TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"ትላንት በቃሊቲ #አብዱልቃድር_መስጂድ የተፈጠረው ችግር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዕውቅና ውጪ የተደረገ ነው፡፡ ምንም ዓይነት ጥያቄ ቢኖር በመነጋገር መፍታት እየተቻለ አላስፈላጊ #ጉዳት ወደሚያደርስ እንቅስቃሴ ውስጥ መግባት ከየትኛውም አካል የማይጠበቅ ተግባር ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጉዳዩ #ከዕውቅናው_ውጪ እንዴት እንደተፈፀመ እና በቀጣይም መጣራት የሚያስፈልጋቸውን ነገሮች በሙሉ በመፈተሽ በመዋቅሩ የማስተካከያ ዕርምት እንደሚወስድ በዚህ አጋጣሚ ያረጋግጣል፡፡ በተፈፀመው ነገር ሁሉ የከተማ አስተዳደሩ የተሰማውን #ሃዘን ይገልፃል፡፡" Mayor Office of Addis Ababa

@tsegabwolde @tikvahethiopia