9፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
10፤ የአሮን ቤት ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
11፤ እግዚአብሔርን የምትፈሩ ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው። መዝ 115
በእግዚአብሔር ተመኑ ❤️
10፤ የአሮን ቤት ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው።
11፤ እግዚአብሔርን የምትፈሩ ሆይ፥ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረድኤታቸውና መታመኛቸው እርሱ ነው። መዝ 115
በእግዚአብሔር ተመኑ ❤️
❤2
#መሠረታዊ_የክርስትና_ትምህርት
(ክፍል 1)
ምዕራፍ አንድ - መጽሐፍ ቅዱስ
ትምህርት 1 – የመጽሐፍ ቅዱስ አመጣጥ
« ወንጌላችን በኃይልና በመንፈስ ቅዱስ በብዙ መረዳትም እንጂ በቃል ብቻ ወደ እናንተ አልመጣምና» (1ተሰ 1፡5)
➢ የእግዚአብሔር እስትንፋስ ያለበት በመንፈስ ቅዱስ መሪነት የተጻፈ መለኮታዊ ሥልጣንና ኃይል ያለው መጽሐፍ ነው (2ጢሞ 1:19-21)
➢ መጽሐፍ ቅዱስን ከ40 በላይ የሚሆኑ ጸሐፊዎች በመንፈስ ቅዱስ በመመራት የጻፉት ሲሆን 66ቱ መጻሕፍት ተጽፎ የተጠናቀቁበት ዘመን በአጠቃላይ ሲታይ 1500 ዓመታትን ፈጅቶበታል፡፡
➢ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የተጻፉት ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ1400 እስከ 400 ዓ.ዓ ባሉት ጊዜያት ውስጥ ሲሆን አዲስ ኪዳን ደግሞ ከ45 እስከ 100 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ ነው፡፡
➢ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች ነገሥታት፣ ካህናት፣ ገበሬዎች፣ ነቢያት፣ ምሑራን፣ ዓሣ አጥማጆች፣ ግብር ሰብሳቢዎች፣ ሐኪሞች ወዘተ... ሲሆኑ ሌሎችም ይገኙበታል፡፡
➢ ጥንት ቅዱሳት መጻሕፍት የተጻፉት ከተክሎችና ከእንስሳት ቆዳ በተሠሩ /ፓፒረስና ብራና/ ጥቅልል ላይ ሲሆን በ1456 ዓ.ም ጆሐን ጎትን በርግ በተባለ በአንድ ጀርመናዊ ሰው ለዚህ ሥራ ተብሎ የጽሕፈት ማተሚያ መሣሪያ ከተፈለሰፈበት ጊዜ ጀምሮ መጽሐፍ ቅዱስ በወረቀት ታትሞ መውጣት ጀመረ፡፡ /2ጢሞ 4:17-20: 2ጢሞ 4:13/
➢ የመጽሐፍ ቅዱስ ምዕራፎችንና ቁጥሮችን በመለየት ያዘጋጀው እንግሊዛዊ ጳጳስ ስቲፈን ላንግተን በ13ኛው ምዕተ ዓመት ነበር፡፡
➢ መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ግዕዝ ቋንቋ መተርጎም የተጀመረው በ4ኛው ምዕተ ዓመት ሲሆን የተጠናቀቀውም በ7ኛው ምዕተ ዓመት ነው፡፡
➢ መጽሐፍ ቅዱስን በአማርኛ ለመጀመሪያ ጊዜ የተተረጎመው አብርሃም /አባ ሮሜ / በ19ኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ ላይ ነው፡፡
➢ አዲስ ኪዳን በአማርኛ ለመጀመሪያ ጊዜ ታትሞ የወጣው በ1829 ዓ.ም ሲሆን ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ በ1840 ዓ.ም ታተመ፡፡
➢ እስከ ዛሬ 2017 ዓ.ም ድረስ አዲስ ኪዳን በ3756 የዓለም ቋንቋዎች የተተረጎመ ሲሆን ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ በ1726 የዓለም ቋንቋዎች መተርጎሙን የሚያሳዩ መረጃዎች አሉ፡፡
➢ «ካኖን» /Canon /:- የመጻሕፍት መመዘኛ ወይም መለኪያ ነው። ቃሉ የግሪክ ቃል ሲሆን ትርጉሙ መለኪያ ወይም መስፈሪያ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ አንድ መጽሐፍ የመጽሐፍ ቅዱስ አካል ወይም የእግዚአብሔር ቃል ስለመሆኑ በካኖን መመዘኛ ማለፍ አለበት።
እነዚህም መለኪያዎች (መመዘኛዎች)፡-
የጸሐፊውን ሥልጣን ማወቅ – አንድ መጽሐፍ ከሐዋርያት በአንዱ ወይም ከሐዋርያት ጋር በቆየው አገልጋይ እጅ መጻፍ ይኖርበታል፡፡
የመጽሐፉ ሐሳብ ከፍተኛ መንፈሳዊ ምስጢር ያለው ሆኖ የብሉይና የአዲስ ኪዳን ትምህርት ግንኙነት ሊኖረው ይገባል፡፡
መጽሐፉ በአብዛኛው አብያተክርስቲያናት ተቀባይነት ሊያገኝ ይገባል፡፡
መጽሐፉ በግልፅነት የእግዚአብሔር እስትንፋስ ያለው መሆን ይኖርበታል፡፡
በዚህ መሠረት፣
❖ በካኖናዊነት የተመዘኑና ተቀባይነት ያገኙ 39 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በ5ኛ መቶ ዓ.ዓ (በዕዝራ የተሰበሰቡና የተቀናበሩ መሆናቸውን ብዙ የታሪክ ጸሐፊዎች ያምናሉ፡፡
❖ 27ቱን የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት ዝርዝር በካኖን መመዘኛ ያዘጋጀው በ397 ዓ.ም በካርታጎ /cartago / የተሰየመው የመጀመሪያው የቤተክርስቲያን ጉባኤ ነው፡፡
1.2 የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች አመዳደብ
መጽሐፍ ቅዱስ በውስጡ 66 መጻሕፍትን የያዘ ሲሆን ብሉይኪዳንና አዲስ ኪዳን በመባል በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ይክፈላል
ሀ/ የብሉይ ኪዳን 39 መጻሕፍት
የሕግ/የኦሪት/ መጻሕፍት...........................5
ከዘፍጥረት እስከ ዘዳግም
የታሪክመጻሕፍት................................12
ከኢያሱ እስከ መጻሕፍት አስቴር
የግጥምየቅኔ/መጻሕፍት...........................5
ከኢዮብ እስከ መኃልየ መኃልይ
የትንቢትመጻሕፍት...............................17
ለ/ የአዲስ ኪዳን 27 መጻሕፍት
❖ ወንጌላት...........................................4
ከማቴዎስ እስክ ዮሐንስ ወንጌል
❖ ታሪክ............................................--1
የሐዋርያት ሥራ
❖ መልዕክቶች.......................................21
ከሮሜ እስከ ይሁዳ መልዕክት
❖ የትንቢትመጽሐፍ………………… 1
የዮሐንስ ራዕይ
ሐ/ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች ጥቂቶቹ፡-
ሙሴ /እረኛ ወይም የሕዝብ መሪ / ከዘፍጥረት እስከ ዘዳግም
ኢያሱ /የጦር መሪ/ – መጽሐፈ ኢያሱ
ሰለሞን /ንጉሥ/ -መጽሐፈ ምሳሌ መክበብ መኃልየ
ዳንኤል /ጠቅላይ ሚኒስቴር/ – ትንቢተ ዳንኤል
ኤርምያስ /ነቢይ/ – 1ኛ እና 2ኛ ነገሥት
ዕዝራ /መሪ / - መጽሐፈ ዕዝራና ነህምያ 1ዜና
ሳሙኤል /ነቢይ/ – መሳፍንትና ሩት
ኢሳይያስ / ነቢይ / – ትንቢተ ኢሳይያስ
ማቴዎስ /ቀራጩ / – የማቴዎስ ወንጌል
ሉቃስ /ሐኪም/ – የሉቃስ ወንጌልና ሐዋርያት ሥራ
ጳውሎስ /ምሑር/ – 14ቱ የጳውሎስ መልዕክቶች
ጴጥሮስ /ዓሣ አጥማጅ/ – የጴጥሮስ መልዕክቶች
ዮሐንስ /ዓሣ አጥማጅ/ – ዮሐንስ ወንጌል፣ ዮሐንስ መልዕክቶችንና
ዮሐንስ ራዕይ
መ/ መጽሐፍ ቅዱስ የሚጠራባቸው ስሞች:-
የእግዚአብሔር ቃል ሐዋ 13:48 ዘዳ 28:1 ኤር 42:6
የጌታ ቃል ሐዋ 13:49 2ተሰ 3:7
የሕይወት ቃል ፊል 2፡16 ዮሐ 1፡1
የእውነት ቃል ኤፈ 1፡13
የምሥራቹ ቃል ሮሜ 10:14-16 ኢሳ 61፡1
የመስቀሉ ቃል 1ቆሮ 1:18
የሕግ ቃል ወይም የሕግ መጽሐፍ ዘዳ 28:58 ኢያ 1:8
ቅዱሳን መጽሕፍት 2ጢሞ 3:15
የክርስቶስ ወነንጌል ሮሜ 1:9 2ቆሮ 4:3-4
የትንቢት ቃል ራዕ 1:3 2ጰጥ 1፡19
የጸጋው ቃል - ሐዋ 20:32
1.3 የመጽሐፍ ቅዱስ ሥልጣን
መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር በክርስቶስ በኩል ለሰዎች ያዘጋጀውን ዘላለማዊ የመዳን ዕቅዱን ይናገራል፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ልዩ ባሕርይም በቀጥተኛ መገለጥ ከእግዚአብሔር የተሰጠ መሆኑና በመንፈስ ቅዱስ መሪነት /አነሳሽነት/ በቅዱሳን ሰዎች መጻፉ ነው፡፡
/2ጴጥ 1:19-21 2ሳሙ 23:2)
ስለዚህ የመጽሐፍ ቅዱስን ሥልጣን በሚከተሉት ነጥቦች እንመለከታለን
« ከእኛ የሰማችሁትን የእግዚአብሔርን ቃል በተቀበላችሁ ጊዜ በእናንተ በምታምኑት ዘንድ በእርግጥ እንደሚሠራ እንደእግዚአብሔር ቃል እንጂ እንደ ሰው ቃል አድርጋችሁ ስላልተቀበላችሁት እግዚአብሔርን ያለማቋረጥ እናመሰግናለን»
1ተሰ 2፥13
👉ማንም ለገዛ ፈቃዱ ሊተረጉም ሊቀነስና ሊጨምር አይችልም፡፡ /2ጴጥ 1፥20-21 ራዕ 22፥18-19 ዕብ 4፥2 ዕብ 12፥32 መዝ 30፥5-6/
👉የእግዚአብሔር እስትንፋስ ያለበት ነው /2ጢሞ 3፥17/
👉የሕይወትና የእምነት ብቸኛ መመሪያ ነው /መዝ 119፥9-11፤105/
👉የማይለወጥ፣ የማይሻርና የማይደክም ፍጹም የሆነ እርስ በርሱ የማይጋጭ ነው፡፡ /ሉቃ 16፥17 ማቴ 24፥35/
👉በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት የሚሰጡ የፀጋ ስጦታዎችን ሁሉ ይፈትናል፡፡ ቃሉን ሊተካ የሚችል መገለጥም ሆነ ስጦታ የለም፡፡/1ተሰ 5፥19-21/
👉ፍጥረትን ሁሉ የፈጠረና ያፀና ደግፎም የያዘ ነው፡፡ /ዕብ1፥3 ቆላ 1፥3፤ 2ጴጥ 1፥2-21/
👉የመሥራት ሥልጣን አለው/ኢሳ 45፥23 55፥11 ኤር 23፥29፤ዕብ 4፥12/
👉የመንቀልና የመትከል ሥልጣን አለው /ኤር 1፥9-10/
(ክፍል 1)
ምዕራፍ አንድ - መጽሐፍ ቅዱስ
ትምህርት 1 – የመጽሐፍ ቅዱስ አመጣጥ
« ወንጌላችን በኃይልና በመንፈስ ቅዱስ በብዙ መረዳትም እንጂ በቃል ብቻ ወደ እናንተ አልመጣምና» (1ተሰ 1፡5)
➢ የእግዚአብሔር እስትንፋስ ያለበት በመንፈስ ቅዱስ መሪነት የተጻፈ መለኮታዊ ሥልጣንና ኃይል ያለው መጽሐፍ ነው (2ጢሞ 1:19-21)
➢ መጽሐፍ ቅዱስን ከ40 በላይ የሚሆኑ ጸሐፊዎች በመንፈስ ቅዱስ በመመራት የጻፉት ሲሆን 66ቱ መጻሕፍት ተጽፎ የተጠናቀቁበት ዘመን በአጠቃላይ ሲታይ 1500 ዓመታትን ፈጅቶበታል፡፡
➢ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የተጻፉት ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ1400 እስከ 400 ዓ.ዓ ባሉት ጊዜያት ውስጥ ሲሆን አዲስ ኪዳን ደግሞ ከ45 እስከ 100 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ ነው፡፡
➢ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች ነገሥታት፣ ካህናት፣ ገበሬዎች፣ ነቢያት፣ ምሑራን፣ ዓሣ አጥማጆች፣ ግብር ሰብሳቢዎች፣ ሐኪሞች ወዘተ... ሲሆኑ ሌሎችም ይገኙበታል፡፡
➢ ጥንት ቅዱሳት መጻሕፍት የተጻፉት ከተክሎችና ከእንስሳት ቆዳ በተሠሩ /ፓፒረስና ብራና/ ጥቅልል ላይ ሲሆን በ1456 ዓ.ም ጆሐን ጎትን በርግ በተባለ በአንድ ጀርመናዊ ሰው ለዚህ ሥራ ተብሎ የጽሕፈት ማተሚያ መሣሪያ ከተፈለሰፈበት ጊዜ ጀምሮ መጽሐፍ ቅዱስ በወረቀት ታትሞ መውጣት ጀመረ፡፡ /2ጢሞ 4:17-20: 2ጢሞ 4:13/
➢ የመጽሐፍ ቅዱስ ምዕራፎችንና ቁጥሮችን በመለየት ያዘጋጀው እንግሊዛዊ ጳጳስ ስቲፈን ላንግተን በ13ኛው ምዕተ ዓመት ነበር፡፡
➢ መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ግዕዝ ቋንቋ መተርጎም የተጀመረው በ4ኛው ምዕተ ዓመት ሲሆን የተጠናቀቀውም በ7ኛው ምዕተ ዓመት ነው፡፡
➢ መጽሐፍ ቅዱስን በአማርኛ ለመጀመሪያ ጊዜ የተተረጎመው አብርሃም /አባ ሮሜ / በ19ኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ ላይ ነው፡፡
➢ አዲስ ኪዳን በአማርኛ ለመጀመሪያ ጊዜ ታትሞ የወጣው በ1829 ዓ.ም ሲሆን ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ በ1840 ዓ.ም ታተመ፡፡
➢ እስከ ዛሬ 2017 ዓ.ም ድረስ አዲስ ኪዳን በ3756 የዓለም ቋንቋዎች የተተረጎመ ሲሆን ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ በ1726 የዓለም ቋንቋዎች መተርጎሙን የሚያሳዩ መረጃዎች አሉ፡፡
➢ «ካኖን» /Canon /:- የመጻሕፍት መመዘኛ ወይም መለኪያ ነው። ቃሉ የግሪክ ቃል ሲሆን ትርጉሙ መለኪያ ወይም መስፈሪያ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ አንድ መጽሐፍ የመጽሐፍ ቅዱስ አካል ወይም የእግዚአብሔር ቃል ስለመሆኑ በካኖን መመዘኛ ማለፍ አለበት።
እነዚህም መለኪያዎች (መመዘኛዎች)፡-
የጸሐፊውን ሥልጣን ማወቅ – አንድ መጽሐፍ ከሐዋርያት በአንዱ ወይም ከሐዋርያት ጋር በቆየው አገልጋይ እጅ መጻፍ ይኖርበታል፡፡
የመጽሐፉ ሐሳብ ከፍተኛ መንፈሳዊ ምስጢር ያለው ሆኖ የብሉይና የአዲስ ኪዳን ትምህርት ግንኙነት ሊኖረው ይገባል፡፡
መጽሐፉ በአብዛኛው አብያተክርስቲያናት ተቀባይነት ሊያገኝ ይገባል፡፡
መጽሐፉ በግልፅነት የእግዚአብሔር እስትንፋስ ያለው መሆን ይኖርበታል፡፡
በዚህ መሠረት፣
❖ በካኖናዊነት የተመዘኑና ተቀባይነት ያገኙ 39 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በ5ኛ መቶ ዓ.ዓ (በዕዝራ የተሰበሰቡና የተቀናበሩ መሆናቸውን ብዙ የታሪክ ጸሐፊዎች ያምናሉ፡፡
❖ 27ቱን የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት ዝርዝር በካኖን መመዘኛ ያዘጋጀው በ397 ዓ.ም በካርታጎ /cartago / የተሰየመው የመጀመሪያው የቤተክርስቲያን ጉባኤ ነው፡፡
1.2 የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች አመዳደብ
መጽሐፍ ቅዱስ በውስጡ 66 መጻሕፍትን የያዘ ሲሆን ብሉይኪዳንና አዲስ ኪዳን በመባል በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ይክፈላል
ሀ/ የብሉይ ኪዳን 39 መጻሕፍት
የሕግ/የኦሪት/ መጻሕፍት...........................5
ከዘፍጥረት እስከ ዘዳግም
የታሪክመጻሕፍት................................12
ከኢያሱ እስከ መጻሕፍት አስቴር
የግጥምየቅኔ/መጻሕፍት...........................5
ከኢዮብ እስከ መኃልየ መኃልይ
የትንቢትመጻሕፍት...............................17
ለ/ የአዲስ ኪዳን 27 መጻሕፍት
❖ ወንጌላት...........................................4
ከማቴዎስ እስክ ዮሐንስ ወንጌል
❖ ታሪክ............................................--1
የሐዋርያት ሥራ
❖ መልዕክቶች.......................................21
ከሮሜ እስከ ይሁዳ መልዕክት
❖ የትንቢትመጽሐፍ………………… 1
የዮሐንስ ራዕይ
ሐ/ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች ጥቂቶቹ፡-
ሙሴ /እረኛ ወይም የሕዝብ መሪ / ከዘፍጥረት እስከ ዘዳግም
ኢያሱ /የጦር መሪ/ – መጽሐፈ ኢያሱ
ሰለሞን /ንጉሥ/ -መጽሐፈ ምሳሌ መክበብ መኃልየ
ዳንኤል /ጠቅላይ ሚኒስቴር/ – ትንቢተ ዳንኤል
ኤርምያስ /ነቢይ/ – 1ኛ እና 2ኛ ነገሥት
ዕዝራ /መሪ / - መጽሐፈ ዕዝራና ነህምያ 1ዜና
ሳሙኤል /ነቢይ/ – መሳፍንትና ሩት
ኢሳይያስ / ነቢይ / – ትንቢተ ኢሳይያስ
ማቴዎስ /ቀራጩ / – የማቴዎስ ወንጌል
ሉቃስ /ሐኪም/ – የሉቃስ ወንጌልና ሐዋርያት ሥራ
ጳውሎስ /ምሑር/ – 14ቱ የጳውሎስ መልዕክቶች
ጴጥሮስ /ዓሣ አጥማጅ/ – የጴጥሮስ መልዕክቶች
ዮሐንስ /ዓሣ አጥማጅ/ – ዮሐንስ ወንጌል፣ ዮሐንስ መልዕክቶችንና
ዮሐንስ ራዕይ
መ/ መጽሐፍ ቅዱስ የሚጠራባቸው ስሞች:-
የእግዚአብሔር ቃል ሐዋ 13:48 ዘዳ 28:1 ኤር 42:6
የጌታ ቃል ሐዋ 13:49 2ተሰ 3:7
የሕይወት ቃል ፊል 2፡16 ዮሐ 1፡1
የእውነት ቃል ኤፈ 1፡13
የምሥራቹ ቃል ሮሜ 10:14-16 ኢሳ 61፡1
የመስቀሉ ቃል 1ቆሮ 1:18
የሕግ ቃል ወይም የሕግ መጽሐፍ ዘዳ 28:58 ኢያ 1:8
ቅዱሳን መጽሕፍት 2ጢሞ 3:15
የክርስቶስ ወነንጌል ሮሜ 1:9 2ቆሮ 4:3-4
የትንቢት ቃል ራዕ 1:3 2ጰጥ 1፡19
የጸጋው ቃል - ሐዋ 20:32
1.3 የመጽሐፍ ቅዱስ ሥልጣን
መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር በክርስቶስ በኩል ለሰዎች ያዘጋጀውን ዘላለማዊ የመዳን ዕቅዱን ይናገራል፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ልዩ ባሕርይም በቀጥተኛ መገለጥ ከእግዚአብሔር የተሰጠ መሆኑና በመንፈስ ቅዱስ መሪነት /አነሳሽነት/ በቅዱሳን ሰዎች መጻፉ ነው፡፡
/2ጴጥ 1:19-21 2ሳሙ 23:2)
ስለዚህ የመጽሐፍ ቅዱስን ሥልጣን በሚከተሉት ነጥቦች እንመለከታለን
« ከእኛ የሰማችሁትን የእግዚአብሔርን ቃል በተቀበላችሁ ጊዜ በእናንተ በምታምኑት ዘንድ በእርግጥ እንደሚሠራ እንደእግዚአብሔር ቃል እንጂ እንደ ሰው ቃል አድርጋችሁ ስላልተቀበላችሁት እግዚአብሔርን ያለማቋረጥ እናመሰግናለን»
1ተሰ 2፥13
👉ማንም ለገዛ ፈቃዱ ሊተረጉም ሊቀነስና ሊጨምር አይችልም፡፡ /2ጴጥ 1፥20-21 ራዕ 22፥18-19 ዕብ 4፥2 ዕብ 12፥32 መዝ 30፥5-6/
👉የእግዚአብሔር እስትንፋስ ያለበት ነው /2ጢሞ 3፥17/
👉የሕይወትና የእምነት ብቸኛ መመሪያ ነው /መዝ 119፥9-11፤105/
👉የማይለወጥ፣ የማይሻርና የማይደክም ፍጹም የሆነ እርስ በርሱ የማይጋጭ ነው፡፡ /ሉቃ 16፥17 ማቴ 24፥35/
👉በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት የሚሰጡ የፀጋ ስጦታዎችን ሁሉ ይፈትናል፡፡ ቃሉን ሊተካ የሚችል መገለጥም ሆነ ስጦታ የለም፡፡/1ተሰ 5፥19-21/
👉ፍጥረትን ሁሉ የፈጠረና ያፀና ደግፎም የያዘ ነው፡፡ /ዕብ1፥3 ቆላ 1፥3፤ 2ጴጥ 1፥2-21/
👉የመሥራት ሥልጣን አለው/ኢሳ 45፥23 55፥11 ኤር 23፥29፤ዕብ 4፥12/
👉የመንቀልና የመትከል ሥልጣን አለው /ኤር 1፥9-10/
❤3👍1
ክብር ለእግዚአብሔር ብቻ.pdf
1.6 MB
@sʜᴀʀᴇ 🔔ᴊᴏɪɴ 🔔
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✓ Channel:@PathOfTruthHope
@PathOfTruthHope
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✓ Channel:@PathOfTruthHope
@PathOfTruthHope
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
👍3💯1
ለልብ ይናገራል ፣
እኔም ለልቡ አወራለሁ ፣
በመገኘቱ ሁልጊዜ እደሰታለሁ ፣
እርሱ ይስቃል ፣
እኔም አብሬው እስቃለሁ ፣
ዉዴ ይወደኛል ፣
እኔም ውዴን እወደዋለሁ ።
GOOD NIGHT MESSAGE ❤️
❤2👏1
ፍቅራችሁን check አድርጉ፤ ቅዱሱ መፅሀፍ ሲናገር ፍቅር የማይገባ ነገርን አያደርግም ይላል፤ በዚህ ዘመን የአንዳንዶች ፍቅር በስሜት፤ በጥቅም ላይ ይመሰረታል፤ አስተውሉ ወደድኳችሁ የሚል ሁሉ ላይወዳችሁም ይችላል፤ እዛው ቅዱሱ መፅሃፍ ላይ የአምኖን እና የትዕማርን ታሪክ እናገኛለ፤ አምኖን ትዕማርን እስኪታመም እስኪጨነቅ ሰውነቱም እየከሳ እስከሚሄድ ድረስ አፈቀራት ይላል፤ ነገር ግን ይሄ ፍቅር የተመሰረተው በስሜት ላይ ነበር፤ አምኖን የታመመ በማስመሰል ትዕማርን እንድታስታምመው በማድረግ ማንም በሌለበት አስገድዶ ደፈራት🥺፤ ከዛም በኋላ ፍቅሩ ወጣለት ቃሉ እንዲያውም በፊት ካፈቀራት አስበልጦ ጠላት ይላል፤ በስተመጨረሻም የእሷን እጣ ፈንታ አበላሸ፤ እርሱም በዚህ ስራው ተገደለ።
ሁሌም ይሄን እስታውሱ ፍቅር በማንም ላይ የማይገባ ነገርን አያደርግም፤ ስለዚህ ፍቅራችሁን መርምሩ፤ ፍቅር ያከብራል እንጂ አያዋርድም፤ ፍቅር ይጠነቀቃል እንጂ አያጠቃም፤ ፀጋ ይብዛላችሁ🙌።
🇯🇴🇮🇳🙏
ሁሌም ይሄን እስታውሱ ፍቅር በማንም ላይ የማይገባ ነገርን አያደርግም፤ ስለዚህ ፍቅራችሁን መርምሩ፤ ፍቅር ያከብራል እንጂ አያዋርድም፤ ፍቅር ይጠነቀቃል እንጂ አያጠቃም፤ ፀጋ ይብዛላችሁ🙌።
🇯🇴🇮🇳🙏
Telegram
የእውነት መንገድ👣
✝️ Welcome to Path of Truth! ✝️
Discover the true way, walk in love, and grow closer to Jesus. 🌟
Discover the true way, walk in love, and grow closer to Jesus. 🌟
🙏2❤1👍1
የልጁን_መልክ_ለብሰናል።
👉 ክርስቶስን እንመስላለን።
የልጁን መልክ እንመስላለን ማለት የመፅሃፍ ቅዱስ እውነት እንጅ ትንሹ ኢየሱስ ነኝ ማለት አይደለም።
ሮሜ 8 (Romans)
29፤ ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
2 ቆሮንቶስ 3 (2 Corinthians)
18፤ እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።
✍️ክርስቶስ የአለም ብርሃን ነው እኛንም በራሱ የአለም ብርሃን አድርጎናል ፥ ይህ ማለት ክርስቶስ ነኝ ማለት አይደለም። ማቴ 5v3
✍️ክርስቶስ ፃድቅ ነው እኛንም በራሱ ሥራ የእግዚአብሔር ፅድቅ አድርጎናል ፤2ኛ ቆር.5v21👉 ይህ ማለት ክርስቶስ ነኝ ማለት አይደለም።
✍️ክርስቶስ እንከን የለሽ ነው እኛንም በእግዚአብሔር ፊት እንከን የለሽ አድርጎናል፤ ኤፊ 1v4 👉 ይህ ማለት ክርስቶስ ነኝ ማለት አይደለም።.....
....
👉 የክርስቶስ መልክ አለኝ ፤ ክርስቶስ የራሱን መልክ አልብሶኛል ማለት እና 👉 ክርስቶስ ነኝ ማለት ሰማይ ከምድር እንዴምርቅ ይርቃል።
👉 ክርስቶስን እንመስላለን።
የልጁን መልክ እንመስላለን ማለት የመፅሃፍ ቅዱስ እውነት እንጅ ትንሹ ኢየሱስ ነኝ ማለት አይደለም።
ሮሜ 8 (Romans)
29፤ ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
2 ቆሮንቶስ 3 (2 Corinthians)
18፤ እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።
✍️ክርስቶስ የአለም ብርሃን ነው እኛንም በራሱ የአለም ብርሃን አድርጎናል ፥ ይህ ማለት ክርስቶስ ነኝ ማለት አይደለም። ማቴ 5v3
✍️ክርስቶስ ፃድቅ ነው እኛንም በራሱ ሥራ የእግዚአብሔር ፅድቅ አድርጎናል ፤2ኛ ቆር.5v21👉 ይህ ማለት ክርስቶስ ነኝ ማለት አይደለም።
✍️ክርስቶስ እንከን የለሽ ነው እኛንም በእግዚአብሔር ፊት እንከን የለሽ አድርጎናል፤ ኤፊ 1v4 👉 ይህ ማለት ክርስቶስ ነኝ ማለት አይደለም።.....
....
👉 የክርስቶስ መልክ አለኝ ፤ ክርስቶስ የራሱን መልክ አልብሶኛል ማለት እና 👉 ክርስቶስ ነኝ ማለት ሰማይ ከምድር እንዴምርቅ ይርቃል።
በጠዋቱ ልመርቃችሁ
ልባችሁን ሊያሳዝን ከሚመጣው ነገር
እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ ከየትኛውም
ክፉ ነገር እግዚአብሔር ከለላ ይሁናችሁ
መልካም ነገር ብቻ ወደእናንተ ይምጣ
ቀናችሁ ብሩህ ይሁን አሜን በሆነው ስም 🙇🏼♀
መልካም ሰንበት✝🏖🏖
🤍✨
❤3
Forwarded from የእውነት መንገድ👣 (Exo)
ቤተክርስቲያን ላይ ተቀምጣችሁ ስልክ ምትነካኩ፣ ጌም የምትጫወቱ፣ text ምትላለኩ አረ በጌታ ስም ስርዓት ያዙ ምን አይነት ጋጠወጥነት ነው?? ቢያንስ ፕሮግራሙ እስክያልቅ ትዕግሥት ይኑራችሁ።
የእግዚአብሔርን ድምፅ እሰማለሁ ብሎ የመጣውን ሰው አትረብሹ።
“ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባህ ጊዜ እግርህን ጠብቅ፤ ለመስማት መቅረብ ከሰነፎች መሥዋዕት ይበልጣልና፤ እነርሱም ክፉ እንዲያደርጉ አያውቁምና።”
— መክብብ 5፥1
◈◈◈◈👇ይ🀄️ላ🀄️ሉን◈◈◈◈
✨https://t.me/Truthofpath ✨
✨https://t.me/Truthofpath ✨
♡ㅤ ❍ㅤ ⎙ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
የእግዚአብሔርን ድምፅ እሰማለሁ ብሎ የመጣውን ሰው አትረብሹ።
“ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባህ ጊዜ እግርህን ጠብቅ፤ ለመስማት መቅረብ ከሰነፎች መሥዋዕት ይበልጣልና፤ እነርሱም ክፉ እንዲያደርጉ አያውቁምና።”
— መክብብ 5፥1
◈◈◈◈👇ይ🀄️ላ🀄️ሉን◈◈◈◈
✨https://t.me/Truthofpath ✨
✨https://t.me/Truthofpath ✨
♡ㅤ ❍ㅤ ⎙ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
👍3🤝2❤1
ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና
የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
ሮሜ 3:23-24
❤2
1 ነገሥት 8 (1 Kings)
61፤ እንደ ዛሬው ቀን በሥርዓቱ ትሄዱ ዘንድ፥ ትእዛዙንም ትጠብቁ ዘንድ፥ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ጋር ልባችሁ ፍጹም ይሁን።
61፤ እንደ ዛሬው ቀን በሥርዓቱ ትሄዱ ዘንድ፥ ትእዛዙንም ትጠብቁ ዘንድ፥ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ጋር ልባችሁ ፍጹም ይሁን።
❤2
ደስ ፡ የሚልህን ፡ ስጦታ (Des Yemilehen Setota) - ዮሐንስ ፡ ግርማ
ደስ ፡ የሚልህን ፡ ስጦታ
በእጄ ፡ ያለኝን ፡ ጌታ
ራሴን ፡ ላድርግ ፡ መስዕዋትህ
ከሁሉ ፡ በላይ ፡ የምሰጥህ
ኑሮህን ፡ ጨርሰህ ፡ በእኔ ፡ ኑር
ካሰብከው ፡ የሚቀርህ ፡ አይኑር (፪x)
በአንተ ፡ መኖር ፡ ያሰብከውን ፡ መኖር
ኑሮህን ፡ መኖር ፡ መርጫለሁ
ብኖር ፡ ለአንተ
ብሞትም ፡ ለአንተ
ከፈቃድህ ፡ ስር ፡ ይሁን ፡ መቃብሬ
ከዚህ ፡ ሌላ ፡ ኑሮ/ሕይወት ፡ አይታየኝም ፡ እኔ (፪x)
በላይ ፡ ያለው ፡ ፈቅድህ
በምድር ፡ በእኔ ፡ እንዲሆን
ይኸው ፡ ራሴን ፡ አምጥቻለሁ
ለአንተ ፡ እንዲሆን ፡ ሰጥቻለሁ
ለክብርህ ፡ መገለጫ ፡ ዕቃ
የወደድከውን ፡ ማድረጊያ (፪x)
እንደ ፡ ወትሮው ፡ በሥጋዬ
ከብሮ ፡ ሳየው ፡ ውድ ፡ ጌታዬ
ልጁን ፡ በእኔ ፡ መልክ ፡ ገልጦት
ያሰበውም ፡ ሰምሮለት
ደስታዬ ፡ ያን ፡ ጊዜ ፡ ይሞላል
መሻቴ ፡ ፍጻሜን ፡ ያገኛል (፪x)
በአንተ ፡ መኖር ፡ ያሰብከው ፡ መኖር
ኑሮህን ፡ መኖር ፡ መርጫለሁ
ብኖር ፡ ለአንተ
ብሞትም ፡ ለአንተ
ከፈቃድህ ፡ ስር ፡ ይሁን ፡ መቃብሬ
ከዚህ ፡ ሌላ ፡ ኑሮ/ሕይወት ፡ አይታየኝም ፡ እኔ (፪x)
ደስ ፡ የሚልህን ፡ ስጦታ
በእጄ ፡ ያለኝን ፡ ጌታ
ራሴን ፡ ላድርግ ፡ መስዕዋትህ
ከሁሉ ፡ በላይ ፡ የምሰጥህ
ኑሮህን ፡ ጨርሰህ ፡ በእኔ ፡ ኑር
ካሰብከው ፡ የሚቀርህ ፡ አይኑር (፪x)
በአንተ ፡ መኖር ፡ ያሰብከውን ፡ መኖር
ኑሮህን ፡ መኖር ፡ መርጫለሁ
ብኖር ፡ ለአንተ
ብሞትም ፡ ለአንተ
ከፈቃድህ ፡ ስር ፡ ይሁን ፡ መቃብሬ
ከዚህ ፡ ሌላ ፡ ኑሮ/ሕይወት ፡ አይታየኝም ፡ እኔ (፪x)
በላይ ፡ ያለው ፡ ፈቅድህ
በምድር ፡ በእኔ ፡ እንዲሆን
ይኸው ፡ ራሴን ፡ አምጥቻለሁ
ለአንተ ፡ እንዲሆን ፡ ሰጥቻለሁ
ለክብርህ ፡ መገለጫ ፡ ዕቃ
የወደድከውን ፡ ማድረጊያ (፪x)
እንደ ፡ ወትሮው ፡ በሥጋዬ
ከብሮ ፡ ሳየው ፡ ውድ ፡ ጌታዬ
ልጁን ፡ በእኔ ፡ መልክ ፡ ገልጦት
ያሰበውም ፡ ሰምሮለት
ደስታዬ ፡ ያን ፡ ጊዜ ፡ ይሞላል
መሻቴ ፡ ፍጻሜን ፡ ያገኛል (፪x)
በአንተ ፡ መኖር ፡ ያሰብከው ፡ መኖር
ኑሮህን ፡ መኖር ፡ መርጫለሁ
ብኖር ፡ ለአንተ
ብሞትም ፡ ለአንተ
ከፈቃድህ ፡ ስር ፡ ይሁን ፡ መቃብሬ
ከዚህ ፡ ሌላ ፡ ኑሮ/ሕይወት ፡ አይታየኝም ፡ እኔ (፪x)
❤2
ደካማ ሆኜ አገኘህኝ በረታው😭
በራሴ ተስፍ ቆርጬ አገኘህኝ ፣ ነገ የሚባል ነገር እንዳለኝ ገባኝ
አቅም አጥቼ መቆም ሲከብደኝ አገኘህኝ፣ እንደገና በክብር በሰው ሁሉ ፊት ቆምኩኝ
ስበድልህ አገኘህኝ ፤ አገልጋይህ ሆኜ ተሾምኩኝ😭
በራሴ ተስፍ ቆርጬ አገኘህኝ ፣ ነገ የሚባል ነገር እንዳለኝ ገባኝ
አቅም አጥቼ መቆም ሲከብደኝ አገኘህኝ፣ እንደገና በክብር በሰው ሁሉ ፊት ቆምኩኝ
ስበድልህ አገኘህኝ ፤ አገልጋይህ ሆኜ ተሾምኩኝ😭
የእውነት መንገድ👣 pinned «ደስ ፡ የሚልህን ፡ ስጦታ (Des Yemilehen Setota) - ዮሐንስ ፡ ግርማ ደስ ፡ የሚልህን ፡ ስጦታ በእጄ ፡ ያለኝን ፡ ጌታ ራሴን ፡ ላድርግ ፡ መስዕዋትህ ከሁሉ ፡ በላይ ፡ የምሰጥህ ኑሮህን ፡ ጨርሰህ ፡ በእኔ ፡ ኑር ካሰብከው ፡ የሚቀርህ ፡ አይኑር (፪x) በአንተ ፡ መኖር ፡ ያሰብከውን ፡ መኖር ኑሮህን ፡ መኖር ፡ መርጫለሁ ብኖር ፡ ለአንተ ብሞትም ፡ ለአንተ ከፈቃድህ ፡ ስር ፡…»
የወደፊት ህይወታቹ ስኬታማና አስደሳች እንዲሆን ትፈልጋላቹ?
ከሆነ 3 ነገሮችን ብቻ አድርጉ
1ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
2ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
3ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
እርሱ በቂ ከበቂም በላይ ነው 🥰
ከሆነ 3 ነገሮችን ብቻ አድርጉ
1ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
2ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
3ኛ ኢየሱስን ብቻ ያዙ❣
እርሱ በቂ ከበቂም በላይ ነው 🥰
በደንብ እናስተውል!!
"ከትዳር ይልቅ የትዳር ዓላማ ይበልጣል::"
ለምንድነው የማገባው ብሎ እራስን መጠየቅ ያስፈልጋል ?
ሰርግ ስላማረኝ? ጏደኞቼ ስላገቡ? ቆንጆ አገኘሁ ብዬ? ገንዝብ? ልጅ አምሮኝ? ዕድሜ ገፋ ብዬ?
በፍጹም::
በህይወትህ ፈጣሪህ የሰጠህን ዓላማ ከግብ ለማድረስ አብራህ የምትቆምን እና የምታፈቅራትን አግባ:: ሌላው ደስታ በዚህ ውስጥ ይካተታል::
መልካም ቀን ለሁላችንም❤
"ከትዳር ይልቅ የትዳር ዓላማ ይበልጣል::"
ለምንድነው የማገባው ብሎ እራስን መጠየቅ ያስፈልጋል ?
ሰርግ ስላማረኝ? ጏደኞቼ ስላገቡ? ቆንጆ አገኘሁ ብዬ? ገንዝብ? ልጅ አምሮኝ? ዕድሜ ገፋ ብዬ?
በፍጹም::
በህይወትህ ፈጣሪህ የሰጠህን ዓላማ ከግብ ለማድረስ አብራህ የምትቆምን እና የምታፈቅራትን አግባ:: ሌላው ደስታ በዚህ ውስጥ ይካተታል::
መልካም ቀን ለሁላችንም❤
❤6
“በማለዳ ምሕረትህን እንጠግባለን፤ በዘመናችን ሁሉ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን።”
— መዝሙር 90፥14
♻️እግዚአብሔር በየማለዳው ምህረቱን ያጥግባችሁ🙏
— መዝሙር 90፥14
♻️እግዚአብሔር በየማለዳው ምህረቱን ያጥግባችሁ🙏
መልካም ሰንበት ☀️🏖
❤5
ከአድማስ ማዶ እንደማያት ፀሀይ ሩቅ
አይደለህም ምጠልቅብኝ ፀዳል
እዚሁ ነህ በዉስጥ ሰዉነቴ....
የማትጠልቅ ፀዳላችን
ኢየሱስ 🙏
አይደለህም ምጠልቅብኝ ፀዳል
እዚሁ ነህ በዉስጥ ሰዉነቴ....
የማትጠልቅ ፀዳላችን
ኢየሱስ 🙏
❤2