅብረት_መሠረቱ_የእግዚአብሔር_አባትነት_ነው። (1ኛ ዮሐንስ 1:2)
፨ በየትኛውም መልካም ኅብረት ውስጥ ብንሰባሰብ ኀብረታችን ጥሩ ሊሆን ይችላል። ይኸኛው ዓይነት ኅብረት ግን ከሌላው ይለያል። ምክንያቱም የሠራውና የጠራው እግዚአብሔር ነውና። 1ኛ ቆሮ.1:9
👉 የእውነተኛይቱ ቤተክርስቲያን መሥራች እና ባለራዕይ ራሱ እግዚአብሔር ነው።
2. #የኅብረታችን_ማዕከሉ_የክርስቶስ_ቤዛነት_ወይም_መሥዋዕትነት_ነው። (ገላ.3:26)
፨ ይህ ደግሞ ሁሉን አቀፍ የሆነ ኅብረት ነው። ባሪያ የለም፥ ጨዋ የለም ሁሉም በቤዛነቱ አንድ የሆነበት ሰማያዊ ኅብረት ነው። 1ኛ ቆሮ.1:20
3. #የኅብረታችን_መዓዛው_መለያው_አርማው_የመንፈስ_ቅዱስ_ምስክርነት_ነው። (ሮሜ.8:14)
፨ የዚህ ኅብረት መገለጫው የመንፈስ ቅዱስ አብሮነት ነው። ወይም ደግሞ በሌላ አነጋገር በዚህ ኅብረት ውስጥ መለያው መንፈስ ቅዱስ ነው ማለት ነው።
#የኅብረትና_የብቸኝነት_ልዩነቶች_(መዝሙር_ 133:1)
#ኅብረት #ብቸኝነት
- መልካም ነው - ክፉ ነው
- ያማረ ነው - አስቀያሚ ነው
- እንደሽቶ ነው -እንደ ጥንብ ነው
- እንደጠል ነው - እንደ በረሃ ነው
- በዚያ እግዚአብሔር - በዚያ ዲያብሎስ
በረከትን እና መርገምንና ሞትን
ሕይወትን አዟል። አዟል።
4. #የኅብረት_መገለጫው_የቤተክርስቲያን_አካልነት_ነው። (የሐዋ. 2:42)
፨ የኅብረታችን መገለጫው አውድ ቤተክርስቲያን ናት።
👉 አባልነት ባያድንም የዳነን ሰው ግን ይጠብቃል።
፨ ዞረን ዞረን ወደየቤታችን እንደምንገባ ሁሉ "የእኔ" ብለን ሁልጊዜ የምንሰበሰብበት እና ኅብረት የምናደርግበት አጥቢያ ቤተክርስቲያን ሊኖረን ያስፈልጋል።
#ሰዎች_ለምን_ከቤተክርስቲያን_ይቀራሉ?
፨ ሰዎች በትንንሽ ምክንያቶች ከቤተክርስቲያን (ከኅብረት) እየቀሩ ይሄዳሉ። ለምሳሌ፦ አሥር ሰዎች በኅብረት ውስጥ ቢኖሩ "አልተጎበኘሁም፥ ለቅሶ አልደረሱብኝም፥ ገላመጠኝ፥ ስብከቱ እኔን በሚመለከት (አሽሙር) ነው...ወዘተ በሚሉ ጥቃቅን ምክንያቶች እየፈረሰ ሊሄድ ይችላል። ነገር ግን ኅብረቱ እግዚአብሔር ያለበት ነውና በመጨረሻም ምናልባት ሁለት ሰዎች ይቀሩና እርስ በርሳቸው በመጠያየቅና በመወቃቀስ ያለውን ነገር በጥልቀት ማየት ይጀምራሉ። እንዲሁም እግዚአብሔርን በማየት ዳግም መጠንከር ይጀምራሉ። ቃሉም እንደሚል “ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና።” ማቴዎስ 18፥20 ይላልና ዳግም ይህ ኅብረት መጠንከር፥ ማንሰራራት፥መብዛት...ይጀምራል እንጂ በፍጹም አይቆምም።
#ስለዚህ_ለዚህ_ኅብረት_እኛ_ምን_እናድርግ?
1. #ከእግዚአብሔር_ጋር_ኅብረት_እናድርግ። 1ኛ ዮሐንስ 1:3
፨ ከእግዚአብሔር ጋር ኅብረት ስናደርግ ወደ እውነተኛው ኅብረት ውስጥ እንገባለን። ይህም ኅብረት የአባትና የልጅ ዓይነት ኅብረት ነው።
2. #እርስበርሳችን_ኅብረት_እናድርግ። ሮሜ 15:5
፨ ቃሉ እንደሚል “ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።” መዝሙር 133፥1 ይላል። ስለዚህ ያ ማለት ደግሞ በቅዱሳን ኅብረት ውስጥ የእግዚአብሔር ሃለዎት አለ ማለት ነው።
፨ ለዚህ ሁለት ምሳሌ የሚሆኑ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ታሪኮች።
ሀ. የቤቱን ጣሪያ አንስተው ነድለው ለኢየሱስ ያቀረቡ። ማርቆስ 2: 3-5
ለ. ሠላሳ ስምንት ዓመት ታሞ የነበረው ሰው እና ሰው በማጣት ወደ ውሃው መግባት ያልቻለው። ዮሐንስ 5: 1-9
፨ ሰው ለሰው እጅግ አስፈላጊ ነው። እኛ ደግሞ የእኛ ሰው የሆነ በሰማይ አለ። እርሱም ሀዘናችን፥ ጭንቀታችን የሚገባው፥ ከአብ ጋር ያስታረቀን፥ ሰው የሆነ ሰው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። 1ኛ ጢሞቴዎስ 2:5።
#ከሰማነው_ነገር_ዋናው_ቁም_ነገር፦
- በእግዚአብሔር አባትነት
- በክርስቶስ ቤዛነት
- በመንፈስ ቅዱስ ምስክርነት
ያየነውን የቅዱሳን ኅብረት
ለመጠበቅ በኅብረት እንትጋ
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#ጠላትህ_በፊትህ_ይወድቃል!
#በመጋቢ_መንገሻ_ጥላሁን
📖“...በፊቱ መውደቅ የጀመርህለት መርዶክዮስ ከአይሁድ ወገን የሆነ እንደ ሆነ በፊቱ ፈጽሞ ትወድቃለህ እንጂ አታሸንፈውም አሉት።”
አስቴር 6፥11-13
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_መንገሻ_ጥላሁን ሲሆን" #ጠላትህ_በፊትህ_ይወድቃል!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል መጽሐፈ አስቴር ምዕራፍ 6 ቁጥር ከ11 እስከ 13 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም ስልሳ አንድ(61) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ ክርስትና የጦርነት ሕይወት ስለሆነ ሁልጊዜ የሚዋጋ አለ ማለት ነው። የሚዋጋን የተሰወረ ጠላት ነው። ያውም አለቅነት ሥልጣን ያለው ጠላት። 1ኛ ጴጥ. 2:8
፨ የጌታ መሆናችንን እና ስኬታችንን የማይፈልግ ጠላት አለ። ነገር ግን የፈለገ ኃይል፥ ሥልጣን...ወዘተ ቢኖረውም ጠላታችን ዲያብሎስ ይዋጋል እንጂ አያሸንፍም። ምክንያቱም የጦርነቱ አሸናፊ ኢየሱስ ሁልጊዜ ከእኛ ጋር ነውና።
👉 በዙሪያችን ያለው ጠላት የተሸነፈ ነው።
፨ ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሲሰቀል ጠላት ያሸነፈው መስሎት ነበር ነገር ግን ኢየሱስ ሞትን አሸንፎ በመነሳቱ የጠላትን ኃይል ቀጠቀጠው።
* ይህ ከላይ የተመለከትነው በመጽሐፍ ቅዱሳችን የተጠቀሰው የሐማና የመርዶክዮስ ታሪክ በሁለቱ ውጊያ እግዚአብሔር ድልን ሰጥቶ መርዶክዮስ ያሸነፈበት ክፍል ነው።
፨ ሐማ ማለት ከንጉሥ አርጤክስስ በመቀጠል ሥልጣን ያለው ሰው ስለነበር ሁሉም ሰው ለሐማ ክብር የሚሰግድለት ዓይነት ሰው በመሆኑ የንጉሥ ዘበኞችም እንዲሁ ያደርጉ ነበር።
* በንጉሥ ደጅ የንጉሥ ዘበኞች ለሐማ ወድቀው ሲሰግዱ መርዶክዮስ ግን ይህንን አላደረገም። ምክንያቱም መርዶክዮስ አይሁዳዊ በመሆኑ የሚንበረከክለት አምላክ እንዳለው ጠንቅቆ የሚያውቅና ያንን ክብር ለሌላ ፍጡራን መስጠትን እንደ ነውር የሚቆጥር ሰው ስለነበር ነው።
* የሐማ ታሪክና ዘር ደግሞ ከመርዶክዮስ በተቃራኒ ሲሆን ሐማ የሐመዳቱ ልጅ አጋጋዊ ነው። አጋግ ደግሞ አማሌቃዊ ሲሆን አማሌቅ በታሪክ እንደምናየው የእግዚአብሔር ሕዝብ (የእሥራኤል) ጠላት ነው።
፨ አማሌቅ ከምድር ገጽ እንዲጠፋ መታሰቢያ መጽሐፍ እንዲጻፍ እግዚአብሔር ለሙሴ ነግሮት ነበር (ዘጸ.14:14)። ይህ ደግሞ ተግባራዊ እንዲሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ ትዕዛዝ የወጣው በሳኦል የንግሥና ዘመን ነው (1ኛ ሳሙኤል 15:3)። ነገር ግን ሳኦል ይህንን ፈጽሞ ሳያደርግ ቀረ (1ኛ ሳሙ. 15:8)።
፨ እንግዲህ በአርጤክስስ ዘመነ መንግሥት አይሁድን ሊያጠፋ የአጋግ ልጅ ሐማ ክፉ ሴራን አሴረ። ሐማም ያደረገውን ሴራ ሊፈጽም ወደ ንጉሡ ፈቃድ ሊጠይቅ ሲሄድ እግዚአብሔር ቀደመ። ይህም የሆነው ታሪክ ሲመረመርና የተጻፈው ነገር ሲነበብ በአንድ ወቅት መርዶክዮስ ንጉሥን ያዳነበት ታሪክ ወጣ (መጽሐፈ አስቴር 6:1-3)። እናም ንጉሥ ወዲያው ሐማን አስጠራና ንጉሥን ላዳነ ሰው ሊደረግ የሚገባ ታላቅ መልካም ነገር ምን ሊሆን እንደሚገባ ጠየቀው ሐማም ለራሱ መስሎት አንድ በአንድ ዘረዘረ። ንጉሥም "ፍጠን! እንደተናገርከው አንድ በአንድ ለመርዶክዮስ ይደረግለት! ከተናገርከው ምንም እንዳይቀር" የሚል ትዕዛዞ ከንጉሡ አፍ ወጣ። እናም ሐማ ለራሱ መስሎት እንዲደረግለት የተናገረው ሁሉ አንድ በአንድ ለመርዶክዮስ ሆነለት ነገሩም ተገለበጠ። ሐማም አፍሮ ተከናንቦ ወደ ቤቱ ሄደ። ወደ ቤቱም ተመልሶ የሆነውን ሁሉ ለቤተሰቡ ነገረ የቤቱም ሰዎች ሲመልሱለት "እንግዲህ ይህ ሰው አይሁዳዊ ከሆነ በፊቱ መውደቅ ጀምረሃል ደግሞም በፊቱ ፈጽሞ ትወድቃለህ!" አሉት።
👉 በአንዳንድ ነገር እጅግ ተጨንቀን "እግዚአብሔር ትቶኛል!" ብለን ስናማርር እንደ መርዶክዮስ ሁሉ ታሪካችን የሚታይበት እና የምንከብርበትን ቀን እግዚአብሔር ቀጥሮልናል።
👉 በሕይወታችን እግዚአብሔር ከተናገረው አንዳች ነገር አይቀርም።
#ለምንድነው_አይሁዳዊ_የሚያሸንፈው?
1. #አይሁድ_የእግዚአብሔር_ሕዝብ_ነው።
፨ እግዚአብሔር አምላኩ የሆነ ሕዝብ ነው። እግዚአብሔር አምላኩ የሆነ ሕዝብ ደግሞ ሁልጊዜ አሸናፊ ነው እንጂ አይሸነፍም። ዘዳ. 14:1-2, ዘዳ. 32: 9-13
👉 ሰይጣን የማያሸንፈን ስላልሰገድንለት ብቻ ሳይሆን ዘራችንን ስለሚያውቅም ነው።
1ኛ ጴጥሮስ 1/23
2. #የሚዋጋለት_አምላክ_ስላለው_ነው።
፨ ከግብጽ ምድር ጀምሮ ሲዋጋለት ታይቷል። ዘዳግም 1: 29-31።
ሐማ ንጉሥ ያከበረው እና ባለጠጋ ሰው ቢሆንም በዚህ ደካማ በሚመስል ሰው (በመርዶክዮስ) ምክንያት ወደቀ። ምክንያቱም ተዋጊው አምላኩ እግዚአብሔር ነውና። ዘጸአት 14: 13-14, ዘዳግም 20: 1-4
3. #ኪዳን_ያለው_ሕዝብ_ነው።
፨ የማይሰበር የማይታጠፍ ኪዳን ያለው ሕዝብ ነው። ዘፍጥረት 17:7
እሥራኤላውያን በሥጋ የአብራሃም ልጆች ናቸው። እኛም ደግሞ በእምነት እንዲሁ ነን። በፈሰሰው በክርስቶስ ደም በአዲሱ ኪዳን የእግዚአብሔር ልጆች ሆነናል። ዘጸአት 2:24, ኤርምያስ 1: 19, መዝሙር 129: 1-2,
2ኛ ቆሮንቶስ 2: 14
፨ ስለዚህ እግዚአብሔር አባታችን ስለ እኛ ይዋጋል ጠላቶቻችንም በፊታችን ይወድቃሉ!!
"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በመጋቢ_መንገሻ_ጥላሁን
📖“...በፊቱ መውደቅ የጀመርህለት መርዶክዮስ ከአይሁድ ወገን የሆነ እንደ ሆነ በፊቱ ፈጽሞ ትወድቃለህ እንጂ አታሸንፈውም አሉት።”
አስቴር 6፥11-13
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ_መንገሻ_ጥላሁን ሲሆን" #ጠላትህ_በፊትህ_ይወድቃል!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል መጽሐፈ አስቴር ምዕራፍ 6 ቁጥር ከ11 እስከ 13 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም ስልሳ አንድ(61) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ ክርስትና የጦርነት ሕይወት ስለሆነ ሁልጊዜ የሚዋጋ አለ ማለት ነው። የሚዋጋን የተሰወረ ጠላት ነው። ያውም አለቅነት ሥልጣን ያለው ጠላት። 1ኛ ጴጥ. 2:8
፨ የጌታ መሆናችንን እና ስኬታችንን የማይፈልግ ጠላት አለ። ነገር ግን የፈለገ ኃይል፥ ሥልጣን...ወዘተ ቢኖረውም ጠላታችን ዲያብሎስ ይዋጋል እንጂ አያሸንፍም። ምክንያቱም የጦርነቱ አሸናፊ ኢየሱስ ሁልጊዜ ከእኛ ጋር ነውና።
👉 በዙሪያችን ያለው ጠላት የተሸነፈ ነው።
፨ ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሲሰቀል ጠላት ያሸነፈው መስሎት ነበር ነገር ግን ኢየሱስ ሞትን አሸንፎ በመነሳቱ የጠላትን ኃይል ቀጠቀጠው።
* ይህ ከላይ የተመለከትነው በመጽሐፍ ቅዱሳችን የተጠቀሰው የሐማና የመርዶክዮስ ታሪክ በሁለቱ ውጊያ እግዚአብሔር ድልን ሰጥቶ መርዶክዮስ ያሸነፈበት ክፍል ነው።
፨ ሐማ ማለት ከንጉሥ አርጤክስስ በመቀጠል ሥልጣን ያለው ሰው ስለነበር ሁሉም ሰው ለሐማ ክብር የሚሰግድለት ዓይነት ሰው በመሆኑ የንጉሥ ዘበኞችም እንዲሁ ያደርጉ ነበር።
* በንጉሥ ደጅ የንጉሥ ዘበኞች ለሐማ ወድቀው ሲሰግዱ መርዶክዮስ ግን ይህንን አላደረገም። ምክንያቱም መርዶክዮስ አይሁዳዊ በመሆኑ የሚንበረከክለት አምላክ እንዳለው ጠንቅቆ የሚያውቅና ያንን ክብር ለሌላ ፍጡራን መስጠትን እንደ ነውር የሚቆጥር ሰው ስለነበር ነው።
* የሐማ ታሪክና ዘር ደግሞ ከመርዶክዮስ በተቃራኒ ሲሆን ሐማ የሐመዳቱ ልጅ አጋጋዊ ነው። አጋግ ደግሞ አማሌቃዊ ሲሆን አማሌቅ በታሪክ እንደምናየው የእግዚአብሔር ሕዝብ (የእሥራኤል) ጠላት ነው።
፨ አማሌቅ ከምድር ገጽ እንዲጠፋ መታሰቢያ መጽሐፍ እንዲጻፍ እግዚአብሔር ለሙሴ ነግሮት ነበር (ዘጸ.14:14)። ይህ ደግሞ ተግባራዊ እንዲሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ ትዕዛዝ የወጣው በሳኦል የንግሥና ዘመን ነው (1ኛ ሳሙኤል 15:3)። ነገር ግን ሳኦል ይህንን ፈጽሞ ሳያደርግ ቀረ (1ኛ ሳሙ. 15:8)።
፨ እንግዲህ በአርጤክስስ ዘመነ መንግሥት አይሁድን ሊያጠፋ የአጋግ ልጅ ሐማ ክፉ ሴራን አሴረ። ሐማም ያደረገውን ሴራ ሊፈጽም ወደ ንጉሡ ፈቃድ ሊጠይቅ ሲሄድ እግዚአብሔር ቀደመ። ይህም የሆነው ታሪክ ሲመረመርና የተጻፈው ነገር ሲነበብ በአንድ ወቅት መርዶክዮስ ንጉሥን ያዳነበት ታሪክ ወጣ (መጽሐፈ አስቴር 6:1-3)። እናም ንጉሥ ወዲያው ሐማን አስጠራና ንጉሥን ላዳነ ሰው ሊደረግ የሚገባ ታላቅ መልካም ነገር ምን ሊሆን እንደሚገባ ጠየቀው ሐማም ለራሱ መስሎት አንድ በአንድ ዘረዘረ። ንጉሥም "ፍጠን! እንደተናገርከው አንድ በአንድ ለመርዶክዮስ ይደረግለት! ከተናገርከው ምንም እንዳይቀር" የሚል ትዕዛዞ ከንጉሡ አፍ ወጣ። እናም ሐማ ለራሱ መስሎት እንዲደረግለት የተናገረው ሁሉ አንድ በአንድ ለመርዶክዮስ ሆነለት ነገሩም ተገለበጠ። ሐማም አፍሮ ተከናንቦ ወደ ቤቱ ሄደ። ወደ ቤቱም ተመልሶ የሆነውን ሁሉ ለቤተሰቡ ነገረ የቤቱም ሰዎች ሲመልሱለት "እንግዲህ ይህ ሰው አይሁዳዊ ከሆነ በፊቱ መውደቅ ጀምረሃል ደግሞም በፊቱ ፈጽሞ ትወድቃለህ!" አሉት።
👉 በአንዳንድ ነገር እጅግ ተጨንቀን "እግዚአብሔር ትቶኛል!" ብለን ስናማርር እንደ መርዶክዮስ ሁሉ ታሪካችን የሚታይበት እና የምንከብርበትን ቀን እግዚአብሔር ቀጥሮልናል።
👉 በሕይወታችን እግዚአብሔር ከተናገረው አንዳች ነገር አይቀርም።
#ለምንድነው_አይሁዳዊ_የሚያሸንፈው?
1. #አይሁድ_የእግዚአብሔር_ሕዝብ_ነው።
፨ እግዚአብሔር አምላኩ የሆነ ሕዝብ ነው። እግዚአብሔር አምላኩ የሆነ ሕዝብ ደግሞ ሁልጊዜ አሸናፊ ነው እንጂ አይሸነፍም። ዘዳ. 14:1-2, ዘዳ. 32: 9-13
👉 ሰይጣን የማያሸንፈን ስላልሰገድንለት ብቻ ሳይሆን ዘራችንን ስለሚያውቅም ነው።
1ኛ ጴጥሮስ 1/23
2. #የሚዋጋለት_አምላክ_ስላለው_ነው።
፨ ከግብጽ ምድር ጀምሮ ሲዋጋለት ታይቷል። ዘዳግም 1: 29-31።
ሐማ ንጉሥ ያከበረው እና ባለጠጋ ሰው ቢሆንም በዚህ ደካማ በሚመስል ሰው (በመርዶክዮስ) ምክንያት ወደቀ። ምክንያቱም ተዋጊው አምላኩ እግዚአብሔር ነውና። ዘጸአት 14: 13-14, ዘዳግም 20: 1-4
3. #ኪዳን_ያለው_ሕዝብ_ነው።
፨ የማይሰበር የማይታጠፍ ኪዳን ያለው ሕዝብ ነው። ዘፍጥረት 17:7
እሥራኤላውያን በሥጋ የአብራሃም ልጆች ናቸው። እኛም ደግሞ በእምነት እንዲሁ ነን። በፈሰሰው በክርስቶስ ደም በአዲሱ ኪዳን የእግዚአብሔር ልጆች ሆነናል። ዘጸአት 2:24, ኤርምያስ 1: 19, መዝሙር 129: 1-2,
2ኛ ቆሮንቶስ 2: 14
፨ ስለዚህ እግዚአብሔር አባታችን ስለ እኛ ይዋጋል ጠላቶቻችንም በፊታችን ይወድቃሉ!!
"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#የምሥጋናና_የአምልክ_ሚስጢር!
#በመጋቢ(ዘማሪ)_እንዳልካቸው_ሐዋዝ
📖“...ኑ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን፤ ለአምላክ ለመድኃኒታችን እልል እንበል።
ኑ፥ እንስገድ ለእርሱም እንገዛ፤ በእርሱ ባደረገን በእግዚአብሔር ፊት እንበርከክ።
መዝሙር 95:1-11
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ(ዘማሪ)_እንዳልካቸው_ሐዋዝ ሲሆን" #የምሥጋናና_የአምልኮ_ሚስጢር!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል መዝሙር ምዕራፍ 95 ቁጥር ከ1 እስከ 11 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አሥራ ሰባት (17) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
# ይህ መዝሙር 95:1 እና 6 በአራት ይከፈላል።
1. የምሥጋና ጥሪ። ቁጥር 1-2
2. የውዳሴ ጥሪ። ቁጥር 3-5
3. የአምልኮ ጥሪ። 6-7
4. የማያመልክ ሰው ዕጣ ፈንታው ምን እንደሆነ። 8-11
፨ የመጨረሻው ነጥብ የሚያመለክተው ስለማያመልክ ሰው ሲሆን ይህ ክፍል ከዕብራውያን ምዕራፍ 3 እና 4 ጋር ይመሳሰላል።
፨ ያለማመን ምሳሌ አባቶች የሚባሉት ከግብጽ የወጡ ነገር ግን ወደ ከነዓን ሳይገቡ በምድረ በዳ የቀሩ ናቸው።
፨ ዕብራውያን ላይ ያሉት ባለማመናቸው ምክንያት እግዚአብሔር የተቆጣቸው ሲሆኑ በዚህ በመዝሙር 95:8-11 ያሉት ግን ባለማመስገናቸው እግዚአብሔር የተቆጣቸው ናቸው።
፨ እሥራኤላውያን ከግብጽ ከወጡ በኋላ ለአርባ ዓመት የሚያስፈልጋቸውን በሙሉ እግዚአብሔር ያቀርብላቸው ነበር። ነህ. 9:15-19። ያ ማለት ለሰው ልጅ የሚያስፈልገውን መሠረታዊ ነገር ሁሉ ያገኙ ነበር ማለት ነው። የሚገርመው እነዚህ ሰዎች ግን በሕይወታቸው ትክክለኛ መዝሙር የዘመሩት የኤርትራን ባህር ከተሻገሩ በኋላ ብቻ ነው። ዘጸ.15: 20-21።
፨ እናም በዚህ ክፍል እንደምንመለከተው እግዚአብሔር እንዲመለክ ዳዊት "ኑ" ብሎ ሲጣራ ይታያል። በነገራችን ላይ የዳዊት ዘመነ መንግሥት ወርቃማው ዘመን በመባል ይታወቃል። ለምን ቢባል ለሠላሳ ስድስት (36) ዓመታት አምልኮ በሙላት እንዲደረግ የተቻለበት ዘመን ነው።
፨ ዳዊት ራሱ አመስግኖ መጨረስ ስላልቻለ ሌሎችን "ኑ" ብሎ ጠርቶ የሚያመልክ ሰው ነበር። ይህ ብቻ አይደለም ፍጥረትን በሙሉ አብረውት እንዲያመሰግኑት ይጠራል። መዝሙር 95: 1 & 6
፨ የመጀመሪያው ጥሪ (ቁጥር 1-2) የምሥጋናና የውዳሴ ጥሪ ሲሆን ቁጥር 6 ደግሞ የአምልኮ ጥሪ ነው። ይህን ማጠናከሪ፦
👉 ቁ.2 ወደፊቱ እንድረስ- ምሥጋና
👉 ቁ.6 በፊቱ እንንበርከክ- አምልኮ
* ስለዚህ በቅደም ተከተል ስናደርገው የሚቀድመው በምሥጋና መድረስ እና በመቀጠል ወደ አምልኮ መሄድ (መግባት) ነው።
* በምሥጋና ወደፊቱ ስንመጣ በደስታ ዝግጅት ሲሆን ይዘን ያመጣነውን ምሥጋና በአምልኮ እየሰገድን እናቀርብለታለን። ስለዚህም ቅደም ተከተሉን ጠብቀን ለአምላካችን ልናቀርብ ይገባል።
👉 ምሥጋና ስለተደረገልን አደራረግ ሲሆን አምልኮ ደግሞ ስላደረገው አምላክ የምናደርገው ነው። ወይም ስለ አድራጊ ማንነቱ የምንሰጠው ነው።
፨ ምሥጋና ውስጥ ደስታ አለ። መገረም፥ መደነቅ ውስጥ ካለን ያ ደግሞ የውዳሴ ነው። መዋረድ፥ ዝቅ ማለት ወዘተ...ካለ እሱ አምልኮ ነው።
👉 በምሥጋና ጊዜ እኛ፥ እግዚአብሔር እና በዙሪያችን የተደረገልን በረከት ያለ ሲሆን በአምልኮ ስንሆን ግን እኛና እግዚአብሔር ብቻ አለ ማለት ነው።
#ምሥጋና
#በምሥጋና_ውስጥ_ሦስት_ግብአቶች_አሉ
1. #ደስታ፦ ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን። ለመዘመር፥ ለማመስገን ደስታ ሊኖር ይገባል።
የደስታችን ምክንያት ደግሞ መድኃኒት ስላለን ነው።
2. #እልልታ_(ከፍ_ያለ_ድምጽ)፦ ምሥጋና ጸጥታ የሰፈነበት አይደለም። ጩኸት ወይም ከፍ ያለ ድምጽ የሚፈልግ ነው።
3.#የሰውነት_እንቅስቃሴ፦ በምሥጋና ወደፊቱ እንድረስ ሲል ካለንበት ቦታ መሄድና መድረስ ያለብን ቦታ እንዳለ ያመለክታል። አንድ ቦታ የሚሆነው አምልኮ ነው። ለምን ቢባል ስግደት እዚያው ባለንበት ቦታ ሆነን ስለሚከወን ነው።
#ምሥጋና_ሦስት_ምርጫ_አለው፦
1. - ማመስገን
2. - ማጉረምረም
3. - ዝምታ
#አንደበታችን_ሊሞላ_የተገባው_ነገር፦
1. - ምሥጋና፦ መዝ.34:1-2, መዝ.63
2. - ዝማሬ፦ መዝ. 71:8
3. - ሳቅ ፦
#አምልኮ
፨ ምሥጋና ሁሉን አቀባብሎ ለአምልኮ ይሰጣል። በዚህ ጊዜ ግለሰቡ ይሁን ጉባኤው በጥሞና፥ በመረጋጋት፥ በጸጥታ ከአምላክ ጋር መገናኘትና እርሱ ጌታ ብቻ የሚናገረውን የማዳመጥ ጊዜ ይሆናል።
#የአምልኮ_ሥርዓቶች_ሦስት_ደረጃዎች
1. #መስገድ፦ በህልውናና በሕይወት ኑሮ ሲሆን ትርጉሙም፦
#ሀ. የመጀመሪያው ትርጉም ማነስ ነው።
#ለ. ሌላው ራስን ማዋረድ ነው።
#ሐ. ክብርን መጣል ነው
2. መገዛት፦ በፈቃደኝነት በራስ ላይ ጌታን መሾም
3. መውደድ፦ ከመለኮት ጋር የፍቅር ግንኙነት ማድረግ ነው።
፨ በምሥጋናና በአምልኮ ሕይወት ውስጥ መኖር ይሁንልን።
"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በመጋቢ(ዘማሪ)_እንዳልካቸው_ሐዋዝ
📖“...ኑ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን፤ ለአምላክ ለመድኃኒታችን እልል እንበል።
ኑ፥ እንስገድ ለእርሱም እንገዛ፤ በእርሱ ባደረገን በእግዚአብሔር ፊት እንበርከክ።
መዝሙር 95:1-11
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #መጋቢ(ዘማሪ)_እንዳልካቸው_ሐዋዝ ሲሆን" #የምሥጋናና_የአምልኮ_ሚስጢር!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል መዝሙር ምዕራፍ 95 ቁጥር ከ1 እስከ 11 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም አሥራ ሰባት (17) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
# ይህ መዝሙር 95:1 እና 6 በአራት ይከፈላል።
1. የምሥጋና ጥሪ። ቁጥር 1-2
2. የውዳሴ ጥሪ። ቁጥር 3-5
3. የአምልኮ ጥሪ። 6-7
4. የማያመልክ ሰው ዕጣ ፈንታው ምን እንደሆነ። 8-11
፨ የመጨረሻው ነጥብ የሚያመለክተው ስለማያመልክ ሰው ሲሆን ይህ ክፍል ከዕብራውያን ምዕራፍ 3 እና 4 ጋር ይመሳሰላል።
፨ ያለማመን ምሳሌ አባቶች የሚባሉት ከግብጽ የወጡ ነገር ግን ወደ ከነዓን ሳይገቡ በምድረ በዳ የቀሩ ናቸው።
፨ ዕብራውያን ላይ ያሉት ባለማመናቸው ምክንያት እግዚአብሔር የተቆጣቸው ሲሆኑ በዚህ በመዝሙር 95:8-11 ያሉት ግን ባለማመስገናቸው እግዚአብሔር የተቆጣቸው ናቸው።
፨ እሥራኤላውያን ከግብጽ ከወጡ በኋላ ለአርባ ዓመት የሚያስፈልጋቸውን በሙሉ እግዚአብሔር ያቀርብላቸው ነበር። ነህ. 9:15-19። ያ ማለት ለሰው ልጅ የሚያስፈልገውን መሠረታዊ ነገር ሁሉ ያገኙ ነበር ማለት ነው። የሚገርመው እነዚህ ሰዎች ግን በሕይወታቸው ትክክለኛ መዝሙር የዘመሩት የኤርትራን ባህር ከተሻገሩ በኋላ ብቻ ነው። ዘጸ.15: 20-21።
፨ እናም በዚህ ክፍል እንደምንመለከተው እግዚአብሔር እንዲመለክ ዳዊት "ኑ" ብሎ ሲጣራ ይታያል። በነገራችን ላይ የዳዊት ዘመነ መንግሥት ወርቃማው ዘመን በመባል ይታወቃል። ለምን ቢባል ለሠላሳ ስድስት (36) ዓመታት አምልኮ በሙላት እንዲደረግ የተቻለበት ዘመን ነው።
፨ ዳዊት ራሱ አመስግኖ መጨረስ ስላልቻለ ሌሎችን "ኑ" ብሎ ጠርቶ የሚያመልክ ሰው ነበር። ይህ ብቻ አይደለም ፍጥረትን በሙሉ አብረውት እንዲያመሰግኑት ይጠራል። መዝሙር 95: 1 & 6
፨ የመጀመሪያው ጥሪ (ቁጥር 1-2) የምሥጋናና የውዳሴ ጥሪ ሲሆን ቁጥር 6 ደግሞ የአምልኮ ጥሪ ነው። ይህን ማጠናከሪ፦
👉 ቁ.2 ወደፊቱ እንድረስ- ምሥጋና
👉 ቁ.6 በፊቱ እንንበርከክ- አምልኮ
* ስለዚህ በቅደም ተከተል ስናደርገው የሚቀድመው በምሥጋና መድረስ እና በመቀጠል ወደ አምልኮ መሄድ (መግባት) ነው።
* በምሥጋና ወደፊቱ ስንመጣ በደስታ ዝግጅት ሲሆን ይዘን ያመጣነውን ምሥጋና በአምልኮ እየሰገድን እናቀርብለታለን። ስለዚህም ቅደም ተከተሉን ጠብቀን ለአምላካችን ልናቀርብ ይገባል።
👉 ምሥጋና ስለተደረገልን አደራረግ ሲሆን አምልኮ ደግሞ ስላደረገው አምላክ የምናደርገው ነው። ወይም ስለ አድራጊ ማንነቱ የምንሰጠው ነው።
፨ ምሥጋና ውስጥ ደስታ አለ። መገረም፥ መደነቅ ውስጥ ካለን ያ ደግሞ የውዳሴ ነው። መዋረድ፥ ዝቅ ማለት ወዘተ...ካለ እሱ አምልኮ ነው።
👉 በምሥጋና ጊዜ እኛ፥ እግዚአብሔር እና በዙሪያችን የተደረገልን በረከት ያለ ሲሆን በአምልኮ ስንሆን ግን እኛና እግዚአብሔር ብቻ አለ ማለት ነው።
#ምሥጋና
#በምሥጋና_ውስጥ_ሦስት_ግብአቶች_አሉ
1. #ደስታ፦ ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን። ለመዘመር፥ ለማመስገን ደስታ ሊኖር ይገባል።
የደስታችን ምክንያት ደግሞ መድኃኒት ስላለን ነው።
2. #እልልታ_(ከፍ_ያለ_ድምጽ)፦ ምሥጋና ጸጥታ የሰፈነበት አይደለም። ጩኸት ወይም ከፍ ያለ ድምጽ የሚፈልግ ነው።
3.#የሰውነት_እንቅስቃሴ፦ በምሥጋና ወደፊቱ እንድረስ ሲል ካለንበት ቦታ መሄድና መድረስ ያለብን ቦታ እንዳለ ያመለክታል። አንድ ቦታ የሚሆነው አምልኮ ነው። ለምን ቢባል ስግደት እዚያው ባለንበት ቦታ ሆነን ስለሚከወን ነው።
#ምሥጋና_ሦስት_ምርጫ_አለው፦
1. - ማመስገን
2. - ማጉረምረም
3. - ዝምታ
#አንደበታችን_ሊሞላ_የተገባው_ነገር፦
1. - ምሥጋና፦ መዝ.34:1-2, መዝ.63
2. - ዝማሬ፦ መዝ. 71:8
3. - ሳቅ ፦
#አምልኮ
፨ ምሥጋና ሁሉን አቀባብሎ ለአምልኮ ይሰጣል። በዚህ ጊዜ ግለሰቡ ይሁን ጉባኤው በጥሞና፥ በመረጋጋት፥ በጸጥታ ከአምላክ ጋር መገናኘትና እርሱ ጌታ ብቻ የሚናገረውን የማዳመጥ ጊዜ ይሆናል።
#የአምልኮ_ሥርዓቶች_ሦስት_ደረጃዎች
1. #መስገድ፦ በህልውናና በሕይወት ኑሮ ሲሆን ትርጉሙም፦
#ሀ. የመጀመሪያው ትርጉም ማነስ ነው።
#ለ. ሌላው ራስን ማዋረድ ነው።
#ሐ. ክብርን መጣል ነው
2. መገዛት፦ በፈቃደኝነት በራስ ላይ ጌታን መሾም
3. መውደድ፦ ከመለኮት ጋር የፍቅር ግንኙነት ማድረግ ነው።
፨ በምሥጋናና በአምልኮ ሕይወት ውስጥ መኖር ይሁንልን።
"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#መስቀል!
#በእህት_ብርቱካን_ሁንዴ
📖"በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።"
ኢሳይያስ 53:1-9
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #እህት_ብርቱካን_ሁንዴ ሲሆኑ" #መስቀል!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ኢሳይያስ ምዕራፍ 53 ቁጥር ከ1 እስከ 9 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም አሥራ አምስት (15) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በዚህ ክፍል ቁጥር ከ1-3 ያለውን የሚገልጸው የሰውየውን ማንነት ሲሆን ከቁጥር 4 ጀምሮ ያለው ደግሞ በቀጥታ የኢየሱስን ስቃይ የሚያመላክት ነው።
፨በሮማውያን ሕግ መስቀል ማለት ትልቅ ወንጀለኛ ባሪያ የሚቀጣበት የመጨረሻ ከፍተኛው መቅጫ ሲሆን ኢየሱስ ግን በዚህ ሥፍራ ያለምንም ወንጀል መከራን ተቀብሎ ተሰቀለ።
፨ ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች ሲናገር ክርስቶስ ኢየሱስ እንደተሰቀለ ሆኖ በፊታቸው ተስሎ እንደነበር ነገር ግን ለእውነት እንዳይታዘዙ ማን አዚም እንዳደረገባቸው ሲጠይቅ ይታያል። እንደገናም ደግሞ ወደዚያ እውነት ዳግም እንዲመለሱ ሲናገር ይታያል።
ገላ.3:1
፨ በእኛም ሕይወት የተሰቀለው ኢየሱስ በውስጣችን እንደገና ሊሳል ይገባል። በኢየሱስ ስቃይ ውስጥ የእኛ ሰላም መሆንና የዘለዓለም ዕረፍት ይታያልና።
፨ የአብዛኛው ሰው መዳን እና በሰላም መኖር ከስቃዩ የተነሣ ነው።
👉 እሱ ደንግጦ እኛን አረጋጋ።
#በኢየሱስ_የደረሰበት_መከራና_የሹፈት_ዓይነቶች፦
* እጅግ ውርደትና ንቀት ነበር።
👉 “አንዳንዶችም ይተፉበት ፊቱንም ሸፍነው ይጐስሙትና፦ ትንቢት ተናገር ይሉት ጀመር፤ ሎሌዎችም በጥፊ እየመቱ ወሰዱት።”
ማርቆስ 14፥65
፨ ይህ የኢየሱስ መከራና ስቃይ በሕይወታችን ሳይደበዝዝ ሊታይ ይገባል።
* በንግሥናው የመጣ ሹፈት
👉 የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፥ ሰላም ለአንተ ይሁን እያሉ እጅ ይነሱት ጀመር ራሱንም በመቃ መቱት ተፉበትም፥ ተንበርክከውም ሰገዱለት።
ማር.15:16-20
፨ ይህ ሥዕል ጠፍቶብናልና ሊመለስ ይገባል። ምክንያቱም እኛን ወደላይ ከፍ ሊያደርግ እርሱ ከልክ በላይ ወደታች ወርዷልና።
* መንገደኛ ሳይቀር ያሾፍበት ነበር።
👉 “የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና። ዋ፥ ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም የምትሠራ፥”
ማርቆስ 15፥29
፨ የሚሰቃየው ጌታ ለእነርሱ እንደሆነ እንኳ ያላወቁ ምስኪን መንገደኞች።
* በሥልጣን ደረጃ ያሉ (የካህናት አለቆች) ሹፈት።
👉 “እንዲሁም የካህናት አለቆች ደግሞ ከጻፎች ጋር እርስ በርሳቸው እየተዘባበቱ፦ ሌሎችን አዳነ፤ ራሱን ሊያድን አይችልም፤”
ማርቆስ 15፥31
፨ ምንም እንኳ የካህናት አለቆች ቢሆኑም የጌታን ማንነት መቀበል ያልፈለጉ ነበሩ።
* አብረውት ከተሰቀሉት መካከል የደረሰበት ሹፈት
👉 “ከተሰቀሉት ከክፉ አድራጊዎቹም አንዱ፦ አንተስ ክርስቶስ አይደለህምን? ራስህንም እኛንም አድን ብሎ ሰደበው።”
ሉቃስ 23፥39
፨ እንግዲህ ኢሳይያስ እጅግ የታደለ ሰው ነበር። ለምን ቢባል ይህን ሁሉ አስቀድሞ ከብዙ ዓመታት በፊት አይቷል፤ ሰምቷልም። "ተጨነቀ ተሰቃየ፤ አፉንም አልከፈተም...." ብሎ ሲናገር ገና ወደፊት ሊሆን ያለውን አይቷል።
👉 ይህ መስቀል እኛ ቤት ዛሬ በምን ይሁን የደበዘዘው? (መስቀሉን ምን ይሆን የደበቀብን)?
፨ ነፃ የሆንነው በዚህ መስቀል ነጻነታችን ስለታወጀ ነው።
# መስቀሉ አይደብዝዝብን!!
"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በእህት_ብርቱካን_ሁንዴ
📖"በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።"
ኢሳይያስ 53:1-9
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #እህት_ብርቱካን_ሁንዴ ሲሆኑ" #መስቀል!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል ኢሳይያስ ምዕራፍ 53 ቁጥር ከ1 እስከ 9 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም አሥራ አምስት (15) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ በዚህ ክፍል ቁጥር ከ1-3 ያለውን የሚገልጸው የሰውየውን ማንነት ሲሆን ከቁጥር 4 ጀምሮ ያለው ደግሞ በቀጥታ የኢየሱስን ስቃይ የሚያመላክት ነው።
፨በሮማውያን ሕግ መስቀል ማለት ትልቅ ወንጀለኛ ባሪያ የሚቀጣበት የመጨረሻ ከፍተኛው መቅጫ ሲሆን ኢየሱስ ግን በዚህ ሥፍራ ያለምንም ወንጀል መከራን ተቀብሎ ተሰቀለ።
፨ ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች ሲናገር ክርስቶስ ኢየሱስ እንደተሰቀለ ሆኖ በፊታቸው ተስሎ እንደነበር ነገር ግን ለእውነት እንዳይታዘዙ ማን አዚም እንዳደረገባቸው ሲጠይቅ ይታያል። እንደገናም ደግሞ ወደዚያ እውነት ዳግም እንዲመለሱ ሲናገር ይታያል።
ገላ.3:1
፨ በእኛም ሕይወት የተሰቀለው ኢየሱስ በውስጣችን እንደገና ሊሳል ይገባል። በኢየሱስ ስቃይ ውስጥ የእኛ ሰላም መሆንና የዘለዓለም ዕረፍት ይታያልና።
፨ የአብዛኛው ሰው መዳን እና በሰላም መኖር ከስቃዩ የተነሣ ነው።
👉 እሱ ደንግጦ እኛን አረጋጋ።
#በኢየሱስ_የደረሰበት_መከራና_የሹፈት_ዓይነቶች፦
* እጅግ ውርደትና ንቀት ነበር።
👉 “አንዳንዶችም ይተፉበት ፊቱንም ሸፍነው ይጐስሙትና፦ ትንቢት ተናገር ይሉት ጀመር፤ ሎሌዎችም በጥፊ እየመቱ ወሰዱት።”
ማርቆስ 14፥65
፨ ይህ የኢየሱስ መከራና ስቃይ በሕይወታችን ሳይደበዝዝ ሊታይ ይገባል።
* በንግሥናው የመጣ ሹፈት
👉 የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፥ ሰላም ለአንተ ይሁን እያሉ እጅ ይነሱት ጀመር ራሱንም በመቃ መቱት ተፉበትም፥ ተንበርክከውም ሰገዱለት።
ማር.15:16-20
፨ ይህ ሥዕል ጠፍቶብናልና ሊመለስ ይገባል። ምክንያቱም እኛን ወደላይ ከፍ ሊያደርግ እርሱ ከልክ በላይ ወደታች ወርዷልና።
* መንገደኛ ሳይቀር ያሾፍበት ነበር።
👉 “የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና። ዋ፥ ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም የምትሠራ፥”
ማርቆስ 15፥29
፨ የሚሰቃየው ጌታ ለእነርሱ እንደሆነ እንኳ ያላወቁ ምስኪን መንገደኞች።
* በሥልጣን ደረጃ ያሉ (የካህናት አለቆች) ሹፈት።
👉 “እንዲሁም የካህናት አለቆች ደግሞ ከጻፎች ጋር እርስ በርሳቸው እየተዘባበቱ፦ ሌሎችን አዳነ፤ ራሱን ሊያድን አይችልም፤”
ማርቆስ 15፥31
፨ ምንም እንኳ የካህናት አለቆች ቢሆኑም የጌታን ማንነት መቀበል ያልፈለጉ ነበሩ።
* አብረውት ከተሰቀሉት መካከል የደረሰበት ሹፈት
👉 “ከተሰቀሉት ከክፉ አድራጊዎቹም አንዱ፦ አንተስ ክርስቶስ አይደለህምን? ራስህንም እኛንም አድን ብሎ ሰደበው።”
ሉቃስ 23፥39
፨ እንግዲህ ኢሳይያስ እጅግ የታደለ ሰው ነበር። ለምን ቢባል ይህን ሁሉ አስቀድሞ ከብዙ ዓመታት በፊት አይቷል፤ ሰምቷልም። "ተጨነቀ ተሰቃየ፤ አፉንም አልከፈተም...." ብሎ ሲናገር ገና ወደፊት ሊሆን ያለውን አይቷል።
👉 ይህ መስቀል እኛ ቤት ዛሬ በምን ይሁን የደበዘዘው? (መስቀሉን ምን ይሆን የደበቀብን)?
፨ ነፃ የሆንነው በዚህ መስቀል ነጻነታችን ስለታወጀ ነው።
# መስቀሉ አይደብዝዝብን!!
"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#የትንሣኤ_በዓል_ፕሮግራም
#ፓስተር_ዶ/ር እንዳልካቸው_ተፈራ
#የትንሣኤው_ትሩፋት!
📖"#ኢየሱስ_ክርስቶስ_ከሙታን_በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።”
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5
# በዚሁ ዕለት የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #ፓስተር_ዶ/ር እንዳልካቸው_ተፈራ ሲሆኑ" #የትንሣኤው_ትሩፋት!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 1ኛ ጴጥሮስ ምዕራፍ 1 ቁጥር ከ3 እስከ 5 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሃያ ዘጠኝ (29) የሚሆኑ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን።
#ኢየሱስ ከሙታን በመነሣቱ ያገኘናቸው ትሩፋቶች፦
ትሩፋቶቹን ከማንሳታችን በፊት #ትሩፋት የሚለውን ቃል ስንመለከት፦ የተትረፈረፈ (ተርፎ የቀረ) እንደማለት ነው።
1. #ሕያው_ተስፋ_አገኘን (1ኛ ጴጥ 1:3)፦
፨ በዚህ ሥፍራ ጴጥሮስ የጻፈላቸው ሰዎች በስደት ምክንያት ሄደው ለወጡ ሰዎች ነው። እናም በአንድ ነገር ልባቸውም እንዲጽናና እና እንዲነሳሳ ፈልጎ ጽፏል።
፨እኛም ብንሞት እንኳን በእርሱ አሸናፊነት ተስፋ አለን። በእርሱ መነሳት ደግሞ የዳግም ውልደት ዕድል አገኘን። ተስፋ ለሰው ልጅ ትልቅ ነገር ነው። 1ኛ ቆሮ. 15:19
2. #ሰማያዊ_ርስት_አገኘን (1ኛ ጴጥ. 1:4)
፨ ለእኛ እግዚአብሔር ሰማያዊ እና ዘላለማዊ ቤት እንዳዘጋጀ ነው። እርሱ ራሱ ያበጃት ዘላለማዊ ቤት አለን። ይህ ምድራዊ የሆነ ድንኳን ሲፈርስ ሰማያዊ እና ዘላለማዊ የሆነ ርስት ተዘጋጅቷል። ከተማን አዘጋጅቶልናል። ዕብ. 11:13። ይህችንም ከተማ የምንወርሰው ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን በማመን ብቻ ነው።
6. #ዘለዓለማዊ_ድነት_አገኘን (1ኛ ጴጥ. 1:5)።
፨ ይህ ድነት በመጨረሻው ዘመን ሊገለጥ ያለ ድነትም ነው።
፨ ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ሳለ ሰባት (7) ቃላት የተጠቀመ ሲሆን ስድስተኛው ቃል "ተፈጸመ" የሚል ቃል ነው። ይህም ቃል የድነት ሥራውን ያመለክታል።
- ብዙ ኃይማኖቶች ለድነት ሲሉ "ይህን አድርግ! ይህን ፈጽም!...." ይላሉ። ክርስትና ግን የእኔ ሥራ "ተፈጸመ" ብሎ ያምናል።
👉 ድነት በክርስቶስ ኢየሱስ ሥራ የሚገኝ ሲሆን ሽልማት ደግሞ በምድር በሰራነው ሥራ የሚከፈል ነው።
#ስለዚህ_እኛ_ምን_እናድርግ?
1. #እግዚአብሔርን_እናክብር (1ኛ ጴጥ.1:5
- ሞቱ ለእኔ እንደሆነ ሁሉ ትንሣኤውም ለእኔ ነውና ላከብረው ይገባል። ኤፌ. 1:3,
1ኛ ቆሮንቶስ 15:55
- የሞት መውጊያን ኢየሱስ ተቀብሎ ስለጨረሰው እንደገና እኔን ሊወጋ የሚያስችል አቅም ዲያብሎስ የለውም። ኢየሱስ መርዙን ወስዶታልና።
2. #ትንሣኤውን_እናብስር (ሉቃስ 24:45-49
- እኛ የትንሣኤውም ምስክሮች ነን። እኛ ካልመሰከርን ማንም አይመሰክርም።
ዮሐ. 1:25
👉 ትንሣኤና ሕይወት ኢየሱስ ነው!!
"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#ፓስተር_ዶ/ር እንዳልካቸው_ተፈራ
#የትንሣኤው_ትሩፋት!
📖"#ኢየሱስ_ክርስቶስ_ከሙታን_በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።”
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5
# በዚሁ ዕለት የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈሉን #ፓስተር_ዶ/ር እንዳልካቸው_ተፈራ ሲሆኑ" #የትንሣኤው_ትሩፋት!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል 1ኛ ጴጥሮስ ምዕራፍ 1 ቁጥር ከ3 እስከ 5 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍለውናል። በዚህ ዕለትም ሃያ ዘጠኝ (29) የሚሆኑ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን።
#ኢየሱስ ከሙታን በመነሣቱ ያገኘናቸው ትሩፋቶች፦
ትሩፋቶቹን ከማንሳታችን በፊት #ትሩፋት የሚለውን ቃል ስንመለከት፦ የተትረፈረፈ (ተርፎ የቀረ) እንደማለት ነው።
1. #ሕያው_ተስፋ_አገኘን (1ኛ ጴጥ 1:3)፦
፨ በዚህ ሥፍራ ጴጥሮስ የጻፈላቸው ሰዎች በስደት ምክንያት ሄደው ለወጡ ሰዎች ነው። እናም በአንድ ነገር ልባቸውም እንዲጽናና እና እንዲነሳሳ ፈልጎ ጽፏል።
፨እኛም ብንሞት እንኳን በእርሱ አሸናፊነት ተስፋ አለን። በእርሱ መነሳት ደግሞ የዳግም ውልደት ዕድል አገኘን። ተስፋ ለሰው ልጅ ትልቅ ነገር ነው። 1ኛ ቆሮ. 15:19
2. #ሰማያዊ_ርስት_አገኘን (1ኛ ጴጥ. 1:4)
፨ ለእኛ እግዚአብሔር ሰማያዊ እና ዘላለማዊ ቤት እንዳዘጋጀ ነው። እርሱ ራሱ ያበጃት ዘላለማዊ ቤት አለን። ይህ ምድራዊ የሆነ ድንኳን ሲፈርስ ሰማያዊ እና ዘላለማዊ የሆነ ርስት ተዘጋጅቷል። ከተማን አዘጋጅቶልናል። ዕብ. 11:13። ይህችንም ከተማ የምንወርሰው ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን በማመን ብቻ ነው።
6. #ዘለዓለማዊ_ድነት_አገኘን (1ኛ ጴጥ. 1:5)።
፨ ይህ ድነት በመጨረሻው ዘመን ሊገለጥ ያለ ድነትም ነው።
፨ ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ሳለ ሰባት (7) ቃላት የተጠቀመ ሲሆን ስድስተኛው ቃል "ተፈጸመ" የሚል ቃል ነው። ይህም ቃል የድነት ሥራውን ያመለክታል።
- ብዙ ኃይማኖቶች ለድነት ሲሉ "ይህን አድርግ! ይህን ፈጽም!...." ይላሉ። ክርስትና ግን የእኔ ሥራ "ተፈጸመ" ብሎ ያምናል።
👉 ድነት በክርስቶስ ኢየሱስ ሥራ የሚገኝ ሲሆን ሽልማት ደግሞ በምድር በሰራነው ሥራ የሚከፈል ነው።
#ስለዚህ_እኛ_ምን_እናድርግ?
1. #እግዚአብሔርን_እናክብር (1ኛ ጴጥ.1:5
- ሞቱ ለእኔ እንደሆነ ሁሉ ትንሣኤውም ለእኔ ነውና ላከብረው ይገባል። ኤፌ. 1:3,
1ኛ ቆሮንቶስ 15:55
- የሞት መውጊያን ኢየሱስ ተቀብሎ ስለጨረሰው እንደገና እኔን ሊወጋ የሚያስችል አቅም ዲያብሎስ የለውም። ኢየሱስ መርዙን ወስዶታልና።
2. #ትንሣኤውን_እናብስር (ሉቃስ 24:45-49
- እኛ የትንሣኤውም ምስክሮች ነን። እኛ ካልመሰከርን ማንም አይመሰክርም።
ዮሐ. 1:25
👉 ትንሣኤና ሕይወት ኢየሱስ ነው!!
"ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.
#እግዚአብሔር_ሉዓላዊ_ነው!"
#በወንጌላዊ_(ዶ/ር)_ተስፋዬ_በላቸው
📖“እርሱንም በእግዚአብሔር በተወሰነው አሳቡና በቀደመው እውቀቱ ተሰጥቶ በዓመፀኞች እጅ ሰቅላችሁ ገደላችሁት።
እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።
የሐዋርያት ሥራ 2: 22-24
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #ወንጌላዊ_(ዶ/ር)_ተስፋዬ_በላቸው ሲሆን" #እግዚአብሔር_ሉዓላዊ_ነው!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል የሐዋሪያት ሥራ ምዕራፍ 2 ቁጥር ከ 22 እስከ 24 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም ሠላሳ ስድስት (36) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ኢየሱስ ክርስቶስ በእግዚአብሔር በቀደመው ሀሳቡና ዕውቀቱ ሊሞትልን መጣ።
#ሉዓላዊ፦ ማለት "Super" ከሚለው የላቲን ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሁሉ በላይ፥ የመጀመሪያ ደረጃ ወይም ደግሞ ከምንም ጋር የማይመጣጠን ማለት ነው።
#ሉዓላዊ፦ ሁሉን ሊመራ የሚችል
ሁሉን ሊቆጣጠር የሚችል ማለትም ነው።
፨ እግዚአብሔር በክርስቶስ ኢየሱስ ሊያደርግልን የነበረውን የማዳን ሀሳብ ሰይጣን ያውቃል ነገር ግን መከልከል አይችልም። እኛ ግን አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር ያሰበልንን ነገር ሰይጣን ሊያቆም ወይም ሊከለክል የሚችል ይመስለናል። ነገር እግዚአብሔር ሉዓላዊ ስለሆነ ሰይጣን በእኛ ላይ ኃይል የለውም። ኤፌ.1:11
#እግዚአብሔር_በሉዓላዊነቱ_ከተገለጠባቸው_ነገሮች_መካከል፦
1. #የሁሉ_ነገረ_ባለቤት_ነው።
1ኛ ዜና 29: 1-4
፨ ዳዊት በዚህ ሥፍራ በደንብ አድርጎ የእግዚአብሔርን ሉዓላዊነት ያሳያል። ሁሉ የእግዚአብሔር ነው። መዝሙር 1:24
፨ የፈጠረን እግዚአብሔር ሉዓላዊነቱን እኛ ራሱ የእርሱ እንደሆንን በኢሳይያስ መጽሐፍ አረጋግጦልናል። ኢሳይያስ 43:1, 1ኛ ቆሮንቶስ 6: 19-20
፨ የተሰጠን ነገር ሁሉ የእኛ አይደለም የራሱ የእግዚአብሔር እንጂ። እኛ ባለአደራ (መጋቢ) ነን። መጋቢ ማለት ደግሞ የሌላ ሰውን ነገር (ንብረት) በአደራ ተቀብሎ ማስተዳደር ነው። የእኛ ድርሻ ደግሞ አደራን የሰጠን ባለቤት መጥቶ እስኪጠይቀን የተቀለበልነውን ነግደን ማትረፍ ነው።
2. #በሁሉ_ላይ_ባለሥልጣን_ነው።
ሮሜ 9: 20-21
፨ አምላካችን በሁሉ ነገር ላይ ባለሥልጣን ነው፤ ለሥልጣኑም ገደብ የለውም።
፨ ሰይጣን ወደ ኢዮብ ሄዶ ያለውን ነገር ሁሉ ሊያጠፋ በወደደ ጊዜ እግዚአብሔር ግን አንድ ነገር ተናገረ። በኢዮብ ላይ ሁሉን ነገር ማድረግን ፈቀደለት ነገር ግን ነፍሱን ምንም እንዳያደርግ አዘዘ። ምክንያቱም ባለሥልጣኑ ራሱ እግዚአብሔር ነውና።
👉 ሰይጣን ምንም ያህል እጁ ቢረዝምም አምላኬ ይይዘዋል።
፨ እግዚአብሔር የወደደውን ማድረግ የሚችልና ሀሳቡንም ያለ ከልካይ የሚያደርግ ነው። ለዚህም ትልቁ ማሳያ የሐና ጸሎት ነው። 1ኛ ሳሙኤል 2: 3-8
፨በሉዓላዊነቱ በፍጥረታት ሁሉ ላይ የወደደውን የማድረግ ሥልጣን አለው። እናም እግዚአብሔር ሉዓላዊ መሆኑን ካወቅን ያሳርፈናል ማለት ነው።
👉 እግዚአብሔር ሕይወታችንን የሚመራው በምክሩ ነው።
3. #እግዚአብሔር_ሕይወታችንን_ይቆጣጠራል።
ኢሳይያስ 46: 9
፨ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም!
፨ እግዚአብሔር ይናገራል ይፈጽማል።
፨ ዳንኤል በአንበሶች ጉድጓድ በተጣለ ጊዜ እግዚአብሔር ሁሉን ይቆጣጠር ስለነበር አንበሶቹ ዳንኤልን ምንም ሊያደርጉ አልቻሉም። እንደዚሁም ሲድራቅ ሚሳቅ እና አብደናጎም በእሳት ውስጥ በተጣሉ ጊዜ ሁሉን የሚቆጣጠር ጌታ መጣና አወጣቸው።
👉 ጠላት ስለወረወረ አይወጋንም! የሚቆጣጠር ሉዓላዊ ጌታ አለንና!!
፨ አምላካችን እግዚአብሔር ሉዓላዊ ነው!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
#በወንጌላዊ_(ዶ/ር)_ተስፋዬ_በላቸው
📖“እርሱንም በእግዚአብሔር በተወሰነው አሳቡና በቀደመው እውቀቱ ተሰጥቶ በዓመፀኞች እጅ ሰቅላችሁ ገደላችሁት።
እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፥ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።
የሐዋርያት ሥራ 2: 22-24
#በእሁድ_የቃልና_የአምልኮ_ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለን #ወንጌላዊ_(ዶ/ር)_ተስፋዬ_በላቸው ሲሆን" #እግዚአብሔር_ሉዓላዊ_ነው!" በሚል ርዕስ ከእግዚአብሔር ቃል (ከመጽሐፍ ቅዱስ) ክፍል የሐዋሪያት ሥራ ምዕራፍ 2 ቁጥር ከ 22 እስከ 24 ያለውን ክፍል መነሻ በማድረግ ድንቅ ቃል አካፍሎናል። በዚህ ዕለትም ሠላሳ ስድስት (36) አዳዲስ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ተጨምረዋል። ክብር ለጌታ ይሁን።
፨ኢየሱስ ክርስቶስ በእግዚአብሔር በቀደመው ሀሳቡና ዕውቀቱ ሊሞትልን መጣ።
#ሉዓላዊ፦ ማለት "Super" ከሚለው የላቲን ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሁሉ በላይ፥ የመጀመሪያ ደረጃ ወይም ደግሞ ከምንም ጋር የማይመጣጠን ማለት ነው።
#ሉዓላዊ፦ ሁሉን ሊመራ የሚችል
ሁሉን ሊቆጣጠር የሚችል ማለትም ነው።
፨ እግዚአብሔር በክርስቶስ ኢየሱስ ሊያደርግልን የነበረውን የማዳን ሀሳብ ሰይጣን ያውቃል ነገር ግን መከልከል አይችልም። እኛ ግን አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር ያሰበልንን ነገር ሰይጣን ሊያቆም ወይም ሊከለክል የሚችል ይመስለናል። ነገር እግዚአብሔር ሉዓላዊ ስለሆነ ሰይጣን በእኛ ላይ ኃይል የለውም። ኤፌ.1:11
#እግዚአብሔር_በሉዓላዊነቱ_ከተገለጠባቸው_ነገሮች_መካከል፦
1. #የሁሉ_ነገረ_ባለቤት_ነው።
1ኛ ዜና 29: 1-4
፨ ዳዊት በዚህ ሥፍራ በደንብ አድርጎ የእግዚአብሔርን ሉዓላዊነት ያሳያል። ሁሉ የእግዚአብሔር ነው። መዝሙር 1:24
፨ የፈጠረን እግዚአብሔር ሉዓላዊነቱን እኛ ራሱ የእርሱ እንደሆንን በኢሳይያስ መጽሐፍ አረጋግጦልናል። ኢሳይያስ 43:1, 1ኛ ቆሮንቶስ 6: 19-20
፨ የተሰጠን ነገር ሁሉ የእኛ አይደለም የራሱ የእግዚአብሔር እንጂ። እኛ ባለአደራ (መጋቢ) ነን። መጋቢ ማለት ደግሞ የሌላ ሰውን ነገር (ንብረት) በአደራ ተቀብሎ ማስተዳደር ነው። የእኛ ድርሻ ደግሞ አደራን የሰጠን ባለቤት መጥቶ እስኪጠይቀን የተቀለበልነውን ነግደን ማትረፍ ነው።
2. #በሁሉ_ላይ_ባለሥልጣን_ነው።
ሮሜ 9: 20-21
፨ አምላካችን በሁሉ ነገር ላይ ባለሥልጣን ነው፤ ለሥልጣኑም ገደብ የለውም።
፨ ሰይጣን ወደ ኢዮብ ሄዶ ያለውን ነገር ሁሉ ሊያጠፋ በወደደ ጊዜ እግዚአብሔር ግን አንድ ነገር ተናገረ። በኢዮብ ላይ ሁሉን ነገር ማድረግን ፈቀደለት ነገር ግን ነፍሱን ምንም እንዳያደርግ አዘዘ። ምክንያቱም ባለሥልጣኑ ራሱ እግዚአብሔር ነውና።
👉 ሰይጣን ምንም ያህል እጁ ቢረዝምም አምላኬ ይይዘዋል።
፨ እግዚአብሔር የወደደውን ማድረግ የሚችልና ሀሳቡንም ያለ ከልካይ የሚያደርግ ነው። ለዚህም ትልቁ ማሳያ የሐና ጸሎት ነው። 1ኛ ሳሙኤል 2: 3-8
፨በሉዓላዊነቱ በፍጥረታት ሁሉ ላይ የወደደውን የማድረግ ሥልጣን አለው። እናም እግዚአብሔር ሉዓላዊ መሆኑን ካወቅን ያሳርፈናል ማለት ነው።
👉 እግዚአብሔር ሕይወታችንን የሚመራው በምክሩ ነው።
3. #እግዚአብሔር_ሕይወታችንን_ይቆጣጠራል።
ኢሳይያስ 46: 9
፨ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም!
፨ እግዚአብሔር ይናገራል ይፈጽማል።
፨ ዳንኤል በአንበሶች ጉድጓድ በተጣለ ጊዜ እግዚአብሔር ሁሉን ይቆጣጠር ስለነበር አንበሶቹ ዳንኤልን ምንም ሊያደርጉ አልቻሉም። እንደዚሁም ሲድራቅ ሚሳቅ እና አብደናጎም በእሳት ውስጥ በተጣሉ ጊዜ ሁሉን የሚቆጣጠር ጌታ መጣና አወጣቸው።
👉 ጠላት ስለወረወረ አይወጋንም! የሚቆጣጠር ሉዓላዊ ጌታ አለንና!!
፨ አምላካችን እግዚአብሔር ሉዓላዊ ነው!
👉 "ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችን ይሁን።"
...❤🙏❤አሜን❤🙏❤...!
#ሀዋሳ_የሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን
#የፌስቡክ_ገፃችንን_ይወዳጁ_ይከተሉ
➲https://www.facebook.com/Hawassa-Yehiwot-Birhan-Church-748303915231037/
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
➲https://t.me/YHBCHawassa
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
➲https://youtube.com/channel/UCuNsT8SgIhau-u84nOvUAfw
Facebook
Hawassa Yehiwot Birhan Church | Hawassa
Hawassa Yehiwot Birhan Church, Hawassa, Sidamo, Ethiopia. 19,498 likes · 864 talking about this. This page is about the spiritual and physical movement of hawassa yehiwot birhan church.