የእናት ጡት ነካሹ የባንዳ ቡድኑና የግብር ልጆቹ እናት ኢትዮጵያን ለማፍረስ አሉ የሚባሉ ሁሉንም አማራጮች ለመጠቀም የቻሉትን ሁሉ እየተፍጨረጨሩ ይገኛሉ።
ኢትዮጵያን ለማፍረስ ጠላት ሁለንተናዊ ጦርነት ነው የከፈተው። ግንባር ላይ የነፍጥ ውጊያ ብቻ አይደለም እያደረገ ያለው። በተለያዩ አካባቢዎች በሳተላይት ድርጅቶቹና ግለሰቦቹ በኩል ተልዕኮ ሰጥቶ በሪሞት ግፎች እንዲፈፀሙ የልዩነት ስንጠቃዎች እንዲከናወኑ ሁሉንም ሙከራ አጠናክሮ ቀጥሏል።
እኩይ ምኞቱ በግብር ልጆቹ ተሳትፎ እስከምን ድረስ መጓዝ ይችላል የሚለውን ወደፊት አብረን የምናየው ሆኖ፤ሕልሙ ግን ከቀን ቅዥት እንደማያልፍ በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል።
ጠላት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ከውስጥና ከውጭ ተቀናጅቶ በከፈተው ሁለንተናዊ ጦርነት ላይ በሂደቱ ለጠላት አብረው ከጎኑ የተሰለፉ ሰዎች ሁሉ ታሪካቸውን በጥቁር መዝገብ ላይ ከማስፈር ያለፈ የማድረግ አቅም የላቸውምና ነገ ላይ ራሳቸውን ለትዝብት ይጥላሉ ብቻ ሳይሆን አወዳደቃቸውንም የከፋ ያደርጋሉ። በዘርህ አያድርስ በሚያሰኝ የታሪክ ቅሌት ውስጥ መሳተፍን መርጠዋልና‼️
ኢትዮጵያን ለማፍረስ ጠላት ሁለንተናዊ ጦርነት ነው የከፈተው። ግንባር ላይ የነፍጥ ውጊያ ብቻ አይደለም እያደረገ ያለው። በተለያዩ አካባቢዎች በሳተላይት ድርጅቶቹና ግለሰቦቹ በኩል ተልዕኮ ሰጥቶ በሪሞት ግፎች እንዲፈፀሙ የልዩነት ስንጠቃዎች እንዲከናወኑ ሁሉንም ሙከራ አጠናክሮ ቀጥሏል።
እኩይ ምኞቱ በግብር ልጆቹ ተሳትፎ እስከምን ድረስ መጓዝ ይችላል የሚለውን ወደፊት አብረን የምናየው ሆኖ፤ሕልሙ ግን ከቀን ቅዥት እንደማያልፍ በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል።
ጠላት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ከውስጥና ከውጭ ተቀናጅቶ በከፈተው ሁለንተናዊ ጦርነት ላይ በሂደቱ ለጠላት አብረው ከጎኑ የተሰለፉ ሰዎች ሁሉ ታሪካቸውን በጥቁር መዝገብ ላይ ከማስፈር ያለፈ የማድረግ አቅም የላቸውምና ነገ ላይ ራሳቸውን ለትዝብት ይጥላሉ ብቻ ሳይሆን አወዳደቃቸውንም የከፋ ያደርጋሉ። በዘርህ አያድርስ በሚያሰኝ የታሪክ ቅሌት ውስጥ መሳተፍን መርጠዋልና‼️
የአዲስ አበባ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አበቤ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ተከታይ እህቶቻችን በሚለብሱት አለባበስና ሥርዓት መንገድ ለብሳ በጽርሐ መንበረ ፓትርያርክ ተገኝታለች።
ይህን ያደረገችው ለቤተክርስቲያኗ ክብር ለመስጠት ካልሆነ እንደ ፕሮቴስታንት እምነት ተከታይነቷ ብቻ ሳይሆን የመንግስት ፕሮቶኮል አንፃር ካየነው ነጠላ ሳትለብስ የመገኘት መብቷ የተጠበቀ ነው። በቤተክርስቲያኗ ዙሪያ ስለተነሳው ጉዳይ እንጅ ስለአለባበሷም የኦርቶዶክስ ተከታይ ትዕዛዝ የመስጠት የሞራልም ሆነ የሕግ ግዴታ የለባትም። የሕዝብን ጥያቄ የመመለስ ግዴታዋ እንደተጠበቀ ሆኖ።
በርግጥ በኃይማኖት ሽፋን የሚንቀሳቀሰው ወያኔ መሩ ኃይል ነጠላ ለብሳ ብትመጣም ትናንት ካለው በተቃራኒ ዛሬ መልሶ ደግሞ ያንኑ አጀንዳ አንስቶ 'ነጠላውን ለማርከስ' ወይም 'ነጠላ በመልበስ አንታለልም' የታሰበማ ሴራ ቢኖር ነው ከማለት ወደኋላ የማይል ከራሱ ጋር የተጣላ ኃይል ነው።
በነገራችን ላይ አዳነች ላይ በኃይማኖት ሽፋን በነበረው ዘመቻ ከኦርቶዶክስ ኃይማኖት ውጭ ያሉ (በግብር ኦርቶዶክስ ያልሆኑ አላልኩም) ጭምር ናቸው አጀንዳውን ቀንና ሌሊት እየተቀባበሉ ሲያጮሁት የነበረው። የራሳቸውን ቤተክህነት ለማቋቋም ካሰቡት ጀምረው የወያኔ የሳይበር ሰራዊትም በሙሉ ባልተቀደሰ ጋብቻ ቁርኝት ፈጥሮ ለጥፋት ዘምቷል።
ይህ የሆነው ኢትዮጵያን ለማፍረስ በተደረገው ጦርነት አዳነች አበቤ በጓዳም ሆነ በአደባባይ የጠራና ወጥ የሆነ የፀና አቋም ያሳየች የወያኔ የራስ ምታት የእግር እሳት መሆኗን በተግባር ስላረጋገጠች ነው። አዳነች በጦርነቱ ባሳየችው ትግል ባለፉት ሃምሳ ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ከታዩ ሴት ፖለቲከኞች ተስተካካይ የሌላት ያደርጋታል። ሀቁን መዋጥ ያስፈልጋል፣ የአማራ ፖለቲካ እንደእርሷ ብቃት ያለው ሴት አመራር የሚያወጣበት ጊዜ እጅግ ይናፍቀኛል፣ አዳነች አማራ ስላልሆነች አቅምና ችሎታዋን ለማድነቅ የምቸገር ሰው አይደለሁም ከወንድም የኦሮሞ ሕዝብ የተገኘች ፀረ-ወያኔ ምርጥ ኢትዮጵያዊት ነች።
በጦርነቱ ባሳየችው እጅግ አስደማሚ አቋምና እረፍት አልባ ትግል ወያኔ መሩ መንጋ በኃይማኖት ሽፋን በስሜት ቀስቅሶ በስማ በለውና በተዛባ መረጃ የስም ማጥፋት ዘመቻ የከፈተው የተበቀለ ስለመሰለውና ላልተጠናቀቀው ጦርነት ሕዝቡን በብሶት አጀንዳ ለማሳመጽ ካለው የፀና እምነት የተነሳ ነው። በደመነብስ ያለምንም መረጃ እንዲሁ መቃወም ስለተቻለ ብቻ ደግሞ እንደፈለገ 'አካኪ ዘራፍ' ያለው ሰው እልፍ ነው።
አሉ የሚባሉ ችግሮች መፍትሔ የሚያገኙት በውይይት በሕግና ሥርዓት እንጂ በጩኸት ወለድ ግርግር ሀገር እንዲፈርስ በሚያደርግ የትርምስ መንገድ አይደለም። በዚህ መንገድ ከወያኔ በስተቀር የሚያተርፍበት አካል የለምና‼️
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሀገር የገነባች በአፍሪካ ረዥም ዕድሜ ያላት ጥንታዊ ተቋም ነች። ዛሬ ፈተናዎች በዝተውባት ወያኔ መሩ ሊጠቀምባት ቢሞክርም ርግጠኛ መሆን የሚቻለው ቤተክርስቲያኗ ፈተናዎቿን በእውነተኛ ልጆቿ እና የኢትዮጵያን አንድነት በሚፈልጉ የመንግሥት አመራሮች ቀናነት በውይይት ሁሉም ይስተካከላል። በዛሬው ዕለት በጽርሐ መንበረ ፓትሪያሪክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋራ የሰጡት መግለጫ የጠላትን ድብቅ ሴራ የሚያከሽፍ ነው።
የሆነው ሆኖ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተባበሩ የእናት ጡት ነካሽ ባንዳዎችና የግብር ልጆቹ እኩይ ሴራ ሁሉ ይበጣጠሳል፤ በቁርጥ ቀን የኢትዮጵያ ልጆች የተባበረ ክንድ ከኢትዮጵያ ላይ የተጣበቁ መዥገሮች ሁሉ ተተልትለው ይራገፋሉ።
ይህን ያደረገችው ለቤተክርስቲያኗ ክብር ለመስጠት ካልሆነ እንደ ፕሮቴስታንት እምነት ተከታይነቷ ብቻ ሳይሆን የመንግስት ፕሮቶኮል አንፃር ካየነው ነጠላ ሳትለብስ የመገኘት መብቷ የተጠበቀ ነው። በቤተክርስቲያኗ ዙሪያ ስለተነሳው ጉዳይ እንጅ ስለአለባበሷም የኦርቶዶክስ ተከታይ ትዕዛዝ የመስጠት የሞራልም ሆነ የሕግ ግዴታ የለባትም። የሕዝብን ጥያቄ የመመለስ ግዴታዋ እንደተጠበቀ ሆኖ።
በርግጥ በኃይማኖት ሽፋን የሚንቀሳቀሰው ወያኔ መሩ ኃይል ነጠላ ለብሳ ብትመጣም ትናንት ካለው በተቃራኒ ዛሬ መልሶ ደግሞ ያንኑ አጀንዳ አንስቶ 'ነጠላውን ለማርከስ' ወይም 'ነጠላ በመልበስ አንታለልም' የታሰበማ ሴራ ቢኖር ነው ከማለት ወደኋላ የማይል ከራሱ ጋር የተጣላ ኃይል ነው።
በነገራችን ላይ አዳነች ላይ በኃይማኖት ሽፋን በነበረው ዘመቻ ከኦርቶዶክስ ኃይማኖት ውጭ ያሉ (በግብር ኦርቶዶክስ ያልሆኑ አላልኩም) ጭምር ናቸው አጀንዳውን ቀንና ሌሊት እየተቀባበሉ ሲያጮሁት የነበረው። የራሳቸውን ቤተክህነት ለማቋቋም ካሰቡት ጀምረው የወያኔ የሳይበር ሰራዊትም በሙሉ ባልተቀደሰ ጋብቻ ቁርኝት ፈጥሮ ለጥፋት ዘምቷል።
ይህ የሆነው ኢትዮጵያን ለማፍረስ በተደረገው ጦርነት አዳነች አበቤ በጓዳም ሆነ በአደባባይ የጠራና ወጥ የሆነ የፀና አቋም ያሳየች የወያኔ የራስ ምታት የእግር እሳት መሆኗን በተግባር ስላረጋገጠች ነው። አዳነች በጦርነቱ ባሳየችው ትግል ባለፉት ሃምሳ ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ከታዩ ሴት ፖለቲከኞች ተስተካካይ የሌላት ያደርጋታል። ሀቁን መዋጥ ያስፈልጋል፣ የአማራ ፖለቲካ እንደእርሷ ብቃት ያለው ሴት አመራር የሚያወጣበት ጊዜ እጅግ ይናፍቀኛል፣ አዳነች አማራ ስላልሆነች አቅምና ችሎታዋን ለማድነቅ የምቸገር ሰው አይደለሁም ከወንድም የኦሮሞ ሕዝብ የተገኘች ፀረ-ወያኔ ምርጥ ኢትዮጵያዊት ነች።
በጦርነቱ ባሳየችው እጅግ አስደማሚ አቋምና እረፍት አልባ ትግል ወያኔ መሩ መንጋ በኃይማኖት ሽፋን በስሜት ቀስቅሶ በስማ በለውና በተዛባ መረጃ የስም ማጥፋት ዘመቻ የከፈተው የተበቀለ ስለመሰለውና ላልተጠናቀቀው ጦርነት ሕዝቡን በብሶት አጀንዳ ለማሳመጽ ካለው የፀና እምነት የተነሳ ነው። በደመነብስ ያለምንም መረጃ እንዲሁ መቃወም ስለተቻለ ብቻ ደግሞ እንደፈለገ 'አካኪ ዘራፍ' ያለው ሰው እልፍ ነው።
አሉ የሚባሉ ችግሮች መፍትሔ የሚያገኙት በውይይት በሕግና ሥርዓት እንጂ በጩኸት ወለድ ግርግር ሀገር እንዲፈርስ በሚያደርግ የትርምስ መንገድ አይደለም። በዚህ መንገድ ከወያኔ በስተቀር የሚያተርፍበት አካል የለምና‼️
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሀገር የገነባች በአፍሪካ ረዥም ዕድሜ ያላት ጥንታዊ ተቋም ነች። ዛሬ ፈተናዎች በዝተውባት ወያኔ መሩ ሊጠቀምባት ቢሞክርም ርግጠኛ መሆን የሚቻለው ቤተክርስቲያኗ ፈተናዎቿን በእውነተኛ ልጆቿ እና የኢትዮጵያን አንድነት በሚፈልጉ የመንግሥት አመራሮች ቀናነት በውይይት ሁሉም ይስተካከላል። በዛሬው ዕለት በጽርሐ መንበረ ፓትሪያሪክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋራ የሰጡት መግለጫ የጠላትን ድብቅ ሴራ የሚያከሽፍ ነው።
የሆነው ሆኖ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተባበሩ የእናት ጡት ነካሽ ባንዳዎችና የግብር ልጆቹ እኩይ ሴራ ሁሉ ይበጣጠሳል፤ በቁርጥ ቀን የኢትዮጵያ ልጆች የተባበረ ክንድ ከኢትዮጵያ ላይ የተጣበቁ መዥገሮች ሁሉ ተተልትለው ይራገፋሉ።
ነፍጣችንን አንስተናል‼️
ክብርና ምስጋና አማራ አንገት እንዳይደፋና ቀና ብሎ ይሄድ ዘንድ መስዋዕትነት ለከፈሉ በሙሉ ይሁን‼️
ክብርና ምስጋና አማራ አንገት እንዳይደፋና ቀና ብሎ ይሄድ ዘንድ መስዋዕትነት ለከፈሉ በሙሉ ይሁን‼️
አንደኛው ክንፍ ይቀራል። እውነት ለመናገር በአንድ ቀን ልዩነት ውስጥ መሆኑ የብለን ነበር ፖለቲካውን ትንሽ አደብዝዞብኛል😂
የጩልሌዎቹን የመጫዎቻ ካርድ አስጨርሰን እኛ የከዘነውን ቴራ ባይት መረጃ ገና ሳንጠቀምበት ራሳቸውን ቀድመው በመግለጣቸው ከዚህ ቀደም እንዳልኩት የፎርፌ አሸናፊ ሊያደርጉን ነው። ምንም ማድረግ አይቻልም። አረፋ ማስደፈቁ ጭንብል ማስገለጡ ተጠናክሮ ይቀጥላል። በመጨረሻም እንደ ስራቸው ፈታኝነት ታይቶ ካርዳችንን ልንጠቀምበት እንችላለን። እንጅ ቀድመን የነውረኝነት ካፒቴን ለመሆን አንሯሯጥም‼️
የጩልሌዎቹን የመጫዎቻ ካርድ አስጨርሰን እኛ የከዘነውን ቴራ ባይት መረጃ ገና ሳንጠቀምበት ራሳቸውን ቀድመው በመግለጣቸው ከዚህ ቀደም እንዳልኩት የፎርፌ አሸናፊ ሊያደርጉን ነው። ምንም ማድረግ አይቻልም። አረፋ ማስደፈቁ ጭንብል ማስገለጡ ተጠናክሮ ይቀጥላል። በመጨረሻም እንደ ስራቸው ፈታኝነት ታይቶ ካርዳችንን ልንጠቀምበት እንችላለን። እንጅ ቀድመን የነውረኝነት ካፒቴን ለመሆን አንሯሯጥም‼️
ትኩረታችንን ወያኔ ላይ እናድርግ። ወያኔ ላይ ትኩረታችንን እናድርግ ማለት ግን ነፍጥ ያነሳውን ትግረኛ ተናጋሪን ብቻ ማለት ሳይሆን የግብር ወራሾቹም ላይ ጭምር ማለታችን ነው። የነቃ የተደራጀና ታጥቆ የፀና ሐይል ያሸንፋል‼️
ደቂቀ ወያኔዎች ወደእኛ የመሮጫ መም ከመግባት አልፈው ድንገት በውድድሩ መካከል ከተደበቁበት የተሳዳቢዎች መቀመጫ ነውር ትሪቡን ዘለው ገብተው ዙሩን አክርረውታል። አንዳንዶቹ ወደትክክለኛው የውድድሩ ሜዳ መግባታቸው የሚያስደስት ቢሆንም (የስውን ውድቀት ስለማንመኝ) ድንገት ገብተው የወርቅ ሜዳሊያውን መንገድ ዘግተው በማደናገር እንዳይወስዱት ቆመን መጠበቅ የለብንምና ፍጥነታችንን ጨምረን መሮጥ ይጠበቅብናል። ለማንኛውም የውድድሩን ሕግ ጠብቆ ያልሮጠ ሜዳሊያውን ስለማያጠልቅ በቀጣይ ጊዜ ህግ እና ስርዓቱን አክብራችሁ ተመዝግባችሁ ሩጫውን ከመነሻው እንድትጀምሩ እናሳስባለን። መልካም ውድድር😂
እኛ የእነዛ አኩሪ ታሪክ ሐገር ሰሪ አባቶቻችን ልጆች መሆናችንን በወሬ ያይደለ በግብር ማረጋገጥ ችለናልና ታላቅ ኩራት ይሰማናል።
ወያኔ ቀጥተኛና ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ በአማራ ላይ የፈፀመውንና የሚፈፅመውን ግፍ አውጋዥና አስወጋዥ ሆኖ እንደእስካሁኑ ቀድሞ መድረኩን(ሚዲያውን ) በመቆጣጠር አማራውን ድንኳን አስጥሎ ንፍሮ አስቀቅሎና ነጠላ አስዘቅዝቆ ጥሩንባ እየነፋ የሚያስለቅስበትን እድል ዘግተንበታል። እኔ ወያኔን እተካለሁ ብሎ ግፍ በመፈፀም ለማስለቀስ የሚሰራ አማራ ካለ በሂደት አብረን የምናየው ይሆናል።
አሁን ከምናያቸው አለማቀፍ ሁኔታዎች አንፃር ቻይና ታይዋንን ወደኪሷ ለማስገባት ልትንቀሳቀስ ትችላለች።
ትህነግም መንግስት ሁኔታውን ተጠቅሞ ሊያጠቃኝ ይችላል በሚል ቀድሞ ጥቃት በመክፈት አላስፈላጊ መስዋዕትነት ሊያስከፍል ይችላልና ነቅተን ልንቀሳቀስ ይገባል!
ትህነግም መንግስት ሁኔታውን ተጠቅሞ ሊያጠቃኝ ይችላል በሚል ቀድሞ ጥቃት በመክፈት አላስፈላጊ መስዋዕትነት ሊያስከፍል ይችላልና ነቅተን ልንቀሳቀስ ይገባል!
በዓላት ለአብሮነት እንጂ ለመሻኮቻ ባይሆኑ ይመረጣል። በተለይ አድዋ ከእኛ ከኢትዮጵያውያን ያለፈ የገዘፈ ትርጉም ያለው እንደመሆኑ የአድዋን ድል በዓል በተራራ ወይም በድንበር ሳይወሰን ከአፍሪካ አልፎ በአለም ደረጃ በጥቁር ሕዝቦች ዘንድ በደመቀ ሁኔታ የሚከበርበትን ቋሚ አሰራር መቅረጽ ተገቢ ነው። አድዋ የጥቁር ህዝቦች የአሸናፊነት መንፈስ የተወለደበት ነውና በቀጣይ አከባበሩ የድል በዓሉን በሚመጥን ልክ እንዲሆን ሁላችንም የሚጠበቅብንን ስራ መስራት ይገባናል‼️
እንኳን አደረሳችሁ❗
እንኳን አደረሳችሁ❗
እውነትን በመደበቅ ወይም በመገልበጥ የአማራን ፖለቲካ በጩኸት ለመረበሽ አስበውና አቅደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከብልፅግናም ሆነ ከመንግስት ኋላፊነት ላይ የተራገፉና የሚራገፉ የቆሸሹ አቻ ፈላጊ የወያኔ መንገድ ጠራጊ ምንጣፍ ጎታቾች በሙሉ ሕልማቸው ተጨናግፏል። እነሱም ሆነ በስራቸው ያሰለፏቸው ቅርብ አዳሪ የጥቅም ተጋሪ በስመ ተቃዋሚ ጭንብል የሚንቀሳቀሰው ደቂቀ ወያኔ አክቲቪስት ፖለቲከኛ ሁሉ ከአማራም ሆነ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ትክሻ ላይ ይረግፋል። እየተራገፈም ነው‼️
በስደት ወደአማራ ክልል የገቡትንና ወደፊትም ሊገቡ የሚችሉትን የትግራይ ተወላጆችን በከፍተኛ ጥንቃቄ መከታተል ያስፈልጋል።
የትግራይ ተወላጆች ወደአማራ ክልል ተሰደው የሚገቡት ያለ ሕወሓት ፈቃድ አይደለም። በምን አይነት ሁኔታ ከየት አካባቢ እየተነሱ እየገቡ እንደነበር ማጤን ብቻውን በቂ ነው። ወያኔ ወደአማራ ክልል በስደት እንዲገቡ በፈቀደላቸው ሰዎች በኩል የሕዝቡን ስሜት ለመለካት፣ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለአለማቀፉ ማህበረሰብ በትግራይ ውስጥ ከፍተኛ እርሃብ እንደተከሰተ በማስመሰል የኢትዮጵያን በተለይም የአማራን ሕዝብ ልብ ለማራራትና የወያኔን ጠላትነት ለማደብዘዝ ከቻለም በስደተኛው በኩል በማዘናጋት ወይም የመረጃና ሌሎች ጥቃቶችን ለመፈፀም በማለም አይንቀሳቀስም ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው።
በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት እየታየ እንዳለው አይነት ከፍተኛ ችግር ባይሆንም በትግራይ ክልል ችግር ስለመኖሩ የሚያጠራጥር አይደለም።
በአማራና በአፋር ክልል ከሰኔ ጀምሮ ጦርነት መካሄዱ እንደ ትግራይ ክልል ገበሬዎች የማረስና የማምረት እድል ስላልተፈጠረ ከዛም ባሻገር በሕወሓት ሀብትና ንብረቱ መዘረፉና መውደሙ እንዲሁም በአለማቀፉ ማህበረሰብ እና በመንግስት በኩል የተሰጠው ትኩረትና ድጋፍ እዚህ ግባ የሚባል ባለመሆኑ ችግሩን ከትግራይ ክልል የከፋ እንጅ ያነሰ አያደርገውም። ይህ በሆነበት ሁኔታ ደግሞ በሕወሓት ፈቃድ የትግራይ ስደተኞች ወደአማራ ክልል ሲጨመሩ ችግሩን ዘርፈ ብዙና ውስብስብ ሊያደርገው ይችላልና ከወዲሁ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ የሚያስፈልገው ይመስለኛል። ወያኔ የማይቀረውን የመጨረሻውን ጦርነት በሱዳን ውስጥ በግብፅና በሱዳን ድጋፍ እየሰለጠኑ ከሚገኙት የትግራይ ተወላጆችና በነፃ አውጭ ስም ከሚንቀሳቀሱ የጥፋት ሃይሎች ጋር በመቀናጀት ጥቃት ለመፈፀም በከፍተኛ ዝግጅት ላይ እንደሆነ መረጃዎችም ይጠቁማሉ‼️
የወያኔን እንቅስቃሴ ነቅተን መከታተልና አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት ቀድመን ማድረግ ተገቢ ነው!
የትግራይ ተወላጆች ወደአማራ ክልል ተሰደው የሚገቡት ያለ ሕወሓት ፈቃድ አይደለም። በምን አይነት ሁኔታ ከየት አካባቢ እየተነሱ እየገቡ እንደነበር ማጤን ብቻውን በቂ ነው። ወያኔ ወደአማራ ክልል በስደት እንዲገቡ በፈቀደላቸው ሰዎች በኩል የሕዝቡን ስሜት ለመለካት፣ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለአለማቀፉ ማህበረሰብ በትግራይ ውስጥ ከፍተኛ እርሃብ እንደተከሰተ በማስመሰል የኢትዮጵያን በተለይም የአማራን ሕዝብ ልብ ለማራራትና የወያኔን ጠላትነት ለማደብዘዝ ከቻለም በስደተኛው በኩል በማዘናጋት ወይም የመረጃና ሌሎች ጥቃቶችን ለመፈፀም በማለም አይንቀሳቀስም ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው።
በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት እየታየ እንዳለው አይነት ከፍተኛ ችግር ባይሆንም በትግራይ ክልል ችግር ስለመኖሩ የሚያጠራጥር አይደለም።
በአማራና በአፋር ክልል ከሰኔ ጀምሮ ጦርነት መካሄዱ እንደ ትግራይ ክልል ገበሬዎች የማረስና የማምረት እድል ስላልተፈጠረ ከዛም ባሻገር በሕወሓት ሀብትና ንብረቱ መዘረፉና መውደሙ እንዲሁም በአለማቀፉ ማህበረሰብ እና በመንግስት በኩል የተሰጠው ትኩረትና ድጋፍ እዚህ ግባ የሚባል ባለመሆኑ ችግሩን ከትግራይ ክልል የከፋ እንጅ ያነሰ አያደርገውም። ይህ በሆነበት ሁኔታ ደግሞ በሕወሓት ፈቃድ የትግራይ ስደተኞች ወደአማራ ክልል ሲጨመሩ ችግሩን ዘርፈ ብዙና ውስብስብ ሊያደርገው ይችላልና ከወዲሁ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ የሚያስፈልገው ይመስለኛል። ወያኔ የማይቀረውን የመጨረሻውን ጦርነት በሱዳን ውስጥ በግብፅና በሱዳን ድጋፍ እየሰለጠኑ ከሚገኙት የትግራይ ተወላጆችና በነፃ አውጭ ስም ከሚንቀሳቀሱ የጥፋት ሃይሎች ጋር በመቀናጀት ጥቃት ለመፈፀም በከፍተኛ ዝግጅት ላይ እንደሆነ መረጃዎችም ይጠቁማሉ‼️
የወያኔን እንቅስቃሴ ነቅተን መከታተልና አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት ቀድመን ማድረግ ተገቢ ነው!