መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በኢትዮጵያዊነቱ ከማይደራደረው ጦርነት ከተከፈተበት ከአፋር ሕዝብ ጎን ሊቆም ይገባዋል!
የአፋር ሕዝብ በጀግንነት ከጠላት ጋር እየተፋለመ ይገኛል!
በሌላ በኩል በሱዳን መሬት በግብፅና በምዕራባዊያኑ በከፍተኛ በጀት ሲሰለጥኑ የቆዩ በነፃ አውጭነት የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች በሱዳን ጦር መሪነት ለከፍተኛ ጦርነት እንቅስቃሴ ላይ ሲሆኑ በውስጥ በኩል ደግሞ ወያኔ በከፍተኛ ሕዝባዊ ማዕበል ወደ ወልቃይት ወረራ ለመፈጸም ሙሉ ዝግጅቱን እንደጨረሰ መረጃዎች ያመለክታሉና በወገን በኩል ለዚህ የሚመጥን ከፍተኛ ዝግጅት ከወዲሁ ልናደርግ ይገባናል‼️
እሳት ከተቀጣጠለ በኋላ እኔን ውሰድና ማግደህ እሳቱ ይጥፋ አዘኔታ በኋላ ፈፅሞ የማይጠቅም አዛኝነት ነው!
በምንችለው በሚጠበቅብን ነገር ሁሉ የወገንን ጦር እንደግፍ ከጎኑ እንቁም። በተለይ ለወያኔና ለግብረ አበሮቹ ጉልበት ሊሆኑ ከሚችሉ አጀንዳዎች እራሳችንን እንጠብቅ!
በነገሮች ሁሉ እንበርታ። እንፅና‼️
ድል ለታላቋ ኢትዮጵያ‼️
የአፋር ሕዝብ በጀግንነት ከጠላት ጋር እየተፋለመ ይገኛል!
በሌላ በኩል በሱዳን መሬት በግብፅና በምዕራባዊያኑ በከፍተኛ በጀት ሲሰለጥኑ የቆዩ በነፃ አውጭነት የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች በሱዳን ጦር መሪነት ለከፍተኛ ጦርነት እንቅስቃሴ ላይ ሲሆኑ በውስጥ በኩል ደግሞ ወያኔ በከፍተኛ ሕዝባዊ ማዕበል ወደ ወልቃይት ወረራ ለመፈጸም ሙሉ ዝግጅቱን እንደጨረሰ መረጃዎች ያመለክታሉና በወገን በኩል ለዚህ የሚመጥን ከፍተኛ ዝግጅት ከወዲሁ ልናደርግ ይገባናል‼️
እሳት ከተቀጣጠለ በኋላ እኔን ውሰድና ማግደህ እሳቱ ይጥፋ አዘኔታ በኋላ ፈፅሞ የማይጠቅም አዛኝነት ነው!
በምንችለው በሚጠበቅብን ነገር ሁሉ የወገንን ጦር እንደግፍ ከጎኑ እንቁም። በተለይ ለወያኔና ለግብረ አበሮቹ ጉልበት ሊሆኑ ከሚችሉ አጀንዳዎች እራሳችንን እንጠብቅ!
በነገሮች ሁሉ እንበርታ። እንፅና‼️
ድል ለታላቋ ኢትዮጵያ‼️
በኢትዮጵያ ታሪክ ተሰርቶ የማይታወቅ ታሪክ በጀግኖች #የአፋር ወጣቶች እየተሰራ ይገኛል 👌ከነሱም ውስጥ አንድ ጀግና ላስተዋውቃችሁ የትምህርት ቢሮ ሺፈር የሆነው ጀግና ታጋይ አሸባሪው ጁንታው በዞን ሁለት በከፈተው ጦርነት የጀግናው የአፋር ለዩ ሃይል ቁስሎኞች ከፍተኛ ጦርነት ካለበት አከባቢ 12 ቁስለኛ ይዞ ከመጋሌ ከተማ 26 ብሬን በጁንታው ቢተኮስበትም ቁስሎኞቹን ይዞ ከመውጣት ያገደው ነገር አልነበረም ይህ ጀግና ከፊትም ከኋላም እየተተኮሰበት ቁስለኞቹ ጎማ አልቆበት በቸርኬ ዱቡቲ ሆስፒታል አድርሰዋል ይህ ጀግና ክብር ይገበዋል ። ዘመን ተሻጋሪው
እኛ ከአፍንጫችን ስር ካለ ባህር ወይም ኩሬ ዳር አልፈን የቀይ ባህር ፖለቲካ የሚያሳስበን የኢየሩሳሌም እጮኛዎች ነን‼️
ሐገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ
የሞተልሽ ቀርቶ የገ*ለሽ በላ ።
የሚለውን ሕዝባዊ ግጥም ዘንድሮ የገ*ሉ ሰዎች ወይም ባንዳዎች ማቀንቀናቸው የጨዋታውን ድባብ የኢትዮጵያን ሁኔታ መቀየር ችለዋል😂
ባንዳ ሆኖ አድማጭ ማግኘት መቻል ለቀጣዩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የመጀመሪያው ፈተና ነው‼️
የሞተልሽ ቀርቶ የገ*ለሽ በላ ።
የሚለውን ሕዝባዊ ግጥም ዘንድሮ የገ*ሉ ሰዎች ወይም ባንዳዎች ማቀንቀናቸው የጨዋታውን ድባብ የኢትዮጵያን ሁኔታ መቀየር ችለዋል😂
ባንዳ ሆኖ አድማጭ ማግኘት መቻል ለቀጣዩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የመጀመሪያው ፈተና ነው‼️
በነገራችን ላይ ምንም ነገር ብትፅፍ ከስር መጥተው የስድብ ናዳ የሚያወርዱ የምድጃ ዳር ወሬ ሀሜት የሚያሰራጩ ከኢትዮጵያዊ እሴት የተፋቱ በነውር አጊጠው ነውረኛ ነገር ዘወትር የሚያስተጋቡ የወያኔ የግብር ልጆች እነማን ናቸው የሚለውን እንኳን ከዚህ በፊት እርሾ ኖሯችሁ ይቅርና በአዲስ መልክ ገና ከዚህ በኋላ ስራቸውን ተከታትላችሁ ማወቅ ትችላላችሁ። ስራቸውን አይታችሁ ስለእነሱ እጁም ታዝናላችሁ። ፍፁም በራሳቸው ስራ የማይተማመኑና የማይቆሙ ሌሎችን ካልዘለፉ ሜዳው ዳገት የማይሆንባቸው ሌቱ የማይነጋላቸው እንደ ቀትር እባብ የሚቅበዘበዙ ሰዎች ናቸው።
አገር ያስቀጠለ የጀግና እረፍት
------------=---------
በቅርበት የሚያውቁት "የእኛ ኢትዮጵያ ተደፍራ አታውቅም" በሚለው ወርቃማ ንግግሩ ያውቁታል። ያ የዋግ ምድር ጥንትም እነ አርበኛ ጀነራል ኃይሉ ከበደን ለእናት አገር ያበረከተ የጀግኖች ምድር ነው። ዛሬም የእኛ ኢትዮጵያ ተደፍራ አታውቅም" እያሉ ለእናት ሀገር ብለው ራሳቸውን መስዋት የሚያደርጉ እንደ ኮሎኔል አማረ ሞላ አይነት ጀግኖች በቅለውበታል።
ጀግናው የአውደ ውጊያ የላቀ ጀግና ሜዳሊያ አንደኛ ደረጃ ተሸላሚው ኮሎኔል አማረ ሞላ አገርን ለመታደግ ከአሸባሪው ጋር ሲተናነቅ ያረፈ ጀግናችን ነው። በኮሎኔሉ መስዋትነት ኢትዮጵያ ቀጥላለች። ሀገር ያስቀጠለ የጀግና አረፍት ታሪክ ሁኖ ቀጥሏል። የኮሎኔሉ አስከሬን በዛሬው ቀን ባደገበት ቦታ ሰቆጣ እንዲያርፍ ይደረጋል።
ስለተደረገልን ሁሉ ስንዘክርህ እንኖራለን!
------------=---------
በቅርበት የሚያውቁት "የእኛ ኢትዮጵያ ተደፍራ አታውቅም" በሚለው ወርቃማ ንግግሩ ያውቁታል። ያ የዋግ ምድር ጥንትም እነ አርበኛ ጀነራል ኃይሉ ከበደን ለእናት አገር ያበረከተ የጀግኖች ምድር ነው። ዛሬም የእኛ ኢትዮጵያ ተደፍራ አታውቅም" እያሉ ለእናት ሀገር ብለው ራሳቸውን መስዋት የሚያደርጉ እንደ ኮሎኔል አማረ ሞላ አይነት ጀግኖች በቅለውበታል።
ጀግናው የአውደ ውጊያ የላቀ ጀግና ሜዳሊያ አንደኛ ደረጃ ተሸላሚው ኮሎኔል አማረ ሞላ አገርን ለመታደግ ከአሸባሪው ጋር ሲተናነቅ ያረፈ ጀግናችን ነው። በኮሎኔሉ መስዋትነት ኢትዮጵያ ቀጥላለች። ሀገር ያስቀጠለ የጀግና አረፍት ታሪክ ሁኖ ቀጥሏል። የኮሎኔሉ አስከሬን በዛሬው ቀን ባደገበት ቦታ ሰቆጣ እንዲያርፍ ይደረጋል።
ስለተደረገልን ሁሉ ስንዘክርህ እንኖራለን!
በተግባር የወያኔን ግብር ባለመልበስ የአባቶቻችን ልጆች መሆናችንን ከመጀመሪያው እስከመጨረሻው ድረስ በፅናት ቆመን መከፈል ያለበትን ሁሉ መስዋዕትነት በመክፈል ኢትዮጵያን በመታደግ አስመስከረናል‼️
ወያኔ አሁንም በፖለቲካው መድረክ አልተሸነፈም። ከፍተኛ የሆነ የፕሮፖጋንዳ ብልጫም እንደያዘ ነው።
ከሜንስትሪም ሚዲያው ይልቅ አጀንዳ ሰጭ የሆነውን የሶሻል ሚዲያን ፕላትፎርምም ለአማራ እንቆረቆራለን ለኦሮሞ ጠበቃ ነን በሚሉትና በስማቸው የተቆርቋሪነት ካባ በመደረብ፣ ሕዝባዊ አመፅ በሀይማኖት ሽፋን ጭምር በመፍጠር፣ የፀጥታ ሃይሉን ትኩረትና ስምሪት በመበታተን በቀላሉ ወደ አራት ኪሎ ሰርጎ ይገባ ዘንድ የሚያስችለውን አጀንዳ እየቀረፀ መሬት ለማስነካት የማይፈነቅለው ድንጋይ የማይወጣ ተራራ የማይወርደው ቆልቁለት አለመኖሩን እንቅስቃሴዎቹ የማይናገሩ አይደሉም። እንደ እረፍት አልባው ጥረቱ እንደ ፍላጉቱ ግን መሬት የማስያዝ አቅም መፍጠር አልተቻለውም።
ለዚህ ዋና እንቅፋቱ የመንግሥት ጠንካራ ስራ የተጠና ፕሮፖጋንዳ ሳይሆን የመንግስት አለመፅናት ሐገር እንደሚያፈርስ(በአደባባይ በአዋጅ እንኳን እናፈርሳታለን እያሉት) ገና ከጅምሩ የነገሮችን አዝማሚ ተመልክቶ ውጤቱን መናገር የሚችል ስቴት ካልቸር ያለው በኢትዮጵያዊነቱ በፍጹም የማይደራደረው ሕዝብ ከፊት ቀድሞ አኩሪ ተጋድሎ በማድረጉና በነገሮች ሁሉ በፅናት መቆም በመቻሉ ነው። የወያኔ እኩይ አላማ እያከሸፈበት ያለው ራሱ ሕዝቡ ነው።
ጠላት በሐገር ቤትም ሆነ በባህርማዶ በአማራ ስም በኦሮሞ...በሌሎች ብሔሮች በተቃዋሚ ስም ለሚንቀሳቀሱት ግለሰቦችና ቡድኖች እንዲሁም በሲቪክ ማህበር ስም ለሚንቀሳቀሱት አካላት አላማውን ያስፈፅሙለት ዘንድ ከዚህ በፊት ከኢትዮጵያ ሕዝዝ በተዘረፈ ሐብትና ሐገር የማፍረስ አላውን በሚጋሩ አንዳንድ አገራትና ተቋማት ከፍተኛ ዶላር ገንዘብ እየተነሰነሰላቸው፣ በመንግስት መዋቅር ውስጥ የወንጀል ስጋት፣ በአቅም ማነስ፣ ከስልጣኔ እነሳለሁ በሚሉትና በተነሱ አኩራፊ አመራሮች በኩል በየቀኑ በሚሰጥ የልዩነት የአመፅ ቀስቃሽ አጀንዳ ኢትዮጵያ ውስጥ ሌላው ቢቀር በአማራና በኦሮሚያ ያልተቋረጠ ብጥብጥና ሁከት መፍጠር በቻለች ነበር። ሕዝቡ ቀደማቸውና የደም ነጋዴዎቹን መንገድ ዘግቶ መፈናፈኛ አሳጣቸው።
ሕዝቡ እየሆነው ባለው ነገር የተከፋና ይበልጥ እንዲከፋ የሚፈልጉ ከውስጥና ከውጭ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ተቀናጅተው የሚንቀሳቀሱ ግጭት አዳዮች እናት አገሩን ሊያፈርሱበት በስስ ጎኑ ስሜቱን ኮርኩረው ወደአመፅ ለማስገባት ተደራጅተው ቢመጡበትም (በቅርቡ ይጮሁ የነበሩ አጀንዳዎችን የምናስታውሰው ነው) የተደረገለትን ተከታታይ ውጣ ደምህን ስጥ ደም አፍስስ የእርስ በርስ ግጭትን ጥሪ ባላየና ባልሰማ ከማለፉ ባሻገር ጦር-አውርዶቹን የወያኔን የግብር ልጆችን ከእቁብ የማይቆጥራቸው መሆኑን በምላሹ አረጋግጧል። ለዛም ነው በሀይማኖቱ ስም የተጠለሉትና በአማራ ሕዝብ ስም የተቃውሞ የተቆርቋሪነት ፖለቲካ እንሰራለን የሚሉት አካላት ሕዝቡን ወደመሳደብና ወደመራገም የገቡት።
ሕዝቡ ማን ምን እንደሆነ ጠንቅቆ ያውቃል። በምንም አይነት መንገድ ቢገለፅ በየትኛውም ቀለም ቢኳኳል የጦር-አውርዶቹ የጥሪ አላማንና ግቡን ስቴት ካልቼር ያለው ሕዝብ ስለሆነ ቀድሞ ይረዳዋል። ድባቡን ያነበዋል።
የአመፀኞቹን የወያኔ የግብር ልጆችን ጥሪ ያልሰማውም መንግስትነትን ስለሚያውቅ ነው።
ስሜቱን ያልገራ የማንም አልፎ ሂያጅ አግድም አደግ የግጭት ነጋዴ ሁሉም እንደፈለገ የሚፈነጭባት መንግስት አልባ የፈረሰች አገርን በአይኑ ማየት የሚፈልግ ሕዝብ ስላልሆነ ነው የወያኔና የግብር ልጆቹን እኩይ አላማን እየቀደመ ማክሸፍ የቻለው።
ማንም ለአላስፈላጊ መስዋዕትነት ለጥፋት አላማ ወደዚህ ግባ ወደዚያ ውጣ ተቀመጥ ተነሳ ስላለ አብሮ በስሜት ፈረስ የማይጋለብ በደመነብስ በመንጋ አዝማች የማይነጉድ፣ ጥሪውን የሚያስተላልፉት ሰዎች የሞራል ልዕልና የሌላቸው መሆናቸውን ሕዝባችን በሰጠው ገቢራዊ ምላሹ አረጋግጧል።
ነገር ግን አሁንም ቢሆን ወታደራዊ ድል ማስመዝገብ ያልቻለው ተሸናፊው ወያኔ በፕሮፖጋንዳ ብልጫ የፖለቲካ ድሉን ለማስጠበቅ አጀንዳ አሻሻጮቹንና ጉዳይ አስፈፃሚዎቹን በንቃት እንዲንቀሳቀሱ ከፍተኛ በጀት መድቦ እየተንቀሳቀሰ ስለመሆኑ መረጃዎች ያመለክታሉ። ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን በማይናወጥ ፅኑ መሰረት ላይ ለመገንባት የመንግስትን ስልጣን የያዘው ብልፅግና ከመቼውም ጊዜ በላይ በመንግስታዊ መዋቅሩና በውስጡ የተሰገሰጉ ብአዴንነትንና ኦህዴድነትን ለማስቀጠል የሐገርን ቁልፍ መረጃ በውጭም በውስጥም በስመ ተቃዋሚ ለተሰለፉ ነገር ግን አገር ለማፍረስ ሁሉንም ነገር አሟጠው ለተጠቀሙ የወያኔ የሕዝብ ግንኙነት ሆነው ለሚሰሩ ግለሰቦችና ቡድኖች መረጃ የሚሸጡ የወያኔ መንገድ ጠራጊ አፍቃሬ ወያኔዎችን ከውስጡ ማጥራትና ሕዝቡ የሚያነሳቸውን ተገቢ ጥያቄዎችን ሁሉ ጆሮ በመስጠት ሕዝብ መስማት የሚፈልጋቸውን ነገሮችን መናገር ብቻ ሳይሆን የሚያስፈልገውን ነገር ወደመሬት አውርዶ በመስራት የመንግስትነት ኋላፊነቱን የመወጣት ታሪካዊ ግዴታ እንዳለበት ለአፍታም ሊዘነጋው አይገባም።
ከሜንስትሪም ሚዲያው ይልቅ አጀንዳ ሰጭ የሆነውን የሶሻል ሚዲያን ፕላትፎርምም ለአማራ እንቆረቆራለን ለኦሮሞ ጠበቃ ነን በሚሉትና በስማቸው የተቆርቋሪነት ካባ በመደረብ፣ ሕዝባዊ አመፅ በሀይማኖት ሽፋን ጭምር በመፍጠር፣ የፀጥታ ሃይሉን ትኩረትና ስምሪት በመበታተን በቀላሉ ወደ አራት ኪሎ ሰርጎ ይገባ ዘንድ የሚያስችለውን አጀንዳ እየቀረፀ መሬት ለማስነካት የማይፈነቅለው ድንጋይ የማይወጣ ተራራ የማይወርደው ቆልቁለት አለመኖሩን እንቅስቃሴዎቹ የማይናገሩ አይደሉም። እንደ እረፍት አልባው ጥረቱ እንደ ፍላጉቱ ግን መሬት የማስያዝ አቅም መፍጠር አልተቻለውም።
ለዚህ ዋና እንቅፋቱ የመንግሥት ጠንካራ ስራ የተጠና ፕሮፖጋንዳ ሳይሆን የመንግስት አለመፅናት ሐገር እንደሚያፈርስ(በአደባባይ በአዋጅ እንኳን እናፈርሳታለን እያሉት) ገና ከጅምሩ የነገሮችን አዝማሚ ተመልክቶ ውጤቱን መናገር የሚችል ስቴት ካልቸር ያለው በኢትዮጵያዊነቱ በፍጹም የማይደራደረው ሕዝብ ከፊት ቀድሞ አኩሪ ተጋድሎ በማድረጉና በነገሮች ሁሉ በፅናት መቆም በመቻሉ ነው። የወያኔ እኩይ አላማ እያከሸፈበት ያለው ራሱ ሕዝቡ ነው።
ጠላት በሐገር ቤትም ሆነ በባህርማዶ በአማራ ስም በኦሮሞ...በሌሎች ብሔሮች በተቃዋሚ ስም ለሚንቀሳቀሱት ግለሰቦችና ቡድኖች እንዲሁም በሲቪክ ማህበር ስም ለሚንቀሳቀሱት አካላት አላማውን ያስፈፅሙለት ዘንድ ከዚህ በፊት ከኢትዮጵያ ሕዝዝ በተዘረፈ ሐብትና ሐገር የማፍረስ አላውን በሚጋሩ አንዳንድ አገራትና ተቋማት ከፍተኛ ዶላር ገንዘብ እየተነሰነሰላቸው፣ በመንግስት መዋቅር ውስጥ የወንጀል ስጋት፣ በአቅም ማነስ፣ ከስልጣኔ እነሳለሁ በሚሉትና በተነሱ አኩራፊ አመራሮች በኩል በየቀኑ በሚሰጥ የልዩነት የአመፅ ቀስቃሽ አጀንዳ ኢትዮጵያ ውስጥ ሌላው ቢቀር በአማራና በኦሮሚያ ያልተቋረጠ ብጥብጥና ሁከት መፍጠር በቻለች ነበር። ሕዝቡ ቀደማቸውና የደም ነጋዴዎቹን መንገድ ዘግቶ መፈናፈኛ አሳጣቸው።
ሕዝቡ እየሆነው ባለው ነገር የተከፋና ይበልጥ እንዲከፋ የሚፈልጉ ከውስጥና ከውጭ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ተቀናጅተው የሚንቀሳቀሱ ግጭት አዳዮች እናት አገሩን ሊያፈርሱበት በስስ ጎኑ ስሜቱን ኮርኩረው ወደአመፅ ለማስገባት ተደራጅተው ቢመጡበትም (በቅርቡ ይጮሁ የነበሩ አጀንዳዎችን የምናስታውሰው ነው) የተደረገለትን ተከታታይ ውጣ ደምህን ስጥ ደም አፍስስ የእርስ በርስ ግጭትን ጥሪ ባላየና ባልሰማ ከማለፉ ባሻገር ጦር-አውርዶቹን የወያኔን የግብር ልጆችን ከእቁብ የማይቆጥራቸው መሆኑን በምላሹ አረጋግጧል። ለዛም ነው በሀይማኖቱ ስም የተጠለሉትና በአማራ ሕዝብ ስም የተቃውሞ የተቆርቋሪነት ፖለቲካ እንሰራለን የሚሉት አካላት ሕዝቡን ወደመሳደብና ወደመራገም የገቡት።
ሕዝቡ ማን ምን እንደሆነ ጠንቅቆ ያውቃል። በምንም አይነት መንገድ ቢገለፅ በየትኛውም ቀለም ቢኳኳል የጦር-አውርዶቹ የጥሪ አላማንና ግቡን ስቴት ካልቼር ያለው ሕዝብ ስለሆነ ቀድሞ ይረዳዋል። ድባቡን ያነበዋል።
የአመፀኞቹን የወያኔ የግብር ልጆችን ጥሪ ያልሰማውም መንግስትነትን ስለሚያውቅ ነው።
ስሜቱን ያልገራ የማንም አልፎ ሂያጅ አግድም አደግ የግጭት ነጋዴ ሁሉም እንደፈለገ የሚፈነጭባት መንግስት አልባ የፈረሰች አገርን በአይኑ ማየት የሚፈልግ ሕዝብ ስላልሆነ ነው የወያኔና የግብር ልጆቹን እኩይ አላማን እየቀደመ ማክሸፍ የቻለው።
ማንም ለአላስፈላጊ መስዋዕትነት ለጥፋት አላማ ወደዚህ ግባ ወደዚያ ውጣ ተቀመጥ ተነሳ ስላለ አብሮ በስሜት ፈረስ የማይጋለብ በደመነብስ በመንጋ አዝማች የማይነጉድ፣ ጥሪውን የሚያስተላልፉት ሰዎች የሞራል ልዕልና የሌላቸው መሆናቸውን ሕዝባችን በሰጠው ገቢራዊ ምላሹ አረጋግጧል።
ነገር ግን አሁንም ቢሆን ወታደራዊ ድል ማስመዝገብ ያልቻለው ተሸናፊው ወያኔ በፕሮፖጋንዳ ብልጫ የፖለቲካ ድሉን ለማስጠበቅ አጀንዳ አሻሻጮቹንና ጉዳይ አስፈፃሚዎቹን በንቃት እንዲንቀሳቀሱ ከፍተኛ በጀት መድቦ እየተንቀሳቀሰ ስለመሆኑ መረጃዎች ያመለክታሉ። ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን በማይናወጥ ፅኑ መሰረት ላይ ለመገንባት የመንግስትን ስልጣን የያዘው ብልፅግና ከመቼውም ጊዜ በላይ በመንግስታዊ መዋቅሩና በውስጡ የተሰገሰጉ ብአዴንነትንና ኦህዴድነትን ለማስቀጠል የሐገርን ቁልፍ መረጃ በውጭም በውስጥም በስመ ተቃዋሚ ለተሰለፉ ነገር ግን አገር ለማፍረስ ሁሉንም ነገር አሟጠው ለተጠቀሙ የወያኔ የሕዝብ ግንኙነት ሆነው ለሚሰሩ ግለሰቦችና ቡድኖች መረጃ የሚሸጡ የወያኔ መንገድ ጠራጊ አፍቃሬ ወያኔዎችን ከውስጡ ማጥራትና ሕዝቡ የሚያነሳቸውን ተገቢ ጥያቄዎችን ሁሉ ጆሮ በመስጠት ሕዝብ መስማት የሚፈልጋቸውን ነገሮችን መናገር ብቻ ሳይሆን የሚያስፈልገውን ነገር ወደመሬት አውርዶ በመስራት የመንግስትነት ኋላፊነቱን የመወጣት ታሪካዊ ግዴታ እንዳለበት ለአፍታም ሊዘነጋው አይገባም።
የአሊሚራህ ጀግኖቹ የአፋር ልጆች በጠላት ላይ ድልን እየተቀዳጁ ነው። ግፉ ወደፊት ጀግኖቹ!
ሁሉም ነገር እያለፈ ታሪክ ሆኖ እየተፃፈ የትውልድ ቅብብሎሹ ይቀጥላል። ሁሉም ነገር ባለበት ወይም አሁን ያለበትን ሁኔታ መስሎም አይቀጥልም።መንግስት የተዳከመ የመሰለበትና ሐገር የሚፈርስበት የሚመስለው(እንዲዳክምና እንዲፈርስ የሚፈልጉ ሃይሎች ጥርስ ያወጡበት ) ከባዱ የፈተና የግርግር ወቅት ያልፋል። በማያልፈው ታሪክ ውስጥ የራስን በጎ አሻራ ወይም መጥፎ ጠባሳ ጥሎ የማለፍ ምርጫው የእኛው ነው።
ማናችንም በስማ በለው በደሳለኝና በመሰለኝ በስሜት ፈረስ ጋልበን ስለአንድ ጉዳይ አቋም ከመያዛችን በፊት በቂ መረጃ ይኖረን ዘንድ በሰከነ መንገድ ነገሮችን ለመከታተልና ለመመርመር እንሞክር። መረጃ ሰብስቦ ከተነተኑ በኋላ አቋም መያዝ የሚጠበቅ ነው።ከስማ በለው ወይም ከግብታዊነት ተነስተን እንደቀልድ የምንወስነው ውሳኔ ከራሳችን አልፎ በዙሪያችን ያለን የቅርብ ሰው ጨምሮ ሊጎዳ የሚችል እንዳይሆን በማሰብ በኋላፊነት ስሜት መንቀሳቀስ ያስፈልገናል።
በማስተዋልና በጥበብ እንራመድ‼️
ማናችንም በስማ በለው በደሳለኝና በመሰለኝ በስሜት ፈረስ ጋልበን ስለአንድ ጉዳይ አቋም ከመያዛችን በፊት በቂ መረጃ ይኖረን ዘንድ በሰከነ መንገድ ነገሮችን ለመከታተልና ለመመርመር እንሞክር። መረጃ ሰብስቦ ከተነተኑ በኋላ አቋም መያዝ የሚጠበቅ ነው።ከስማ በለው ወይም ከግብታዊነት ተነስተን እንደቀልድ የምንወስነው ውሳኔ ከራሳችን አልፎ በዙሪያችን ያለን የቅርብ ሰው ጨምሮ ሊጎዳ የሚችል እንዳይሆን በማሰብ በኋላፊነት ስሜት መንቀሳቀስ ያስፈልገናል።
በማስተዋልና በጥበብ እንራመድ‼️
በነገራችን ላይ ለወያኔ ጉልበት ሊሆኑ የሚችሉ አጀንዳዎችን የሚያሰራጩ፣ አማራን ከሌላው ብሔር ጋር ለማጋጨት ከሁሉም አካል ጋር ለማላተም ጠላት መቀነስ ሳይሆን ማብዛት ላይ የተሰማሩ፣ የግለሰቦችን ስም በማጥፋት ካልሆነ ሌላ ምንም አይነት ሐሳብ የማይፅፉ፣ ወያኔ እንደዋና ጠላትና ስጋት እንዳይቆጠር ጠላት የሚሉትን ሰዎች በተጠና መንገድ የተለያየ ስም እየሰጡ እንደአማራ ጠላት ሊቆጥሩ የሚሞክሩ ማንነታቸውን ደብቀውም ሆነ በግልፅ በሚታወቀው ማንነታቸው የሚንቀሳቀሱ ሰዎችን ማንነት ለማጤን እንሞክር።
ማን ከየትና ለምን አላማ እንዴት አጀንዳ እየተመጋገበ እንደሚፅፍ ለማወቅ በጥልቀት ሳይሆን የሚያጋሩትን አጀንዳ ከላይ ብቻ በመመልከት ማወቅ እንችላለን። ለሕዝብ ሳይሆን በሕዝብ ላይ የቆሙ ስለመሆናቸው ነገረ-ስራቸው ይመስክራል። ለሕዝብ የሚጠቅም አንዳችስ መልካም ነገር እንደማይፅፉ አጀንዳቸውን ማየት ብቻ በቂ ነው። ከኢትዮጵያ እሴት የተነጠለ ነውረኝነትን ጋጠ-ወጥነትን የባህሪ ገንዘባቸው ያደረጉ ዘወትር በግለሰብ ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ (እስካሁን መረን በለቀቀ መንገድ የሚዘመትባቸውን ግለሰቦች ወደኋላ ተመልሳችሁ ለማጤን ሞክሩ) ምን እንዳጠፉና ብትመረምሩ ከዘመቻው ጀርባ የአጀንዳው ባለቤት ወያኔ ሆኖ ታገኙታላችሁ። በወያኔ ላይ የመረረ ጥላቻ የሌለውና ወያኔን እንደዋና ጠላትና ስጋት የማይቆጥር ሰው በዚህ ወያኔ መር ግብረ-ሃይል አይወገዝም። አይተችም። ነገሮችን ስራዬ ብለን እንከታተላቸውና ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ ይታየናል።
የሚፅፏቸውንና የሚያጋሯቸውን አጀንዳዎች ለማንእንደሆነ ከማን ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ምን ለማሳካት እንደሆነ እንዲህ የሚሆኑት የሚለውን እልፍ እልፍ ብለን ነገረ-ስራቸውን ስንመረምር በቀላሉ ማወቅ እንችላለን።
ወደወያኔ ሰዎች ሚሳኤል ሁሉ እናስወነጭፋለን። በምላሹ እንዴት የቱርክ ሽጉጥ ተኮሱብን አይባልም!
ማን ከየትና ለምን አላማ እንዴት አጀንዳ እየተመጋገበ እንደሚፅፍ ለማወቅ በጥልቀት ሳይሆን የሚያጋሩትን አጀንዳ ከላይ ብቻ በመመልከት ማወቅ እንችላለን። ለሕዝብ ሳይሆን በሕዝብ ላይ የቆሙ ስለመሆናቸው ነገረ-ስራቸው ይመስክራል። ለሕዝብ የሚጠቅም አንዳችስ መልካም ነገር እንደማይፅፉ አጀንዳቸውን ማየት ብቻ በቂ ነው። ከኢትዮጵያ እሴት የተነጠለ ነውረኝነትን ጋጠ-ወጥነትን የባህሪ ገንዘባቸው ያደረጉ ዘወትር በግለሰብ ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ (እስካሁን መረን በለቀቀ መንገድ የሚዘመትባቸውን ግለሰቦች ወደኋላ ተመልሳችሁ ለማጤን ሞክሩ) ምን እንዳጠፉና ብትመረምሩ ከዘመቻው ጀርባ የአጀንዳው ባለቤት ወያኔ ሆኖ ታገኙታላችሁ። በወያኔ ላይ የመረረ ጥላቻ የሌለውና ወያኔን እንደዋና ጠላትና ስጋት የማይቆጥር ሰው በዚህ ወያኔ መር ግብረ-ሃይል አይወገዝም። አይተችም። ነገሮችን ስራዬ ብለን እንከታተላቸውና ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ ይታየናል።
የሚፅፏቸውንና የሚያጋሯቸውን አጀንዳዎች ለማንእንደሆነ ከማን ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ምን ለማሳካት እንደሆነ እንዲህ የሚሆኑት የሚለውን እልፍ እልፍ ብለን ነገረ-ስራቸውን ስንመረምር በቀላሉ ማወቅ እንችላለን።
ወደወያኔ ሰዎች ሚሳኤል ሁሉ እናስወነጭፋለን። በምላሹ እንዴት የቱርክ ሽጉጥ ተኮሱብን አይባልም!
የፌስቡክ የአማራ ፖለቲካ ወያኔ መር ነው። የሚመዘዙ አጀንዳዎቹን በትኩረት ተከታተሏቸው። አላማውን አጢኑት። ከወያኔ ለወያኔ የሚሆኑ ናቸው።
በአማራ ፖለቲካ ትግል ውስጥ ከሚንቀሳቀሱት ከተከፈቱት የፌስቡክ አካውንቶች ውስጥ ከ90 በመቶ በላዩ የሚሆነው በተለይ በሕወሓት የውድቀት ዋዜማ አመታቶች በደህንነት ሹሙ በእነ ጌታቸው አሰፋ ከፍተኛ በጀት ተይዞለትና ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት ወደፌስቡክ የተሰማራ የሕወሓት አባልና ደጋፊ ነው።
9 በመቶው የሚሆኑት ደግሞ አማራ ቢሆንም በግብራቸው ከወያኔ በፍጹም የማይለዩ ልክ እንደ ወያኔዎች ከኢትዮጵያዊነት እሴት ባፈነገጠ መንገድ ነውረኝነትን ጌጥ ያደረጉ አሳዳጊ የበደላቸው ፌስቡከሮች ናቸው። አንድ በመቶዋ ደግሞ በሐሳብ ልዕልና የሚያምኑ በምክንያት የሚፅፉ ሐሳባቸውን በተሸናፊነት ስሜት፣ በስድብና በእርግማን ለመሸጥ የማይንደፋደፉ ነገር ግን ከለውጡ በፊት በነበረው የአፈና የጥቃት ዘመን ስጋት (ፀሐፊው ቢታጣ ዘመዱ በተለያዬ መንገድ ዋጋ ይከፍል እንደነበረ ከ4አመት በፊት የነበረ ትዝታ ነው) እናም በሌሎች ምክንያቶች ራሳቸውን ሳይገልጡ የቆዩ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ግን አብዛኞቹ ራሳቸውን ገልጠዋል። የሐሳብ ልዕልና ላይ ትኩረት ካደረጉት መካከል የተወሰኑት ሳይገለጡ ከመድረኩ የወጡ ቢሆኑም ጥቂቶች አሁንም አሉ። እነሱም ማንነታቸው በአካል ጭምር የሚታወቁም ናቸው።
የፌስቡኩ የአማራ ፖለቲካ በራሱ በአማራው አይደለም እየተመራ ያለው። በፌክ አካውንት የሚፅፉትን የሚያስንቁ ማንነታቸው የሚታወቁ ሰዎችን ከላይ ከጠቀስናቸው ሰዎች ጋር ስንደምራቸው የሚያደርሱትን ጉዳት መገመት አይከብድም። ማንነቱን በግልፅ ገልጦ የሚፅፈው አማራ ማንነቱን ደብቆ በሚፅፉት ሰዎች ፍፁም የአጀንዳ ብልጫ ተወስዶበታል። የዚህ ዋናው ምክንያት በግልፅ የሚፅፈው አማራና የአማራ ኤሊት ማንነታቸውን ደብቀው በሚፅፉትና በነውረኝነት ባጌጡ ሰዎች ስድብ የእርግማን የዘለፋ አይነቶች ተሳቆና ስጋቱ አድሮበት ሐሳቡን ለመግለጽ ተቸግሯል። ይህን ስጋት ሰብሮ ለመውጣት የሚያስችል ልምምድም ገና አልጀመረም። ያሉት ጥቂት ናቸው።
እና ወያኔ መር የሆነው የፌስቡክ የአማራ የፖለቲካ ትግል የዘወትር አጀንዳዎችን ለምሳሌ ያህል ለማሳየት
ልዩነት መፍጠር፣ በተፈጠረ ልዩነት ላይ ተሰማርቶ ቀዳዳ ማስፋት፣ ክልሉ እንዳይረጋጋ የሁከትና የብጥብጥ ማዕከል እንዲሆን አጀንዳ መስጠት፣ የአማራ ሕዝብ ጥያቄ የኢኮኖሚ አይደለም የነፃነት ነው ይህ አጀንዳ የአማራ ሕዝብ የሕልውና ስጋት ላይ አለመሆኑን ማሳየት የሚፈልገው የብአዴን አጀንዳ ይልና በኦሮሚያ ክልል ትራክተር ቀረበ ሰብል ተጎበኘ የሆነ ፕሮጀክት ተመረቀ ሲባል አማራ በብአዴን ተከዳ እያለ መንግስትና ሕዝብ ፍፁም በተቃርኖ እንዲተያዩ ማድረግ፣ አማራ በስርዓት እንዳይደራጅ ዘወትር ወከባ እየፈጠረ መደማመጥ እንዲጠፋ ማድረግ፣ አማራው አንድነቱን ለማጠናከር የውይይትና የስብሰባ ፕሮግራም ሲጠራና ሲቀመጥ የብአዴን ስብሰባ በማለት ከመቀራረብ ይልቅ መራራቅ እንዲፈጠር የሚሰራ፣ ጃዝ ከማለት ውጭ ቀድሞ መገኘትን የማይመርጥ፣ ችግር እንዲፈጠር ማድረግና በተፈጠረው ችግር ድንኳን አስጥሎ፣ ንፍሮ አስቀቅሎ፣ ነጠላ አስዘቅዝቅ ማስለቀስ፣ በግለሰብ አስታኮ ተቋማትን ማዳከምና ማፍረስን አላማ ያደረገ አጀንዳን የሚያራምድ በሕወሓት ከፍተኛ በጀት የተመደበለት ከመቀሌ አጀንዳ እየቀረፀ የሚወረወርለት ሃይል ነው።
እንግዲህ በዚህ ወያኔ መር የአማራ ፖለቲካ ትግል ነው የአማራ የሕልውና ችግር የሚቀረፈው ሁለንተናዊ ጥቅሙ የሚረጋገጠው። ከባድ ነው።
አሳዛኙ ነገር ብዙ ሰው ጠያቂ አለመሆኑና የመንጋ ተጠቂ መሆኑ ኤሊቱ ጓዳ ገብቶ ወደውጭ አልወጣም ማለቱ አማራውን ይበልጥ ዋጋ እንዲከፍል አድርጎታል!
ከአመታት በፊት ጊዜያችሁን በከፍተኛ ንባብ ያሳለፋችሁ ምራቅ የዋጣችሁና እምቅ እውቀት ያላችሁ የተገለጠላችሁ አማራዎች እባካችሁ ወደፊት ኑና ምሩን የሚል ጥሪ ሳስተጋባ የኖርኩት ነገሩ ስላልጣመኝና ነገሮች ይበልጥ ከድጡ ወደማጡ እንዳይጓዙ በማሰብ ነበር። ሰሚ ባይገኝም ቅሉ!
አሁንም ምንም ለማድረግ አልረፈደም‼️
በአማራ ፖለቲካ ትግል ውስጥ ከሚንቀሳቀሱት ከተከፈቱት የፌስቡክ አካውንቶች ውስጥ ከ90 በመቶ በላዩ የሚሆነው በተለይ በሕወሓት የውድቀት ዋዜማ አመታቶች በደህንነት ሹሙ በእነ ጌታቸው አሰፋ ከፍተኛ በጀት ተይዞለትና ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት ወደፌስቡክ የተሰማራ የሕወሓት አባልና ደጋፊ ነው።
9 በመቶው የሚሆኑት ደግሞ አማራ ቢሆንም በግብራቸው ከወያኔ በፍጹም የማይለዩ ልክ እንደ ወያኔዎች ከኢትዮጵያዊነት እሴት ባፈነገጠ መንገድ ነውረኝነትን ጌጥ ያደረጉ አሳዳጊ የበደላቸው ፌስቡከሮች ናቸው። አንድ በመቶዋ ደግሞ በሐሳብ ልዕልና የሚያምኑ በምክንያት የሚፅፉ ሐሳባቸውን በተሸናፊነት ስሜት፣ በስድብና በእርግማን ለመሸጥ የማይንደፋደፉ ነገር ግን ከለውጡ በፊት በነበረው የአፈና የጥቃት ዘመን ስጋት (ፀሐፊው ቢታጣ ዘመዱ በተለያዬ መንገድ ዋጋ ይከፍል እንደነበረ ከ4አመት በፊት የነበረ ትዝታ ነው) እናም በሌሎች ምክንያቶች ራሳቸውን ሳይገልጡ የቆዩ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ግን አብዛኞቹ ራሳቸውን ገልጠዋል። የሐሳብ ልዕልና ላይ ትኩረት ካደረጉት መካከል የተወሰኑት ሳይገለጡ ከመድረኩ የወጡ ቢሆኑም ጥቂቶች አሁንም አሉ። እነሱም ማንነታቸው በአካል ጭምር የሚታወቁም ናቸው።
የፌስቡኩ የአማራ ፖለቲካ በራሱ በአማራው አይደለም እየተመራ ያለው። በፌክ አካውንት የሚፅፉትን የሚያስንቁ ማንነታቸው የሚታወቁ ሰዎችን ከላይ ከጠቀስናቸው ሰዎች ጋር ስንደምራቸው የሚያደርሱትን ጉዳት መገመት አይከብድም። ማንነቱን በግልፅ ገልጦ የሚፅፈው አማራ ማንነቱን ደብቆ በሚፅፉት ሰዎች ፍፁም የአጀንዳ ብልጫ ተወስዶበታል። የዚህ ዋናው ምክንያት በግልፅ የሚፅፈው አማራና የአማራ ኤሊት ማንነታቸውን ደብቀው በሚፅፉትና በነውረኝነት ባጌጡ ሰዎች ስድብ የእርግማን የዘለፋ አይነቶች ተሳቆና ስጋቱ አድሮበት ሐሳቡን ለመግለጽ ተቸግሯል። ይህን ስጋት ሰብሮ ለመውጣት የሚያስችል ልምምድም ገና አልጀመረም። ያሉት ጥቂት ናቸው።
እና ወያኔ መር የሆነው የፌስቡክ የአማራ የፖለቲካ ትግል የዘወትር አጀንዳዎችን ለምሳሌ ያህል ለማሳየት
ልዩነት መፍጠር፣ በተፈጠረ ልዩነት ላይ ተሰማርቶ ቀዳዳ ማስፋት፣ ክልሉ እንዳይረጋጋ የሁከትና የብጥብጥ ማዕከል እንዲሆን አጀንዳ መስጠት፣ የአማራ ሕዝብ ጥያቄ የኢኮኖሚ አይደለም የነፃነት ነው ይህ አጀንዳ የአማራ ሕዝብ የሕልውና ስጋት ላይ አለመሆኑን ማሳየት የሚፈልገው የብአዴን አጀንዳ ይልና በኦሮሚያ ክልል ትራክተር ቀረበ ሰብል ተጎበኘ የሆነ ፕሮጀክት ተመረቀ ሲባል አማራ በብአዴን ተከዳ እያለ መንግስትና ሕዝብ ፍፁም በተቃርኖ እንዲተያዩ ማድረግ፣ አማራ በስርዓት እንዳይደራጅ ዘወትር ወከባ እየፈጠረ መደማመጥ እንዲጠፋ ማድረግ፣ አማራው አንድነቱን ለማጠናከር የውይይትና የስብሰባ ፕሮግራም ሲጠራና ሲቀመጥ የብአዴን ስብሰባ በማለት ከመቀራረብ ይልቅ መራራቅ እንዲፈጠር የሚሰራ፣ ጃዝ ከማለት ውጭ ቀድሞ መገኘትን የማይመርጥ፣ ችግር እንዲፈጠር ማድረግና በተፈጠረው ችግር ድንኳን አስጥሎ፣ ንፍሮ አስቀቅሎ፣ ነጠላ አስዘቅዝቅ ማስለቀስ፣ በግለሰብ አስታኮ ተቋማትን ማዳከምና ማፍረስን አላማ ያደረገ አጀንዳን የሚያራምድ በሕወሓት ከፍተኛ በጀት የተመደበለት ከመቀሌ አጀንዳ እየቀረፀ የሚወረወርለት ሃይል ነው።
እንግዲህ በዚህ ወያኔ መር የአማራ ፖለቲካ ትግል ነው የአማራ የሕልውና ችግር የሚቀረፈው ሁለንተናዊ ጥቅሙ የሚረጋገጠው። ከባድ ነው።
አሳዛኙ ነገር ብዙ ሰው ጠያቂ አለመሆኑና የመንጋ ተጠቂ መሆኑ ኤሊቱ ጓዳ ገብቶ ወደውጭ አልወጣም ማለቱ አማራውን ይበልጥ ዋጋ እንዲከፍል አድርጎታል!
ከአመታት በፊት ጊዜያችሁን በከፍተኛ ንባብ ያሳለፋችሁ ምራቅ የዋጣችሁና እምቅ እውቀት ያላችሁ የተገለጠላችሁ አማራዎች እባካችሁ ወደፊት ኑና ምሩን የሚል ጥሪ ሳስተጋባ የኖርኩት ነገሩ ስላልጣመኝና ነገሮች ይበልጥ ከድጡ ወደማጡ እንዳይጓዙ በማሰብ ነበር። ሰሚ ባይገኝም ቅሉ!
አሁንም ምንም ለማድረግ አልረፈደም‼️
ቅማል
የት ልትሄጅ ነው?
መተማ
ትደርሽን ?
ልብማ።
ከወራቶች በፊት ለወያኔ ዛሬ ደግሞ ለግብር ልጆች የደገምኩት ነው፤
አቤት አየር ላይ ያለ ሰው😂
የት ልትሄጅ ነው?
መተማ
ትደርሽን ?
ልብማ።
ከወራቶች በፊት ለወያኔ ዛሬ ደግሞ ለግብር ልጆች የደገምኩት ነው፤
አቤት አየር ላይ ያለ ሰው😂