"ህጋዊ ዘራፊዎች" ሳይቀጣጠል በቅጠል
============
💵 የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት ባለሙያዎች ቀድመው ለነጋዴው የተጣለበትን የግብር መጠን በስልክ እና በሚቀርቧቸው ጓደኛቸቸው በኩል በመግለፅ እኛ እናስቀንስልሃለን በማለት ባለሙያዎች ከጋዴው ጋር በመደራደር እና ጉብ በመቀበል መንግስት ማግኘት የሚገባውን የግብር ገቢ በማስቀነስ የራሳቸውን ኪስ እያሳበጡ ያሉ አቤት የሚላቸው የጠፋ ሰራተኞች በዝተዋል።
በተመሳሳይ የሚገግዱት ንግድና የተጣለባቸው ግብር ከአቅም በላይ ሆኖባቸው ቅሬታ ቢያቀርቡም እኛ እናስ ቀንስላችኋን አልያ አትልፉ ተብሎ ተስፋ የቆርጦና የሚያለቅሱ ብዙዎች ናቸው።
ወዴት ወዴት ?
💵 የመሬት ይዞት አሰተዳደር ጽ/ቤት ያሉ ባለሙያዎች ከመሪት ካሳ ጋር ተያይዞ የሚሰሩ ባለሙያዎች እና ደላሎች('ብሮከሮች') አማካኝነት የኢንቨስትመንት ቦታዎችን እኛ እናስጨርስላችኋለን እያሉ ከባለሀብቱ ርብጣ ገንዘብ ተቀብለው መሬቱን እየቸበቸቡ ያሉ ቦጫቂዎችን ተው ሊባሉ ይገባል።
የዞኑም የከተማ አስተዳደሩም አመራሮች እራሳችሁን አንፅታችሁ ሌቦችን አፅዱ አልያ ግን የሚሆነው ሌላ ነው።
@followers
@topfans
============
💵 የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት ባለሙያዎች ቀድመው ለነጋዴው የተጣለበትን የግብር መጠን በስልክ እና በሚቀርቧቸው ጓደኛቸቸው በኩል በመግለፅ እኛ እናስቀንስልሃለን በማለት ባለሙያዎች ከጋዴው ጋር በመደራደር እና ጉብ በመቀበል መንግስት ማግኘት የሚገባውን የግብር ገቢ በማስቀነስ የራሳቸውን ኪስ እያሳበጡ ያሉ አቤት የሚላቸው የጠፋ ሰራተኞች በዝተዋል።
በተመሳሳይ የሚገግዱት ንግድና የተጣለባቸው ግብር ከአቅም በላይ ሆኖባቸው ቅሬታ ቢያቀርቡም እኛ እናስ ቀንስላችኋን አልያ አትልፉ ተብሎ ተስፋ የቆርጦና የሚያለቅሱ ብዙዎች ናቸው።
ወዴት ወዴት ?
💵 የመሬት ይዞት አሰተዳደር ጽ/ቤት ያሉ ባለሙያዎች ከመሪት ካሳ ጋር ተያይዞ የሚሰሩ ባለሙያዎች እና ደላሎች('ብሮከሮች') አማካኝነት የኢንቨስትመንት ቦታዎችን እኛ እናስጨርስላችኋለን እያሉ ከባለሀብቱ ርብጣ ገንዘብ ተቀብለው መሬቱን እየቸበቸቡ ያሉ ቦጫቂዎችን ተው ሊባሉ ይገባል።
የዞኑም የከተማ አስተዳደሩም አመራሮች እራሳችሁን አንፅታችሁ ሌቦችን አፅዱ አልያ ግን የሚሆነው ሌላ ነው።
@followers
@topfans
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የሠላም መልዕክት
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቴድሮስ እንዳለው
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቴድሮስ እንዳለው
የሠላምን አማራጭ መከተል ሰውኛነት ነው !!!
===========================
በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት የህዝብና የመንግስትን የሠላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ሠላም የተቀላቀሉ የታጠቁ ኃይሎች ወደ ማሰልጠኛ ማዕከላት መግባት ጀመሩ።
ሰላም ለሃገራችን
ቀዳሚ ምርጫችን!!!!!!!!
===========================
በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት የህዝብና የመንግስትን የሠላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ሠላም የተቀላቀሉ የታጠቁ ኃይሎች ወደ ማሰልጠኛ ማዕከላት መግባት ጀመሩ።
ሰላም ለሃገራችን
ቀዳሚ ምርጫችን!!!!!!!!
በአዊ ብሔ/አስ/ጃዊ ወረዳ አካባቢ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የታጠቁ ሃይሎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ማህበረሰቡ በመምጣታቸው አቀባበል እየተደረገላቸው ነው።
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ በአቶ ቴድሮስ እንዳለው መሪነት የመከላከያ ከፍተኛ ኃላፊዎች ጭምር በቦታው ተገኝተው አቀባበል አድርገዋል።
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ በአቶ ቴድሮስ እንዳለው መሪነት የመከላከያ ከፍተኛ ኃላፊዎች ጭምር በቦታው ተገኝተው አቀባበል አድርገዋል።
85ኛውን የአገው ፈረሰኞች በዓል አከባበር ቅድመ ዝግጅትን አብይ ኮሚቴው ገመገመ::
- -----------—--
85ኛውን የአገው ፈረስኞች በዓል በድምቀት ለማክበር ቅድመ ዝጅቱ ምን እንደሚመስ በባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሪፖርት የቀረብ ሲሆን የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳደሪ በአቶ ቴድሮስ እንዳለው ስብሳቢነት አብይ ኮሜቴው በጥልቅ ገምግም የቀጣይ አቅጣጫ አስቀመጠ።
በዓሉን ከምን ጊዜውም በላይ በድምቀት ለማክበር የሁሉም ማህበረሰብ እርብርብ እንደሚሻ የተጠቆመ ሲሆን አመራሩ ትኩረት በማድረግ በልዩ ሁኔታ ለማክበር ቁርጠኛ መሆን እንደሚገባው አቅጣጫ ተቀምጧል::
አቶ ቴድሮስ አያይዘውም በማህበራዊ ሚዲያ የማህበረሰብ አንቂዎች ሚና ከአሁኑ ጀምሮ በአሉን አስመልክት በማስተላለፍ የጐለ ሚና እንዲጫወቱ ጥሪ አስተላልፈዋል።
Visit Agaw Midir/አገው ምድርን እንጎብኝ
- -----------—--
85ኛውን የአገው ፈረስኞች በዓል በድምቀት ለማክበር ቅድመ ዝጅቱ ምን እንደሚመስ በባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሪፖርት የቀረብ ሲሆን የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳደሪ በአቶ ቴድሮስ እንዳለው ስብሳቢነት አብይ ኮሜቴው በጥልቅ ገምግም የቀጣይ አቅጣጫ አስቀመጠ።
በዓሉን ከምን ጊዜውም በላይ በድምቀት ለማክበር የሁሉም ማህበረሰብ እርብርብ እንደሚሻ የተጠቆመ ሲሆን አመራሩ ትኩረት በማድረግ በልዩ ሁኔታ ለማክበር ቁርጠኛ መሆን እንደሚገባው አቅጣጫ ተቀምጧል::
አቶ ቴድሮስ አያይዘውም በማህበራዊ ሚዲያ የማህበረሰብ አንቂዎች ሚና ከአሁኑ ጀምሮ በአሉን አስመልክት በማስተላለፍ የጐለ ሚና እንዲጫወቱ ጥሪ አስተላልፈዋል።
Visit Agaw Midir/አገው ምድርን እንጎብኝ
#Ethiopia|(ዘ-ሪፖርተር)የአዊ ብሔ/አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በቅላጅ ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ ሂደት ጎበኙ።
ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በአዊ ብሔ/አስ በዚገም ወረዳ በቅላጅ ከተማ እየተገነባ ያለውን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ ሂደት ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ የብሔ/አስ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቴዎድሮስ እንዳለው፣ የብሔ/አስ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አለሙ ሰውነት፣የብሔ/አስ ም/አስተዳዳሪና ከተማ መሠረተ ልማት መምሪያ ሃላፊ አቶ አይተነው ታዴ ፣...
https://www.facebook.com/share/p/1H9aW4gD9z/
ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በአዊ ብሔ/አስ በዚገም ወረዳ በቅላጅ ከተማ እየተገነባ ያለውን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ ሂደት ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ የብሔ/አስ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቴዎድሮስ እንዳለው፣ የብሔ/አስ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አለሙ ሰውነት፣የብሔ/አስ ም/አስተዳዳሪና ከተማ መሠረተ ልማት መምሪያ ሃላፊ አቶ አይተነው ታዴ ፣...
https://www.facebook.com/share/p/1H9aW4gD9z/

