ወልቃይትን ለወያኔ አሳልፎ ለመስጠት ያለ የሌለ አቅሙን ተጠቅሞ የተንበረከከው አፍቃሬ ወያኔ አሁን ደግሞ አፍቃሬ ወያኔዎችን በመጠቀመ ለአማራ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መከላከያ ከሑመራ ወጣ ሊወጣ ነው በማለት የሴራ አለ ሴራ የፖለቲካ ትንተናን ተጠቅሞ ለማጭበርበር ሌላ የሴራ ጨዋታ ለመሞከር እየጣረ ነው።
ያም ሆነ ይህ ያለኛ ፈቃድ ሊሆን የሚችል አንዳችስ እንኳን ነገር ሊኖር እንደማይችል በእርግጠኝነት ለማሳወቅ እንወዳለን!!
የኢትዮጵያ ዘላቂ ጥቅም የሚከበረው በሁሉም ኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድና መልካም ፈቃድ ነው‼️
ያም ሆነ ይህ ያለኛ ፈቃድ ሊሆን የሚችል አንዳችስ እንኳን ነገር ሊኖር እንደማይችል በእርግጠኝነት ለማሳወቅ እንወዳለን!!
የኢትዮጵያ ዘላቂ ጥቅም የሚከበረው በሁሉም ኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድና መልካም ፈቃድ ነው‼️
እጃችን ላይ ባለ ጉዳይ ካልናቅነውና ካልፈለግነው በስተቀር ከእኛ በላይ ዋና ወሳኝ አካል ማንም ሊኖር አይችልም። ዋናው በእጅ ያለን ነገር በአግባቡ ለመጠቀም በጥንቃቄ ልንሰራ ነው የሚገባን።
ከሰኔ ጀምሮ ያስተጋባነውን ሀይለ ቃል ዛሬም እንደግመዋለን "የነቃ የተደራጀ የፀና ሕዝብ ያሸንፋል"!
ሰላም በመሰለ ቀን ለጦርነት መዘጋጀት ጦርነትን ለማሸነፍ ይረዳልና በረባ ባረባው ጉዳይ ከመዘናጋት ወጥተን አስፈላጊውን ሁሉ የጦርነት ዝግጅት እናድርግ‼️
ሰላም በመሰለ ቀን ለጦርነት መዘጋጀት ጦርነትን ለማሸነፍ ይረዳልና በረባ ባረባው ጉዳይ ከመዘናጋት ወጥተን አስፈላጊውን ሁሉ የጦርነት ዝግጅት እናድርግ‼️
ሕወሓትንና በተለያየ መንገድ ከጎኑ ተሰልፎ አማራን አንገት ለማስደፋት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ያለ የሌለ ሃይሉን የተጠቀመውን ሁሉ መቼም ቢሆን አቅም ፈጥሮ ሐገር ማፍረስ ወደማይችሉበት ደረጃ አድርሰናቸዋል። የሆነ ቦታ ላይ ወይም በሆነ መንገድ ጉዳት የማድረስ አቅም የላቸውም እንደማለት ግን አይደለምና ለዚህ ሁሌም ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል። ከዚህ ውጭ ወያኔም ሆነ የግብር ልጆቹ ሰበብ እየፈለጉ ወይም ተገቢ ባልሆነ መንገድ ሁሉ የመነፋረቅ ዘወትር የመቆዘም መብታቸው የተጠበቀ ነው። ትግላችንና ፅናታችን ለከፍታ ነው!
ታላቅ የመጽሐፍ ምረቃ በመናገሻ ጎንደር ከተማ!
ግሩም ስራ ነው። በአዘጋጆቹ እጅጉን ኮርተንባችኋል!
ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ያለማቋረጥ ግፍ፣ በደልና አለም አቀፍ ወንጀል ሲፈጸምበት የነበረው የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ዐማራ ሕዝብ ትርጉም በሚሰጥ መስዋዕትነት ነፃ ወጥቷል።
ወያኔ በሕዝባችን ላይ ያደረሰው የወል ሰቆቃ ግን በሚገባ አልተሰነደም። በዚህ ቁጭት የተነሱ ስድስት ባለሙያዎች በአካባቢው ይደርስ የነበረውን ሁለንተናዊ ጭቆናና በደል ከፖለቲካ ሳይንስ፣፣ ሕግ፣ ታሪክ፣ ባህልና ኢኮኖሚ አንፃር በመተንተን ለአገር ውስጥ፣ ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ እና ተቋማት ለማሳወቅ ያለመ፤ “የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የታፈኑ እውነታዎች” የተሰኘ መጽሐፍ ጥናትን መሰረት በማድረግ ተዘጋጅቷል። መጽሐፉ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም በትብብር አሳትሞታል፡፡
ይህ ታሪካዊ መጽሐፍ የፊታችን እሁድ ጥር 08 ቀን 2014 ዓ.ም. በመናገሻ ጎንደር ከተማ ኃይሌ ሪዞርት ምንትዋብ አዳራሽ በይፋ ይመረቃል።
በመሆኑም እርስዎ በዚህ ታሪካዊ የመጽሐፍ ምረቃ ዝግጅት እንዲታደሙ በማክበር ጠርተንዎታል።
የመጽሐፉ ዋና ዋና የትኩረት ነጥቦች፡-
=> ዐማራ በኢትዮጵያ ሐገረ-መንግሥት ግንባታ ያበረከተውን አበርክቶ ከታሪክ አውድ አኳያ መተንተን፤
=> ከፍጥረቱ ጀምሮ ፀረ-ዐማራ እና ፀረ-ኢትዮጵያ ሆኖ የተመሰረተው ህወሓት በዐማራ ሕዝብ ላይ የፈጠረውን ሐሳዊ ትርክት በታሪክ ማስረጃዎች ዋጋ ማሳጣት፤
=> ከ1983 ዓ.ም በፊት ወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የስሜን በጌምድር ጠቅላይ ግዛት አካል መሆናቸውን በሚያረጋገጡ ሰነዶች የተመሰረተ ትንታኔ ማቅረብ፤
=> ባለፉት 30 ዓመታት የህወሓት አሸባሪ ቡድን በወልቃት፣ ጠገዴና ጠለምት በዐማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመላ ኢትዮጵያውያን፣ ለዓለማቀፉ ማኀበረሰብና ተቋማት፣…እውነቱን እንዲውቁት ማድረግ፤
=> ህወሓት በትረ-ሥልጣኑን ከተቆጣጠር በኃላ በወልቃት፣ ጠገዴና ጠለምት በባህልና በማንነት እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ያደረሰውን ምዝበራና ጥፋት መተንተን፤
=> ህወሓት ከምስረታው ጀምሮ በጫካ፣ በአገዛዝና በአሸባሪነት ዘመኑ በሕዝብ እና በሀገር ላይ የፈፀማቸውን ዋና ዋና ክህደቶች አጉልቶ ማውጣት፤
=> ጥቅምት 24 የተጀመረውን ሕግ የማስከበር ዘመቻ ተከትሎ ነጻ በወጡት ወልቃይት፣ ጠገዴ የድኀረ-ነጻነት ሁኔታዎች ምን እንደሚመስሉ እውነታዎችን ለማሳወቅ፤
=> በቀጣይ በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ጉዳይ መሆን ስላለባቸው የሕግ፣ የፖለቲካ የማህበራዊ ውል መፍትሔዎች ዙሪያ ምክረ-ሀሳቦችን ለማቅረብ ያለመ ነው፡፡
በጥቅሉ የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የታፈኑ እውነታዎችን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ዓለማቀፉ ማኀበረሰብና ተቋማት በማሳወቅ፤ የትግሬ ወራሪ ባለፉት ሠላሳ ዓመታት ላደረሰው የዘር ማጥፋት ወንጀል፣ የኢኮኖሚ ብዝበዛና ሌሎች ግፍና በደሎች ካሳ እንዲከፈል በማስገደድ ወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ወደቀደመ እናት ግዛታቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ያለመ ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ መጽሐፍ ነው!!
በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች፣ የአደባባይ ምሁራን፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ታዋጊ ግለሰቦች በተገኙበት መጽሐፉ ይመረቃል፤ ምሁራዊ ውይይትም ይካሄዳል፡፡
በዚህ የመጽሐፍ ምረቃ መርሐ-ግብር እንድትታደሙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡
የመጽሐፉ አሰናጆች፡-
1) ሲሳይ ምስጋናው (ዶ/ር)
2) ዓለማየሁ እርቅይሁን (ዶ/ር)
3) ጌታቸው ሽፈራው
4) ቴዎድሮስ ታደሠ
5) ጎሹ አለበል
6) ሙሉዓለም ገ/መድኀን ናቸው፡፡
ግሩም ስራ ነው። በአዘጋጆቹ እጅጉን ኮርተንባችኋል!
ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ያለማቋረጥ ግፍ፣ በደልና አለም አቀፍ ወንጀል ሲፈጸምበት የነበረው የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ዐማራ ሕዝብ ትርጉም በሚሰጥ መስዋዕትነት ነፃ ወጥቷል።
ወያኔ በሕዝባችን ላይ ያደረሰው የወል ሰቆቃ ግን በሚገባ አልተሰነደም። በዚህ ቁጭት የተነሱ ስድስት ባለሙያዎች በአካባቢው ይደርስ የነበረውን ሁለንተናዊ ጭቆናና በደል ከፖለቲካ ሳይንስ፣፣ ሕግ፣ ታሪክ፣ ባህልና ኢኮኖሚ አንፃር በመተንተን ለአገር ውስጥ፣ ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ እና ተቋማት ለማሳወቅ ያለመ፤ “የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የታፈኑ እውነታዎች” የተሰኘ መጽሐፍ ጥናትን መሰረት በማድረግ ተዘጋጅቷል። መጽሐፉ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም በትብብር አሳትሞታል፡፡
ይህ ታሪካዊ መጽሐፍ የፊታችን እሁድ ጥር 08 ቀን 2014 ዓ.ም. በመናገሻ ጎንደር ከተማ ኃይሌ ሪዞርት ምንትዋብ አዳራሽ በይፋ ይመረቃል።
በመሆኑም እርስዎ በዚህ ታሪካዊ የመጽሐፍ ምረቃ ዝግጅት እንዲታደሙ በማክበር ጠርተንዎታል።
የመጽሐፉ ዋና ዋና የትኩረት ነጥቦች፡-
=> ዐማራ በኢትዮጵያ ሐገረ-መንግሥት ግንባታ ያበረከተውን አበርክቶ ከታሪክ አውድ አኳያ መተንተን፤
=> ከፍጥረቱ ጀምሮ ፀረ-ዐማራ እና ፀረ-ኢትዮጵያ ሆኖ የተመሰረተው ህወሓት በዐማራ ሕዝብ ላይ የፈጠረውን ሐሳዊ ትርክት በታሪክ ማስረጃዎች ዋጋ ማሳጣት፤
=> ከ1983 ዓ.ም በፊት ወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የስሜን በጌምድር ጠቅላይ ግዛት አካል መሆናቸውን በሚያረጋገጡ ሰነዶች የተመሰረተ ትንታኔ ማቅረብ፤
=> ባለፉት 30 ዓመታት የህወሓት አሸባሪ ቡድን በወልቃት፣ ጠገዴና ጠለምት በዐማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመላ ኢትዮጵያውያን፣ ለዓለማቀፉ ማኀበረሰብና ተቋማት፣…እውነቱን እንዲውቁት ማድረግ፤
=> ህወሓት በትረ-ሥልጣኑን ከተቆጣጠር በኃላ በወልቃት፣ ጠገዴና ጠለምት በባህልና በማንነት እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ያደረሰውን ምዝበራና ጥፋት መተንተን፤
=> ህወሓት ከምስረታው ጀምሮ በጫካ፣ በአገዛዝና በአሸባሪነት ዘመኑ በሕዝብ እና በሀገር ላይ የፈፀማቸውን ዋና ዋና ክህደቶች አጉልቶ ማውጣት፤
=> ጥቅምት 24 የተጀመረውን ሕግ የማስከበር ዘመቻ ተከትሎ ነጻ በወጡት ወልቃይት፣ ጠገዴ የድኀረ-ነጻነት ሁኔታዎች ምን እንደሚመስሉ እውነታዎችን ለማሳወቅ፤
=> በቀጣይ በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ጉዳይ መሆን ስላለባቸው የሕግ፣ የፖለቲካ የማህበራዊ ውል መፍትሔዎች ዙሪያ ምክረ-ሀሳቦችን ለማቅረብ ያለመ ነው፡፡
በጥቅሉ የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የታፈኑ እውነታዎችን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ዓለማቀፉ ማኀበረሰብና ተቋማት በማሳወቅ፤ የትግሬ ወራሪ ባለፉት ሠላሳ ዓመታት ላደረሰው የዘር ማጥፋት ወንጀል፣ የኢኮኖሚ ብዝበዛና ሌሎች ግፍና በደሎች ካሳ እንዲከፈል በማስገደድ ወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ወደቀደመ እናት ግዛታቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ያለመ ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ መጽሐፍ ነው!!
በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች፣ የአደባባይ ምሁራን፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ታዋጊ ግለሰቦች በተገኙበት መጽሐፉ ይመረቃል፤ ምሁራዊ ውይይትም ይካሄዳል፡፡
በዚህ የመጽሐፍ ምረቃ መርሐ-ግብር እንድትታደሙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡
የመጽሐፉ አሰናጆች፡-
1) ሲሳይ ምስጋናው (ዶ/ር)
2) ዓለማየሁ እርቅይሁን (ዶ/ር)
3) ጌታቸው ሽፈራው
4) ቴዎድሮስ ታደሠ
5) ጎሹ አለበል
6) ሙሉዓለም ገ/መድኀን ናቸው፡፡
ጥምቀትን በታሪካዊቷና በታላቋ ጎንደር እናከብራለን! ጎን ለጎን ማንነታችንንና ነፃነታችንን የሐገር ልዑላዊነታችንንና የግዛት አንድነታችንን የሚያስከብርና የሚያስጠብቅ ስራዎችን እንሰራለን!
በጣም ከማከብራቸውና ከምወዳቸው ከአርቆ አሳቢዎቹ ውድ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወንድሞቼ ከሕግ ባለሙያው Andualem Buketo Geda እና ኢ/ር Tesfaye K Ali Faris ጋር!
ጥምቀትን ኑ በእምዬ ጎንደር እናሳልፍ፤ ስለቀጠናው ሁኔታም በአካል በመገኘት በተጨባጭ መረጃ በቂ ግንዛቤ እንፍጠር!
በበዓሉ ይዘናጉልኛል ብሎ የሚያስበውና የበዓሉን ድምቀት ለማደብዘዝ በተለያዩ ግንባሮች ትንኮሳ እያደረገ በመሆኑ እንዳንዘናጋም ከዋናው ጉዳይ ለአፍታም ትኩረታችንን ማንሳት የለብንም!
ትግላችንና ፅናታችን ለከፍታ ነው!
ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን አስከብራ ታፍራና ተከብራ ለዘለዓለም ትኖራለች!
በጣም ከማከብራቸውና ከምወዳቸው ከአርቆ አሳቢዎቹ ውድ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወንድሞቼ ከሕግ ባለሙያው Andualem Buketo Geda እና ኢ/ር Tesfaye K Ali Faris ጋር!
ጥምቀትን ኑ በእምዬ ጎንደር እናሳልፍ፤ ስለቀጠናው ሁኔታም በአካል በመገኘት በተጨባጭ መረጃ በቂ ግንዛቤ እንፍጠር!
በበዓሉ ይዘናጉልኛል ብሎ የሚያስበውና የበዓሉን ድምቀት ለማደብዘዝ በተለያዩ ግንባሮች ትንኮሳ እያደረገ በመሆኑ እንዳንዘናጋም ከዋናው ጉዳይ ለአፍታም ትኩረታችንን ማንሳት የለብንም!
ትግላችንና ፅናታችን ለከፍታ ነው!
ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን አስከብራ ታፍራና ተከብራ ለዘለዓለም ትኖራለች!
የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በጎንደር እስከዛሬ ከነበሩት በዓላት በተለየ መንገደ ደምቋል!
የወያኔንና የግብረ-አበሮቹን አማራን አንገት የማስደፋት ኢትዮጵያን የማፍረስ እኩይ አላማን በተባበረ ክንዳችን አክሽፈን ቅስማቸውን በሰበርነው ማግስት በታላቅ የአሸናፊነት የኩራት ስሜት የምናከብረው በዓል መሆኑ ከእስከ ዛሬው በዓል ድምቀቱን ለየት አድርጎታል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገር ውስጥ የበረራ ታሪኩም ከፍተኛ ቁጥር ያለው በረራ ወደ ጎንደር እያካሄደ መሆኑ አዲስ ታሪክም ሆኖ እየተመዘገበ ነው!
ጎንደር በተከበሩ እንቁ እንግዶች ምሽቱን ደምቃለች!
ክብር ለዚህ ቀን ላበቁን ውድ ጀግኖቻችን በሙሉ ይሁን ብያለሁ!
የወያኔንና የግብረ-አበሮቹን አማራን አንገት የማስደፋት ኢትዮጵያን የማፍረስ እኩይ አላማን በተባበረ ክንዳችን አክሽፈን ቅስማቸውን በሰበርነው ማግስት በታላቅ የአሸናፊነት የኩራት ስሜት የምናከብረው በዓል መሆኑ ከእስከ ዛሬው በዓል ድምቀቱን ለየት አድርጎታል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገር ውስጥ የበረራ ታሪኩም ከፍተኛ ቁጥር ያለው በረራ ወደ ጎንደር እያካሄደ መሆኑ አዲስ ታሪክም ሆኖ እየተመዘገበ ነው!
ጎንደር በተከበሩ እንቁ እንግዶች ምሽቱን ደምቃለች!
ክብር ለዚህ ቀን ላበቁን ውድ ጀግኖቻችን በሙሉ ይሁን ብያለሁ!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ!
ነገም ገና ይቀጥላል!
ክቡራን እንግዶቻችን ወደጥንታዊቷና ታሪካዊቷ እምዬ ጎንደር እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ!
መልካም ጊዜ!
ነገም ገና ይቀጥላል!
ክቡራን እንግዶቻችን ወደጥንታዊቷና ታሪካዊቷ እምዬ ጎንደር እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ!
መልካም ጊዜ!
ከኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች በመጡ በውብ የባህል ልብስ ባጌጡ የተከበሩ እንግዶች የጎንደር አደባባዮች፣ መንገዶች ሆቴሎች ሁሉ ደምቀዋል። ጎንደርን ዞር ዞር ብሎ ለተመለከተ የቀረ ሰው ያለ አይመስልም። ውበቷና ድመቀቷ ጎልቷል።
ስለቀጠናው የተወራውንና የተናፈሰውን ስጋት ከእቁብ ባለመቁጠር፣ በልበ ሙሉነት በሐገር ፍቅር በጀግንነት ስሜት ወደጎንደር በመምጣት በዓሉን ለመታደም የቻላችሁ ውድ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በመሉ እንኳን ወደታሪካዊቷና ጥንታዊቷ የነገስታት አገር ጎንደር በደህና መጣችሁ ለማለት እንወዳለን። ለእናንተ ያለን ክብር ታላቅ ነው። ኮርተንባችኋልም።
በቆይታችሁም እንደምትደሰቱ አንጠራጠርም!
መልካም የከተራ በዓል!
ስለቀጠናው የተወራውንና የተናፈሰውን ስጋት ከእቁብ ባለመቁጠር፣ በልበ ሙሉነት በሐገር ፍቅር በጀግንነት ስሜት ወደጎንደር በመምጣት በዓሉን ለመታደም የቻላችሁ ውድ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በመሉ እንኳን ወደታሪካዊቷና ጥንታዊቷ የነገስታት አገር ጎንደር በደህና መጣችሁ ለማለት እንወዳለን። ለእናንተ ያለን ክብር ታላቅ ነው። ኮርተንባችኋልም።
በቆይታችሁም እንደምትደሰቱ አንጠራጠርም!
መልካም የከተራ በዓል!