እኛ የእነዛ አኩሪ ታሪክ ሐገር ሰሪ አባቶቻችን ልጆች መሆናችንን በወሬ ያይደለ በግብር ማረጋገጥ ችለናልና ታላቅ ኩራት ይሰማናል።
ወያኔ ቀጥተኛና ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ በአማራ ላይ የፈፀመውንና የሚፈፅመውን ግፍ አውጋዥና አስወጋዥ ሆኖ እንደእስካሁኑ ቀድሞ መድረኩን(ሚዲያውን ) በመቆጣጠር አማራውን ድንኳን አስጥሎ ንፍሮ አስቀቅሎና ነጠላ አስዘቅዝቆ ጥሩንባ እየነፋ የሚያስለቅስበትን እድል ዘግተንበታል። እኔ ወያኔን እተካለሁ ብሎ ግፍ በመፈፀም ለማስለቀስ የሚሰራ አማራ ካለ በሂደት አብረን የምናየው ይሆናል።
አሁን ከምናያቸው አለማቀፍ ሁኔታዎች አንፃር ቻይና ታይዋንን ወደኪሷ ለማስገባት ልትንቀሳቀስ ትችላለች።
ትህነግም መንግስት ሁኔታውን ተጠቅሞ ሊያጠቃኝ ይችላል በሚል ቀድሞ ጥቃት በመክፈት አላስፈላጊ መስዋዕትነት ሊያስከፍል ይችላልና ነቅተን ልንቀሳቀስ ይገባል!
ትህነግም መንግስት ሁኔታውን ተጠቅሞ ሊያጠቃኝ ይችላል በሚል ቀድሞ ጥቃት በመክፈት አላስፈላጊ መስዋዕትነት ሊያስከፍል ይችላልና ነቅተን ልንቀሳቀስ ይገባል!
በዓላት ለአብሮነት እንጂ ለመሻኮቻ ባይሆኑ ይመረጣል። በተለይ አድዋ ከእኛ ከኢትዮጵያውያን ያለፈ የገዘፈ ትርጉም ያለው እንደመሆኑ የአድዋን ድል በዓል በተራራ ወይም በድንበር ሳይወሰን ከአፍሪካ አልፎ በአለም ደረጃ በጥቁር ሕዝቦች ዘንድ በደመቀ ሁኔታ የሚከበርበትን ቋሚ አሰራር መቅረጽ ተገቢ ነው። አድዋ የጥቁር ህዝቦች የአሸናፊነት መንፈስ የተወለደበት ነውና በቀጣይ አከባበሩ የድል በዓሉን በሚመጥን ልክ እንዲሆን ሁላችንም የሚጠበቅብንን ስራ መስራት ይገባናል‼️
እንኳን አደረሳችሁ❗
እንኳን አደረሳችሁ❗
እውነትን በመደበቅ ወይም በመገልበጥ የአማራን ፖለቲካ በጩኸት ለመረበሽ አስበውና አቅደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከብልፅግናም ሆነ ከመንግስት ኋላፊነት ላይ የተራገፉና የሚራገፉ የቆሸሹ አቻ ፈላጊ የወያኔ መንገድ ጠራጊ ምንጣፍ ጎታቾች በሙሉ ሕልማቸው ተጨናግፏል። እነሱም ሆነ በስራቸው ያሰለፏቸው ቅርብ አዳሪ የጥቅም ተጋሪ በስመ ተቃዋሚ ጭንብል የሚንቀሳቀሰው ደቂቀ ወያኔ አክቲቪስት ፖለቲከኛ ሁሉ ከአማራም ሆነ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ትክሻ ላይ ይረግፋል። እየተራገፈም ነው‼️
በስደት ወደአማራ ክልል የገቡትንና ወደፊትም ሊገቡ የሚችሉትን የትግራይ ተወላጆችን በከፍተኛ ጥንቃቄ መከታተል ያስፈልጋል።
የትግራይ ተወላጆች ወደአማራ ክልል ተሰደው የሚገቡት ያለ ሕወሓት ፈቃድ አይደለም። በምን አይነት ሁኔታ ከየት አካባቢ እየተነሱ እየገቡ እንደነበር ማጤን ብቻውን በቂ ነው። ወያኔ ወደአማራ ክልል በስደት እንዲገቡ በፈቀደላቸው ሰዎች በኩል የሕዝቡን ስሜት ለመለካት፣ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለአለማቀፉ ማህበረሰብ በትግራይ ውስጥ ከፍተኛ እርሃብ እንደተከሰተ በማስመሰል የኢትዮጵያን በተለይም የአማራን ሕዝብ ልብ ለማራራትና የወያኔን ጠላትነት ለማደብዘዝ ከቻለም በስደተኛው በኩል በማዘናጋት ወይም የመረጃና ሌሎች ጥቃቶችን ለመፈፀም በማለም አይንቀሳቀስም ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው።
በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት እየታየ እንዳለው አይነት ከፍተኛ ችግር ባይሆንም በትግራይ ክልል ችግር ስለመኖሩ የሚያጠራጥር አይደለም።
በአማራና በአፋር ክልል ከሰኔ ጀምሮ ጦርነት መካሄዱ እንደ ትግራይ ክልል ገበሬዎች የማረስና የማምረት እድል ስላልተፈጠረ ከዛም ባሻገር በሕወሓት ሀብትና ንብረቱ መዘረፉና መውደሙ እንዲሁም በአለማቀፉ ማህበረሰብ እና በመንግስት በኩል የተሰጠው ትኩረትና ድጋፍ እዚህ ግባ የሚባል ባለመሆኑ ችግሩን ከትግራይ ክልል የከፋ እንጅ ያነሰ አያደርገውም። ይህ በሆነበት ሁኔታ ደግሞ በሕወሓት ፈቃድ የትግራይ ስደተኞች ወደአማራ ክልል ሲጨመሩ ችግሩን ዘርፈ ብዙና ውስብስብ ሊያደርገው ይችላልና ከወዲሁ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ የሚያስፈልገው ይመስለኛል። ወያኔ የማይቀረውን የመጨረሻውን ጦርነት በሱዳን ውስጥ በግብፅና በሱዳን ድጋፍ እየሰለጠኑ ከሚገኙት የትግራይ ተወላጆችና በነፃ አውጭ ስም ከሚንቀሳቀሱ የጥፋት ሃይሎች ጋር በመቀናጀት ጥቃት ለመፈፀም በከፍተኛ ዝግጅት ላይ እንደሆነ መረጃዎችም ይጠቁማሉ‼️
የወያኔን እንቅስቃሴ ነቅተን መከታተልና አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት ቀድመን ማድረግ ተገቢ ነው!
የትግራይ ተወላጆች ወደአማራ ክልል ተሰደው የሚገቡት ያለ ሕወሓት ፈቃድ አይደለም። በምን አይነት ሁኔታ ከየት አካባቢ እየተነሱ እየገቡ እንደነበር ማጤን ብቻውን በቂ ነው። ወያኔ ወደአማራ ክልል በስደት እንዲገቡ በፈቀደላቸው ሰዎች በኩል የሕዝቡን ስሜት ለመለካት፣ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለአለማቀፉ ማህበረሰብ በትግራይ ውስጥ ከፍተኛ እርሃብ እንደተከሰተ በማስመሰል የኢትዮጵያን በተለይም የአማራን ሕዝብ ልብ ለማራራትና የወያኔን ጠላትነት ለማደብዘዝ ከቻለም በስደተኛው በኩል በማዘናጋት ወይም የመረጃና ሌሎች ጥቃቶችን ለመፈፀም በማለም አይንቀሳቀስም ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው።
በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት እየታየ እንዳለው አይነት ከፍተኛ ችግር ባይሆንም በትግራይ ክልል ችግር ስለመኖሩ የሚያጠራጥር አይደለም።
በአማራና በአፋር ክልል ከሰኔ ጀምሮ ጦርነት መካሄዱ እንደ ትግራይ ክልል ገበሬዎች የማረስና የማምረት እድል ስላልተፈጠረ ከዛም ባሻገር በሕወሓት ሀብትና ንብረቱ መዘረፉና መውደሙ እንዲሁም በአለማቀፉ ማህበረሰብ እና በመንግስት በኩል የተሰጠው ትኩረትና ድጋፍ እዚህ ግባ የሚባል ባለመሆኑ ችግሩን ከትግራይ ክልል የከፋ እንጅ ያነሰ አያደርገውም። ይህ በሆነበት ሁኔታ ደግሞ በሕወሓት ፈቃድ የትግራይ ስደተኞች ወደአማራ ክልል ሲጨመሩ ችግሩን ዘርፈ ብዙና ውስብስብ ሊያደርገው ይችላልና ከወዲሁ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ የሚያስፈልገው ይመስለኛል። ወያኔ የማይቀረውን የመጨረሻውን ጦርነት በሱዳን ውስጥ በግብፅና በሱዳን ድጋፍ እየሰለጠኑ ከሚገኙት የትግራይ ተወላጆችና በነፃ አውጭ ስም ከሚንቀሳቀሱ የጥፋት ሃይሎች ጋር በመቀናጀት ጥቃት ለመፈፀም በከፍተኛ ዝግጅት ላይ እንደሆነ መረጃዎችም ይጠቁማሉ‼️
የወያኔን እንቅስቃሴ ነቅተን መከታተልና አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት ቀድመን ማድረግ ተገቢ ነው!
ነጋ ጠባ ብልፅግናን ብአዴን ነው ከማለት ባሻገር የአማራ ዋና ጠላት ነውና ብልፅግና ብአዴን ይው*ደም ሲል የነበረ አካል ሁሉ በብልፅግና ጠቅላይ ጉባኤ ላይ እንደምናስበው ወይም እንደምንጠብቀው አዲስ ነገር አይኖርም ተስፋ ማድረጉን እንተወው እያሉ ነው። 😂 በጣም የሚገርመው ብልፅግና ብአዴን ይው*ደም እያሉ ራሳቸውን በተቃዋሚ ጎራ እንዳሰለፉ ሲገልፁ የነበሩ ሰዎች በሙሉ እዛው ፓርቲው ውስጥ በአቅም ውስንነት፣ በወንጀል የተጠያቂነት ስጋት ብአዴንነቱን ማስቀጠል የሚፈልገው ያልበለፀገው አፍቃሬ ወያኔ ደቀ-መዝሙር መሆናቸውን እነሱን ሆነው ለመታየትና ለመከራከር በግብር ገልጠው ማሳየታቸው ነው።
እንግዲህ ለሁላችሁም ወያኔ ትድርስላችሁ ከማለት ውጭ የተሻለ የምኞት ድጋፍ ሊኖረኝ አይችልም😂
እንግዲህ ለሁላችሁም ወያኔ ትድርስላችሁ ከማለት ውጭ የተሻለ የምኞት ድጋፍ ሊኖረኝ አይችልም😂
By Yesuf Ibrahim
የትህነግና የኦነግ ምግባር በግልፅ ይታወቃል። ጨካኝነት ነባር ማደሪያና መተዳደሪያቸው ነው። ሰዎችን በግፍ እየገደሉ ይፎክራሉ፣ ይሞጋገሳሉ፣ ይሸላለማሉ፣ ድርጊቱን በድምፅና ቪዲዬ ቀርፀው ያሰራጩታል።
ሆኖም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እድሜልክ የሰለጠኑበት ግፍና ጭካኔ አሸናፊ እንደማያደርጋቸው በመገንዘብ አማራውን በተለይም ፋኖን ተመሳሳይ ገፅታ ለማላበስ ሲረባረቡ ይስተዋላል።
የነሱን ገፅታ ለአማራው የማላበስ ስልት ለመከተል ወስነው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ። የጨካኞቹ ጥምረት የጋራ መግባቢያ ቋንቋ "አማርኛ" መሆኑ እንዲዘነጋ ይፈልጋሉ።
ፋኖዎች የማረኳቸውን የጠላት ተዋጊዎች ሰብስበውና መጠለያ ሰጥተው እንደሚቀልቡ እናውቃለን። ዋናው ጉዳይ ኢሰብዓዊነትን መፀየፍና ማውገዝ መሆን ሊሆን ይገባል። የተሻለ የህግና የፖለቲካ ባህል መገንባት ብቸኛው መውጫ መንገድ ነው!
የትህነግና የኦነግ ምግባር በግልፅ ይታወቃል። ጨካኝነት ነባር ማደሪያና መተዳደሪያቸው ነው። ሰዎችን በግፍ እየገደሉ ይፎክራሉ፣ ይሞጋገሳሉ፣ ይሸላለማሉ፣ ድርጊቱን በድምፅና ቪዲዬ ቀርፀው ያሰራጩታል።
ሆኖም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እድሜልክ የሰለጠኑበት ግፍና ጭካኔ አሸናፊ እንደማያደርጋቸው በመገንዘብ አማራውን በተለይም ፋኖን ተመሳሳይ ገፅታ ለማላበስ ሲረባረቡ ይስተዋላል።
የነሱን ገፅታ ለአማራው የማላበስ ስልት ለመከተል ወስነው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ። የጨካኞቹ ጥምረት የጋራ መግባቢያ ቋንቋ "አማርኛ" መሆኑ እንዲዘነጋ ይፈልጋሉ።
ፋኖዎች የማረኳቸውን የጠላት ተዋጊዎች ሰብስበውና መጠለያ ሰጥተው እንደሚቀልቡ እናውቃለን። ዋናው ጉዳይ ኢሰብዓዊነትን መፀየፍና ማውገዝ መሆን ሊሆን ይገባል። የተሻለ የህግና የፖለቲካ ባህል መገንባት ብቸኛው መውጫ መንገድ ነው!
መንጋ አዝማቹና መንጋው ያለ ቡጢ እንዲሁ በቀላሉ ተዘርሯል‼️
ከዚህ በኋላ ሕልውና እና ሁለንተናዊ ጥቅሙን አሳልፎ ለመስጠት መናጆ የማይሆን ሕዝብን በፀና ትግል እንፈጥራለን። የሚቃረነውን በቋንቋው አናግረን በድል ሰገነት ላይ በመቆም በውስጣዊ ደስታ እንጨፍራለን።
ከዚህ በኋላ ሕልውና እና ሁለንተናዊ ጥቅሙን አሳልፎ ለመስጠት መናጆ የማይሆን ሕዝብን በፀና ትግል እንፈጥራለን። የሚቃረነውን በቋንቋው አናግረን በድል ሰገነት ላይ በመቆም በውስጣዊ ደስታ እንጨፍራለን።
ኢትዮ 360 (አንዳንዶች Egypt 360 ይሉታል🤣) ከወያኔ ጓዳ ወጥቶ የአማራ ካምፕን ምሽግ በማድረግ በተቆርቋሪ ስም አማራን ወደ አዘቅት እንዲወርድ ተግተው ከሚሰሩ መንጋ አስጨፋሪዎች ውስጥ ቀዳሚው የፀረ-አማራ ሃይሎች ( በዋናነት የወያኔና የኦነግ ) ጉዳይ አስፈፃሚ የዩትዩብ ሚዲያ ነው። የፀረ-አማራ ሃይሎች ጉዳይ አስፈፃሚ የሆነው ይህ የዩትዩብ ሚዲያ ከወያኔ በላይ ወያኔ በመሆንም አማራ ላይ ሂሳብ ይወራረድ፣ ኢትዮጵያም ትፈርስ ዘንድ በሕልውና ዘመቻው ብቻ ያሳየውን አቋም መውሰድ ከበቂ በላይ ነው። የወያኔን አፍራሽ ፕሮፖጋንዳ በማሰራጨት የማይናቅ አሻራውን ያሳረፈ የወያኔ የግብር ልጆች ስብስብ ኢትዮጵያ በአሸዋ ላይ የተገነባች አገር ስላልሆነች ነው እንጅ እንደጥፋት ተባባሪነቱ እንደምኞቱ ቢሆን ኖሮ በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ ከግብር አባቱ ወያኔ ጋር አሮጌ ከበሮ ሊደልቅ ቋምጦ የነበረ የጥፋት ሃይል ነበር። የወያኔም ሆነ የግብር ልጆቹ ምኞትና ሕልም ግን በጀግኖቹ የቁርጥ ቀን ኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድ ተመክቶ በመልሶ ማንከት ከንቱ መሆን ችሏል።
እንደ ባንዳዎቹ እና እንደ ባዳዎቹ እረፍት የለሽ የሐሰተኛ የፖሮፖጋንዳ የሽብር ዘመቻ እንደ ልቡሳነ-ስጋዎቹ የጥፋት አላማ ቢሆን ኖሮ ኢትዮጵያንም ማስቀጠል እኛም ዛሬን በነፃነት ማየት ባልቻልን ነበር።
ኢትዮጵያዊያን ዛሬም ልክ እንደጥንቱ የቱንም ያህል ውስጣዊ ልዩነቶች ቢኖርባቸው እንኳን በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ክብር ግን መቼም ቢሆን ተደራድረው እንደማያውቁ የታሪክ ድርሳናት የሰጡትን ምስክርነት ዛሬም(የእኛ ትውልድ) የአባቶቹን አንፀባራቂ ገድል ዳግም በገቢር በማረጋገጥ ለአለም ማሳየት ችሏል።
"ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ይህንም ለማሳካት ሲኦልም ድረስ መውረድ ካለብኝ እወርዳለሁ" የሚል ሐገር የማፍረስ ዘመቻ በአዋጅ ነግሮ እሱንም ሊያጠፉት ኢትዮጵያንም ሊያፈርሱበት መጣንብህ እያሉት ይቅርና ለስልጣን ቢሆን እንኳን ነቀርሳ ሃይል መሆኑን እሰራላችኋለሁ ብሎ የሰራባቸውን ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ከጫፍ ጫፍ የሚረዱት ነበርና ለተቀናጀው የሐሰተኛ የሽብር ዘመቻ ጀሮ የሰጠ አልነበረም።
በጀግኖች ኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድ የተደቆሰውን ወያኔን በጦርነት ያላሳካውን አላማ በአማራ ካምፕ ለአማራ ሕዝብ ሕልውና ተሰባስበናል የሚሉት አካላት ከወያኔ በላይ ለሕልውናው ስጋት ሆነው ወያኔን እያስናቁ ነው። ወያኔ በአማራ ኤሊት ላይ ሂሳብ የማወራረድ ሕልሙን በአማራ ተቆርቋሪነት ጥላ ስር የተሰባሰቡ የግብር ልጆቹ ሕልሙን ሊያሳኩለት በአያሌው ቀን ተሌት ሲደክሙ ባጅተዋል።
ኢትዮ-360 የተባለ የወያኔ አጀንዳ አስፈፃሚ የዩትዩብ ሚዲያ በአማራ በኩል ጠንካራና ተገዳዳሪ ሃይል እንዳይፈጠር፣ አማራ በሐገራዊ ጉዳዮች ወሳኝ ድርሻ እንዳይኖረው በሌሎች የኢትዮጵያ ወንድምና እህቶች ዘንድ የተናቀና ለአጋርነት የማይፈለግ ሃይል ይሆን ዘንድ በአማራ ብልፅግና ውስጥ ዘው ብሎ በመግባት ወያኔ የሚጠላውን እየጠላ ወያኔ የሚወደውን እየወደደ ከወያኔ ጋር በመቀናጀት ያደረገው የስም ማጥፋት ዘመቻ ከሞላ ጎደል አልተሳካለትም ማለት አይቻልም። እነዚህ በአማራ ማልያ እየተጫወቱ በአማራው ላይ ከፍተኛ ነጥብ እንዲቆጠርበት የሚያደርጉ የኢትዮ-360 መንጋ አዝማቾች እንዲሁም በአማራ ፖለቲካና አክቲቪዝም የሚሳተፉ ተጨማሪ መንጋ አዝማቾች በአይን ጥቅሻ አጀንዳ እየተመጋገቡ ያደረጉት የስም ማጥፋት አማራውን የመከፋፈል የጥፋት ዘመቻ አሁን ላይ አማራው ሁነኛ ልበ ሙሉ ተወካይ እንዳይኖረውና ተሸማቃቂ ተወካይ እንዲፈጥር የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል።
መንጋ አዝማቾቹና መንጋው ኦነግን የተቃወመ በመምሰል(ሕወሓት ስልጣን ላይ የለም በሚል ሲስተማቲካሊ ያልፉታል) የአማራ ብልፅግናን እየተሳደበ የኦነግ አስተሳሰብ ያላቸው ሰዎች በኦህዴድ በኩል እንዲነግሱ ለማድረግ ያላለው ነገር የለም ።
የአማራ ብልፅግናን ብአዴን ስለሆነ ይው*ደም እያሉ ከአመት እስከ አመት ከሚሸልለው መንጋ ጋር ሲመጋገቡ ከርመው የብልፅግና ጠቅላላ ጉባኤ ሲደርስ ከአማራ ብልፅግና ውስጥ ቆንጆ መረጣ በመግባት (ያው ግም ለግም አብረህ አዝግም እንዲሉ ቢጤያቸውን(በግብር) )) ለሚመስላቸው አካል የገፅታ ግንባታ ለመስራት ሲሞክሩ ወያኔን አምርረው የተቃወሙትንና የታገሉትን ደግሞ የስም ማጥፋት ዘመቻ በመክፈት በአጭር አነጋገር በአማራ ብልፅግና ውስጥ ያሉ ልዩነቶቹን ወደ አደባባይ በማውጣትና ልዩነቶች ላይ በመረባረብ ተጨማሪ ስንጥቆችን በመፍጠር የእርስ በርስ ሽኩቻው እንዲጧጧፍና በሌሎች ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ደግሞ አማራው መሳቂያና መሳለቂያ ሆኖ ሁነኛ አጋር እንዳይኖረው እነኚህ በአማራው ዲያስፖራ መዋጮ ሕልውናቸው የተመሰረተ ሰዎች በአዛኝ መሳይ ቅቤ አንጓችነትና መንጋ አዝማችነታቸው አማራውን ለከፍተኛ ፖለቲካዊ ኪሳራ ዳርገውታል። ወደፊም ይህ የወያኔ ጉዳይ አስፈፃሚ የዩቲዩብ ሚዲያ ጆሮ ካገኘ የማይቀበጣጥረው የማይሸረሽረው የአማራም ሆነ የኢትዮጵያ አንድነት አይኖርም። የዚህ በአማራ ማሊያ የሚጫወተው እና በአማራ ዲያስፖራ ላይ ሕልውናውን የመሰረተው የጥፋት ቡድን ኦነግና ወያኔ ሕይወት ዘርተው እንዲነሱና እንዲነግሱ በአማራ በኩል ያሉ የፖለቲካ አካላት ደግሞ እንዲኮስሱና እንዳይነግሱ የስም ማጥፋት የዘመቻ ማዕከሉን አማራ ላይ አድርጎ ይቀጥላል። ምክንያቱም የወያኔ የግብር ልጆች ስብስብ የኦነግ አጋር ነውና።
ይህ የጥፋት ሚዲያ ዓመታዊ ገቢው 349,000 ዶላር እንዳሁም ወርሃዊ ገቢው 30,000 ዶላር እንደሆነ የዩቲዩብ መረጃው ያሳያል።
ይህ በአማራ ህዝብ ደም በተለይ በመነገድ የተገኘ ገንዘብ አልበቃ ብሏቸው የዋሁን አገር ወዳድ ድያስፖራ በየጊዜው ለፋቶ በላቡ ያገኘውን ገንዘብ በጎ ፈንድሚ ይቀፍሉታል።
ይህን ሁሉ ገንዘብ እያገኙ ሰሞኑን ለኤርሚያስ ለገሰ ብለው እየለመኑ ነው።
ይህ ሁሉ ገንዘብ ከዲያስፖራው (በተለይም ከአማራው) ተሰብስቦ የገንዘብ ምንጩ እየደረቀበት ያለውን ወያኔን ለማዳን ይውላል። ይህንን ያገጠጠ እውነታ ማጣራት የሁሉም አገር ወዳድ ዜጋ ግዴታ ነው።
እንደ ባንዳዎቹ እና እንደ ባዳዎቹ እረፍት የለሽ የሐሰተኛ የፖሮፖጋንዳ የሽብር ዘመቻ እንደ ልቡሳነ-ስጋዎቹ የጥፋት አላማ ቢሆን ኖሮ ኢትዮጵያንም ማስቀጠል እኛም ዛሬን በነፃነት ማየት ባልቻልን ነበር።
ኢትዮጵያዊያን ዛሬም ልክ እንደጥንቱ የቱንም ያህል ውስጣዊ ልዩነቶች ቢኖርባቸው እንኳን በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ክብር ግን መቼም ቢሆን ተደራድረው እንደማያውቁ የታሪክ ድርሳናት የሰጡትን ምስክርነት ዛሬም(የእኛ ትውልድ) የአባቶቹን አንፀባራቂ ገድል ዳግም በገቢር በማረጋገጥ ለአለም ማሳየት ችሏል።
"ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ይህንም ለማሳካት ሲኦልም ድረስ መውረድ ካለብኝ እወርዳለሁ" የሚል ሐገር የማፍረስ ዘመቻ በአዋጅ ነግሮ እሱንም ሊያጠፉት ኢትዮጵያንም ሊያፈርሱበት መጣንብህ እያሉት ይቅርና ለስልጣን ቢሆን እንኳን ነቀርሳ ሃይል መሆኑን እሰራላችኋለሁ ብሎ የሰራባቸውን ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ከጫፍ ጫፍ የሚረዱት ነበርና ለተቀናጀው የሐሰተኛ የሽብር ዘመቻ ጀሮ የሰጠ አልነበረም።
በጀግኖች ኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድ የተደቆሰውን ወያኔን በጦርነት ያላሳካውን አላማ በአማራ ካምፕ ለአማራ ሕዝብ ሕልውና ተሰባስበናል የሚሉት አካላት ከወያኔ በላይ ለሕልውናው ስጋት ሆነው ወያኔን እያስናቁ ነው። ወያኔ በአማራ ኤሊት ላይ ሂሳብ የማወራረድ ሕልሙን በአማራ ተቆርቋሪነት ጥላ ስር የተሰባሰቡ የግብር ልጆቹ ሕልሙን ሊያሳኩለት በአያሌው ቀን ተሌት ሲደክሙ ባጅተዋል።
ኢትዮ-360 የተባለ የወያኔ አጀንዳ አስፈፃሚ የዩትዩብ ሚዲያ በአማራ በኩል ጠንካራና ተገዳዳሪ ሃይል እንዳይፈጠር፣ አማራ በሐገራዊ ጉዳዮች ወሳኝ ድርሻ እንዳይኖረው በሌሎች የኢትዮጵያ ወንድምና እህቶች ዘንድ የተናቀና ለአጋርነት የማይፈለግ ሃይል ይሆን ዘንድ በአማራ ብልፅግና ውስጥ ዘው ብሎ በመግባት ወያኔ የሚጠላውን እየጠላ ወያኔ የሚወደውን እየወደደ ከወያኔ ጋር በመቀናጀት ያደረገው የስም ማጥፋት ዘመቻ ከሞላ ጎደል አልተሳካለትም ማለት አይቻልም። እነዚህ በአማራ ማልያ እየተጫወቱ በአማራው ላይ ከፍተኛ ነጥብ እንዲቆጠርበት የሚያደርጉ የኢትዮ-360 መንጋ አዝማቾች እንዲሁም በአማራ ፖለቲካና አክቲቪዝም የሚሳተፉ ተጨማሪ መንጋ አዝማቾች በአይን ጥቅሻ አጀንዳ እየተመጋገቡ ያደረጉት የስም ማጥፋት አማራውን የመከፋፈል የጥፋት ዘመቻ አሁን ላይ አማራው ሁነኛ ልበ ሙሉ ተወካይ እንዳይኖረውና ተሸማቃቂ ተወካይ እንዲፈጥር የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል።
መንጋ አዝማቾቹና መንጋው ኦነግን የተቃወመ በመምሰል(ሕወሓት ስልጣን ላይ የለም በሚል ሲስተማቲካሊ ያልፉታል) የአማራ ብልፅግናን እየተሳደበ የኦነግ አስተሳሰብ ያላቸው ሰዎች በኦህዴድ በኩል እንዲነግሱ ለማድረግ ያላለው ነገር የለም ።
የአማራ ብልፅግናን ብአዴን ስለሆነ ይው*ደም እያሉ ከአመት እስከ አመት ከሚሸልለው መንጋ ጋር ሲመጋገቡ ከርመው የብልፅግና ጠቅላላ ጉባኤ ሲደርስ ከአማራ ብልፅግና ውስጥ ቆንጆ መረጣ በመግባት (ያው ግም ለግም አብረህ አዝግም እንዲሉ ቢጤያቸውን(በግብር) )) ለሚመስላቸው አካል የገፅታ ግንባታ ለመስራት ሲሞክሩ ወያኔን አምርረው የተቃወሙትንና የታገሉትን ደግሞ የስም ማጥፋት ዘመቻ በመክፈት በአጭር አነጋገር በአማራ ብልፅግና ውስጥ ያሉ ልዩነቶቹን ወደ አደባባይ በማውጣትና ልዩነቶች ላይ በመረባረብ ተጨማሪ ስንጥቆችን በመፍጠር የእርስ በርስ ሽኩቻው እንዲጧጧፍና በሌሎች ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ደግሞ አማራው መሳቂያና መሳለቂያ ሆኖ ሁነኛ አጋር እንዳይኖረው እነኚህ በአማራው ዲያስፖራ መዋጮ ሕልውናቸው የተመሰረተ ሰዎች በአዛኝ መሳይ ቅቤ አንጓችነትና መንጋ አዝማችነታቸው አማራውን ለከፍተኛ ፖለቲካዊ ኪሳራ ዳርገውታል። ወደፊም ይህ የወያኔ ጉዳይ አስፈፃሚ የዩቲዩብ ሚዲያ ጆሮ ካገኘ የማይቀበጣጥረው የማይሸረሽረው የአማራም ሆነ የኢትዮጵያ አንድነት አይኖርም። የዚህ በአማራ ማሊያ የሚጫወተው እና በአማራ ዲያስፖራ ላይ ሕልውናውን የመሰረተው የጥፋት ቡድን ኦነግና ወያኔ ሕይወት ዘርተው እንዲነሱና እንዲነግሱ በአማራ በኩል ያሉ የፖለቲካ አካላት ደግሞ እንዲኮስሱና እንዳይነግሱ የስም ማጥፋት የዘመቻ ማዕከሉን አማራ ላይ አድርጎ ይቀጥላል። ምክንያቱም የወያኔ የግብር ልጆች ስብስብ የኦነግ አጋር ነውና።
ይህ የጥፋት ሚዲያ ዓመታዊ ገቢው 349,000 ዶላር እንዳሁም ወርሃዊ ገቢው 30,000 ዶላር እንደሆነ የዩቲዩብ መረጃው ያሳያል።
ይህ በአማራ ህዝብ ደም በተለይ በመነገድ የተገኘ ገንዘብ አልበቃ ብሏቸው የዋሁን አገር ወዳድ ድያስፖራ በየጊዜው ለፋቶ በላቡ ያገኘውን ገንዘብ በጎ ፈንድሚ ይቀፍሉታል።
ይህን ሁሉ ገንዘብ እያገኙ ሰሞኑን ለኤርሚያስ ለገሰ ብለው እየለመኑ ነው።
ይህ ሁሉ ገንዘብ ከዲያስፖራው (በተለይም ከአማራው) ተሰብስቦ የገንዘብ ምንጩ እየደረቀበት ያለውን ወያኔን ለማዳን ይውላል። ይህንን ያገጠጠ እውነታ ማጣራት የሁሉም አገር ወዳድ ዜጋ ግዴታ ነው።