ደካማ ሆኜ አገኘህኝ በረታው😭
በራሴ ተስፍ ቆርጬ አገኘህኝ ፣ ነገ የሚባል ነገር እንዳለኝ ገባኝ
አቅም አጥቼ መቆም ሲከብደኝ አገኘህኝ፣ እንደገና በክብር በሰው ሁሉ ፊት ቆምኩኝ
ስበድልህ አገኘህኝ ፤ አገልጋይህ ሆኜ ተሾምኩኝ😭
በራሴ ተስፍ ቆርጬ አገኘህኝ ፣ ነገ የሚባል ነገር እንዳለኝ ገባኝ
አቅም አጥቼ መቆም ሲከብደኝ አገኘህኝ፣ እንደገና በክብር በሰው ሁሉ ፊት ቆምኩኝ
ስበድልህ አገኘህኝ ፤ አገልጋይህ ሆኜ ተሾምኩኝ😭
የእውነት መንገድ👣 pinned «ደስ ፡ የሚልህን ፡ ስጦታ (Des Yemilehen Setota) - ዮሐንስ ፡ ግርማ ደስ ፡ የሚልህን ፡ ስጦታ በእጄ ፡ ያለኝን ፡ ጌታ ራሴን ፡ ላድርግ ፡ መስዕዋትህ ከሁሉ ፡ በላይ ፡ የምሰጥህ ኑሮህን ፡ ጨርሰህ ፡ በእኔ ፡ ኑር ካሰብከው ፡ የሚቀርህ ፡ አይኑር (፪x) በአንተ ፡ መኖር ፡ ያሰብከውን ፡ መኖር ኑሮህን ፡ መኖር ፡ መርጫለሁ ብኖር ፡ ለአንተ ብሞትም ፡ ለአንተ ከፈቃድህ ፡ ስር ፡…»
የወደፊት ህይወታቹ ስኬታማና አስደሳች እንዲሆን ትፈልጋላቹ?
ከሆነ 3 ነገሮችን ብቻ አድርጉ
1ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
2ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
3ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
እርሱ በቂ ከበቂም በላይ ነው 🥰
ከሆነ 3 ነገሮችን ብቻ አድርጉ
1ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
2ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
3ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
እርሱ በቂ ከበቂም በላይ ነው 🥰
በደንብ እናስተውል!!
"ከትዳር ይልቅ የትዳር ዓላማ ይበልጣል::"
ለምንድነው የማገባው ብሎ እራስን መጠየቅ ያስፈልጋል ?
ሰርግ ስላማረኝ? ጏደኞቼ ስላገቡ? ቆንጆ አገኘሁ ብዬ? ገንዝብ? ልጅ አምሮኝ? ዕድሜ ገፋ ብዬ?
በፍጹም::
በህይወትህ ፈጣሪህ የሰጠህን ዓላማ ከግብ ለማድረስ አብራህ የምትቆምን እና የምታፈቅራትን አግባ:: ሌላው ደስታ በዚህ ውስጥ ይካተታል::
መልካም ቀን ለሁላችንም❤
"ከትዳር ይልቅ የትዳር ዓላማ ይበልጣል::"
ለምንድነው የማገባው ብሎ እራስን መጠየቅ ያስፈልጋል ?
ሰርግ ስላማረኝ? ጏደኞቼ ስላገቡ? ቆንጆ አገኘሁ ብዬ? ገንዝብ? ልጅ አምሮኝ? ዕድሜ ገፋ ብዬ?
በፍጹም::
በህይወትህ ፈጣሪህ የሰጠህን ዓላማ ከግብ ለማድረስ አብራህ የምትቆምን እና የምታፈቅራትን አግባ:: ሌላው ደስታ በዚህ ውስጥ ይካተታል::
መልካም ቀን ለሁላችንም❤
❤6
“በማለዳ ምሕረትህን እንጠግባለን፤ በዘመናችን ሁሉ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን።”
— መዝሙር 90፥14
♻️እግዚአብሔር በየማለዳው ምህረቱን ያጥግባችሁ🙏
— መዝሙር 90፥14
♻️እግዚአብሔር በየማለዳው ምህረቱን ያጥግባችሁ🙏
መልካም ሰንበት ☀️🏖
❤5
ከአድማስ ማዶ እንደማያት ፀሀይ ሩቅ
አይደለህም ምጠልቅብኝ ፀዳል
እዚሁ ነህ በዉስጥ ሰዉነቴ....
የማትጠልቅ ፀዳላችን
ኢየሱስ 🙏
አይደለህም ምጠልቅብኝ ፀዳል
እዚሁ ነህ በዉስጥ ሰዉነቴ....
የማትጠልቅ ፀዳላችን
ኢየሱስ 🙏
❤2
እረፍት ሚታረፈው በሕይወት እያለህ ነው ዛሬ! ህያው ሆንህ ያልጀመርከውን እረፍት እንዴት ትቀጥለዋለህ? ማረፍ ያለብህ በሞትህ ሳይሆን ዛሬ ህያው ሆንህ ነው። ለዛም ነው ጌታችን እና መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።” ብሎ የተናገርው::
ና! ወደዚህ ጌታ መምጣትና ማረፍ ትወዳለህ? በህይወት እያለህ ወደ ሚያሳርፍህ ጌታ መቅረብ ትወዳለህ?
ልንረዳህ በዚህ አለን::
ኢየሱስ የህይወት እረፍት ነው!
ና! ወደዚህ ጌታ መምጣትና ማረፍ ትወዳለህ? በህይወት እያለህ ወደ ሚያሳርፍህ ጌታ መቅረብ ትወዳለህ?
ልንረዳህ በዚህ አለን::
ኢየሱስ የህይወት እረፍት ነው!
እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።
የማቴዎስ ወንጌል 11:28
❤2
ሮሜ 3 (Romans)
23፤ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
24፤ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
❤1🙏1
መዝሙር 139 (Psalms)
14፤ ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃለሁ፤ ሥራህ ድንቅ ነው፥ ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች።
14፤ ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃለሁ፤ ሥራህ ድንቅ ነው፥ ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች።
❤1
የዝሙት ሀጥያት
🤩ፍጥረት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ በናፍቆት ይጠባበቃል
📌ነገር ግን የእግዚአብሔር ልጆች በክብር እንዳይገለጡ ከሚያግዳቸው ነገር አንዱ በዝሙት ሀጥያት ውስጥ መውደቅ ነው
👺ሰይጣን በእኛ ላይ ስልጣን ከሚያገኝባቸው መንገዶች የመጀመሪያው እና ዋነኛው የዝሙት ህጥያት ነው::
🌎🌍🌏አሁን የምንኖርበት አለም ወደ ስጋዊ ምኞትና ሀጥያት እንድናዘነብል የሚገፋፋ ነው::
ለምሳሌ 🖥ፊልሞች የተለያዩ የቲቪ ማስታወቂያዎች; 📱ፌስቡክ 📱📲ኢንስታግራም; 📲እናም ሌሎች ማህበራዊ ድረገጾች ሀጥያትን እና ስጋዊነትን ያበረታታሉ::
😈እኛ አውቀነውም ሆነ ሳናቀው ሰይጣን እነዚህን መሳርያዎች ተጠቅሞ ሀሳባችንን እየገዛ ነው::
🌚ከጥቂት አመታት በፊት እንደ ነውር የሚታዩ ነገሮች አሁን ላይ ➡️ኖርማል 🌝መምሰላቸው ሀሳባችን እየተሰረቀ መሆኑን ያንፀባራቃል::
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ⌲
@Truthofpath
@Truthofpath
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔕 ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
🤩ፍጥረት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ በናፍቆት ይጠባበቃል
📌ነገር ግን የእግዚአብሔር ልጆች በክብር እንዳይገለጡ ከሚያግዳቸው ነገር አንዱ በዝሙት ሀጥያት ውስጥ መውደቅ ነው
👺ሰይጣን በእኛ ላይ ስልጣን ከሚያገኝባቸው መንገዶች የመጀመሪያው እና ዋነኛው የዝሙት ህጥያት ነው::
🌎🌍🌏አሁን የምንኖርበት አለም ወደ ስጋዊ ምኞትና ሀጥያት እንድናዘነብል የሚገፋፋ ነው::
ለምሳሌ 🖥ፊልሞች የተለያዩ የቲቪ ማስታወቂያዎች; 📱ፌስቡክ 📱📲ኢንስታግራም; 📲እናም ሌሎች ማህበራዊ ድረገጾች ሀጥያትን እና ስጋዊነትን ያበረታታሉ::
😈እኛ አውቀነውም ሆነ ሳናቀው ሰይጣን እነዚህን መሳርያዎች ተጠቅሞ ሀሳባችንን እየገዛ ነው::
🌚ከጥቂት አመታት በፊት እንደ ነውር የሚታዩ ነገሮች አሁን ላይ ➡️ኖርማል 🌝መምሰላቸው ሀሳባችን እየተሰረቀ መሆኑን ያንፀባራቃል::
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ⌲
@Truthofpath
@Truthofpath
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔕 ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
የእውነት መንገድ👣 pinned «የዝሙት ሀጥያት 🤩ፍጥረት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ በናፍቆት ይጠባበቃል 📌ነገር ግን የእግዚአብሔር ልጆች በክብር እንዳይገለጡ ከሚያግዳቸው ነገር አንዱ በዝሙት ሀጥያት ውስጥ መውደቅ ነው 👺ሰይጣን በእኛ ላይ ስልጣን ከሚያገኝባቸው መንገዶች የመጀመሪያው እና ዋነኛው የዝሙት ህጥያት ነው:: 🌎🌍🌏አሁን የምንኖርበት አለም ወደ ስጋዊ ምኞትና ሀጥያት እንድናዘነብል የሚገፋፋ ነው:: ለምሳሌ 🖥ፊልሞች…»
SEXUAL IMPURITY
🤩Creation waits in eager expectation for the manifestation of Christians.
📌But one of the things that is hindering Christians from manifesting in the Glory of God is SEXUAL IMPURITY.
👺One of the greatest ways Satan gains full victory over Christians is through SEXUAL IMPURITY
🌎🌍🌏The world we live in right now is designed to capture our thoughts in worldy(Carnal) way.
Example, 🖥movies on tv, the advertisements or commercials on tv, 📱Facebook, 📱Instagram, and other social medias📱📲 promote carnality and sin.
😈Satan uses these technologies to influence our thoughts whether we are conscious or unconscious about the matter.
🌚One of the proofs that this has been ingrained in our lifestyle is ➡️ the fact that things that is used to be sinful back in time are now 🌝normal for us.
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ⌲
@Truthofpath
@Truthofpath
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔕 ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
🤩Creation waits in eager expectation for the manifestation of Christians.
📌But one of the things that is hindering Christians from manifesting in the Glory of God is SEXUAL IMPURITY.
👺One of the greatest ways Satan gains full victory over Christians is through SEXUAL IMPURITY
🌎🌍🌏The world we live in right now is designed to capture our thoughts in worldy(Carnal) way.
Example, 🖥movies on tv, the advertisements or commercials on tv, 📱Facebook, 📱Instagram, and other social medias📱📲 promote carnality and sin.
😈Satan uses these technologies to influence our thoughts whether we are conscious or unconscious about the matter.
🌚One of the proofs that this has been ingrained in our lifestyle is ➡️ the fact that things that is used to be sinful back in time are now 🌝normal for us.
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ⌲
@Truthofpath
@Truthofpath
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔕 ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
Forwarded from ወላይተኛ መዝሙር (wolaytaGospelSong)
(Na Wede Eyesus na)
#singer_Bereket_Tesfaye
sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
♻️ @WolaytaGospelSongs
♻️ @WolaytaGospelSongs
#singer_Bereket_Tesfaye
sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
♻️ @WolaytaGospelSongs
♻️ @WolaytaGospelSongs
❤2
Forwarded from ወላይተኛ መዝሙር (wolaytaGospelSong)
እዛው - Bereket Tesfaye
ተወዳጁ የደስታዬ እልልታ
(Na Wede Eyesus na)
#singer_Bereket_Tesfaye
sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
♻️ @WolaytaGospelSongs
♻️ @WolaytaGospelSongs
#singer_Bereket_Tesfaye
sʜᴀʀᴇ 🎁ᴊᴏɪɴ 🎁 sʜᴀʀᴇ
♻️ @WolaytaGospelSongs
♻️ @WolaytaGospelSongs
❤2
እስቲ ዛሬ ዝም ብለን ያለ ምንም ምክንያት ፈጣሪን እናመስግነው
ከልተደረገልን ይልቅ የተደረገልን እጅግ ትልቅ ነው ። ትሰማለህ? ታያለህ? ትናገራለህ? ትራመዳለህ?
በል ፈጣሪያችንን ማመስገን አንርሳ🙏
መልካም ቀን ..🙏🥰
ከልተደረገልን ይልቅ የተደረገልን እጅግ ትልቅ ነው ። ትሰማለህ? ታያለህ? ትናገራለህ? ትራመዳለህ?
በል ፈጣሪያችንን ማመስገን አንርሳ🙏
መልካም ቀን ..🙏🥰
❤1🙏1
ከእንቅልፍህ ስትነሳ 💤🛌
ፈጣሪህን ማመስገን እንዳትረሳ🙏
ምክንያቱም❗️
እሱም አንተን ማንቃት አልረሳምና😚
ያማረ ቀን ተመኘሁላችሁ❤️
ፈጣሪህን ማመስገን እንዳትረሳ🙏
ምክንያቱም❗️
እሱም አንተን ማንቃት አልረሳምና😚
“እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፤ እግዚአብሔርም ደግፎኛልና ነቃሁ።”
— መዝሙር 3፥5
ያማረ ቀን ተመኘሁላችሁ❤️
❤4
ለምን አልነገርሽኝም ?
ከሲኦል የተፃፈ የፍቅር ደብዳቤ !
ቤተልሔም ሰፈርዋ ስትደርስ ከምሽቱ 3 ሰአት ሆኖ ነበር፡፡
እጅግ ከምትወዳት ጓደኛዋ ከማኪ ጋ ነበር ያመሹት፡፡
ለሁለት የበሉት ትልቅ ፒዛ በጣም አጥግቧት ስለነበር
ቤትዋ የቀረበላትን ራት ይቅርብኝ ብላ ለምሽት
የምትመርጠውን የካሞሜል ሻይ ጠጥታ በቀጥታ ወደ መኝታ ቤቷ ገባች፡፡
እንደ ልማዷ አጭር ፀሎት አድርሳ ፣
ፒጃማዋን ለብሳ ለእንቅልፍ ራስዋን አመቻቸች፡፡
የቤቲ እንቅልፍ ሁል ጊዜ ጣፋጭ ነው፡፡ ፀጉሯ ትራስ ከነካ እርሷ የለችም… ወደ ሌላ አለም ትሔዳለች! ደግሞ ህልሞች
ታልማለች…. ለዛውም የ 7Dህልሞች! በህልም የምትቀበላቸው መልዕክቶች መሬት ላይ ጠብ አይሉም፡፡
ሁሉም ሲፈፀሙ አይታለች፡፡ “ዛሬ ህልም አይቼ…” ብላ ከጀመረች ሁሉም ሰው በጉጉት ነው የሚሰማት፡፡
በዚህ ሌሊት ያየችው ህልም ግን እጅግ የተለየ ነው፡፡
✍አንድ ሰው ደብዳቤ ይዞላት ይመጣል…በህልሟ፡፡ ደብዳቤው
የተፃፈው ከታች #ከሲኦል ሲሆን #የፃፈችላት ደግሞ አብራት
ያመሸችው ባልንጀራዋ ማኪ ናት፡፡ ደብዳቤው አንዲህ ይነበባል፡፡
“ውድ ጓደኛዬ ቤቲዬ! በድንገት ሳላስበው ዛሬ ሌሊት ወደማላውቀው ስፍራ መጣሁ፡፡
ሲኦል ነው ብለው ነግረውኛል፡፡ የምፅፍልሽ ከዛ ነው፡፡ በጣም የሚያስፈራ፣ የሚያስጨንቅ ቦታ ነው፡፡ በቅጽበት ከመንገድ ወደዚህ
ሲያመጡኝ ለምን ብዬ ጠይቄያለሁ፡፡ የሰጡኝም መልስ
“ከጠላት አላመለጥሽም….የጉብኝትሽን ወራት አላወቅሽም… የተከፈለለልሽን አልተረዳሽም!” የሚል ነው፡፡
😢አንቺ ግን ታውቂ ነበር አይደል? ተረድተሽም ነበር አይደል? ግን ለምን አልነገርሽኝም? ቤቲዬ! አንዳንቺ
የሚቀርበኝ ጓደኛ ኖሮኝ አያውቅም፡፡
ሚስጥረኛዬ አንቺ ነበርሽ! አንድ ቀን እንኳን ሳላገኝሽ ከዋልኩ ቅር ይለኝ... ትናፍቂኝ ነበር፡፡አሁንም በፍቅር ልውቀስሽ ብዬ እንጂ ተጣልቼሽ አይደለም፡፡
ቤቲዬ! ብዙ ቀን ሳውና አብረን ገብተናል… ጃዙኪ ውስጥ ተዝናንተናል፡፡ ስለ ብዙ ነገር አውርተናል… መካሪዬ ነበርሽ! ግን ቤቲዬ ልጠይቅሽ …
ለምን ስለ ክርስቶስ አልነገርሽኝም?
ፀጉራችንን፣ ጥፍራችንን ስንሰራ ሁሌም አጠገብ ላጠገብ
ሆነን ነበር፤ ለብዙ ሰአታት እናወራ ነበር፡፡ አንቺ ግን ታውቂ
ነበር አይደል…? መዳን ከቅድስት ማርያም በተወለደው
በኢየሱስ ክርስቶስ እንደሆነ? እስቲ አሁን እያነባሁ በፍቅር
ልጠይቅሽ… ቤቲዬ የኔ ቆንጆ… ለምን አልነገርሽኝም?
ምሳ አብረን ስንበላኮ ከ 3 እስከ 4 ሰአታት ይፈጅብን
ነበር፡፡ ስለሔድሽባቸው ከተሞች… ስለ ፓሪስ፣ ስለ ለንደን፣
ስለ ኒውዮርክ፣ ስለ ባንኮክ ስታወሪልኝ አፌን ከፍቼ ነበር
የምሰማሽ፡፡ ግን ቤቲዬ የኔ ጓደኛ… የኔ ማር… በመስቀል
ላይ ስለተሰራው ስራ ለምን አልነገርሽኝም? አያስፈልጋትም
ብለሽ ነው? በየ ጊዜው ከውጪ ስትመጪ ስጦታ
ታመጪልኝ ነበር፡፡ ዛሬ እንኳን ይዤው የነበረው ቦርሳ አንቺ
የሰጠሸኝ ነው… አንገቴ ላይ የነበረውም ሀብል እንዲሁ፡፡
ለእኔ ስጦታ መስጠት ደስታሽ ነበር፡፡ ግን ቤቲዬ! አህቴ!
መጸሐፍ ቅዱስ ለምን አልሰጠሸኝም?አልዋሽም!
መንፈሳዊ ወሬዎች ከሌሎች ጓደኞቻችን ጋ ሆነን ስታወሩ
ሰምቻለሁ፡፡ ስለ ታዋቂ ሰባኪዎች… ስለ ቄሶች ፣ ስለ
ፓስተሮች… ስለመጡላችሁ ትንቢቶች… ስላገኛችኋቸው
በረከቶች ስታወሩ ሰምቼ አውቃለሁ… ግን ለምን ስለ
መድሀኔያለም አልነገራችሁኝም? ለምን ከሞት
እንደሚያድን፣ ከሲኦል እንደሚታደግ አልተረካችሁልኝም?
ቤቲዬ! እሺ እል እኮ ነበር! ብታስረዱኝ እስማማኮ ነበር!
ዛሬ እንደሆነው ሰይጣን ያለ እድሜዬ አይቀጥፈኝም ነበር!
በደሙ እሸፈን ነበራ! መላዕክቱ ይጠብቁኝ ነበራ! አሁንማ
አበቃ! ጊዜው አልፏል አሉኝ… ወደዚህ ስፍራ አመጡኝ፡፡
በጣም ያስፈራል ቤቲዬ… ለማሰረዳት እንኳን ያስቸግራል!
ማንም ወደዚህ እንዲመጣ አልፈልግም፡፡
ጓደኛዬ ማሬ! ቤቲዬ ሚስጥረኛዬ! አንቺኮ ልብስሽን
ሲነኩብሽ አትወጂም ነበር፡፡ እኔ ግን ሌዘር ጃኬትሽን
ስለብስብሽ… ለዛውም ሳላስፈቅድሽ… ስካርፍሽንም
ለብሼ ስወጣ… በነዚያ ትላልቅ አይኖችሽ አየት ታደርጊኝና
ዝም ትይኝ ነበር፡፡ ሽቶሽ ሽቶዬ… ጥፍር ቀለምሽ ጥፍር
ቀለሜ… ሊፕስቲክሽ ሊፕስቲኬ ነበር፡፡ እንቺኮ የልብ
ጓደኛዬ… አሰተማሪዬ ነበርሽ፡፡ ሰለ ዳይት፣ ስለ ቫታሚኖች፣
ስለ ጂም … ያስተማርሽኝ አንቺው ነሽ፡፡
ግን ቤቲዬ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን አልነገርሽኝም? በእርሱ ሀጢያትሽ
እንደተሰረየልሽ… የዘላለምን ህይወት እንደወረስሽ ለምን አላወራሸልኝም? ብዙ ቀን #ሲኒማ ስንሔድ አንድ ቀን እንኳን
#ቤተክርስትያን እንሂድ ለምን አላልሽኝም?
ልቤ አዘነብሽ… ተቀየምኩሽ ጓደኛዬ… ቤቲዬ! ምንም እንኳን ባዝንብሽም
ሁሌም
ጨክኜ አንቺን ማኩረፍ አልችልም… ታውቂ የለ፡፡ መልካም
ህይወት ይሁንልሽ! አምላክሽ ያሰብሽውን ሁሉ ያሳካልሽ!
ሁል ጊዜ እወድሻለሁ! አንዳንድ ቦታ አልነበብ ካለሽ
ቀለሙን ያበላሸው የተንጠባጠበው እንባዬ ነው! ደህና
ሁኚልኝ! አክባሪ እህትሽ… ጓደኛሽ… ሚስጥረኛ ባልንጀራሽ
ማኪ ነኝ… ከታች… ከሲኦል!”
ቤቲ ከእንቅልፏ በታላቅ ድንጋጤ ነቃች፡፡ ህልም ነበር!
በህልሟ ያነበበችው የማኪ ደብዳቤ ግን በጣም አስደንግጧታል፡፡
ፊቷ ላይ ላብ ችፍ ብሏል!
እየተንቀጠቀጠች ስልኳን አንስታ ወደማኪ ደወለች፡፡
ስልኩ ተነሳ … ያነሳችው ግን ማኪ አልነበረችም፡፡ እነ
ማኪ ቤት ለቅሶ ይሰማል… “ጓደኛዬን ማኪን ፈልጌ ነው”
አለቻቸው እየተርበተበተች፡፡ ስልኩን ያነሱት እናትም
በሲቃ…😭 “ አዬ! ማኪንማ የመኪና አደጋ ነጠቀኝ! ጉልበተኛ
ሰይጣን ነጠቀኝ! ለማን አቤት ይባላል?” አሏት፡፡ የቤቲ
ሞባይል ከእጇ ወደቀ…. ማኪን?… የመኪና አደጋ?.....
በህልሟ ያነበበችው የማኪ ጥያቄ ይጮህባት ጀመር….😢😢
ለምን አልነገርሽኝም?… ለምን?… ጓደኛዬ… ቤቲዬ…
እህቴ… ባልንጀራዬ… ማሬ… ለምን አልነገርሽኝም?….
ለምን?..........................
⚠️ይህንን አንብቦ የሆነ ነገር የተሰማው ብቻ #ለሁሉም ሰው #ሼር_ያድርግ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ⌲
@Truthofpath
@Truthofpath
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔕 ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
ከሲኦል የተፃፈ የፍቅር ደብዳቤ !
ቤተልሔም ሰፈርዋ ስትደርስ ከምሽቱ 3 ሰአት ሆኖ ነበር፡፡
እጅግ ከምትወዳት ጓደኛዋ ከማኪ ጋ ነበር ያመሹት፡፡
ለሁለት የበሉት ትልቅ ፒዛ በጣም አጥግቧት ስለነበር
ቤትዋ የቀረበላትን ራት ይቅርብኝ ብላ ለምሽት
የምትመርጠውን የካሞሜል ሻይ ጠጥታ በቀጥታ ወደ መኝታ ቤቷ ገባች፡፡
እንደ ልማዷ አጭር ፀሎት አድርሳ ፣
ፒጃማዋን ለብሳ ለእንቅልፍ ራስዋን አመቻቸች፡፡
የቤቲ እንቅልፍ ሁል ጊዜ ጣፋጭ ነው፡፡ ፀጉሯ ትራስ ከነካ እርሷ የለችም… ወደ ሌላ አለም ትሔዳለች! ደግሞ ህልሞች
ታልማለች…. ለዛውም የ 7Dህልሞች! በህልም የምትቀበላቸው መልዕክቶች መሬት ላይ ጠብ አይሉም፡፡
ሁሉም ሲፈፀሙ አይታለች፡፡ “ዛሬ ህልም አይቼ…” ብላ ከጀመረች ሁሉም ሰው በጉጉት ነው የሚሰማት፡፡
በዚህ ሌሊት ያየችው ህልም ግን እጅግ የተለየ ነው፡፡
✍አንድ ሰው ደብዳቤ ይዞላት ይመጣል…በህልሟ፡፡ ደብዳቤው
የተፃፈው ከታች #ከሲኦል ሲሆን #የፃፈችላት ደግሞ አብራት
ያመሸችው ባልንጀራዋ ማኪ ናት፡፡ ደብዳቤው አንዲህ ይነበባል፡፡
“ውድ ጓደኛዬ ቤቲዬ! በድንገት ሳላስበው ዛሬ ሌሊት ወደማላውቀው ስፍራ መጣሁ፡፡
ሲኦል ነው ብለው ነግረውኛል፡፡ የምፅፍልሽ ከዛ ነው፡፡ በጣም የሚያስፈራ፣ የሚያስጨንቅ ቦታ ነው፡፡ በቅጽበት ከመንገድ ወደዚህ
ሲያመጡኝ ለምን ብዬ ጠይቄያለሁ፡፡ የሰጡኝም መልስ
“ከጠላት አላመለጥሽም….የጉብኝትሽን ወራት አላወቅሽም… የተከፈለለልሽን አልተረዳሽም!” የሚል ነው፡፡
😢አንቺ ግን ታውቂ ነበር አይደል? ተረድተሽም ነበር አይደል? ግን ለምን አልነገርሽኝም? ቤቲዬ! አንዳንቺ
የሚቀርበኝ ጓደኛ ኖሮኝ አያውቅም፡፡
ሚስጥረኛዬ አንቺ ነበርሽ! አንድ ቀን እንኳን ሳላገኝሽ ከዋልኩ ቅር ይለኝ... ትናፍቂኝ ነበር፡፡አሁንም በፍቅር ልውቀስሽ ብዬ እንጂ ተጣልቼሽ አይደለም፡፡
ቤቲዬ! ብዙ ቀን ሳውና አብረን ገብተናል… ጃዙኪ ውስጥ ተዝናንተናል፡፡ ስለ ብዙ ነገር አውርተናል… መካሪዬ ነበርሽ! ግን ቤቲዬ ልጠይቅሽ …
ለምን ስለ ክርስቶስ አልነገርሽኝም?
ፀጉራችንን፣ ጥፍራችንን ስንሰራ ሁሌም አጠገብ ላጠገብ
ሆነን ነበር፤ ለብዙ ሰአታት እናወራ ነበር፡፡ አንቺ ግን ታውቂ
ነበር አይደል…? መዳን ከቅድስት ማርያም በተወለደው
በኢየሱስ ክርስቶስ እንደሆነ? እስቲ አሁን እያነባሁ በፍቅር
ልጠይቅሽ… ቤቲዬ የኔ ቆንጆ… ለምን አልነገርሽኝም?
ምሳ አብረን ስንበላኮ ከ 3 እስከ 4 ሰአታት ይፈጅብን
ነበር፡፡ ስለሔድሽባቸው ከተሞች… ስለ ፓሪስ፣ ስለ ለንደን፣
ስለ ኒውዮርክ፣ ስለ ባንኮክ ስታወሪልኝ አፌን ከፍቼ ነበር
የምሰማሽ፡፡ ግን ቤቲዬ የኔ ጓደኛ… የኔ ማር… በመስቀል
ላይ ስለተሰራው ስራ ለምን አልነገርሽኝም? አያስፈልጋትም
ብለሽ ነው? በየ ጊዜው ከውጪ ስትመጪ ስጦታ
ታመጪልኝ ነበር፡፡ ዛሬ እንኳን ይዤው የነበረው ቦርሳ አንቺ
የሰጠሸኝ ነው… አንገቴ ላይ የነበረውም ሀብል እንዲሁ፡፡
ለእኔ ስጦታ መስጠት ደስታሽ ነበር፡፡ ግን ቤቲዬ! አህቴ!
መጸሐፍ ቅዱስ ለምን አልሰጠሸኝም?አልዋሽም!
መንፈሳዊ ወሬዎች ከሌሎች ጓደኞቻችን ጋ ሆነን ስታወሩ
ሰምቻለሁ፡፡ ስለ ታዋቂ ሰባኪዎች… ስለ ቄሶች ፣ ስለ
ፓስተሮች… ስለመጡላችሁ ትንቢቶች… ስላገኛችኋቸው
በረከቶች ስታወሩ ሰምቼ አውቃለሁ… ግን ለምን ስለ
መድሀኔያለም አልነገራችሁኝም? ለምን ከሞት
እንደሚያድን፣ ከሲኦል እንደሚታደግ አልተረካችሁልኝም?
ቤቲዬ! እሺ እል እኮ ነበር! ብታስረዱኝ እስማማኮ ነበር!
ዛሬ እንደሆነው ሰይጣን ያለ እድሜዬ አይቀጥፈኝም ነበር!
በደሙ እሸፈን ነበራ! መላዕክቱ ይጠብቁኝ ነበራ! አሁንማ
አበቃ! ጊዜው አልፏል አሉኝ… ወደዚህ ስፍራ አመጡኝ፡፡
በጣም ያስፈራል ቤቲዬ… ለማሰረዳት እንኳን ያስቸግራል!
ማንም ወደዚህ እንዲመጣ አልፈልግም፡፡
ጓደኛዬ ማሬ! ቤቲዬ ሚስጥረኛዬ! አንቺኮ ልብስሽን
ሲነኩብሽ አትወጂም ነበር፡፡ እኔ ግን ሌዘር ጃኬትሽን
ስለብስብሽ… ለዛውም ሳላስፈቅድሽ… ስካርፍሽንም
ለብሼ ስወጣ… በነዚያ ትላልቅ አይኖችሽ አየት ታደርጊኝና
ዝም ትይኝ ነበር፡፡ ሽቶሽ ሽቶዬ… ጥፍር ቀለምሽ ጥፍር
ቀለሜ… ሊፕስቲክሽ ሊፕስቲኬ ነበር፡፡ እንቺኮ የልብ
ጓደኛዬ… አሰተማሪዬ ነበርሽ፡፡ ሰለ ዳይት፣ ስለ ቫታሚኖች፣
ስለ ጂም … ያስተማርሽኝ አንቺው ነሽ፡፡
ግን ቤቲዬ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን አልነገርሽኝም? በእርሱ ሀጢያትሽ
እንደተሰረየልሽ… የዘላለምን ህይወት እንደወረስሽ ለምን አላወራሸልኝም? ብዙ ቀን #ሲኒማ ስንሔድ አንድ ቀን እንኳን
#ቤተክርስትያን እንሂድ ለምን አላልሽኝም?
ልቤ አዘነብሽ… ተቀየምኩሽ ጓደኛዬ… ቤቲዬ! ምንም እንኳን ባዝንብሽም
ሁሌም
ጨክኜ አንቺን ማኩረፍ አልችልም… ታውቂ የለ፡፡ መልካም
ህይወት ይሁንልሽ! አምላክሽ ያሰብሽውን ሁሉ ያሳካልሽ!
ሁል ጊዜ እወድሻለሁ! አንዳንድ ቦታ አልነበብ ካለሽ
ቀለሙን ያበላሸው የተንጠባጠበው እንባዬ ነው! ደህና
ሁኚልኝ! አክባሪ እህትሽ… ጓደኛሽ… ሚስጥረኛ ባልንጀራሽ
ማኪ ነኝ… ከታች… ከሲኦል!”
ቤቲ ከእንቅልፏ በታላቅ ድንጋጤ ነቃች፡፡ ህልም ነበር!
በህልሟ ያነበበችው የማኪ ደብዳቤ ግን በጣም አስደንግጧታል፡፡
ፊቷ ላይ ላብ ችፍ ብሏል!
እየተንቀጠቀጠች ስልኳን አንስታ ወደማኪ ደወለች፡፡
ስልኩ ተነሳ … ያነሳችው ግን ማኪ አልነበረችም፡፡ እነ
ማኪ ቤት ለቅሶ ይሰማል… “ጓደኛዬን ማኪን ፈልጌ ነው”
አለቻቸው እየተርበተበተች፡፡ ስልኩን ያነሱት እናትም
በሲቃ…😭 “ አዬ! ማኪንማ የመኪና አደጋ ነጠቀኝ! ጉልበተኛ
ሰይጣን ነጠቀኝ! ለማን አቤት ይባላል?” አሏት፡፡ የቤቲ
ሞባይል ከእጇ ወደቀ…. ማኪን?… የመኪና አደጋ?.....
በህልሟ ያነበበችው የማኪ ጥያቄ ይጮህባት ጀመር….😢😢
ለምን አልነገርሽኝም?… ለምን?… ጓደኛዬ… ቤቲዬ…
እህቴ… ባልንጀራዬ… ማሬ… ለምን አልነገርሽኝም?….
ለምን?..........................
⚠️ይህንን አንብቦ የሆነ ነገር የተሰማው ብቻ #ለሁሉም ሰው #ሼር_ያድርግ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ⌲
@Truthofpath
@Truthofpath
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔕 ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
🙏3👏1
የእውነት መንገድ👣
ለምን አልነገርሽኝም ? ከሲኦል የተፃፈ የፍቅር ደብዳቤ ! ቤተልሔም ሰፈርዋ ስትደርስ ከምሽቱ 3 ሰአት ሆኖ ነበር፡፡ እጅግ ከምትወዳት ጓደኛዋ ከማኪ ጋ ነበር ያመሹት፡፡ ለሁለት የበሉት ትልቅ ፒዛ በጣም አጥግቧት ስለነበር ቤትዋ የቀረበላትን ራት ይቅርብኝ ብላ ለምሽት የምትመርጠውን የካሞሜል ሻይ ጠጥታ በቀጥታ ወደ መኝታ ቤቷ ገባች፡፡ እንደ ልማዷ አጭር ፀሎት አድርሳ ፣ ፒጃማዋን ለብሳ ለእንቅልፍ…
ሁልጊዜ #በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ካልዳኑ #ከጓደኞቻችን ጋር ስንሆን በምናገኘው አጋጣሚ ሁሉ
ስለ #እየሱስ ክርስቶስ አዳኝነት : ስለ እኛ #ሀጢአት እና ስለ እኛ #በደል በመስቀል እንደ ሞተ #በሦስተኛውም ቀን እንደተነሳ
#መመስከር እና #መናገር አለብን ደግሞ ወደዚህ ህይወት ተቀላቅለው #ከጨለማ ወደ #ሚደነቅ_ብርሃን እንዲመጡ እና #በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው #የእግዚአብሔር ልጅ መሆን እንደሚችሉ
መመስከር እና መናገር አለብን ። 🥰
⚠️ይህንን_መልዕክት_ለሁሉም_ሰዎች #ሼር_ማድረግ_እንዳይረሳ ።🙏🙏
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ⌲
@Truthofpath
@Truthofpath
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔕 ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
ስለ #እየሱስ ክርስቶስ አዳኝነት : ስለ እኛ #ሀጢአት እና ስለ እኛ #በደል በመስቀል እንደ ሞተ #በሦስተኛውም ቀን እንደተነሳ
#መመስከር እና #መናገር አለብን ደግሞ ወደዚህ ህይወት ተቀላቅለው #ከጨለማ ወደ #ሚደነቅ_ብርሃን እንዲመጡ እና #በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው #የእግዚአብሔር ልጅ መሆን እንደሚችሉ
መመስከር እና መናገር አለብን ። 🥰
⚠️ይህንን_መልዕክት_ለሁሉም_ሰዎች #ሼር_ማድረግ_እንዳይረሳ ።🙏🙏
𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 ⌲
@Truthofpath
@Truthofpath
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔕 ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
🙏2