የእውነት መንገድ👣
166 subscribers
33 photos
8 videos
1 file
19 links
✝️ Welcome to Path of Truth! ✝️
Discover the true way, walk in love, and grow closer to Jesus. 🌟
Download Telegram
እኛ ካየናቸውም ካላየናቸውም ክፉ ነገሮች ሁሉ የጠበቀን ያሻገረን እግዚአብሔር ይመስገን🙏

እስከዚች ቀን ያደረሰን ምህረቱን ያላራቀብን እግዚአብሔር ይመስገን 🙏 ስለሆነውም ስላልሆነውም እግዚአብሔር ይመስገን🙏

🥰እግዚአብሔር ይመስገን🥰

🥰እግዚአብሔር ይመስገን🥰

𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄    ⌲   
@Truthofpath
@Truthofpath

♡ ㅤ   ⎙ㅤ    ⌲      🔕         ✉️   
ˡᶦᵏᵉ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃʳᵉ   ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ   ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
2
📣#በቤተክርስቲያን ውስጥ መደረግ የሌለባቸው #11 ወርቃማ ህጎች

ቤተክርስቲያን
#የእግዚአብሔር_ቅዱስ_ስፍራ_ነው፣ በቤቱ ስርአትና አክብሮት ሊኖር ይገባል!

1.
#ፕሮግራም_አታርፍድ እግዚአብሔር ለቀጠሮው አይዘገይም፤ አንተስ ለምን ታረፍዳለህ? በጊዜ መገኘት በረከትን ቀድሞ መቋደስ ነው። 📖 "ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ" (መዝሙር 122:1)

2.
#ድምፅህን_ጠብቅ፤ አታውራ 🗣️ በአምልኮና በትምህርት ሰዓት ወሬና ጨዋታ ለእግዚአብሔር ቤት አይመጥንም። ስፍራው የዝምታና የጸሎት ነው። 📖 "ክፉ ቃል ከአፋችሁ ከቶ አይውጣ" (ኤፌሶን 4:29)

3.
#ስልክህን_እረፍት_ስጠው 📱 በስብከት ወቅት ሶሻል ሚዲያ መጠቀምና ስልክ መነካካት መንፈሳዊ ትኩረትን ይሰርቃል። ስልክህ ሲደወልም አንስተህ አታውራ፤ ቅዱሱን ድባብ አታናጋ። 📖 "በላይ ያለውን አስቡ" (ቆላስይስ 3:2)

4.
#አለባበስህ_ስርአት_ይኑረው 👗 ሰውነትን ገልጦ የሚያሳይና#ሌሎችን _ለፈተና የሚዳርግ አለባበስ ከቤተክርስቲያን ቅድስና ጋር አይሄድም። ይህ ወንዶችንም ይመለከታል።

📖 "ሁሉ በአግባብና በሥርዓት ይሁን" (1 ቆሮንቶስ 14:40)

5.
#አትተኛ፤ ንቃ! 😴 ቤተክርስቲያን የመንፈስ መታደሻ እንጂ መኝታ ቤት አይደለችም። ንቁ ሆነህ ቃሉን ተከታተል። 📖 "አንተ የምትተኛ ንቃ..." (ኤፌሶን 5:14)

6.
#ተመልካች_ብቻ_አትሁን፤ በመንፈስ ተሳተፍ 👀🔥 ሌሎች ሲያመልኩና በረከት ሲቀበሉ አንተ ዝም ብለህ አትመልከት። ዘምር፣ አምልክ፣ ስገድ፤ በመንፈስና በእውነት ከፈጣሪህ ጋር ተገናኝ። 📖 "እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።" (ዮሐንስ 4:24)

7.
#ቂም_ይዘህ_አትቆም_ቂም_ይዘህ አትጸልይ! ልብህ በቂምና በነገር ተሞልቶ አምልኮ የለም። አስቀድመህ ለበደሉህ ይቅርታ አድርግ፤ በንጹህ ልብም ፊትህ ቁም። 📖 "አስቀድመህ ከወንድምህ ጋር ታረቅ" (ማቴዎስ 5:24)

8.
#ተስፋ ሰንቀህ ቅረብ ከእግዚአብሔር እጅ አንድ ነገር እንደምትቀበል አምነህ ሂድ። የምትጠብቀው ነገር ከሌለ የምታገኘውም አይኖርም። 📖 "አፍህን በሰፊው ክፈት እኔም እሞላዋለሁ" (መዝሙር 81:10)

9.
#አገልጋዮችን
_አታቅልል 🙅‍♂️
ከአገልጋዮች ጋር ባለህ መቀራረብ የተነሳ ቅጥ የሌለው ድፍረት አታሳይ። የእግዚአብሔርን ቅቡዓን ማክበር ለራስህ ስኬት መቆለፊያ ነው። 📖 "የቀባሁትን አትንካ" (መዝሙር 105:15)

10.# ለዲያቆናትና ለአገልጋዮች ታዘዝ 🙏 ዲያቆናት የሚተጉት ስርአትን ለማስጠበቅና አንተን ለማገልገል ነው። ትህትናንና ትብብርን አሳያቸው። 📖 "ሁሉን አክብሩ፥ ወንድሞችን ውደዱ..." (1ኛ ጴጥሮስ 2:17)

11.
#ፕሮግራም ሳያልቅ አትውጣ በጸሎትና በስብከት መሃል ጥሎ መውጣት ስርአተ አልበኝነትና ሌላውን መረበሽ ነው። እስከ መጨረሻው ታግሰህ በረከቱን ይዘህ ውጣ።

📖 "ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባህ ጊዜ እግርህን ጠብቅ" (መክብብ 5:1)

sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
    ♻️
@Truthofpath
    ♻️
@Truthofpath
2🙏2👍1
Forwarded from ✝️ᴘʀᴏᴛᴇsᴛᴀɴᴛ ᴡᴏʀsʜɪᴘ ✝️
ዝም ይበል ሁሉ Zim Yibel
illasha fekadu
(#illasha_Fekadu)

sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
    ♻️
@protestant_worships
    ♻️
@protestant_worships
2🥰1
እንችላለን !

#ለራሳችን የምንነግረው ነገር #ህይወታችንን ሊያስተካክለውም ሊያበላሸውም ይችላል።

#በህይወት ውስጥ ከባድ ነገር ቢገጥመን እንኳን በተቻለን አቅም ለራሳችን እንደማንችል መንገር የለብንም ምክንያቱም እያንዳንዱ #የምናወጣው_ቃል ለጆሮአችን ቅርብ ነው።

🎉ጣፋጭ ምሽት ተመኘን🙏
የእናንተው ምርጥ ጓደኛ 😊


sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
    ♻️
@Truthofpath
    ♻️
@Truthofpath
4💯1
እንደፍቃድህ አውለን አባ🙏
3🙏1
Forwarded from ✝️ᴘʀᴏᴛᴇsᴛᴀɴᴛ ᴡᴏʀsʜɪᴘ ✝️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እየጠበኩት ጌታ ድንገት ይመጣ
(#sɪɴɢᴇʀ_ᴀᴅɪsᴀʟᴇᴍ_ᴀsᴇғᴀ)

sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
    ♻️
@protestant_worships
    ♻️
@protestant_worships
3🥰1🙏1
Forwarded from ✝️ᴘʀᴏᴛᴇsᴛᴀɴᴛ ᴡᴏʀsʜɪᴘ ✝️
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ታስፈልገኛለህ.... ታስፈልገኛለህ.....
(
#sɪɴɢᴇʀ_ᴀᴅɪsᴀʟᴇᴍ_ᴀsᴇғᴀ)

sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
    ♻️
@protestant_worships
    ♻️
@protestant_worships
4🥰1🙏1
መዝሙር 37 (Psalms)

4፤ በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ፥ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል
2🙏1
ምሳሌ 29 (Proverbs)

25፤ ሰውን መፍራት ወጥመድ ያመጣል፤ በእግዚአብሔር የሚታመን ግን እርሱ ይጠበቃል።
Forwarded from ✝️ᴘʀᴏᴛᴇsᴛᴀɴᴛ ᴡᴏʀsʜɪᴘ ✝️
Mesganayie Neh ( ምሥጋናዬ ነ...
Tekeste Getenet
(#Singer Tekeste Getnet)

sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
   
@protestant_worships
   
@protestant_worships
Forwarded from ✝️ᴘʀᴏᴛᴇsᴛᴀɴᴛ ᴡᴏʀsʜɪᴘ ✝️
Kalu Be Mezmur; Pr. Yoha...
Kalu BeMezmur
(#Singer Yohannis Girma)

sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
   
@protestant_worships
   
@protestant_worships
1
Forwarded from ✝️ᴘʀᴏᴛᴇsᴛᴀɴᴛ ᴡᴏʀsʜɪᴘ ✝️
Teddy Tadesse New Mezmur...
Sintu G
(#Singer Teddy Tedesse)


sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
   
@protestant_worships
   
@protestant_worships
ሸክላ ሠሪው


ሸክላ ሠሪ ሲሰራ አይታቹት ከሆነ ብዙ የሚያድበለብላቸው ጭቃዎች አሉት፤ ጥቂት የሸክላው ጭቃ ድብልብሎች ደግሞ እግሩ ስር ይወድቃሉ እነኚ የሸክላ ጭቃዎች ከስሩ ስለማይርቁ ዳግም ለመሰራት እድል ያገኛሉ፤ ድንገትም ፀሀይ አግኝቷቸው ሊደርቁም ካሉ በውሀ አርሷቸው ዳግም ጌጥ አድርጓቸው ከሸክላው እቃ ጋር ያገኛቸዋል፤ ከምድራዊው የሸክላ ሠሪ የሚበልጠው የኛ ህይወት ሰሪ ደግሞ ለኛ ለልጆቹ ከዚህ በላይ ያስባል፤ መድከም፣ መሰበር የሸክላው ባህሪ ነው ሰሪው ግን እንደወደደ አሳምሮ ያበጀዋው ፤ የተወደዳቹ የአባቴ ልጆች በዚህ ሰዓት በብዙ ድካም ውስጥ ሊትሆኑ ትችላላችሁ ነገር ግን ምንም ያህል ብደክሙም እዚው ዳግም ሰርቶ ሊያቆማቹ ከሚችለው ከኢየሱስ እግሮች ሥር በፍፁም አትራቁ፤ የጌታ እግሮች የብርቱዎች መሰብሰቢያዎች ሳይሆኑ የደካሞች መኖሪያዎች ናቸው።


#share_it 👇👇

https://t.me/Truthofpath
https://t.me/Truthofpath
♡ ㅤ   ⎙ㅤ    ⌲      🔕         ✉️   
ˡᶦᵏᵉ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃʳᵉ   ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ   ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
1
በምድር ላይ ለዘላለም የሚኖር ምንም ነገር የለም። "ወፍ በህይወት እያለ ጉንዳኖቹን ይበላል ወፉ ሲሞት ደግሞ ጉንዳኖቹ ወፉን ይበሉታል" ጊዜ እና ሁኔታዎች በማንኛውም ጊዜ ሊለዋወጡ ይችላሉ።

በህይወት ውስጥ ማንንም አታሳንስ ወይም አትጉዳ። ዛሬ ጠንካራ ልትሆን ትችላለህ ነገር ግን ጊዜ ከአንተ የበለጠ ጠንካራ መሆኑን አትርሳ! አንድ ዛፍ አንድ ሚሊዮን ክብሪቶችን ይሠራል፣ እና አንድ የክብሪት እንጨት አንድ ሚሊዮን ዛፎችን ያቃጥላል፣ ስለዚህ አንድ አሉታዊ ነገር በሚሊዮን የሚቆጠሩ በህይወትህ ውስጥ ባሉ አዎንታዊ ነገሮች ላይ ተጽዕኖ እንዳያሳድር…

ስለዚህ መልካም ሁን መልካምም አድርግ...

https://t.me/Truthofpath
https://t.me/Truthofpath
♡ ㅤ   ⎙ㅤ    ⌲      🔕         ✉️   
ˡᶦᵏᵉ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃʳᵉ   ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ   ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
1👍1
በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን በወላይታ ቀጠና ቤት "የጌሻ ማጣፋ" በወላይትኛ ቋንቋ ህትመት የምስጋና እና ምረቃ ስነ ስርዓት በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል ።

ወላይታ ሶዶ 01/11/2018 የወላይታ ቀጠና ጽ/ቤት ሰብሳቢ አዳኔ   ሁለተኛ ዙር "የጌሻ ማጣፍ"  መታተሙን የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስትያን ከሚያዝያ 1920 ዓ.ም. ጀምሮ በመላው ኢትዮጵያ ወንጌልን በመስበክ፣ ከትምህርት፣ ከጤና፣ ከልማት እና ከማህበራዊ አገልግሎት ጋር በተያያዙ ዘርፎች ለማህበረሰቡ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሲያበረክት ቆይተዋል ብለሏል።

ሰብሳቢው አክለው ለረጅም ጊዜ የመጽሐፍ ቅዱስ ሕትመት በመቋረጡ ምክንያት ለምዕመናንና ለሌሎች ፈላጊዎች ተደራሽ ሳይሆን የቆየ ሲሆን፣ በቤተ ክርስቲያኑ ጥረት በቻይና ታትሞ በድጋሚ ለሕዝብ እንዲደርስ መደረጉ ትልቅ መንፈሳዊ ክንውን መሆኑ ገልጿል።

በሥነ ሥርዓቱ የወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ እና የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ እታገኝ ኃ/ ማርያም ፥የከተማው አጠቃላይ አሰተባባሪው አካላት እና የዞንና የከተማ አመራሮች ተገኘተዋል።

sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
    ♻️ @WolaytaGospelSongs
    ♻️ @WolaytaGospelSongs

https://www.youtube.com/@Christian_Mezmur7
👍21