የትናንቱ ማታ የክቡር ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቃለ ምልልስ ዋና ነጥቦችን ወደአማርኛ ጳውሎስ ሶሪ እንደሚከተለው መልሶልናል!
- ደብረፂዮንን በሁመራ ለምን ለጦርነት እየተዘጋጁ እንደሆነ ጠየኩት።
- ህወሓት በኤርትራ ውስጥ ከ100 በላይ ቦታዎች ላይ ኢላማ ለማድረግ ማቀዱን የሚያሳይ ማስረጃ አለን።
- የህወሓት ጀብዱ የተሳሳተ ስሌት ነበር።
- በህዳር 2020 የመጀመሪያ ሳምንት ከ5000 በላይ የኢትዮጵያ ወታደሮች የኤርትራን ድንበር አቋርጠዋል።
- የኢትዮጵያ ጦር ከመቀሌ ይወጣል ብለን አልጠበቅንም።
- የህወሓት አመራር ከስልጣን መውጣቱን እንኳን አልጠበቀም። የውጭ አካላት የኢትዮጵያ መንግስት ከትግራይ እንዲወጣ ግፊት ያደርጉ ነበር።
- ማንኛውም ጤነኛ ወታደራዊ አመራር ያለ ሎጂስቲክስ እስከ ኮምቦልቻ እና ደሴ ድረስ ሊገባ ባልደፈረ ነበር።
- የህወሓት የውጭ ሃይሎች በጦርነቱ ውጤት አልረኩም።
- ወያኔ በኤርትራ ላይ ያደረሰው ጉዳት ከኃይለሥላሴና ከመንግስቱ ኃ/ማርያም የከፋ ነው።
- የትግራይ የነጻነት ሪፐብሊክ የለም፣ አይሆንምም።
- ወያኔ የኢትዮጵያን የተረቀቀውን ሕገ መንግሥት ከማንም በፊት እንዳነብ ሰጠኝ። ሕገ መንግሥቱ ለኢትዮጵያ አደገኛ ነበር፣ እናም ቅሬታዬን አንስቻለሁ።
- ከብሄር ፌደራሊዝም ፖሊሲ የበለጠ አደጋ የለም።
- አገሪቱ አንድ ካልሆነ ለውጭ አገሮች በሉዓላዊ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ ለመግባት ቀላል ነው።
- ባለፉት ጥቂት ወራት የኢትዮጵያ አንድነት ለኒዮ-ቅኝ ገዢ አገሮች ትምህርት ሆኖ ቆይቷል።
- የአሜሪካን ህዝብ እና መንግስትን መለየት አለብን። በአለም አቀፍ ደረጃ ውድመትን የሚፈጥሩት መቶኛ ከአሜሪካ ህዝብ 0.1% እንኳን አይደለም።
- በአሁኑ ጊዜ በዩኤስኤ ውስጥ የተሰራ የለም. ሁሉም ነገር በቻይና የተሰራ ነው.
- ቻይና ሩብ የአሜሪካ ዕዳ አለባት። ዩኤስኤ በኢኮኖሚ ኃያል አገር ናት የሚለው ግምት የተሳሳተ ነው።
- ስማቸው እንጂ ኢጋድ ወይም AU የሉም። የግል ፍላጎት ያላቸው ቡድኖች አበላሽተውታል።
- ቻይና ምዕራባውያንን አንቀሳቅሳለች። ምዕራባውያን አገሮች ሩሲያንና ቻይናን መያዝ አልቻሉም።
- በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ዓለም ለበጎ ነገር የተለየ ይሆናል.
- የዓለም ልዕለ ኃያል መንግሥት እንደ ኤርትራ ትንሿን አገር ለስምንት ዓመታት እንዴት ማዕቀብ ይጥላል? ይህ በእነርሱ በኩል ተስፋ መቁረጥ ነው, እኛ ለመሾም ፈቃደኛ ባለመሆኑ.
- የአሜሪካ ልዑክ ሥራ ለአገሮች ምን ማድረግ እንዳለባቸው ማዘዝ ነው።
- ሽብርተኝነት የተፈጠረው ‘በነሱ’ ነው።
- ባለፈው አመት ሲሰራጭ የነበረው 40% ዶላር በህገ ወጥ መንገድ በአሜሪካ ታትሟል።
-በአሜሪካ መንግስት ላይ 'immunity' ፈጥረናል።
- የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ፖሊሲዎች እና 'የዓለም ስርዓት' የጫካ ህግ ናቸው. ተሃድሶ ተከልክሏል።
- ኤርትራን ሰይጣናዊ ለማድረግ ሌት ተቀን እየሰሩ ነው።
- የአፍጋኒስታን ሰዎች ለምን ይሰቃያሉ?
- በተሞክሮአችን ምክንያት የዩኤስን ማዕቀብ መቃወም እና ማቆየት እንችላለን።
- የሰማንያ አመታት ታሪካችን ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው። የእነሱ ሰላም እና ብልጽግና ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው.
- በኢትዮጵያ ላይ የደረሰው አስከፊው ነገር ወያነ ነው።
- ኤርትራና ኢትዮጵያ ግንኙነታቸውን ያጠናክራሉ።
- ኢትዮጵያ በሀገሪቱ ውስጥ ዘላቂ ሰላምና አንድነት እንዲኖር የጎሳ ፌደራሊዝምን ማሻሻል ወይም ማስወገድ አለባት።
- ህወሀት ለተጋሩ ከአማራ ያነሱ መሆናቸውን በመንገር ጥላቻን እየዘራ ነበር።
-የመጀመሪያው ወያነ አስተሳሰብ ከሁለተኛው እና ከአሁኑ ወያነ የተለየ ነበር።
- ኢትዮጵያ ውስጥ በብዛት የሚሰቃዩት ተጋሩ ናቸው።
- አሁን በሱዳን ያለው መጥፎው የውጭ ሀገራት ጣልቃ ገብነት ነው።
- ደብረፂዮንን በሁመራ ለምን ለጦርነት እየተዘጋጁ እንደሆነ ጠየኩት።
- ህወሓት በኤርትራ ውስጥ ከ100 በላይ ቦታዎች ላይ ኢላማ ለማድረግ ማቀዱን የሚያሳይ ማስረጃ አለን።
- የህወሓት ጀብዱ የተሳሳተ ስሌት ነበር።
- በህዳር 2020 የመጀመሪያ ሳምንት ከ5000 በላይ የኢትዮጵያ ወታደሮች የኤርትራን ድንበር አቋርጠዋል።
- የኢትዮጵያ ጦር ከመቀሌ ይወጣል ብለን አልጠበቅንም።
- የህወሓት አመራር ከስልጣን መውጣቱን እንኳን አልጠበቀም። የውጭ አካላት የኢትዮጵያ መንግስት ከትግራይ እንዲወጣ ግፊት ያደርጉ ነበር።
- ማንኛውም ጤነኛ ወታደራዊ አመራር ያለ ሎጂስቲክስ እስከ ኮምቦልቻ እና ደሴ ድረስ ሊገባ ባልደፈረ ነበር።
- የህወሓት የውጭ ሃይሎች በጦርነቱ ውጤት አልረኩም።
- ወያኔ በኤርትራ ላይ ያደረሰው ጉዳት ከኃይለሥላሴና ከመንግስቱ ኃ/ማርያም የከፋ ነው።
- የትግራይ የነጻነት ሪፐብሊክ የለም፣ አይሆንምም።
- ወያኔ የኢትዮጵያን የተረቀቀውን ሕገ መንግሥት ከማንም በፊት እንዳነብ ሰጠኝ። ሕገ መንግሥቱ ለኢትዮጵያ አደገኛ ነበር፣ እናም ቅሬታዬን አንስቻለሁ።
- ከብሄር ፌደራሊዝም ፖሊሲ የበለጠ አደጋ የለም።
- አገሪቱ አንድ ካልሆነ ለውጭ አገሮች በሉዓላዊ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ ለመግባት ቀላል ነው።
- ባለፉት ጥቂት ወራት የኢትዮጵያ አንድነት ለኒዮ-ቅኝ ገዢ አገሮች ትምህርት ሆኖ ቆይቷል።
- የአሜሪካን ህዝብ እና መንግስትን መለየት አለብን። በአለም አቀፍ ደረጃ ውድመትን የሚፈጥሩት መቶኛ ከአሜሪካ ህዝብ 0.1% እንኳን አይደለም።
- በአሁኑ ጊዜ በዩኤስኤ ውስጥ የተሰራ የለም. ሁሉም ነገር በቻይና የተሰራ ነው.
- ቻይና ሩብ የአሜሪካ ዕዳ አለባት። ዩኤስኤ በኢኮኖሚ ኃያል አገር ናት የሚለው ግምት የተሳሳተ ነው።
- ስማቸው እንጂ ኢጋድ ወይም AU የሉም። የግል ፍላጎት ያላቸው ቡድኖች አበላሽተውታል።
- ቻይና ምዕራባውያንን አንቀሳቅሳለች። ምዕራባውያን አገሮች ሩሲያንና ቻይናን መያዝ አልቻሉም።
- በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ዓለም ለበጎ ነገር የተለየ ይሆናል.
- የዓለም ልዕለ ኃያል መንግሥት እንደ ኤርትራ ትንሿን አገር ለስምንት ዓመታት እንዴት ማዕቀብ ይጥላል? ይህ በእነርሱ በኩል ተስፋ መቁረጥ ነው, እኛ ለመሾም ፈቃደኛ ባለመሆኑ.
- የአሜሪካ ልዑክ ሥራ ለአገሮች ምን ማድረግ እንዳለባቸው ማዘዝ ነው።
- ሽብርተኝነት የተፈጠረው ‘በነሱ’ ነው።
- ባለፈው አመት ሲሰራጭ የነበረው 40% ዶላር በህገ ወጥ መንገድ በአሜሪካ ታትሟል።
-በአሜሪካ መንግስት ላይ 'immunity' ፈጥረናል።
- የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ፖሊሲዎች እና 'የዓለም ስርዓት' የጫካ ህግ ናቸው. ተሃድሶ ተከልክሏል።
- ኤርትራን ሰይጣናዊ ለማድረግ ሌት ተቀን እየሰሩ ነው።
- የአፍጋኒስታን ሰዎች ለምን ይሰቃያሉ?
- በተሞክሮአችን ምክንያት የዩኤስን ማዕቀብ መቃወም እና ማቆየት እንችላለን።
- የሰማንያ አመታት ታሪካችን ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው። የእነሱ ሰላም እና ብልጽግና ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው.
- በኢትዮጵያ ላይ የደረሰው አስከፊው ነገር ወያነ ነው።
- ኤርትራና ኢትዮጵያ ግንኙነታቸውን ያጠናክራሉ።
- ኢትዮጵያ በሀገሪቱ ውስጥ ዘላቂ ሰላምና አንድነት እንዲኖር የጎሳ ፌደራሊዝምን ማሻሻል ወይም ማስወገድ አለባት።
- ህወሀት ለተጋሩ ከአማራ ያነሱ መሆናቸውን በመንገር ጥላቻን እየዘራ ነበር።
-የመጀመሪያው ወያነ አስተሳሰብ ከሁለተኛው እና ከአሁኑ ወያነ የተለየ ነበር።
- ኢትዮጵያ ውስጥ በብዛት የሚሰቃዩት ተጋሩ ናቸው።
- አሁን በሱዳን ያለው መጥፎው የውጭ ሀገራት ጣልቃ ገብነት ነው።
በአማራ ብሔርተኝነት ፖለቲካ የተቀመጠው የጠራ የጋራ አላማና ግብ ምንድነው ? አይነኬው ቀይ መስመርስ? አንድ ሰው ቀይ መስመር አለፈ ወይም ካደ የሚባለው ምን ሲያደርግ ነው? ማን ምን ሲያደርግ ነው የእሱ/ሷ የአካሄድ እንጅ ግቡ የተለየ አይደለም አንድ መስመር ላይ ነን የሚባለው? ትግሉ የሚመራባቸው ታክቲኮች እና ስትራቴጂዎችስ ተለይተዋል ወይ? ሁሉንም ጠላት በማድረግ ካገኘው ጋር መላተም የትግሉ ዋናው ስትራቴጅ ነውን?
(አንደ ሰው ×) ... በአማራ ህዝብ ትግል ውስጥ የእነ እንቶኔ ልዩነት የአካሄድ (የታክቲክ) እንጂ የመሰረታዊ የትግል መስመር አይደለም የሚባለው ምን ሲፈጽሙ ነው?
የአማራ ህዝብን ትግል ዕውን ለማድረግ ስትራቴጅካል እና ታክቲካል አጋሮች እነማን ናቸው? የአማራን ትግል ሊያደናቅፉ ወይም ከህዝባችን ትግል በተጻራሪ ሊቆሙ ይችላሉ ተብለው የተለዩ ስትራቴጅካልና ታክቲካል ጠላቶች እነማን ናቸው? የአማራ ህዝብን ትግል ውጤታማ በማድረግ ሂደት ጠላቶችን ለመቀነስ ወዳጆችን ለማብዛት የተቀመጡ ስልቶች ምን ም ናቸው? እራሳቸውን የአማራ ህዝብ ታጋይ ብለው የሚያቀርቡ እህቶችና ወንድሞች ከሁሉም ጋር የሚጋጩት/የሚላተሙት በምን ምክንያት ነው? ከዚህ አዙሪት የመውጫ ቁልፉስ ምንድን ነው?
ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ከሞላ ጎደል የአማረኛ ቋንቋን የመናገር፣ የመጻፍ፣ የማንበብ እና የማዳመጥ ክኀሎት ስላላቸው አማራ መስለው የአማራን ትግል ከሚቀለብሱ ወይም ለእነርሱ ዓለማ ከሚጠቀሙ ሰርጎ-ገቦች እንዴት መለየት ይቻላል?
የአማራ ብሔርተኛ ወይም ተቆርቋሪ ለመባል ዋናው መስፈርት ብልፅግናን ብአዴን ማለት ነው? ዘወትር ለአማራ የሚታገሉ እና ለኢትዮጵያ የሚቆረቆሩ ወያኔን አምርረው የሚታገሉ ሰዎችን እየመረጡ አጀንዳ በማድረግ ሲሳደቡና ሲራገሙ መዋል ነው?የሚጠቅመውስ ማንን ነው?
የብልፅግና አመራር ሆኖ ብልፅግናን ብአዴን በማለት ብአዴንን ይውደም ማለት እንዴትስ ይቻላል? ከብልፅግና ሰዎች ይህ ልዩ መብት ያላቸው እነማን ናቸው? ለምን? በብአዴንነት የሚሰደቡትስ ለምን ተለይተው ይሰደባሉ? ያለመሰደብ መብት ያላቸውስ እነማን ናቸው? በምን መስፈርት ተለዩ? ብልፅግና ይወ*ገድ ከተባለስ አስ*ገጁ ማነው? በብልፅግና መልካም ፈቃድ ወይም አቅሙን አይቶ ለዲሞክራሲው ማሳያ ንቆ ትቶት ካልሆነ በስተቀርስ የእውነት ብልፅግናን ለማክሰም የሚችል አካል ማን ነው? የትስ መሬት ላይ ሆኖ ነው ሊታገል የሚችለው? ለመሆኑ ብልፅግናን በምን መርህ የቆመ እንዴትስ ያለ ሃይል ነው የሚያስወግደው? ቅዠት ከመሆን የሚያልፍና አንድም ግለሰብ ይህን የሚያስበው እንደሌለ ይታወቃል እንጅ የእውነት ይሁን አቅሙ አለ ቢባል ብልፅግና/ብአዴንን በማስ*ገድ የአማራ ሕዝብ ሕልውና ሁለንተናዊ ጥቅም ሊረጋገጥ ይችላል ?
ብልፅግና/ብአዴን ይውደም በማለት (በእርግጥ ከእኛ ውጭ ነው የሚባለውን አመራር ነው) የተሻለ ሰው ወደብልጽግና/ብአዴን እንዳይቀላቀል ውስጥ ላይ ያለውም አንድነቱን አጠናክሮ በሞራል ለተሻለ ድል እንዳይነሳሳ ከአመት እስከ አመት ሲሰራ እየተከረመ ችግር ሲፈጠር ብአዴን የት ነህ ? ምን ትሰራለህ? አቃቂርስ አብረው የሚሄዱ ጉዳዮች ናቸውን? አያስገምትም? እስከመቼስ ይህ ቀልድ ይቀጥላል? ምን ያህልስ ይጠቅማል?
እንዲያው ብዙ ነገሮች ቢያስገርሙኝና ብአዴን የሆነ ሰው ሁሉ ሌላውን ሰው ብአዴን ሲል ስለምሰማ ታላቅ ግርምትን ቢፈጥርብኝ ጊዜ ነው!
(አንደ ሰው ×) ... በአማራ ህዝብ ትግል ውስጥ የእነ እንቶኔ ልዩነት የአካሄድ (የታክቲክ) እንጂ የመሰረታዊ የትግል መስመር አይደለም የሚባለው ምን ሲፈጽሙ ነው?
የአማራ ህዝብን ትግል ዕውን ለማድረግ ስትራቴጅካል እና ታክቲካል አጋሮች እነማን ናቸው? የአማራን ትግል ሊያደናቅፉ ወይም ከህዝባችን ትግል በተጻራሪ ሊቆሙ ይችላሉ ተብለው የተለዩ ስትራቴጅካልና ታክቲካል ጠላቶች እነማን ናቸው? የአማራ ህዝብን ትግል ውጤታማ በማድረግ ሂደት ጠላቶችን ለመቀነስ ወዳጆችን ለማብዛት የተቀመጡ ስልቶች ምን ም ናቸው? እራሳቸውን የአማራ ህዝብ ታጋይ ብለው የሚያቀርቡ እህቶችና ወንድሞች ከሁሉም ጋር የሚጋጩት/የሚላተሙት በምን ምክንያት ነው? ከዚህ አዙሪት የመውጫ ቁልፉስ ምንድን ነው?
ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ከሞላ ጎደል የአማረኛ ቋንቋን የመናገር፣ የመጻፍ፣ የማንበብ እና የማዳመጥ ክኀሎት ስላላቸው አማራ መስለው የአማራን ትግል ከሚቀለብሱ ወይም ለእነርሱ ዓለማ ከሚጠቀሙ ሰርጎ-ገቦች እንዴት መለየት ይቻላል?
የአማራ ብሔርተኛ ወይም ተቆርቋሪ ለመባል ዋናው መስፈርት ብልፅግናን ብአዴን ማለት ነው? ዘወትር ለአማራ የሚታገሉ እና ለኢትዮጵያ የሚቆረቆሩ ወያኔን አምርረው የሚታገሉ ሰዎችን እየመረጡ አጀንዳ በማድረግ ሲሳደቡና ሲራገሙ መዋል ነው?የሚጠቅመውስ ማንን ነው?
የብልፅግና አመራር ሆኖ ብልፅግናን ብአዴን በማለት ብአዴንን ይውደም ማለት እንዴትስ ይቻላል? ከብልፅግና ሰዎች ይህ ልዩ መብት ያላቸው እነማን ናቸው? ለምን? በብአዴንነት የሚሰደቡትስ ለምን ተለይተው ይሰደባሉ? ያለመሰደብ መብት ያላቸውስ እነማን ናቸው? በምን መስፈርት ተለዩ? ብልፅግና ይወ*ገድ ከተባለስ አስ*ገጁ ማነው? በብልፅግና መልካም ፈቃድ ወይም አቅሙን አይቶ ለዲሞክራሲው ማሳያ ንቆ ትቶት ካልሆነ በስተቀርስ የእውነት ብልፅግናን ለማክሰም የሚችል አካል ማን ነው? የትስ መሬት ላይ ሆኖ ነው ሊታገል የሚችለው? ለመሆኑ ብልፅግናን በምን መርህ የቆመ እንዴትስ ያለ ሃይል ነው የሚያስወግደው? ቅዠት ከመሆን የሚያልፍና አንድም ግለሰብ ይህን የሚያስበው እንደሌለ ይታወቃል እንጅ የእውነት ይሁን አቅሙ አለ ቢባል ብልፅግና/ብአዴንን በማስ*ገድ የአማራ ሕዝብ ሕልውና ሁለንተናዊ ጥቅም ሊረጋገጥ ይችላል ?
ብልፅግና/ብአዴን ይውደም በማለት (በእርግጥ ከእኛ ውጭ ነው የሚባለውን አመራር ነው) የተሻለ ሰው ወደብልጽግና/ብአዴን እንዳይቀላቀል ውስጥ ላይ ያለውም አንድነቱን አጠናክሮ በሞራል ለተሻለ ድል እንዳይነሳሳ ከአመት እስከ አመት ሲሰራ እየተከረመ ችግር ሲፈጠር ብአዴን የት ነህ ? ምን ትሰራለህ? አቃቂርስ አብረው የሚሄዱ ጉዳዮች ናቸውን? አያስገምትም? እስከመቼስ ይህ ቀልድ ይቀጥላል? ምን ያህልስ ይጠቅማል?
እንዲያው ብዙ ነገሮች ቢያስገርሙኝና ብአዴን የሆነ ሰው ሁሉ ሌላውን ሰው ብአዴን ሲል ስለምሰማ ታላቅ ግርምትን ቢፈጥርብኝ ጊዜ ነው!
ወልቃይትን ለወያኔ አሳልፎ ለመስጠት ያለ የሌለ አቅሙን ተጠቅሞ የተንበረከከው አፍቃሬ ወያኔ አሁን ደግሞ አፍቃሬ ወያኔዎችን በመጠቀመ ለአማራ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መከላከያ ከሑመራ ወጣ ሊወጣ ነው በማለት የሴራ አለ ሴራ የፖለቲካ ትንተናን ተጠቅሞ ለማጭበርበር ሌላ የሴራ ጨዋታ ለመሞከር እየጣረ ነው።
ያም ሆነ ይህ ያለኛ ፈቃድ ሊሆን የሚችል አንዳችስ እንኳን ነገር ሊኖር እንደማይችል በእርግጠኝነት ለማሳወቅ እንወዳለን!!
የኢትዮጵያ ዘላቂ ጥቅም የሚከበረው በሁሉም ኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድና መልካም ፈቃድ ነው‼️
ያም ሆነ ይህ ያለኛ ፈቃድ ሊሆን የሚችል አንዳችስ እንኳን ነገር ሊኖር እንደማይችል በእርግጠኝነት ለማሳወቅ እንወዳለን!!
የኢትዮጵያ ዘላቂ ጥቅም የሚከበረው በሁሉም ኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድና መልካም ፈቃድ ነው‼️
እጃችን ላይ ባለ ጉዳይ ካልናቅነውና ካልፈለግነው በስተቀር ከእኛ በላይ ዋና ወሳኝ አካል ማንም ሊኖር አይችልም። ዋናው በእጅ ያለን ነገር በአግባቡ ለመጠቀም በጥንቃቄ ልንሰራ ነው የሚገባን።
ከሰኔ ጀምሮ ያስተጋባነውን ሀይለ ቃል ዛሬም እንደግመዋለን "የነቃ የተደራጀ የፀና ሕዝብ ያሸንፋል"!
ሰላም በመሰለ ቀን ለጦርነት መዘጋጀት ጦርነትን ለማሸነፍ ይረዳልና በረባ ባረባው ጉዳይ ከመዘናጋት ወጥተን አስፈላጊውን ሁሉ የጦርነት ዝግጅት እናድርግ‼️
ሰላም በመሰለ ቀን ለጦርነት መዘጋጀት ጦርነትን ለማሸነፍ ይረዳልና በረባ ባረባው ጉዳይ ከመዘናጋት ወጥተን አስፈላጊውን ሁሉ የጦርነት ዝግጅት እናድርግ‼️
ሕወሓትንና በተለያየ መንገድ ከጎኑ ተሰልፎ አማራን አንገት ለማስደፋት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ያለ የሌለ ሃይሉን የተጠቀመውን ሁሉ መቼም ቢሆን አቅም ፈጥሮ ሐገር ማፍረስ ወደማይችሉበት ደረጃ አድርሰናቸዋል። የሆነ ቦታ ላይ ወይም በሆነ መንገድ ጉዳት የማድረስ አቅም የላቸውም እንደማለት ግን አይደለምና ለዚህ ሁሌም ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል። ከዚህ ውጭ ወያኔም ሆነ የግብር ልጆቹ ሰበብ እየፈለጉ ወይም ተገቢ ባልሆነ መንገድ ሁሉ የመነፋረቅ ዘወትር የመቆዘም መብታቸው የተጠበቀ ነው። ትግላችንና ፅናታችን ለከፍታ ነው!
ታላቅ የመጽሐፍ ምረቃ በመናገሻ ጎንደር ከተማ!
ግሩም ስራ ነው። በአዘጋጆቹ እጅጉን ኮርተንባችኋል!
ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ያለማቋረጥ ግፍ፣ በደልና አለም አቀፍ ወንጀል ሲፈጸምበት የነበረው የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ዐማራ ሕዝብ ትርጉም በሚሰጥ መስዋዕትነት ነፃ ወጥቷል።
ወያኔ በሕዝባችን ላይ ያደረሰው የወል ሰቆቃ ግን በሚገባ አልተሰነደም። በዚህ ቁጭት የተነሱ ስድስት ባለሙያዎች በአካባቢው ይደርስ የነበረውን ሁለንተናዊ ጭቆናና በደል ከፖለቲካ ሳይንስ፣፣ ሕግ፣ ታሪክ፣ ባህልና ኢኮኖሚ አንፃር በመተንተን ለአገር ውስጥ፣ ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ እና ተቋማት ለማሳወቅ ያለመ፤ “የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የታፈኑ እውነታዎች” የተሰኘ መጽሐፍ ጥናትን መሰረት በማድረግ ተዘጋጅቷል። መጽሐፉ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም በትብብር አሳትሞታል፡፡
ይህ ታሪካዊ መጽሐፍ የፊታችን እሁድ ጥር 08 ቀን 2014 ዓ.ም. በመናገሻ ጎንደር ከተማ ኃይሌ ሪዞርት ምንትዋብ አዳራሽ በይፋ ይመረቃል።
በመሆኑም እርስዎ በዚህ ታሪካዊ የመጽሐፍ ምረቃ ዝግጅት እንዲታደሙ በማክበር ጠርተንዎታል።
የመጽሐፉ ዋና ዋና የትኩረት ነጥቦች፡-
=> ዐማራ በኢትዮጵያ ሐገረ-መንግሥት ግንባታ ያበረከተውን አበርክቶ ከታሪክ አውድ አኳያ መተንተን፤
=> ከፍጥረቱ ጀምሮ ፀረ-ዐማራ እና ፀረ-ኢትዮጵያ ሆኖ የተመሰረተው ህወሓት በዐማራ ሕዝብ ላይ የፈጠረውን ሐሳዊ ትርክት በታሪክ ማስረጃዎች ዋጋ ማሳጣት፤
=> ከ1983 ዓ.ም በፊት ወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የስሜን በጌምድር ጠቅላይ ግዛት አካል መሆናቸውን በሚያረጋገጡ ሰነዶች የተመሰረተ ትንታኔ ማቅረብ፤
=> ባለፉት 30 ዓመታት የህወሓት አሸባሪ ቡድን በወልቃት፣ ጠገዴና ጠለምት በዐማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመላ ኢትዮጵያውያን፣ ለዓለማቀፉ ማኀበረሰብና ተቋማት፣…እውነቱን እንዲውቁት ማድረግ፤
=> ህወሓት በትረ-ሥልጣኑን ከተቆጣጠር በኃላ በወልቃት፣ ጠገዴና ጠለምት በባህልና በማንነት እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ያደረሰውን ምዝበራና ጥፋት መተንተን፤
=> ህወሓት ከምስረታው ጀምሮ በጫካ፣ በአገዛዝና በአሸባሪነት ዘመኑ በሕዝብ እና በሀገር ላይ የፈፀማቸውን ዋና ዋና ክህደቶች አጉልቶ ማውጣት፤
=> ጥቅምት 24 የተጀመረውን ሕግ የማስከበር ዘመቻ ተከትሎ ነጻ በወጡት ወልቃይት፣ ጠገዴ የድኀረ-ነጻነት ሁኔታዎች ምን እንደሚመስሉ እውነታዎችን ለማሳወቅ፤
=> በቀጣይ በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ጉዳይ መሆን ስላለባቸው የሕግ፣ የፖለቲካ የማህበራዊ ውል መፍትሔዎች ዙሪያ ምክረ-ሀሳቦችን ለማቅረብ ያለመ ነው፡፡
በጥቅሉ የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የታፈኑ እውነታዎችን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ዓለማቀፉ ማኀበረሰብና ተቋማት በማሳወቅ፤ የትግሬ ወራሪ ባለፉት ሠላሳ ዓመታት ላደረሰው የዘር ማጥፋት ወንጀል፣ የኢኮኖሚ ብዝበዛና ሌሎች ግፍና በደሎች ካሳ እንዲከፈል በማስገደድ ወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ወደቀደመ እናት ግዛታቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ያለመ ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ መጽሐፍ ነው!!
በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች፣ የአደባባይ ምሁራን፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ታዋጊ ግለሰቦች በተገኙበት መጽሐፉ ይመረቃል፤ ምሁራዊ ውይይትም ይካሄዳል፡፡
በዚህ የመጽሐፍ ምረቃ መርሐ-ግብር እንድትታደሙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡
የመጽሐፉ አሰናጆች፡-
1) ሲሳይ ምስጋናው (ዶ/ር)
2) ዓለማየሁ እርቅይሁን (ዶ/ር)
3) ጌታቸው ሽፈራው
4) ቴዎድሮስ ታደሠ
5) ጎሹ አለበል
6) ሙሉዓለም ገ/መድኀን ናቸው፡፡
ግሩም ስራ ነው። በአዘጋጆቹ እጅጉን ኮርተንባችኋል!
ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ያለማቋረጥ ግፍ፣ በደልና አለም አቀፍ ወንጀል ሲፈጸምበት የነበረው የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ዐማራ ሕዝብ ትርጉም በሚሰጥ መስዋዕትነት ነፃ ወጥቷል።
ወያኔ በሕዝባችን ላይ ያደረሰው የወል ሰቆቃ ግን በሚገባ አልተሰነደም። በዚህ ቁጭት የተነሱ ስድስት ባለሙያዎች በአካባቢው ይደርስ የነበረውን ሁለንተናዊ ጭቆናና በደል ከፖለቲካ ሳይንስ፣፣ ሕግ፣ ታሪክ፣ ባህልና ኢኮኖሚ አንፃር በመተንተን ለአገር ውስጥ፣ ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ እና ተቋማት ለማሳወቅ ያለመ፤ “የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የታፈኑ እውነታዎች” የተሰኘ መጽሐፍ ጥናትን መሰረት በማድረግ ተዘጋጅቷል። መጽሐፉ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም በትብብር አሳትሞታል፡፡
ይህ ታሪካዊ መጽሐፍ የፊታችን እሁድ ጥር 08 ቀን 2014 ዓ.ም. በመናገሻ ጎንደር ከተማ ኃይሌ ሪዞርት ምንትዋብ አዳራሽ በይፋ ይመረቃል።
በመሆኑም እርስዎ በዚህ ታሪካዊ የመጽሐፍ ምረቃ ዝግጅት እንዲታደሙ በማክበር ጠርተንዎታል።
የመጽሐፉ ዋና ዋና የትኩረት ነጥቦች፡-
=> ዐማራ በኢትዮጵያ ሐገረ-መንግሥት ግንባታ ያበረከተውን አበርክቶ ከታሪክ አውድ አኳያ መተንተን፤
=> ከፍጥረቱ ጀምሮ ፀረ-ዐማራ እና ፀረ-ኢትዮጵያ ሆኖ የተመሰረተው ህወሓት በዐማራ ሕዝብ ላይ የፈጠረውን ሐሳዊ ትርክት በታሪክ ማስረጃዎች ዋጋ ማሳጣት፤
=> ከ1983 ዓ.ም በፊት ወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የስሜን በጌምድር ጠቅላይ ግዛት አካል መሆናቸውን በሚያረጋገጡ ሰነዶች የተመሰረተ ትንታኔ ማቅረብ፤
=> ባለፉት 30 ዓመታት የህወሓት አሸባሪ ቡድን በወልቃት፣ ጠገዴና ጠለምት በዐማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመላ ኢትዮጵያውያን፣ ለዓለማቀፉ ማኀበረሰብና ተቋማት፣…እውነቱን እንዲውቁት ማድረግ፤
=> ህወሓት በትረ-ሥልጣኑን ከተቆጣጠር በኃላ በወልቃት፣ ጠገዴና ጠለምት በባህልና በማንነት እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ያደረሰውን ምዝበራና ጥፋት መተንተን፤
=> ህወሓት ከምስረታው ጀምሮ በጫካ፣ በአገዛዝና በአሸባሪነት ዘመኑ በሕዝብ እና በሀገር ላይ የፈፀማቸውን ዋና ዋና ክህደቶች አጉልቶ ማውጣት፤
=> ጥቅምት 24 የተጀመረውን ሕግ የማስከበር ዘመቻ ተከትሎ ነጻ በወጡት ወልቃይት፣ ጠገዴ የድኀረ-ነጻነት ሁኔታዎች ምን እንደሚመስሉ እውነታዎችን ለማሳወቅ፤
=> በቀጣይ በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ጉዳይ መሆን ስላለባቸው የሕግ፣ የፖለቲካ የማህበራዊ ውል መፍትሔዎች ዙሪያ ምክረ-ሀሳቦችን ለማቅረብ ያለመ ነው፡፡
በጥቅሉ የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት የታፈኑ እውነታዎችን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ዓለማቀፉ ማኀበረሰብና ተቋማት በማሳወቅ፤ የትግሬ ወራሪ ባለፉት ሠላሳ ዓመታት ላደረሰው የዘር ማጥፋት ወንጀል፣ የኢኮኖሚ ብዝበዛና ሌሎች ግፍና በደሎች ካሳ እንዲከፈል በማስገደድ ወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ወደቀደመ እናት ግዛታቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ያለመ ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ መጽሐፍ ነው!!
በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች፣ የአደባባይ ምሁራን፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ታዋጊ ግለሰቦች በተገኙበት መጽሐፉ ይመረቃል፤ ምሁራዊ ውይይትም ይካሄዳል፡፡
በዚህ የመጽሐፍ ምረቃ መርሐ-ግብር እንድትታደሙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡
የመጽሐፉ አሰናጆች፡-
1) ሲሳይ ምስጋናው (ዶ/ር)
2) ዓለማየሁ እርቅይሁን (ዶ/ር)
3) ጌታቸው ሽፈራው
4) ቴዎድሮስ ታደሠ
5) ጎሹ አለበል
6) ሙሉዓለም ገ/መድኀን ናቸው፡፡
ጥምቀትን በታሪካዊቷና በታላቋ ጎንደር እናከብራለን! ጎን ለጎን ማንነታችንንና ነፃነታችንን የሐገር ልዑላዊነታችንንና የግዛት አንድነታችንን የሚያስከብርና የሚያስጠብቅ ስራዎችን እንሰራለን!
በጣም ከማከብራቸውና ከምወዳቸው ከአርቆ አሳቢዎቹ ውድ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወንድሞቼ ከሕግ ባለሙያው Andualem Buketo Geda እና ኢ/ር Tesfaye K Ali Faris ጋር!
ጥምቀትን ኑ በእምዬ ጎንደር እናሳልፍ፤ ስለቀጠናው ሁኔታም በአካል በመገኘት በተጨባጭ መረጃ በቂ ግንዛቤ እንፍጠር!
በበዓሉ ይዘናጉልኛል ብሎ የሚያስበውና የበዓሉን ድምቀት ለማደብዘዝ በተለያዩ ግንባሮች ትንኮሳ እያደረገ በመሆኑ እንዳንዘናጋም ከዋናው ጉዳይ ለአፍታም ትኩረታችንን ማንሳት የለብንም!
ትግላችንና ፅናታችን ለከፍታ ነው!
ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን አስከብራ ታፍራና ተከብራ ለዘለዓለም ትኖራለች!
በጣም ከማከብራቸውና ከምወዳቸው ከአርቆ አሳቢዎቹ ውድ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወንድሞቼ ከሕግ ባለሙያው Andualem Buketo Geda እና ኢ/ር Tesfaye K Ali Faris ጋር!
ጥምቀትን ኑ በእምዬ ጎንደር እናሳልፍ፤ ስለቀጠናው ሁኔታም በአካል በመገኘት በተጨባጭ መረጃ በቂ ግንዛቤ እንፍጠር!
በበዓሉ ይዘናጉልኛል ብሎ የሚያስበውና የበዓሉን ድምቀት ለማደብዘዝ በተለያዩ ግንባሮች ትንኮሳ እያደረገ በመሆኑ እንዳንዘናጋም ከዋናው ጉዳይ ለአፍታም ትኩረታችንን ማንሳት የለብንም!
ትግላችንና ፅናታችን ለከፍታ ነው!
ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን አስከብራ ታፍራና ተከብራ ለዘለዓለም ትኖራለች!
የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በጎንደር እስከዛሬ ከነበሩት በዓላት በተለየ መንገደ ደምቋል!
የወያኔንና የግብረ-አበሮቹን አማራን አንገት የማስደፋት ኢትዮጵያን የማፍረስ እኩይ አላማን በተባበረ ክንዳችን አክሽፈን ቅስማቸውን በሰበርነው ማግስት በታላቅ የአሸናፊነት የኩራት ስሜት የምናከብረው በዓል መሆኑ ከእስከ ዛሬው በዓል ድምቀቱን ለየት አድርጎታል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገር ውስጥ የበረራ ታሪኩም ከፍተኛ ቁጥር ያለው በረራ ወደ ጎንደር እያካሄደ መሆኑ አዲስ ታሪክም ሆኖ እየተመዘገበ ነው!
ጎንደር በተከበሩ እንቁ እንግዶች ምሽቱን ደምቃለች!
ክብር ለዚህ ቀን ላበቁን ውድ ጀግኖቻችን በሙሉ ይሁን ብያለሁ!
የወያኔንና የግብረ-አበሮቹን አማራን አንገት የማስደፋት ኢትዮጵያን የማፍረስ እኩይ አላማን በተባበረ ክንዳችን አክሽፈን ቅስማቸውን በሰበርነው ማግስት በታላቅ የአሸናፊነት የኩራት ስሜት የምናከብረው በዓል መሆኑ ከእስከ ዛሬው በዓል ድምቀቱን ለየት አድርጎታል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ በአገር ውስጥ የበረራ ታሪኩም ከፍተኛ ቁጥር ያለው በረራ ወደ ጎንደር እያካሄደ መሆኑ አዲስ ታሪክም ሆኖ እየተመዘገበ ነው!
ጎንደር በተከበሩ እንቁ እንግዶች ምሽቱን ደምቃለች!
ክብር ለዚህ ቀን ላበቁን ውድ ጀግኖቻችን በሙሉ ይሁን ብያለሁ!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ!
ነገም ገና ይቀጥላል!
ክቡራን እንግዶቻችን ወደጥንታዊቷና ታሪካዊቷ እምዬ ጎንደር እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ!
መልካም ጊዜ!
ነገም ገና ይቀጥላል!
ክቡራን እንግዶቻችን ወደጥንታዊቷና ታሪካዊቷ እምዬ ጎንደር እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ!
መልካም ጊዜ!
ከኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች በመጡ በውብ የባህል ልብስ ባጌጡ የተከበሩ እንግዶች የጎንደር አደባባዮች፣ መንገዶች ሆቴሎች ሁሉ ደምቀዋል። ጎንደርን ዞር ዞር ብሎ ለተመለከተ የቀረ ሰው ያለ አይመስልም። ውበቷና ድመቀቷ ጎልቷል።
ስለቀጠናው የተወራውንና የተናፈሰውን ስጋት ከእቁብ ባለመቁጠር፣ በልበ ሙሉነት በሐገር ፍቅር በጀግንነት ስሜት ወደጎንደር በመምጣት በዓሉን ለመታደም የቻላችሁ ውድ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በመሉ እንኳን ወደታሪካዊቷና ጥንታዊቷ የነገስታት አገር ጎንደር በደህና መጣችሁ ለማለት እንወዳለን። ለእናንተ ያለን ክብር ታላቅ ነው። ኮርተንባችኋልም።
በቆይታችሁም እንደምትደሰቱ አንጠራጠርም!
መልካም የከተራ በዓል!
ስለቀጠናው የተወራውንና የተናፈሰውን ስጋት ከእቁብ ባለመቁጠር፣ በልበ ሙሉነት በሐገር ፍቅር በጀግንነት ስሜት ወደጎንደር በመምጣት በዓሉን ለመታደም የቻላችሁ ውድ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በመሉ እንኳን ወደታሪካዊቷና ጥንታዊቷ የነገስታት አገር ጎንደር በደህና መጣችሁ ለማለት እንወዳለን። ለእናንተ ያለን ክብር ታላቅ ነው። ኮርተንባችኋልም።
በቆይታችሁም እንደምትደሰቱ አንጠራጠርም!
መልካም የከተራ በዓል!