ኢንጂነር ጌታቸው ገነት ይባላል። የሚኖረው በአሜሪካ ነበር። የውስጥ ባንዳዎችና የውጭ ባዳዎች በቅንጅት ኢትዮጵያን ለማፍረስ በቅንጅት ሁለንተናዊ ጦርነት ሲከፍቱ የአሜሪካ ኑሮውን በመተው ወደኢትዮጵያ በመምጣት የሐገር መከላከያ ሰራዊት ለመቀላቀል ወደማሰልጠኛ ገባ። ዛሬ ስልጠናውን ጨርሶ በሁርሶ ማሰልጠኛ ተመርቋል። የኢትዮጵያን ነፃነትና ክብር ለመጠበቅ ልክ እንደትናንቱ ዛሬም ከፊት የሚቀድሙ ቆራጥ እልፍ ጀግኖች አሉ።
በዚህ አጋጣሚ የነገ ኮ/ል ጀኔራል ለመሆን እድሉ ያላችሁ ወጣቶች መከላከያ ሰራዊትን መቀላቀል ይገባናል‼️
በዚህ አጋጣሚ የነገ ኮ/ል ጀኔራል ለመሆን እድሉ ያላችሁ ወጣቶች መከላከያ ሰራዊትን መቀላቀል ይገባናል‼️
ከአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ!
የአማራ አርበኝነት ተጋድሎ (ፋኖነት) አንዳንድ የታሪክ ድርሳናት በ16ኛው መቶ ክ/ዘመን በአፄ ሱስንዮስ ዘመነ መንግስት የተጀመረ፣ ለሀገሩ ለህዝቡ ነፃነትና ሉአላዊነት በራሱ ወኔና ፍፁም ፍላጎት ትጥቁንና ስንቁን አሟልቶ በነፃ ቤዛ ለመሆን የትጥቅ ትግል የሚያደርጉ ጀግኖች መጠሪያ “አርበኛ-ፋኖ” ይሰኛል፡፡ የፋኖ አርበኝነት በሀገራችን ኢትዩጵያ የውጭና የውስጥ ወራሪና ግፈኛ ቅኝ ገዥዎችን እና የሀገር ጠላቶችን የእብሪት ክንድ አልፈስፍሶ በማጥፋት የሀገርንና ህዝብን ክብርና ነፃነት የሚጠብቅ ስለመሆኑ የሀገራችን ታሪክ ያረጋግጣል፡፡ ባለፉት 30 ዓመታት የሀገሪቱን መንበረ ስልጣን በሀይል መቆጣጠር የቻለው ግፈኛውና ጨቋኝ አድሏዊ የአፓርታይድ አገዛዝ ህዝባችን ላይ የጫነው ትህነግ እያረደሰ ያለውን ከፍተኛ ግፍና በደል ለመቀልበስ የፋኖ የአርበኝነት ተጋድሎና የወጣቶች የመብት ጥያቄ ከፍተኛ ሚና እንደነበረው እሙን ነው፡፡ በቅርብ ወራትም ከማዕከላዊ መንግስት ፈላጭ ቆራጭ ስልጣን በህዝብ ትግል ገሸሽ የተደረገው ግፈኛው ትህነግ ሀገር ለማፍረስ፣ ለመዝረፍ፣ እናቶችን ለመድፈር፣ ዜጎችን ለመግደል፣ለማፈናቀልና የአካልና የስነ-ልቦና ጉዳት ለማድረስ ራሱን አደራጅቶ ወደ መሃል ሀገር ወረራ በፈፀመበት ጊዜ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች በሁሉም ጦር ግንባሮች ተሰልፈው ከጠላት ጋር በመፋለም ከሌሎች የመንግስት ጥምር የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመሆን እጅግ አኩሪ ድል በመጎናፀፍ ሀገርን ከመበተን ህዝቦቿንም ከስቃይና ውርደት መታደግ መቻሉ የአደባባይ ሀቅ ነው፡፡ በዚህም ከህዝብ አብራክ የወጣው የፋኖ አርበኝነት የመንፈስና የስነ-ልቦና ውቅር ከዘመን ወደ ዘመን ከትውልድም ወደ ትውልድ እሴቱንና ታሪኩን ጠብቆ እያስተላለፈ ለሚገኘው ለመላው ህዝባችን በተለይም ለአማራ ህዝብ ምስጋና ያቀርባል፡፡ሆኖም የፋኖ አርበኝነት ትግል በተበጣጠሰ ሁኔታ በየአካባቢው በጎበዘ አለቃ የሚመራና ያልተማከለ መሆኑ ለሀገርና ህዝብ መስጠት የሚገባውን ሁሉ ለመወጣት ተግዳሮት ሁኖ እንደቆየም ይታወቃል፡፡ ተበትኖ የቆየው የአማራ ፋኖ አንድነትን ለማምጣትና የሰራዊቱንና የደጋፊውን እንዲሁም ግልፅ የአላማ አንድነት ለማፅናት በርካት ተግባራት እየተካሔደ ያለበት ወቅት ላይ ስንሆን በጎንደር የሚገኙ 5/አምስት/ ዞን አስተዳደር ስር እና በጎንደር ከተማ አስተዳደር ስር መቀመጫቸውን ያደረጉ ፋኖዎችና መሪዎቻቸውን ውህደት በመፈፀም ከዛሬ ጀምሮ “የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር” የተሰኘ አንድነት ላይ መድረሳችንን እያበሰርን ውድ የሀገራችን ህዝቦች፣ መላው የፋኖ ዓባላትና የትግሉ ቤተሰቦች በቀጣይ እንደ አማራ ወጥ የሆነ አንድነት ለመፍጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተረድተን እጅግ በርካታ አባላት ያለው የጎንደር ቀጠና ፋኖ በአንድነት ተዋቅሮ መቅረቡን ተገንዝባችሁ ሁሉም ወገን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር እንዲደግፍና በዓባልነት ተመዝግቦ መታገል እንደሚችን እናሳውቃለን፡፡
ፋኖ የውስጥ የአላማና የአደረጃጀት አንድነቱን በማረጋገጥ የጠላትን ወረራ ለማምከንና በጠላት ወረራ ስር የሚገኙ ህዝባችንና አካባቢዎች ነፃ ለማውጣት የሚረዳ መሆኑን ስለታመነበትና ህዝባችን ፋኖ አንድ ይሁንልን ሲል በተደጋጋሚ ጥያቄ ማቅረቡን ተከትሎ ለወራት የውስጥ የውይይት ሂደቶችን በማለፍ ሙሉ መግባባት ላይ በመደረስ ወጥ በሆነ ተቋማዊ የፋኖ አንድነት ውህደት ላይ በመድረሱ መላው የአማራ ህዝብና የሀገራችን ልጆች፣ ዓባሎቻችንና ደጋፊዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ/ እንኳን ደስ አለን/ እያልን በቀጣይ በአባላት የስነ-ምግባርና የሙያ ጥራት ላይ ትኩረት አድርገን ህዝባችንና ወዳጆቻችን እንዲሁም ሀገራችን በሚፈልጉት ትክክለኛ ቁመና ላይ ለመድረስ አበክረን እንደምንሰራ ቃል እየገባን የወገናችን ሙሉ ድጋፍ እንዳይለየን አደራ እንላለን፡፡
የአማራ ፋኖ በሚያደረገው የህልውና ጦርነት ትግል እስከ ዛሬ አብረውን ተሰልፈው በጀግንነት ለህዝብና ሀገራቸው እየታገሉ ለቆዩና እየታገሉ ለሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ሀይል፣ ሚሊሻ፣ ፖሊስና ህብረተሰቡ፣ ለአፋር ልዩ ሀይልና ለታጋዩ ህብረተሰብ በሙሉ ጀግኖችና አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር በጦርነቱ ላበረከቱ አባላት ሁሉ፣ ለፌደራል ሙህራን፣ መሪዎች፣ ነጋዴዎች፣ የማህበረሰቡ አንቂዎች፣ አርሶ አደሩና ተማሪው፣ ወጣቶች ዲያስፖራዎች፣ የሃይማኖት ተቋማትና ለመላው ታጋይ የህብረተሰብ ክፍል የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ምስጋና እያቀረብን በቀጣይ አብረን ለመስራት የበለጠ ዝግጁ መሆናችንን እናረጋግጣለን፡፡
በየትኛውም የሀገራችን ክፍል ዘርና ማንነትን መሰረት ያደረገ የንፁሀን አማራና ሌላው ወገናችን ማንኛውንም ጥቃትና ጭፍጨፋ አጥብቀን እናወግዛለን፡፡ የማንነት ተጠቂ ወገኖቻችን ደህንነት ለማስከበር ማንኛውንም መስዋትነት በመክፈል ለማረጋገጥ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሰራ እናረጋግጣለን፡፡
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ለህዝብና ለሀገር ሉዑላዊነትና ደህንነት፣ ፍታዊነት፣ ለሀገርና ህዝብ ጥቅም መከበርና የማንነትና ርዕስት መብት መከበር በቅንነት ከሚሰራ ማንኛውም አካል ጋር በአጋርነት ለመስራት ዝግጁ መሆናችንን እንገልፃለን፡፡ በጠላት ወረራና ተላላኪ ተቀፅላ አሸባሪ ሃይሎች አረመኔያዊ ተግባር ህይወታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ አካላቸውን ላጡና የስነልቦና ጥቃት ሰለባ ለሆኑ ወገኖቻችን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ልባዊ ሀዘኑን እየገለፀ አሁንም በጠላት ግፈኛ አሸባሪ ቡድን የግፍ ግዞት ስር ለምትገኙ ወገኖቻችን ለፀሀይ በታች ማንኛውንም ትግል በማድረግ ነፃ ለማውጣት እንደምንታገል እናረጋግጣለን፡፡
ጠላት ዝግጅት በማድረግ ለተጨማሪ ወረራ እየተዘጋጀ መሆኑን ተገንዝበን የሀገራችን ህዝቦችና መንግስት የጠላትን አስኳል ለመጨረሻ ጊዜ ለማምከን እንዲዘጋጅና የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር በተሸላ ቁመና አብሮ እንደሚሰለፍ እናሳውቃለን፡፡
1ኛ- ሀገርና (ህዝቦቿ) ከህልውና ስጋት ፈፅሞ ያልወጣ መሆኑን ተገንዝበን የወገንን ውሳጣዊ አንድነትና ትብብር በመቻቻልና በሆደሰፊነት አንድነቱን እንድናፀና ጥሪ እናደርጋለን።
2ኛ- የአማራ የማንነትና ወሰን ጥያቄና ጠላት በወረራ በግፍ የያዛቸው አካባቢዎች ከጠላት ወረራ ነፃ እንዲወጡና አፋጣኝ ህጋዊ ውሳኔ እንዲሰጣቸው
3ኛ- በወረራ የተፈናቀሉ፣ ሰብአዊና ቁሳዊ እንዲሁም ስነ-ልቦናዊ ጥቃት የደረሰባቸው ወገኖቻችን አስፈላጊ ድጋፍ እንዲደረግላቸው
4ኛ. የአማራ ፋኖ በመምሰል የሚደረጉ የህዝብ ሞራል የማይፈቅዳቸው ኢ ሞራላዊ ስርአት አልበኝነቶችና ሃላፊነት የጎደለው የተናጠል እኩይ ድርጊቶችን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር አጥብቆ ያወግዛል፡፡ ህዝባችን የማይፈልጋቸውን ድርጊቶች የሚፈፅሙ አባሎችን ካገኘ በመተ.ደንባችን መሰረት እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እየገፅን በተከበረው የአማራ ፋኖ ጭምብል ከአላማ የወጣ እኩይ ተግባር የሚፈፅሙ የተቋማችን አባል ያልሆኑ አካሎችን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ መላው ህዝባችንና የመንግስት የፀጥታ መዋቅር ትብብር እንዲያደርግልን ጥሪ እናቀርባለን።
5ኛ. በህዝባዊና ሃገራዊ ትግል የህይወትና የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው፣ ለጠፉ በህይወት የሚገኙ ጠንካራ ተጋዮችና ከማሃበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት ለተነጠሉ የአማራ ፋኖ አባሎች መንግስትና ህዝባችን አስፈላጊውን ድጋፍና እውቅና እንዲያደርጉ እናሳስባለን ፡፡
የአማራ አርበኝነት ተጋድሎ (ፋኖነት) አንዳንድ የታሪክ ድርሳናት በ16ኛው መቶ ክ/ዘመን በአፄ ሱስንዮስ ዘመነ መንግስት የተጀመረ፣ ለሀገሩ ለህዝቡ ነፃነትና ሉአላዊነት በራሱ ወኔና ፍፁም ፍላጎት ትጥቁንና ስንቁን አሟልቶ በነፃ ቤዛ ለመሆን የትጥቅ ትግል የሚያደርጉ ጀግኖች መጠሪያ “አርበኛ-ፋኖ” ይሰኛል፡፡ የፋኖ አርበኝነት በሀገራችን ኢትዩጵያ የውጭና የውስጥ ወራሪና ግፈኛ ቅኝ ገዥዎችን እና የሀገር ጠላቶችን የእብሪት ክንድ አልፈስፍሶ በማጥፋት የሀገርንና ህዝብን ክብርና ነፃነት የሚጠብቅ ስለመሆኑ የሀገራችን ታሪክ ያረጋግጣል፡፡ ባለፉት 30 ዓመታት የሀገሪቱን መንበረ ስልጣን በሀይል መቆጣጠር የቻለው ግፈኛውና ጨቋኝ አድሏዊ የአፓርታይድ አገዛዝ ህዝባችን ላይ የጫነው ትህነግ እያረደሰ ያለውን ከፍተኛ ግፍና በደል ለመቀልበስ የፋኖ የአርበኝነት ተጋድሎና የወጣቶች የመብት ጥያቄ ከፍተኛ ሚና እንደነበረው እሙን ነው፡፡ በቅርብ ወራትም ከማዕከላዊ መንግስት ፈላጭ ቆራጭ ስልጣን በህዝብ ትግል ገሸሽ የተደረገው ግፈኛው ትህነግ ሀገር ለማፍረስ፣ ለመዝረፍ፣ እናቶችን ለመድፈር፣ ዜጎችን ለመግደል፣ለማፈናቀልና የአካልና የስነ-ልቦና ጉዳት ለማድረስ ራሱን አደራጅቶ ወደ መሃል ሀገር ወረራ በፈፀመበት ጊዜ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች በሁሉም ጦር ግንባሮች ተሰልፈው ከጠላት ጋር በመፋለም ከሌሎች የመንግስት ጥምር የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመሆን እጅግ አኩሪ ድል በመጎናፀፍ ሀገርን ከመበተን ህዝቦቿንም ከስቃይና ውርደት መታደግ መቻሉ የአደባባይ ሀቅ ነው፡፡ በዚህም ከህዝብ አብራክ የወጣው የፋኖ አርበኝነት የመንፈስና የስነ-ልቦና ውቅር ከዘመን ወደ ዘመን ከትውልድም ወደ ትውልድ እሴቱንና ታሪኩን ጠብቆ እያስተላለፈ ለሚገኘው ለመላው ህዝባችን በተለይም ለአማራ ህዝብ ምስጋና ያቀርባል፡፡ሆኖም የፋኖ አርበኝነት ትግል በተበጣጠሰ ሁኔታ በየአካባቢው በጎበዘ አለቃ የሚመራና ያልተማከለ መሆኑ ለሀገርና ህዝብ መስጠት የሚገባውን ሁሉ ለመወጣት ተግዳሮት ሁኖ እንደቆየም ይታወቃል፡፡ ተበትኖ የቆየው የአማራ ፋኖ አንድነትን ለማምጣትና የሰራዊቱንና የደጋፊውን እንዲሁም ግልፅ የአላማ አንድነት ለማፅናት በርካት ተግባራት እየተካሔደ ያለበት ወቅት ላይ ስንሆን በጎንደር የሚገኙ 5/አምስት/ ዞን አስተዳደር ስር እና በጎንደር ከተማ አስተዳደር ስር መቀመጫቸውን ያደረጉ ፋኖዎችና መሪዎቻቸውን ውህደት በመፈፀም ከዛሬ ጀምሮ “የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር” የተሰኘ አንድነት ላይ መድረሳችንን እያበሰርን ውድ የሀገራችን ህዝቦች፣ መላው የፋኖ ዓባላትና የትግሉ ቤተሰቦች በቀጣይ እንደ አማራ ወጥ የሆነ አንድነት ለመፍጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተረድተን እጅግ በርካታ አባላት ያለው የጎንደር ቀጠና ፋኖ በአንድነት ተዋቅሮ መቅረቡን ተገንዝባችሁ ሁሉም ወገን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር እንዲደግፍና በዓባልነት ተመዝግቦ መታገል እንደሚችን እናሳውቃለን፡፡
ፋኖ የውስጥ የአላማና የአደረጃጀት አንድነቱን በማረጋገጥ የጠላትን ወረራ ለማምከንና በጠላት ወረራ ስር የሚገኙ ህዝባችንና አካባቢዎች ነፃ ለማውጣት የሚረዳ መሆኑን ስለታመነበትና ህዝባችን ፋኖ አንድ ይሁንልን ሲል በተደጋጋሚ ጥያቄ ማቅረቡን ተከትሎ ለወራት የውስጥ የውይይት ሂደቶችን በማለፍ ሙሉ መግባባት ላይ በመደረስ ወጥ በሆነ ተቋማዊ የፋኖ አንድነት ውህደት ላይ በመድረሱ መላው የአማራ ህዝብና የሀገራችን ልጆች፣ ዓባሎቻችንና ደጋፊዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ/ እንኳን ደስ አለን/ እያልን በቀጣይ በአባላት የስነ-ምግባርና የሙያ ጥራት ላይ ትኩረት አድርገን ህዝባችንና ወዳጆቻችን እንዲሁም ሀገራችን በሚፈልጉት ትክክለኛ ቁመና ላይ ለመድረስ አበክረን እንደምንሰራ ቃል እየገባን የወገናችን ሙሉ ድጋፍ እንዳይለየን አደራ እንላለን፡፡
የአማራ ፋኖ በሚያደረገው የህልውና ጦርነት ትግል እስከ ዛሬ አብረውን ተሰልፈው በጀግንነት ለህዝብና ሀገራቸው እየታገሉ ለቆዩና እየታገሉ ለሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ሀይል፣ ሚሊሻ፣ ፖሊስና ህብረተሰቡ፣ ለአፋር ልዩ ሀይልና ለታጋዩ ህብረተሰብ በሙሉ ጀግኖችና አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር በጦርነቱ ላበረከቱ አባላት ሁሉ፣ ለፌደራል ሙህራን፣ መሪዎች፣ ነጋዴዎች፣ የማህበረሰቡ አንቂዎች፣ አርሶ አደሩና ተማሪው፣ ወጣቶች ዲያስፖራዎች፣ የሃይማኖት ተቋማትና ለመላው ታጋይ የህብረተሰብ ክፍል የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ምስጋና እያቀረብን በቀጣይ አብረን ለመስራት የበለጠ ዝግጁ መሆናችንን እናረጋግጣለን፡፡
በየትኛውም የሀገራችን ክፍል ዘርና ማንነትን መሰረት ያደረገ የንፁሀን አማራና ሌላው ወገናችን ማንኛውንም ጥቃትና ጭፍጨፋ አጥብቀን እናወግዛለን፡፡ የማንነት ተጠቂ ወገኖቻችን ደህንነት ለማስከበር ማንኛውንም መስዋትነት በመክፈል ለማረጋገጥ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሰራ እናረጋግጣለን፡፡
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ለህዝብና ለሀገር ሉዑላዊነትና ደህንነት፣ ፍታዊነት፣ ለሀገርና ህዝብ ጥቅም መከበርና የማንነትና ርዕስት መብት መከበር በቅንነት ከሚሰራ ማንኛውም አካል ጋር በአጋርነት ለመስራት ዝግጁ መሆናችንን እንገልፃለን፡፡ በጠላት ወረራና ተላላኪ ተቀፅላ አሸባሪ ሃይሎች አረመኔያዊ ተግባር ህይወታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ አካላቸውን ላጡና የስነልቦና ጥቃት ሰለባ ለሆኑ ወገኖቻችን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ልባዊ ሀዘኑን እየገለፀ አሁንም በጠላት ግፈኛ አሸባሪ ቡድን የግፍ ግዞት ስር ለምትገኙ ወገኖቻችን ለፀሀይ በታች ማንኛውንም ትግል በማድረግ ነፃ ለማውጣት እንደምንታገል እናረጋግጣለን፡፡
ጠላት ዝግጅት በማድረግ ለተጨማሪ ወረራ እየተዘጋጀ መሆኑን ተገንዝበን የሀገራችን ህዝቦችና መንግስት የጠላትን አስኳል ለመጨረሻ ጊዜ ለማምከን እንዲዘጋጅና የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር በተሸላ ቁመና አብሮ እንደሚሰለፍ እናሳውቃለን፡፡
1ኛ- ሀገርና (ህዝቦቿ) ከህልውና ስጋት ፈፅሞ ያልወጣ መሆኑን ተገንዝበን የወገንን ውሳጣዊ አንድነትና ትብብር በመቻቻልና በሆደሰፊነት አንድነቱን እንድናፀና ጥሪ እናደርጋለን።
2ኛ- የአማራ የማንነትና ወሰን ጥያቄና ጠላት በወረራ በግፍ የያዛቸው አካባቢዎች ከጠላት ወረራ ነፃ እንዲወጡና አፋጣኝ ህጋዊ ውሳኔ እንዲሰጣቸው
3ኛ- በወረራ የተፈናቀሉ፣ ሰብአዊና ቁሳዊ እንዲሁም ስነ-ልቦናዊ ጥቃት የደረሰባቸው ወገኖቻችን አስፈላጊ ድጋፍ እንዲደረግላቸው
4ኛ. የአማራ ፋኖ በመምሰል የሚደረጉ የህዝብ ሞራል የማይፈቅዳቸው ኢ ሞራላዊ ስርአት አልበኝነቶችና ሃላፊነት የጎደለው የተናጠል እኩይ ድርጊቶችን የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር አጥብቆ ያወግዛል፡፡ ህዝባችን የማይፈልጋቸውን ድርጊቶች የሚፈፅሙ አባሎችን ካገኘ በመተ.ደንባችን መሰረት እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እየገፅን በተከበረው የአማራ ፋኖ ጭምብል ከአላማ የወጣ እኩይ ተግባር የሚፈፅሙ የተቋማችን አባል ያልሆኑ አካሎችን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ መላው ህዝባችንና የመንግስት የፀጥታ መዋቅር ትብብር እንዲያደርግልን ጥሪ እናቀርባለን።
5ኛ. በህዝባዊና ሃገራዊ ትግል የህይወትና የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው፣ ለጠፉ በህይወት የሚገኙ ጠንካራ ተጋዮችና ከማሃበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት ለተነጠሉ የአማራ ፋኖ አባሎች መንግስትና ህዝባችን አስፈላጊውን ድጋፍና እውቅና እንዲያደርጉ እናሳስባለን ፡፡
6ኛ- በጥቃቅን ጉዳዮች ለእስር የተዳረጉ ለቀጣይ የህልውና ትግል አስፈላጊ የሆኑ ታጋዮች ይቅርታና ምህረት በማድረግ ትግሉ እንዲቀላቀሉ እንዲደረግ
7ኛ- መላው የአማራ ፋኖ አባል ለቆመለት ህዝባዊ አላማ አደራ እንዲገዛና ከአላማ ውጭ በማያገባን ጉዳይ ሁሉ ጣልቃ እንዳንገባና የአላማ ስነ ምግባር እንድንጠብቅ እያሳሰብን የመንግስት የፀጥታ ሃይልም አጋር መሆናችንን ተገንዝቦ በሚከሰቱ ጥቃቅን ጉዳዮች ሁሉ ያልተፈለገ ግጭትና ትርምስ እንዳይፈጠር ሃላፊነት ተሰምቶን በማስተዋልና በአንድነት መንፈስ የሚያጋጥሙ ጥቃቅን ክስተቶችን እድንፈታ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
8ኛ. ጠላት በማንኛውም ጊዜ ሊወረን እንደሚችል ተገንዝበን ሳንዘናጋ ማንኛውንም ዝግጅት እድናደርግ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡
9ኛ- በአፈሰስነው ደማችን፤ በከሰከስነው አጥንታችን ወደ መንበረ ስልጣን የመጣው መንግስት ሀ) በኦሮሚያ ክልል በግፍ የተፈናቀሉና የዘር ጭፍጨፋ እየተፈፀመባቸው ላሉ አማራዎች ወገኖቻችን ሊታደግ ይገባልለ) በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በአማራዎች ላይ የተፈፀመው ነውረኛና ዘግናኝ ግድያ እናወግዛለን የዚህ እኩይ ድርጊት ባለቤት የሆኑ አካላት በህግ ጥላ ስር እንዲውሉ እንጠይቃለን፡፡
10ኛ- አሁናዊ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ስናይ ትውልድ እንደማምከን የሚቆጠር እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡ ስለሆነም ትምህርት ሚኒስተር የማሻሻያ መፍትሔ እንዲያቀርብ በአፅኖት እንጠይቃለን፡፡
11ኛ- እኛ የአማራ ፋኖዎች ሀገርና ህዝብ አደጋ ላይ በሆኑበት ወቅት ጦረኛ : በሠላም ጊዜ የልማት አርበኛ መሆናችን ይታወቃል። ስለሆነም የሀገርን ዳር ድንበር እየጠበቅ ማልማት የምንችልበትን የልማት አማራጮች እንዲመቻችልን ስንል እንጠይቃለን።
12ኛ- የአማራ ፋኖ የከፈለውን ዋጋ በመካድ በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች ላይ በፋኖ አባላት ላይ የሚደረግ ወከባ : ማሳደድ እና የግድያ ዘመቻ ሊቆም ይገባል።
13ኛ- በቀጣይ የመላው የአማራ ፋኖ አንድነት ተቋማዊ ውህደት እውን እንዲሆን ትብብርና ድጋፍ እንዳይለየን ጥሪያችንን እናቀርባለን።
"ክብርና ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታቶች !!
መጋቢት 11/2014 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ አንድነት
በጎንደር ኢትዮጵያ !
7ኛ- መላው የአማራ ፋኖ አባል ለቆመለት ህዝባዊ አላማ አደራ እንዲገዛና ከአላማ ውጭ በማያገባን ጉዳይ ሁሉ ጣልቃ እንዳንገባና የአላማ ስነ ምግባር እንድንጠብቅ እያሳሰብን የመንግስት የፀጥታ ሃይልም አጋር መሆናችንን ተገንዝቦ በሚከሰቱ ጥቃቅን ጉዳዮች ሁሉ ያልተፈለገ ግጭትና ትርምስ እንዳይፈጠር ሃላፊነት ተሰምቶን በማስተዋልና በአንድነት መንፈስ የሚያጋጥሙ ጥቃቅን ክስተቶችን እድንፈታ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
8ኛ. ጠላት በማንኛውም ጊዜ ሊወረን እንደሚችል ተገንዝበን ሳንዘናጋ ማንኛውንም ዝግጅት እድናደርግ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡
9ኛ- በአፈሰስነው ደማችን፤ በከሰከስነው አጥንታችን ወደ መንበረ ስልጣን የመጣው መንግስት ሀ) በኦሮሚያ ክልል በግፍ የተፈናቀሉና የዘር ጭፍጨፋ እየተፈፀመባቸው ላሉ አማራዎች ወገኖቻችን ሊታደግ ይገባልለ) በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በአማራዎች ላይ የተፈፀመው ነውረኛና ዘግናኝ ግድያ እናወግዛለን የዚህ እኩይ ድርጊት ባለቤት የሆኑ አካላት በህግ ጥላ ስር እንዲውሉ እንጠይቃለን፡፡
10ኛ- አሁናዊ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ስናይ ትውልድ እንደማምከን የሚቆጠር እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡ ስለሆነም ትምህርት ሚኒስተር የማሻሻያ መፍትሔ እንዲያቀርብ በአፅኖት እንጠይቃለን፡፡
11ኛ- እኛ የአማራ ፋኖዎች ሀገርና ህዝብ አደጋ ላይ በሆኑበት ወቅት ጦረኛ : በሠላም ጊዜ የልማት አርበኛ መሆናችን ይታወቃል። ስለሆነም የሀገርን ዳር ድንበር እየጠበቅ ማልማት የምንችልበትን የልማት አማራጮች እንዲመቻችልን ስንል እንጠይቃለን።
12ኛ- የአማራ ፋኖ የከፈለውን ዋጋ በመካድ በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች ላይ በፋኖ አባላት ላይ የሚደረግ ወከባ : ማሳደድ እና የግድያ ዘመቻ ሊቆም ይገባል።
13ኛ- በቀጣይ የመላው የአማራ ፋኖ አንድነት ተቋማዊ ውህደት እውን እንዲሆን ትብብርና ድጋፍ እንዳይለየን ጥሪያችንን እናቀርባለን።
"ክብርና ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታቶች !!
መጋቢት 11/2014 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ አንድነት
በጎንደር ኢትዮጵያ !
አብን ከውስጥና ከውጭ በስመ አማራ ተቆርቋሪነት የተሰለፉ የአፍራሾቹን አላማ አክሽፎ ጉባኤውን በድልና በሰላም አጠናቋል። በጣም ደስም ይላል። በተሸናፊዎች ጩኸት መደንቆራችን ግን ይጠበቃል።
ኢትዮጵያን ሊያፈርሱ ክብሯን ሊያዋርዱ ቀን ተሌት እንቅልፍ አጥተው የሚደክሙ የእናት ጡት ነካሽ እንዳለ ሁሉ ስሟን በአለም አደባባይ የሚያነግሱ ብርቅዬ ልጆች አሏት።
የቤልግሬድ የ2022 የአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ አንደኛ ሆና አጠናቃለች። እንኳን ደስ አለን!
የቤልግሬድ የ2022 የአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ አንደኛ ሆና አጠናቃለች። እንኳን ደስ አለን!
ኢትዮ 360 እና ኢትዮ ፎረም በመቀሌ
የትግሬ ወራሪ ቡድን ስር ከሚገኙት ሚዲያዎች ውጭ መቀሌ ላይ ህዝብ እንዲሰማቸው የተከፈቱለት ሚዲያዎች አሉ። የሚሆነው እንዲህ ነው። ከዩቱዩብ አውርደው በስፒከር ለሕዝብ እንዲሰማ ያደርጉታል።
ያው ትህነግን ያህል ሚዲያ አፋኝ የለም። በአብዮታዊ ዲሞክራሲ አንደኛውና ትልቁ የተጠቀመበት ሚዲያን እንዴት ማፈንና ማሰራጨት እንዳለበት ነው። ስለሆነም ማን ለሕዝብ መድረስ ማን መታፈን እንዳለበት ያውቃል። ለጊዜው በአማራጭነት ሁለቱን ሚዲያዎች መርጦለታል። አንደኛው ኢትዮ ፎረም ነው። ይህ ሚዲያ ከትህነግ በቀጥታ የተከፈለው ነው። ከወራት በፊት አቻምየለህ ታምሩ ከአቃቤ ሕግ ያገኘውን መረጃ ዋቢ አድርጎ እነ ደብረፅዮን ለዚህ ሚዲያ እንዴት ሲከፍሉት እንደነበር ጠቅሷል።
ይህ ሚዲያ ላይ አሁን የሚሰራው ጋዜጠኛ በአንድ ወቅት በመተማ አሳፎ ቤንሻንጉል የሚደርሰውን የታላቋ ትግራይ የሚሏትን የሀሰብ አገር ካርታ ስህተት አስመስሎ በኢቲቪ የለቀቀው ጋዜጠኛ ነው። አሁን ደግሞ አማራን ሲሰድብ፣ ትህነግን ሰበብ ፈልጎ ሲደግፍ የሚውል ነው። ከዚህ ሚዲያ ባሻገር ሕዝብ እንዲሰማው በአደባባይ ማን ፈቃድ አገኘ! ኢትዮ 360! ለምን ይመስልሃል? ትግርኛ ሙዚቃ ስለሚለቅ ነው? በትግርኛ ፕሮግራም ስላለው ነው? ትህነግ የሀሰብ ነፃነትን ስለሚፈቅድ ነው? አይደለም!
ምንም እንኳን ከስር ባለው ፅሁፍ ሁለቱም ፀረ ትግሬ ናቸው ያለችው ሆን ብላ ነው። የውጭ ሰላም አስከባሪ ካልገባ የሚሉትን የሚያቀርበው 360 ነው፣ አዲስ አበባ ድረስ ሰተት ብለው ይግቡ ልቀቁላቸው የተባለው 360 ላይ ነው፣ ሲመቱም ምንም ሳይሆኑ ሰተት ብለው ይውጡ እባካችሁ ተብሎ የተለመነላቸው 360 ላይ ነው፣ በሁመራ በኩል ኮሪደር ይለቅላቸው የተባለው 360 ላይ ነው፣ ድርድር ይቀመጡ የተባለው 360 ላይ ነው፣ በቅርቤ የቤንሻልጉሉ ጉዳይ የመጀመርያ ፍንጭ ወጥቶ ደብረፅዮን ቃል በቃል የተናገረው አጀንዳ የተጀመረው 360 ላይ ነው። ኧረ ስንቱ?
ትህነግ አይደለም ትግራይ ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ስንት ሚዲያ አፍኗል። አሁን ከኢንተርኔት አውርዶ ሕዝብን ሊያስደምጣቸው የሚችለው ይጠቅሙኛል የሚላቸውን ሚዲያዎች ነው። ለማንኛው ትግራይ ላይ የተፈቀዱ ሚዲያዎች ዝርዝር
1) ድምፀ ወያነ
2) TMH
3)ትግራይ ቲቪ
4) ኢትዮ ፎረም
5) ኢትዮ 360
ማሳሰቢያ:_ ያለ ትህነግ ፈቃድና እቅድ ምንም አይነት ሚዲያ በነፃነት ይሰማል ብለው እንዳይሸወዱ። ትግራይ ነው።
ሌላ ማሳሰቢያ:_ ትህነግ ሁለቱን ሚዲያዎች መርጦ ሕዝብ እንዲሰማቸው ያደረገው ከፊታቸው "ኢትዮ" የሚል ስላላቸው እንዳይመስልዎት። አጀንዳቸውን ፈልጎት ነው። በምንም እሱን የሚጠቅሙ እንጅ የማይጎዱ እንደሆኑ ስለሚያውቅ ነው። አንደኛውን እንደከፈለው ዐቃቤ ሕግ አረጋግጧል። ሌላኛውን በአጀንዳው መገመት ነው።
****
ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው እንደፃፈው
የትግሬ ወራሪ ቡድን ስር ከሚገኙት ሚዲያዎች ውጭ መቀሌ ላይ ህዝብ እንዲሰማቸው የተከፈቱለት ሚዲያዎች አሉ። የሚሆነው እንዲህ ነው። ከዩቱዩብ አውርደው በስፒከር ለሕዝብ እንዲሰማ ያደርጉታል።
ያው ትህነግን ያህል ሚዲያ አፋኝ የለም። በአብዮታዊ ዲሞክራሲ አንደኛውና ትልቁ የተጠቀመበት ሚዲያን እንዴት ማፈንና ማሰራጨት እንዳለበት ነው። ስለሆነም ማን ለሕዝብ መድረስ ማን መታፈን እንዳለበት ያውቃል። ለጊዜው በአማራጭነት ሁለቱን ሚዲያዎች መርጦለታል። አንደኛው ኢትዮ ፎረም ነው። ይህ ሚዲያ ከትህነግ በቀጥታ የተከፈለው ነው። ከወራት በፊት አቻምየለህ ታምሩ ከአቃቤ ሕግ ያገኘውን መረጃ ዋቢ አድርጎ እነ ደብረፅዮን ለዚህ ሚዲያ እንዴት ሲከፍሉት እንደነበር ጠቅሷል።
ይህ ሚዲያ ላይ አሁን የሚሰራው ጋዜጠኛ በአንድ ወቅት በመተማ አሳፎ ቤንሻንጉል የሚደርሰውን የታላቋ ትግራይ የሚሏትን የሀሰብ አገር ካርታ ስህተት አስመስሎ በኢቲቪ የለቀቀው ጋዜጠኛ ነው። አሁን ደግሞ አማራን ሲሰድብ፣ ትህነግን ሰበብ ፈልጎ ሲደግፍ የሚውል ነው። ከዚህ ሚዲያ ባሻገር ሕዝብ እንዲሰማው በአደባባይ ማን ፈቃድ አገኘ! ኢትዮ 360! ለምን ይመስልሃል? ትግርኛ ሙዚቃ ስለሚለቅ ነው? በትግርኛ ፕሮግራም ስላለው ነው? ትህነግ የሀሰብ ነፃነትን ስለሚፈቅድ ነው? አይደለም!
ምንም እንኳን ከስር ባለው ፅሁፍ ሁለቱም ፀረ ትግሬ ናቸው ያለችው ሆን ብላ ነው። የውጭ ሰላም አስከባሪ ካልገባ የሚሉትን የሚያቀርበው 360 ነው፣ አዲስ አበባ ድረስ ሰተት ብለው ይግቡ ልቀቁላቸው የተባለው 360 ላይ ነው፣ ሲመቱም ምንም ሳይሆኑ ሰተት ብለው ይውጡ እባካችሁ ተብሎ የተለመነላቸው 360 ላይ ነው፣ በሁመራ በኩል ኮሪደር ይለቅላቸው የተባለው 360 ላይ ነው፣ ድርድር ይቀመጡ የተባለው 360 ላይ ነው፣ በቅርቤ የቤንሻልጉሉ ጉዳይ የመጀመርያ ፍንጭ ወጥቶ ደብረፅዮን ቃል በቃል የተናገረው አጀንዳ የተጀመረው 360 ላይ ነው። ኧረ ስንቱ?
ትህነግ አይደለም ትግራይ ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ስንት ሚዲያ አፍኗል። አሁን ከኢንተርኔት አውርዶ ሕዝብን ሊያስደምጣቸው የሚችለው ይጠቅሙኛል የሚላቸውን ሚዲያዎች ነው። ለማንኛው ትግራይ ላይ የተፈቀዱ ሚዲያዎች ዝርዝር
1) ድምፀ ወያነ
2) TMH
3)ትግራይ ቲቪ
4) ኢትዮ ፎረም
5) ኢትዮ 360
ማሳሰቢያ:_ ያለ ትህነግ ፈቃድና እቅድ ምንም አይነት ሚዲያ በነፃነት ይሰማል ብለው እንዳይሸወዱ። ትግራይ ነው።
ሌላ ማሳሰቢያ:_ ትህነግ ሁለቱን ሚዲያዎች መርጦ ሕዝብ እንዲሰማቸው ያደረገው ከፊታቸው "ኢትዮ" የሚል ስላላቸው እንዳይመስልዎት። አጀንዳቸውን ፈልጎት ነው። በምንም እሱን የሚጠቅሙ እንጅ የማይጎዱ እንደሆኑ ስለሚያውቅ ነው። አንደኛውን እንደከፈለው ዐቃቤ ሕግ አረጋግጧል። ሌላኛውን በአጀንዳው መገመት ነው።
****
ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው እንደፃፈው
አማራ የሕልውና አደጋ ተጋርጦበታል በሚል በአደባባይ በአማራ ተቆርቋሪነት ስም የተሰለፈው አካል ዋነኛ ስራው በኢትዮጵያዊነታቸው የማይደራደሩ ወያኔን አጥብቀው የሚቃወሙና የሚታገሉ ኢትዮጵያዊያንን፣ ለአማራ ሁለንተናዊ ጥቅም መከበር የሚሰሩ ጠንካራ የአማራ ልጆችን እና ለአማራው አጋር የሚሆኑ ብሄሮችን 24/7 መውቀስ፣ መተቸት፣ መስደብ እና ማሰደብ ነው። ለአማራ ሕልውና ቀዳሚ ስጋት ለሆነው ወያኔ በግልጽ እና በስውር ድጋፍ ማድረጋቸው እንዳለ ሆኖ ለአማራ ህዝብ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚታገሉ ግለሰቦችን፣ ድርጅቶችን እና ተቋማትን ስም በማያቋርጥ ዘመቻ እያጠፉ የአማራን ሕልውናን ልናስከብር ነው የሚለው አካሄድ ፈፅሞ የሚያዛልቅ መንገድ ሊሆን አይችልም።
አማራ የሕልውና ስጋት እንዳለበት የሚያምን አማራ ነኝ የሚል ሰው ነጋ ጠባ አጀንዳው ወያኔን አምርረው የሚጠሉና የሚታገሉ ግለሰቦችና ቡድኖችን ማጥላላት ከሆነ ከዚህ በላይ ለአማራ አንድነት በመቆርቆር ስም ሊታለፍ አይችልም።
ወያኔ የሚጠላውን እየጠሉ ወያኔ የሚወደውን እየወደዱ አማራ የሕልውና አደጋ ላይ ነው ለማለት የሚያስችል እንደምንስ ያለ የአማራ ተቆርቋሪነት ነው?!
አማራ የሕልውና አደጋ እንዳለበት የሚምን የአማራ ተቆርቋሪ ነኝ ባይ ወያኔ የፈጠረለትን ጠላት ወዳጅ ፤ ወያኔን የሚጠላን ጠላት አድርጎ አድርጎ መቀጠል ከቶ አይችልም። ጠላት ስለመቀነስ አዲስ ጠላት እንዳይፈጠር እየሰሩ ወዳጅ ለማብዛት ሊሰራ እንጅ እንዴት ይባስ ብሎ ወያኔ ለአማራው ከፈጠረለት ጠላት በላይ ተጨማሪ ጠላት ለማብዛት ያለእረፍት የሚባዝን ኃይል አማራ ነኝ ሊል ይችላል?!
ለመሆኑ ለአማራ በዚህ መንገድ ማንነታቸውን ደብቀውም ሆነ ገልጠው ከሚፅፉ ከእነዚህ ከሀዲዎች በላይ ሌላ ጠላት ከወዴትስ ይገኛል ?‼️
ይሄን ጥያቄ እያንዳንዱ አማራ በማህጸን ያለ ጽንስ ወይም በመቃብር የተኛ ሙት ካልሆነ በቀር እንኳን ለአማራ ሕልውና እና ሁለንተናዊ ጥቅም እታገላለሁ የሚለው ቀርቶ በሕይወት ያለ አማራ የሆነ ሁሉ ሊጠይቀው የሚገባ ተገቢ ብቻ ሳይሆን የግድ የሚለው ጉዳይ ነው።
አማራ የሕልውና ስጋት እንዳለበት የሚያምን አማራ ነኝ የሚል ሰው ነጋ ጠባ አጀንዳው ወያኔን አምርረው የሚጠሉና የሚታገሉ ግለሰቦችና ቡድኖችን ማጥላላት ከሆነ ከዚህ በላይ ለአማራ አንድነት በመቆርቆር ስም ሊታለፍ አይችልም።
ወያኔ የሚጠላውን እየጠሉ ወያኔ የሚወደውን እየወደዱ አማራ የሕልውና አደጋ ላይ ነው ለማለት የሚያስችል እንደምንስ ያለ የአማራ ተቆርቋሪነት ነው?!
አማራ የሕልውና አደጋ እንዳለበት የሚምን የአማራ ተቆርቋሪ ነኝ ባይ ወያኔ የፈጠረለትን ጠላት ወዳጅ ፤ ወያኔን የሚጠላን ጠላት አድርጎ አድርጎ መቀጠል ከቶ አይችልም። ጠላት ስለመቀነስ አዲስ ጠላት እንዳይፈጠር እየሰሩ ወዳጅ ለማብዛት ሊሰራ እንጅ እንዴት ይባስ ብሎ ወያኔ ለአማራው ከፈጠረለት ጠላት በላይ ተጨማሪ ጠላት ለማብዛት ያለእረፍት የሚባዝን ኃይል አማራ ነኝ ሊል ይችላል?!
ለመሆኑ ለአማራ በዚህ መንገድ ማንነታቸውን ደብቀውም ሆነ ገልጠው ከሚፅፉ ከእነዚህ ከሀዲዎች በላይ ሌላ ጠላት ከወዴትስ ይገኛል ?‼️
ይሄን ጥያቄ እያንዳንዱ አማራ በማህጸን ያለ ጽንስ ወይም በመቃብር የተኛ ሙት ካልሆነ በቀር እንኳን ለአማራ ሕልውና እና ሁለንተናዊ ጥቅም እታገላለሁ የሚለው ቀርቶ በሕይወት ያለ አማራ የሆነ ሁሉ ሊጠይቀው የሚገባ ተገቢ ብቻ ሳይሆን የግድ የሚለው ጉዳይ ነው።
በ ረ/ፕ Damtew Tessema Deneke
ኢትዮ-360 የሚባል ሚዲያ አያለ የህዝብ እና የሀገር ሚስጥር የማይታሰብ ሆኗል-የአማራንም ህዝብ አንድነት የሚፈታተን ነው።
የአማራ ህዝብ Ethio 360ን የመሰሉ ሚዲያዎችን እየደገፈ በራሱ ላይ መከፋፈል፣ ተስፋ መቁረጥ እና የአሉባልታ ወሬ እንዲነዛበት እየፈቀደ ነው። የአማራ ህዝብ መሪዎች በጠባብ ጠረጴዛ መክረው ሊፈጽሙት የሚችሉት ሚስጥራዊ ስራዎችን በማጋለጥ፣ እርሰ በእርስ አቧድኖ ለማጓተት ሳይሰለች እየሰራ ያለ ሚዲያ ከመሆኑም በላይ የግለሰብ ቂም መወጫ ነው የሆነው። የዩቲዪብ ሽቀላውን ለማድራት የብሶት ዜና ይዞ ስለመጣ የአማራ ህዝብ ተቆርቋሪ ወይም ድምጽ ነው ማለት አይቻልም።
ከፖለቲካም ሆነ ከማህበራዊ ፋይዳ አንጻር ሲለካ ኢትዮ 360 ከአማራ ህዝብ ጥቅም በተቃራኒ የቆመ ነው። በግልጽም
ከአማራ ህዝብ ይልቅ ለትህነግ ጥሩ የፖለቲካ አጋር እና የመረጃ ምንጭ ነው። ከዚህ ሚዲያ መጠንቀቅ እና ድጋፍን ማቋረጥ እጅግ ጠቃሚ ነው። ለህዝባችንም ትልቅ ውለታ ነው።
ኢትዮ-360 የሚባል ሚዲያ አያለ የህዝብ እና የሀገር ሚስጥር የማይታሰብ ሆኗል-የአማራንም ህዝብ አንድነት የሚፈታተን ነው።
የአማራ ህዝብ Ethio 360ን የመሰሉ ሚዲያዎችን እየደገፈ በራሱ ላይ መከፋፈል፣ ተስፋ መቁረጥ እና የአሉባልታ ወሬ እንዲነዛበት እየፈቀደ ነው። የአማራ ህዝብ መሪዎች በጠባብ ጠረጴዛ መክረው ሊፈጽሙት የሚችሉት ሚስጥራዊ ስራዎችን በማጋለጥ፣ እርሰ በእርስ አቧድኖ ለማጓተት ሳይሰለች እየሰራ ያለ ሚዲያ ከመሆኑም በላይ የግለሰብ ቂም መወጫ ነው የሆነው። የዩቲዪብ ሽቀላውን ለማድራት የብሶት ዜና ይዞ ስለመጣ የአማራ ህዝብ ተቆርቋሪ ወይም ድምጽ ነው ማለት አይቻልም።
ከፖለቲካም ሆነ ከማህበራዊ ፋይዳ አንጻር ሲለካ ኢትዮ 360 ከአማራ ህዝብ ጥቅም በተቃራኒ የቆመ ነው። በግልጽም
ከአማራ ህዝብ ይልቅ ለትህነግ ጥሩ የፖለቲካ አጋር እና የመረጃ ምንጭ ነው። ከዚህ ሚዲያ መጠንቀቅ እና ድጋፍን ማቋረጥ እጅግ ጠቃሚ ነው። ለህዝባችንም ትልቅ ውለታ ነው።
ሁሉም እየተነሳ የአማራ አክቲቪስቶች እንዲህና... እንዲያ... ናቸው ወይም አሉ እየተባለ ድምዳሜ ላይ ተደርሶ የሚሰጠው ፍረጃ ፍፁም የተሳሳተ ነው።
በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በብልፅግና ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የአማራ አክቲቪስቶች "እባካችሁ ለአማራ ሕዝብ ሰላም እረፍት ስጡት" ያሉትን ንግግር በተመለከተም ስለየትኞቹ የአማራ አክቲቪስቶች ነው የሚያወሩት የሚያስብል ስለሆነ አልስማማበትም ብቻ ሳይሆን የምቃወመው ፍረጃ ነው።
ለሚፅፉት ነገር ኋላፊነት ወስደው በኢትዮጵያዊ ጨዋነት የአማራን እሴቶችን ጠብቀው ለሕዝባቸው ሁለንተናዊ ጥቅም መከበር እኩልነትን አስቀድመው ለሐገራቸው ነፃነትና ክብር ለመጠበቅ እውቀታቸው፣ ገንዘባቸውን፣ ጉልበታቸውንና ጊዜያቸውን ሰጥተው የሚታገሉ የሚሞግቱ የሚከራከሩ የአማራ አክቲቪስቶችን ድካም ዋጋ የሚያሳጣና ሞራል የሚሰብር ጅምላ ጨራሽ ፍረጃ ነውና እቃወመዋለሁ።
ይህን መሰል የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና የሌሎች ብሔሮች የፖለቲካ ልሂቃን የአማራ አክቲቪስቶች ተብሎ እየተደረገ ያለ ጥቅል ፍረጃ ከሕዝባቸውም ሆነ ከሐገራቸው ጥቅምና ክብር በተቃራኒው ከቆሙ የአፍራሽነትና የአደፍራሽነት ሚና ካላቸው ግጭት ጠማቂ ባንዳዎች ጋር እኩል ጥፋተኛ አድርጎ የሚደምር የተሳሳተ ግምገማና ድምዳሜ ስለሆነ ውጤቱን ያከፋዋል።
ለመሆኑ የአማራ አክቲቪስቶች እንዲህና ..እንዲያ አሉ ተብሎ ፍረጃ የሚሰጠው በእነማን ምክንያት ነው? ማንነታቸው መመርመር አለበት።
በሳይበሩ የአማራ አክቲቪዝም አማራ መሆናቸው በአካል ጭምር ማንነታቸው የሚታወቁና ለሚፅፉት ነገር ኋላፊነት የሚወስዱ የተለዩት ምን ያህል አክቲቪስቶች ናቸው? ማንነታቸው ከሚታወቁት በእጥፍ ማንነታቸውን ደብቀው በአማራ ስም የሚፅፉ አማርኛ ተናጋሪ ፀረ-አማራዎችን ሁሉ እንደ አማራ አክቲቪስት ልንቆጥር ነው?
ነገ ላይ በሚኖረው የአሰላለፍ ለውጥ ራሱን ሲገልጥ የሸኔ ወይም የሕወሓት አባል (በአስተሳሰቡ ሳይሆን በብሔሩ) ሊሆን የሚችለው አሁን ላይ አማራውን በአማራ ማልያ ከራሱና ከሌሎች ጋር ለማጋጨት ነጋ ጠባ ሁከትና ብጥብጥ የአመፅ ጥሪ የሚያደርገው በብዕር ስም ማንነቱን ደብቆ በአማርኛ የሚፅፈው ሁሉ እንደ አማራ አክቲቪስት እንቁጠረው ከተባለ በቀጣይ ለአማራው መከራና እዳ እናውርድበት እንደማለት ነው።
የይለፍ ቃልና ቀይ መስመር ስለሌለ ማንም ዘሎ አማረኛ የቻለ ሁሉ አማራው ተራራው ወይም ተነስ አማራ! እያለ አቧራው ጨሰ የሚያስጨፍረው ሁሉ እንደ አማራ አክቲቪስት ይቆጠር ማለት ፍፁም ጠላትነት ነው።
ከዚህ በኋላ ይህን በጭንብል የሚንቀሳቀስ ግለሰብ-ተኮር የጥላቻ አጀንዳ አራማጅ ብሔር የሚሳደብ የአፍራሽና የአደፍርስ ሚና የያዘውን ሁሉ እንደ አማራ አክቲቪስት ቆጥራችሁ ድምዳሜ ላይ በመድረስ ከሆነ አስተያየት እየሰጣችሁ ያላችሁት ፍፁም ከመሳሳታችሁ በላይ ሌላም ስም የመስጠት ተደርጎ የሚወሰድ ነው።
የአማራ አክቲቪስቶች ነገር ወይም እንዲህና እንዲያ አሉ ከማለታችሁ በፊት አማራ የሆኑ የአማራ አክቲቪስቶች እነማን እንደሆኑ መመርመር ያስፈልጋል። የአማራ አክቲቪስቶች እነማን እንደሆኑ ካወቃችሁ በኋላ የምትይዙት አቋምና ውሳኔ ፌር የመሆን እድል ይኖረዋል።
በአካል ሲገለጥ አድዋ ሊሆን በሚችል ማንነቱን ደብቆ የሚፅፈውን ፌስቡከር ሁሉ የአማራ አክቲቪስቶች ወይም ፅንፈኛ ብሔርተኞች ማለትም ፍፁም ስህተት ነው። አማራ ስለመሆኑ ምንም ማረጋገጫ በሌለበት ሁኔታ በስመ የአማራ ተቆርቋሪ መስሎ ስለቀረበ ብቻ የአማራ አክቲቪስት ወይም ብሔርተኛ ማለት ልክ አይደለም። እንዲህ አይነት የግምገማ ችግር ሁሉንም አካል ትልቅ ዋጋ ሊያስከፍለው ይችላልና ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል። እንኳን በድብቅ ማንነት የሚፅፈው በግልጽ የተገለጠው ፀሐፊ ሁሉ ማንነቱን በደንብ መመርመር ያስፈልጋል።
በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በብልፅግና ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የአማራ አክቲቪስቶች "እባካችሁ ለአማራ ሕዝብ ሰላም እረፍት ስጡት" ያሉትን ንግግር በተመለከተም ስለየትኞቹ የአማራ አክቲቪስቶች ነው የሚያወሩት የሚያስብል ስለሆነ አልስማማበትም ብቻ ሳይሆን የምቃወመው ፍረጃ ነው።
ለሚፅፉት ነገር ኋላፊነት ወስደው በኢትዮጵያዊ ጨዋነት የአማራን እሴቶችን ጠብቀው ለሕዝባቸው ሁለንተናዊ ጥቅም መከበር እኩልነትን አስቀድመው ለሐገራቸው ነፃነትና ክብር ለመጠበቅ እውቀታቸው፣ ገንዘባቸውን፣ ጉልበታቸውንና ጊዜያቸውን ሰጥተው የሚታገሉ የሚሞግቱ የሚከራከሩ የአማራ አክቲቪስቶችን ድካም ዋጋ የሚያሳጣና ሞራል የሚሰብር ጅምላ ጨራሽ ፍረጃ ነውና እቃወመዋለሁ።
ይህን መሰል የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና የሌሎች ብሔሮች የፖለቲካ ልሂቃን የአማራ አክቲቪስቶች ተብሎ እየተደረገ ያለ ጥቅል ፍረጃ ከሕዝባቸውም ሆነ ከሐገራቸው ጥቅምና ክብር በተቃራኒው ከቆሙ የአፍራሽነትና የአደፍራሽነት ሚና ካላቸው ግጭት ጠማቂ ባንዳዎች ጋር እኩል ጥፋተኛ አድርጎ የሚደምር የተሳሳተ ግምገማና ድምዳሜ ስለሆነ ውጤቱን ያከፋዋል።
ለመሆኑ የአማራ አክቲቪስቶች እንዲህና ..እንዲያ አሉ ተብሎ ፍረጃ የሚሰጠው በእነማን ምክንያት ነው? ማንነታቸው መመርመር አለበት።
በሳይበሩ የአማራ አክቲቪዝም አማራ መሆናቸው በአካል ጭምር ማንነታቸው የሚታወቁና ለሚፅፉት ነገር ኋላፊነት የሚወስዱ የተለዩት ምን ያህል አክቲቪስቶች ናቸው? ማንነታቸው ከሚታወቁት በእጥፍ ማንነታቸውን ደብቀው በአማራ ስም የሚፅፉ አማርኛ ተናጋሪ ፀረ-አማራዎችን ሁሉ እንደ አማራ አክቲቪስት ልንቆጥር ነው?
ነገ ላይ በሚኖረው የአሰላለፍ ለውጥ ራሱን ሲገልጥ የሸኔ ወይም የሕወሓት አባል (በአስተሳሰቡ ሳይሆን በብሔሩ) ሊሆን የሚችለው አሁን ላይ አማራውን በአማራ ማልያ ከራሱና ከሌሎች ጋር ለማጋጨት ነጋ ጠባ ሁከትና ብጥብጥ የአመፅ ጥሪ የሚያደርገው በብዕር ስም ማንነቱን ደብቆ በአማርኛ የሚፅፈው ሁሉ እንደ አማራ አክቲቪስት እንቁጠረው ከተባለ በቀጣይ ለአማራው መከራና እዳ እናውርድበት እንደማለት ነው።
የይለፍ ቃልና ቀይ መስመር ስለሌለ ማንም ዘሎ አማረኛ የቻለ ሁሉ አማራው ተራራው ወይም ተነስ አማራ! እያለ አቧራው ጨሰ የሚያስጨፍረው ሁሉ እንደ አማራ አክቲቪስት ይቆጠር ማለት ፍፁም ጠላትነት ነው።
ከዚህ በኋላ ይህን በጭንብል የሚንቀሳቀስ ግለሰብ-ተኮር የጥላቻ አጀንዳ አራማጅ ብሔር የሚሳደብ የአፍራሽና የአደፍርስ ሚና የያዘውን ሁሉ እንደ አማራ አክቲቪስት ቆጥራችሁ ድምዳሜ ላይ በመድረስ ከሆነ አስተያየት እየሰጣችሁ ያላችሁት ፍፁም ከመሳሳታችሁ በላይ ሌላም ስም የመስጠት ተደርጎ የሚወሰድ ነው።
የአማራ አክቲቪስቶች ነገር ወይም እንዲህና እንዲያ አሉ ከማለታችሁ በፊት አማራ የሆኑ የአማራ አክቲቪስቶች እነማን እንደሆኑ መመርመር ያስፈልጋል። የአማራ አክቲቪስቶች እነማን እንደሆኑ ካወቃችሁ በኋላ የምትይዙት አቋምና ውሳኔ ፌር የመሆን እድል ይኖረዋል።
በአካል ሲገለጥ አድዋ ሊሆን በሚችል ማንነቱን ደብቆ የሚፅፈውን ፌስቡከር ሁሉ የአማራ አክቲቪስቶች ወይም ፅንፈኛ ብሔርተኞች ማለትም ፍፁም ስህተት ነው። አማራ ስለመሆኑ ምንም ማረጋገጫ በሌለበት ሁኔታ በስመ የአማራ ተቆርቋሪ መስሎ ስለቀረበ ብቻ የአማራ አክቲቪስት ወይም ብሔርተኛ ማለት ልክ አይደለም። እንዲህ አይነት የግምገማ ችግር ሁሉንም አካል ትልቅ ዋጋ ሊያስከፍለው ይችላልና ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል። እንኳን በድብቅ ማንነት የሚፅፈው በግልጽ የተገለጠው ፀሐፊ ሁሉ ማንነቱን በደንብ መመርመር ያስፈልጋል።