ዳኛው ወዶም ተገዶም ነው "ያለም ወርቅ አንች እኮ ሙዚቃ ነሽ ፤ አንችን በመዳኜቴ እድለኛ ነኝ፤ ልቤም ዞረ ... ያለው"። የባለፈው ሳምንቱን ብቃቷንም ነው ዛሬ የደገመችው።
የዓለም - ወርቅ!
በእርግጠኝነት
ወርቁ ያንቺ ነው፤እንኳን ደስ ያለሽ‼️
የዓለም - ወርቅ!
በእርግጠኝነት
ወርቁ ያንቺ ነው፤እንኳን ደስ ያለሽ‼️
ዘማቹ ባለሃብት ለፋና ላምሮት ክስተቶች የ60,000 ብር የገንዘብ ስጦታ አበረከተ
***
አቶ አማረ ባይነሳኝ ዘውዴ ይባላል። መናገሻ ጎንደር ከተማ ውስጥ "ታኦስ የባህል ምሽት" ባለቤት ነው። በሰላም ጊዜ ነጋዴ በጭንቅ ጊዜ ዘማች ፋኖ ነው።
ወደመናገሻ ጎንደር የሚመጡ የአገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች የምሽት ክለቡን ሳይረግጡ አይመሰለሱም።
የአማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ጉራጌኛ፣ ወላይትኛ፣ አፋርኛ፣ ሶማሊኛ፣... የባህል ሙዚቃዎችን ከነቱባ አቀራረቡ ደምቀው የሚቀርቡበት ታዋቂ ባህላዊ የምሽት ክለብ ነው።
ጎንደር እግሩ የረገጠ ቱሪስት ታኦስ ላይ ኢትዮጵያዊ የባህል ቡፌ ይቀርብለታል።
የፋና ላምሮት ክስተት የሆኑት ያለምርቅ ጀምበሩ እና ደሳለኝ አበበ፣ ታኦስ የባህል ምሽት የሚሰሩ የጥበብ ፈርጦች ናቸው።
የታኦስ የባህል ምሽት ባለቤት አማረ ባይነሳኝ ልጆቹ ለዚህ ስኬት በመብቃቸው ለሁለቱም በድምሩ የስልሳ ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በቀጣይ የጥበብ ሥራ ጉዟቸውም ከጎናቸው በመሆን ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል ቃል ገብቷል።
አቶ አማረ ባይነሳኝ በህልውና ዘመቻው ወቅት በጋሸናና በማይጠምሪ ግንባር በመዝመት የትግሬ ወራሪን ያሳደደ አርባ ጎራሽ አንጋች፣ ትጥቅ አሳማሪ አልሞ ተኳሽ ዘማች ፋኖ ነው። ጋሳይ ላይ በነበረው ጦርነት 12 ሳጥን የጠላት ጥይት አግንቶ በጀኔራል ደስታ (ያኔ ኮሎኔል) ለምትመራው 33ኛ ክፍለ ጦር በማስረከብ በግንባሩ የዘመቻ ኮር አመራሮች እውቅና ያገኘ ሀገር ወዳድ ዘማች ፋኖ ነው።
በጎንደርና አካባቢው ባሉ የማህበራዊ በጎ አድራጎት ተግባራት በቀዳሚነት ስሙ የሚጠቀሰው ዘማቹ ባለሃብት አማረ ባይነሳኝ ትላንትም ሆነ ዛሬ ለሚያደርጋቸው የበጎ አድራጎት ስራዎቹ ሁሉ እናመሰግናለን🙏
የፋና ላምሮት ክስተት ለሆኑት
ያለም ወርቅ ጀምበር እና
ደሳለኝ አበበ
ለዚህ ስኬት በመብቃታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ። በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ኮከብ ሆናችሁ እንደምትወጡ አንጠራጠርም👌
🎼 🎹 🎷 🎸 🎶 🎵
***
አቶ አማረ ባይነሳኝ ዘውዴ ይባላል። መናገሻ ጎንደር ከተማ ውስጥ "ታኦስ የባህል ምሽት" ባለቤት ነው። በሰላም ጊዜ ነጋዴ በጭንቅ ጊዜ ዘማች ፋኖ ነው።
ወደመናገሻ ጎንደር የሚመጡ የአገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች የምሽት ክለቡን ሳይረግጡ አይመሰለሱም።
የአማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ጉራጌኛ፣ ወላይትኛ፣ አፋርኛ፣ ሶማሊኛ፣... የባህል ሙዚቃዎችን ከነቱባ አቀራረቡ ደምቀው የሚቀርቡበት ታዋቂ ባህላዊ የምሽት ክለብ ነው።
ጎንደር እግሩ የረገጠ ቱሪስት ታኦስ ላይ ኢትዮጵያዊ የባህል ቡፌ ይቀርብለታል።
የፋና ላምሮት ክስተት የሆኑት ያለምርቅ ጀምበሩ እና ደሳለኝ አበበ፣ ታኦስ የባህል ምሽት የሚሰሩ የጥበብ ፈርጦች ናቸው።
የታኦስ የባህል ምሽት ባለቤት አማረ ባይነሳኝ ልጆቹ ለዚህ ስኬት በመብቃቸው ለሁለቱም በድምሩ የስልሳ ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በቀጣይ የጥበብ ሥራ ጉዟቸውም ከጎናቸው በመሆን ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል ቃል ገብቷል።
አቶ አማረ ባይነሳኝ በህልውና ዘመቻው ወቅት በጋሸናና በማይጠምሪ ግንባር በመዝመት የትግሬ ወራሪን ያሳደደ አርባ ጎራሽ አንጋች፣ ትጥቅ አሳማሪ አልሞ ተኳሽ ዘማች ፋኖ ነው። ጋሳይ ላይ በነበረው ጦርነት 12 ሳጥን የጠላት ጥይት አግንቶ በጀኔራል ደስታ (ያኔ ኮሎኔል) ለምትመራው 33ኛ ክፍለ ጦር በማስረከብ በግንባሩ የዘመቻ ኮር አመራሮች እውቅና ያገኘ ሀገር ወዳድ ዘማች ፋኖ ነው።
በጎንደርና አካባቢው ባሉ የማህበራዊ በጎ አድራጎት ተግባራት በቀዳሚነት ስሙ የሚጠቀሰው ዘማቹ ባለሃብት አማረ ባይነሳኝ ትላንትም ሆነ ዛሬ ለሚያደርጋቸው የበጎ አድራጎት ስራዎቹ ሁሉ እናመሰግናለን🙏
የፋና ላምሮት ክስተት ለሆኑት
ያለም ወርቅ ጀምበር እና
ደሳለኝ አበበ
ለዚህ ስኬት በመብቃታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ። በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ኮከብ ሆናችሁ እንደምትወጡ አንጠራጠርም👌
🎼 🎹 🎷 🎸 🎶 🎵
ምቀኝነት ከበታችነት ስሜት የሚመነጭ በፀበል ሊድን የማይችል ክፉ ደዌ ሲሆን በሂደትም ጥላቻን መፍጠሩ አይቀርም። ጥላቻ ደግሞ እንደካንሰር ነው። ምልክቱ የሚታየው ተነጣጥሮ አልቆ ቃታ ሊሳብ ሲል መሆኑ ነገሮችን ከባድ ያደርጋቸዋል።
ከእውነት ጎን መቆም ወይም እውነትን መናገር ደግሞ የጥላቻ ምልክት ሳይሆን ውሸትን ማደሪያ ማሳጣትና ሊደርስ የሚችልን የጋራ አላስፈላጊ ጉዳት መቀነስ ነው። ይኼው ነው!
ከእውነት ጎን መቆም ወይም እውነትን መናገር ደግሞ የጥላቻ ምልክት ሳይሆን ውሸትን ማደሪያ ማሳጣትና ሊደርስ የሚችልን የጋራ አላስፈላጊ ጉዳት መቀነስ ነው። ይኼው ነው!
ስለወልቃይት ብዙ አሉታዊ ወሬዎች እየተናፈሱ ነው።ማወቅ ያለባችሁ ያለብን ነገር የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን መሆኑን ነው" ዶ/ር ይልቃል ከፋለ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር እያደረጉት ከሚገኘው ውይይት ከተናገሩት የተወሰደ!
ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር እያደረጉት ከሚገኘው ውይይት ከተናገሩት የተወሰደ!
ዓመቱን በሙሉ አብይ /ብልፅግና ወልቃይትን ለሕወሓት አሳልፎ ሊሸጠው ነው፤ አማራም ልትካድ ነው፤ ተነስ አምፅ ሲሉ የነበሩ የግጭት ነጋዴ የወያኔ የማደጎ ልጆች፣ ዛሬ ደግሞ ተገልብጠው ትክክለኛ ማንነታቸውንም ይበልጥ አንጥረው ገልፀውታል። ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በጎንደር ከተማ ላይ እያደረጉት ባለው town hall meeting ወልቃይትን በተመለከተ ሲናፈስ የነበረው ወሬ ብዥታ ስለፈጠረ ከጎንደር ሕዝብ ለተነሳላቸው ጥያቄ "ወልቃይት የማንደራደርበት ቀይ መስመራችን ነው" በማለታቸውና የክልሉ መንግስትን አቋም አስምረው በማሳወቃቸው "ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኞች ድንኳን ጥለው፣ ንፍሮ ቀቅለው፣ ነጠላ ዘቅዝቀው፣ ለቅሶ ላይ ተቀምጠው" እያየን ነው።
በአንፃሩ ሐቀኛ የአማራ ልጆችና ሰፊው የአማራ ሕዝብ በደም መስዋዕትነት ያገኘው የዓመታት የማንነት ጥያቄ ስለነበረ በመንግስት አቋም ደስተኛ የሚሆን ነው። የአዞ እንባ የሚያነባውን ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኞች ለቅሶ ቀድመን ማንነታቸውንና አቋማቸውን ለምናውቅ ሰዎች እንደ ማጀቢያ ክላሲካል ነው።
በአንፃሩ ሐቀኛ የአማራ ልጆችና ሰፊው የአማራ ሕዝብ በደም መስዋዕትነት ያገኘው የዓመታት የማንነት ጥያቄ ስለነበረ በመንግስት አቋም ደስተኛ የሚሆን ነው። የአዞ እንባ የሚያነባውን ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኞች ለቅሶ ቀድመን ማንነታቸውንና አቋማቸውን ለምናውቅ ሰዎች እንደ ማጀቢያ ክላሲካል ነው።
የብልጽግና ሰው አንተ ብልፅግና! የአብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ! ሲለኝ እንደመስማትና እንደማየት ያለ የኢትዮጵያን መከራ ሊያራዝም የሚችል ሌላ ፍረጃ በባትሪ ቢፈለግ ሊገኝ የሚችል አይመስለኝም። በእነሱ ቦታ ሆነን ቢሆን እነዚህ የብልፅግና ሰዎች ምን ሊሉን ይችል ነበር የሚለውን ሳስብ አለማሰብ ይቀላል።
በዚህ አጋጣሚ ከዚህ በፊት ለመንጋው ምንም እንኳን ቅንጣት ታህል ለሚያደርገው የስም ማጥፋት ዘመቻ ቦታ ሰጥቼ የማላውቅ ቢሆንም ከእንግዲህ ወዲያ ደግሞ መቼም ቢሆን የማይታሰብ መሆኑ እንዲታወቅ እፈልጋለሁ።
እርግጥ ነው ችግሩ የእነዚህ ድኩማን የብልጽግና ሰዎች ሳይሆን የራሱ የብልጽግና ነው።
በነገራችን ላይ ብልፅግና መሆን ወንጀል አይደለም ብቻ ሳይሆን የአማራን ሕዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ መንግስታዊ መዋቅሩን ከያዘው ከብልፅግና በላይ ለአማራ ሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማንም የቀረበ አካል የለም። ብልፅግና እርኩስም ሆነ ቅዱስ ለመባል የአንበሳውን ድርሻ መያዛችንም ለአፍታም ቢሆን ለጥያቄ ሊቀርብም አይገባም።
አየር ላይ ያላችሁ ወፈፌ የወያኔ የማደጎ ልጆች "ኧረ ባክህ!" ልትሉ እንደምትችሉ ብናውቅም መራራው ሐቅ ግን ከዚህ የተለየ አይደለምና እንደኮሶ ቢመርም አጣጥሞ መዋጥ የግድ ይሆናል‼️
በዚህ አጋጣሚ ከዚህ በፊት ለመንጋው ምንም እንኳን ቅንጣት ታህል ለሚያደርገው የስም ማጥፋት ዘመቻ ቦታ ሰጥቼ የማላውቅ ቢሆንም ከእንግዲህ ወዲያ ደግሞ መቼም ቢሆን የማይታሰብ መሆኑ እንዲታወቅ እፈልጋለሁ።
እርግጥ ነው ችግሩ የእነዚህ ድኩማን የብልጽግና ሰዎች ሳይሆን የራሱ የብልጽግና ነው።
በነገራችን ላይ ብልፅግና መሆን ወንጀል አይደለም ብቻ ሳይሆን የአማራን ሕዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ መንግስታዊ መዋቅሩን ከያዘው ከብልፅግና በላይ ለአማራ ሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማንም የቀረበ አካል የለም። ብልፅግና እርኩስም ሆነ ቅዱስ ለመባል የአንበሳውን ድርሻ መያዛችንም ለአፍታም ቢሆን ለጥያቄ ሊቀርብም አይገባም።
አየር ላይ ያላችሁ ወፈፌ የወያኔ የማደጎ ልጆች "ኧረ ባክህ!" ልትሉ እንደምትችሉ ብናውቅም መራራው ሐቅ ግን ከዚህ የተለየ አይደለምና እንደኮሶ ቢመርም አጣጥሞ መዋጥ የግድ ይሆናል‼️
ትክክለኛው ፋኖ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በፓርላማ ተወድሷል። ተመስግኗል። ትክክለኛው ፋኖም ሆነ የፋኖ ደጋፊ በሚከተለው የዶ/ር አብይ ንግግር ፈፅሞ ሊከፋ አይችልም። ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ ደግሞ እንደተለመደው የሚለው የታወቀ ነው።
"በስንዴ ማሳ ስንዴ ብቻ ሳይሆን እንክርዳድ በብልፅግና እሳቤ ውስጥ አበልፃጊ ብቻ ሳይሆን ሌቦች እንዳሉት ሁሉ፣ በሚያኮራ ስም ሁላችንም በምንመካበት ስም፣ ሌሎች ለመጠቀም ፈልገዋል። ፋኖ ለአማራም ለኢትዮጵያም ኩራት ነው፤ ምንም ጥያቄ የለውም፡፡ በጀግንነት ተዋግቷል፤ ወደፊትም በጀግንነት ይዋጋል!!
እሱ የአብይን ውዳሴ ሙገሳ ጠብቆ የሚዋጋ ሳይሆን አገሩን ወዶ የሚዋጋ ነው፡፡ ከተነካችበት አይቆምም
ወደ ፊትም። አድርጓል ያደርጋልም፡፡ ይሄ መመስገን አለበት መከበርም አለበት፡፡ ጥያቄ የለውም!!
ይህንን ስም ግን መጠቀሚያ ማድረግ ትክክል አይደለም፡፡በከተማ ተኩስ ብቻ ሳይሆን መዝረፍ ፤ሴቶች መድፈር ህፃን መጥለፍ ነጋዴመዝረፍ ፤ግብር መሰብሰብ ፎርጅድ ብር ማምረት ይሄ የፋኖ ስራ ሊሆን አይችልም፡፡
ፋኖ ፎርጅድ ብር አይሰራም፡፡ፋኖ ህፃን አይጠልፍም ፤ሴት አይደፍርም፤ ሲባጎ ወጥሮ ግብር አይሰበስብም፡፡አማራ ክልል የነበረው ይሄ ነው የአማራ ክልል ተወካዮች ታውቃላችሁ፡፡ ማታውቁ ከሆነ ሄዳችሁ ጠይቁ ህዝባችሁን!!"
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ
"በስንዴ ማሳ ስንዴ ብቻ ሳይሆን እንክርዳድ በብልፅግና እሳቤ ውስጥ አበልፃጊ ብቻ ሳይሆን ሌቦች እንዳሉት ሁሉ፣ በሚያኮራ ስም ሁላችንም በምንመካበት ስም፣ ሌሎች ለመጠቀም ፈልገዋል። ፋኖ ለአማራም ለኢትዮጵያም ኩራት ነው፤ ምንም ጥያቄ የለውም፡፡ በጀግንነት ተዋግቷል፤ ወደፊትም በጀግንነት ይዋጋል!!
እሱ የአብይን ውዳሴ ሙገሳ ጠብቆ የሚዋጋ ሳይሆን አገሩን ወዶ የሚዋጋ ነው፡፡ ከተነካችበት አይቆምም
ወደ ፊትም። አድርጓል ያደርጋልም፡፡ ይሄ መመስገን አለበት መከበርም አለበት፡፡ ጥያቄ የለውም!!
ይህንን ስም ግን መጠቀሚያ ማድረግ ትክክል አይደለም፡፡በከተማ ተኩስ ብቻ ሳይሆን መዝረፍ ፤ሴቶች መድፈር ህፃን መጥለፍ ነጋዴመዝረፍ ፤ግብር መሰብሰብ ፎርጅድ ብር ማምረት ይሄ የፋኖ ስራ ሊሆን አይችልም፡፡
ፋኖ ፎርጅድ ብር አይሰራም፡፡ፋኖ ህፃን አይጠልፍም ፤ሴት አይደፍርም፤ ሲባጎ ወጥሮ ግብር አይሰበስብም፡፡አማራ ክልል የነበረው ይሄ ነው የአማራ ክልል ተወካዮች ታውቃላችሁ፡፡ ማታውቁ ከሆነ ሄዳችሁ ጠይቁ ህዝባችሁን!!"
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ
በመንግስት መዋቅር ውስጥ ሆነው ጥቅሜ ተነካብኝ ያሉ ቁሞ-ቀሮች ከወያኔ የሳይበር አርሚ ጋር በመመጋገብ በከፍተኛ በጀትና በተደራጀ ቅንጅታዊ ዘመቻ የፋኖን መልካም ስም ተጠቅመው አጀንዳቸውን በህዝብ አእምሮ ውስጥ ለመትከል ሰርተዋል።
“ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኞች” የሁሉንም ግንባር አውደ ውጊያዎችን ምሽግ ሰባሪ፣ ጠላት ማራኪ፣ ደም*ሳሽና ድል አድራጊ ፋኖ ብቻ እንደሆነና ሌሎች የፀጥታ ሃይሎች ምንም ሚና እንዳልነበራቸው ብቻ ሳይሆን ለውጊያዎች መበላሸት በምክንያትነት ተጠቃሽ ሆነው እንዲቀርቡ አጀንዳ ቀርፀው በመሰራታቸው የጀግኖቹ ፋኖዎቻችን አኩሪ ተጋድሎ በልካቸውና በሚገባቸው ልክ ክብር እንዳያገኙ ከማድረጉ ባሻገር ፋኖ ባልሆኑት ፋኖዎች የተነሳ የፋኖን ስም ለማስጠላት ተሞክሯል።
የአማራ ሕዝብ ብቸኛው መዳኛ ፋኖ ብቻ እንደሆነ ያደረገ ትርክት አሸናፊ ሆኖ እንዲወጣ የተፈለገበት ዓላማ የአማራ ልዩሃይልን፣መከላከያ ሰራዊትን፣የፌዴራል ፖሊስን ለማዳከም ለመበታተንና ኢትዮጵያን ለማፍረስ በማለም ነው።
ፋኖን እናደራጅ በሚል በመከላከያ ሰራዊት በፌደራል ፖሊስ በአማራ ልዩሃይል ውስጥ ያሉ የአማራ አመራሮችን እና ወታደሮችን ለማስኮብለል ተሞክሯል። መከላከያ ውስጥ ያሉትን የአማራ ተወላጆችን “አማራ የሕልውና አደጋ ስላለበት ኑ ልዩሃይሉንና ፋኖን በመቀላቀል እናደራጅ” ፤ በልዩሃይሉ ውስጥ ያሉትን ደግሞ “ኑ ፋኖን እናደራጅ ውጡ” እያሉ በስመ ተቆርቋሪነት ከውስጥ ለውስጥ እስከ አደባባይ ሰፊ የተቀናጀ ዘመቻ የተደረገው ፋኖን ለማደራጀት ሳይሆን መከላከያ ሰራዊትንና ልዩሃይልን ለማስኮብለልና ወጣቱ መከላከያን እንዳይቀላቀል በማድረግ አገር ለማፍረስ ነበር። የኢትዮጵያ ትልቁ ምሽግ መከላከያ ሳይፈርስ አገር ሊፈርስ አይችልምና መከላከያ ውስጥ ያለ አባል እንዲከዳና ወጣቱ እንዳይቀላቀል ማድረግ የግድ ይቀድማል በሚል ህዎሓታዊ ምኞትና ዕቅድ ያለ ሀፍረትና ይሉኝታ ብዙ ሰርትዋል ። እነ ጌታቸው ረዳና ጀኔራል ፃድቃን ቀዳሚ ስራቸው የኢትዮጵያን መከላከያ ማዳከም መሆኑን ከዓመት በፊት መናገራቸው ይታወሳል። ይህን ለማሳካት ፋኖን ሽፋን አድርጎ መምጣት አዋጭ መንገድ ሆኖ አግኝተውታል።
ፋኖን “በዚህ ግባ በዚህ ውጣ” የሚለው አካልና የሚሰጠው ግዳጅ ስለሌበት፣ የተጠረነፈ አደረጃጀት ባለመሆኑ እንደፈለገ የሚንቀሳቀስ ሃይል ከመሆኑም በላይ የተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች የሚገኙበት፤ መወድስ የሚቀርብለት ስለነበረ በመከላከያና በልዩሃይሉ ውስጥ ያሉ አባላት ልባቸው ሊሸፍት ይችላል በሚል ተስፋ የተጀመረው እኩይ ዘመቻ “ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኞች” የተወሰነ ውጤት ማስገኘቱ የሚካድ አይደለም።
እንደተደረገው ዘመቻ ቢሆን ኖሮ ግን መከላከያ ሰራዊትና ልዩሃይሉ አሁን ባለበት ቁመና ልናየው ይቅርና ተበታትኖ ይፈራርስ ነበር። ይህ ያልሆነው በመከላከያ ሰራዊትና ልዩሃይሉ ሃገር ወዳድነት ነውና ለሐገር ባለውለታዎቹ ጀግኖቻችን ክብርና ምስጋና ይገባቸዋል።
“ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኞች” የሁሉንም ግንባር አውደ ውጊያዎችን ምሽግ ሰባሪ፣ ጠላት ማራኪ፣ ደም*ሳሽና ድል አድራጊ ፋኖ ብቻ እንደሆነና ሌሎች የፀጥታ ሃይሎች ምንም ሚና እንዳልነበራቸው ብቻ ሳይሆን ለውጊያዎች መበላሸት በምክንያትነት ተጠቃሽ ሆነው እንዲቀርቡ አጀንዳ ቀርፀው በመሰራታቸው የጀግኖቹ ፋኖዎቻችን አኩሪ ተጋድሎ በልካቸውና በሚገባቸው ልክ ክብር እንዳያገኙ ከማድረጉ ባሻገር ፋኖ ባልሆኑት ፋኖዎች የተነሳ የፋኖን ስም ለማስጠላት ተሞክሯል።
የአማራ ሕዝብ ብቸኛው መዳኛ ፋኖ ብቻ እንደሆነ ያደረገ ትርክት አሸናፊ ሆኖ እንዲወጣ የተፈለገበት ዓላማ የአማራ ልዩሃይልን፣መከላከያ ሰራዊትን፣የፌዴራል ፖሊስን ለማዳከም ለመበታተንና ኢትዮጵያን ለማፍረስ በማለም ነው።
ፋኖን እናደራጅ በሚል በመከላከያ ሰራዊት በፌደራል ፖሊስ በአማራ ልዩሃይል ውስጥ ያሉ የአማራ አመራሮችን እና ወታደሮችን ለማስኮብለል ተሞክሯል። መከላከያ ውስጥ ያሉትን የአማራ ተወላጆችን “አማራ የሕልውና አደጋ ስላለበት ኑ ልዩሃይሉንና ፋኖን በመቀላቀል እናደራጅ” ፤ በልዩሃይሉ ውስጥ ያሉትን ደግሞ “ኑ ፋኖን እናደራጅ ውጡ” እያሉ በስመ ተቆርቋሪነት ከውስጥ ለውስጥ እስከ አደባባይ ሰፊ የተቀናጀ ዘመቻ የተደረገው ፋኖን ለማደራጀት ሳይሆን መከላከያ ሰራዊትንና ልዩሃይልን ለማስኮብለልና ወጣቱ መከላከያን እንዳይቀላቀል በማድረግ አገር ለማፍረስ ነበር። የኢትዮጵያ ትልቁ ምሽግ መከላከያ ሳይፈርስ አገር ሊፈርስ አይችልምና መከላከያ ውስጥ ያለ አባል እንዲከዳና ወጣቱ እንዳይቀላቀል ማድረግ የግድ ይቀድማል በሚል ህዎሓታዊ ምኞትና ዕቅድ ያለ ሀፍረትና ይሉኝታ ብዙ ሰርትዋል ። እነ ጌታቸው ረዳና ጀኔራል ፃድቃን ቀዳሚ ስራቸው የኢትዮጵያን መከላከያ ማዳከም መሆኑን ከዓመት በፊት መናገራቸው ይታወሳል። ይህን ለማሳካት ፋኖን ሽፋን አድርጎ መምጣት አዋጭ መንገድ ሆኖ አግኝተውታል።
ፋኖን “በዚህ ግባ በዚህ ውጣ” የሚለው አካልና የሚሰጠው ግዳጅ ስለሌበት፣ የተጠረነፈ አደረጃጀት ባለመሆኑ እንደፈለገ የሚንቀሳቀስ ሃይል ከመሆኑም በላይ የተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች የሚገኙበት፤ መወድስ የሚቀርብለት ስለነበረ በመከላከያና በልዩሃይሉ ውስጥ ያሉ አባላት ልባቸው ሊሸፍት ይችላል በሚል ተስፋ የተጀመረው እኩይ ዘመቻ “ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኞች” የተወሰነ ውጤት ማስገኘቱ የሚካድ አይደለም።
እንደተደረገው ዘመቻ ቢሆን ኖሮ ግን መከላከያ ሰራዊትና ልዩሃይሉ አሁን ባለበት ቁመና ልናየው ይቅርና ተበታትኖ ይፈራርስ ነበር። ይህ ያልሆነው በመከላከያ ሰራዊትና ልዩሃይሉ ሃገር ወዳድነት ነውና ለሐገር ባለውለታዎቹ ጀግኖቻችን ክብርና ምስጋና ይገባቸዋል።
ሁሉንም ነገሩን ለሕዝብና ለሀገሩ አሳልፎ ለሰጠው፣ እንደ አባቶቹ ዛሬም በዱር በገደሉ ደሙን በማፍሰስ አጥንቱን በመከስከስ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እያስከበረ፣ ከውስጥም ከውጭም የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን እያከሸፈ፣ ፀረ-ሰላም ሃይሎችን እየመነጠረ፣ ጠላቶቹን እንዳልነበሩ ወደማዳበርያነት እየቀየረ፣ በአኩሪ ተጋድሎ በድል ጎዳና፣ በታሪክ ሰሪነት፣ ወደፊት እየተረማመደ ለሚገኘው ለብራው መብረቅ ለጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊታችን ክብርና ምስጋና ይሁን‼️
የጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን አባል መሆን ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ክብር መጠበቅ፣ ለሕዝቦቿ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ዋስትና ሰጭ ከሚሆኑት መካከል ከቀዳሚዎቹ ቀዳሚ መሆን ነውና ኩራት ነው‼️
የጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን አባል መሆን ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ክብር መጠበቅ፣ ለሕዝቦቿ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ዋስትና ሰጭ ከሚሆኑት መካከል ከቀዳሚዎቹ ቀዳሚ መሆን ነውና ኩራት ነው‼️
ለወያኔ በሚዲያ በዲፕሎማሲ በቁሳቁስ እና በገንዘብ እነ ሱዳን ግብፅ ምዕራባዊያንና እነ አሜሪካ ያልተቋረጠ ድጋፍ እንደሚያደርጉለት ሁሉ፣ የወልቃይት ሱዳን ኮሪደር ለወያኔ ይከፈትለት ዘንድ ሲወተውቱ ለነበሩና አሁን ደግሞ ድርድር እንኳን በሌለበት ሁኔታ ድርድር እየተደረገ እንደሆነና ወልቃይትም አብይ ለወያኔ አሳልፎ ሊሰጠው እንደሆነ የፈጠራ የሐሰት ወሬ ሲያስነዙ ለከረሙት በእነ ያሬድ ጥበቡ ታምራት ላይኔ ለሚመራው ዳግማዊ ኢህዴን፣ በአማራ ስም ላቋቋሙት የሲቪክ ማህበራቶች፣ ፋኖ ሳይሆኑ ለፈነኑ ፖለቲካል ፋኖዎች ተመሳሳይ ድጋፍ ያደርጋሉ።
የአማራ ፖለቲካ በአማራ ልጆች ተፅዕኖ ስር እንዳይውል ጠላት በያዘው የሚዲያ hegemony ጠንካራ የአማራ ፖለቲከኞችን የተለያዬ ስም በመስጠት ተፅዕኗቸው እንዲቀንስ፣ ከፖለቲካው እንዲወጡ፣ አዲስ ሊገቡ የሚፈልጉትን ደግሞ እንዳይጠጉና የፖለቲካው መድረክ በምን አገባኝ ስሜት በርግገው እንዲጠፉ አያሌ መንጋ የማዝመት ስራዎች ተካሂዷል።
አማራ ባልሆነ፣አማራ ቢሆንም የፖለቲካ ንቃተ ህሊና በሌለው አቅመ ቢስ የአማራ ፖለቲካ ይመራ ዘንድ በተለያዬ መንገድ የገፅታ ግንባታ ተሰርቶላቸው መሪ እንዲመስሉ ለማድረግ ተሞክሯል። በእነዚህ አማራዎች በኩልም ለአማራ ሕዝብ መብት መከበር ጥቅም መረጋገጥ የሚሰሩትን ጠልፎ ለመጣል ተጥሯል። በዚህ ሁሉ የጠላት መሩ የአማራ ፖለቲካ የመንጋ ጩኸት መካከል ደግሞ ለሕዝባቸው ሁለንተናዊ ጥቅም መረጋገጥ በፅናት ቆመው ያለፉ ቆዳቸው የአዞን የሆኑ ብርቱዎች እንዳሉ ታይተዋል።
እነዚህ አይቶ የአማራን ፖለቲካ ለማስተካከል መሞከር እንጅ በመንጋ ጩኸት የሚበረግጉትን ተመልክቶ አብሮ መንጎድ ለአማራ ፖለቲካ ተጨማሪ እዳ ከመሆን ያለፈ ትርጉም አይኖረውም‼️
አማራ ባልሆነ፣አማራ ቢሆንም የፖለቲካ ንቃተ ህሊና በሌለው አቅመ ቢስ የአማራ ፖለቲካ ይመራ ዘንድ በተለያዬ መንገድ የገፅታ ግንባታ ተሰርቶላቸው መሪ እንዲመስሉ ለማድረግ ተሞክሯል። በእነዚህ አማራዎች በኩልም ለአማራ ሕዝብ መብት መከበር ጥቅም መረጋገጥ የሚሰሩትን ጠልፎ ለመጣል ተጥሯል። በዚህ ሁሉ የጠላት መሩ የአማራ ፖለቲካ የመንጋ ጩኸት መካከል ደግሞ ለሕዝባቸው ሁለንተናዊ ጥቅም መረጋገጥ በፅናት ቆመው ያለፉ ቆዳቸው የአዞን የሆኑ ብርቱዎች እንዳሉ ታይተዋል።
እነዚህ አይቶ የአማራን ፖለቲካ ለማስተካከል መሞከር እንጅ በመንጋ ጩኸት የሚበረግጉትን ተመልክቶ አብሮ መንጎድ ለአማራ ፖለቲካ ተጨማሪ እዳ ከመሆን ያለፈ ትርጉም አይኖረውም‼️
ለኢትዮጵያ የምናስፈልግበት ጊዜ ስለነበረና አሁንም እንደሆነ ስለምናምን እንጅ ነገሮችን ከራሳችን አንፃር እንመልከት ቢባልማ ኢትዮጵያ በዚህ ሁኔታዋ እንኳን በቁማችን ከሞትንም በኋላ ልትቀበለን ቦታ ያላትም አትመስልም።
ታሪካዊና ትውልዳዊ ኋላፊነትን ለመወጣት የኢትዮጵያዊነትን ጠጠር መወርወር ስላለብን ብቻ ለሕሊና እና ለታሪክ ስንል እንጅ ከካድሬው በላይ ካድሬ፣ ከባለስልጣናቱ በላይ ስልጣን እንዳለው የምንገበገበው፣ ከባለሐብቱ በላይ ባለሐብት ከጥቅማጥቅም ተጠቃሚው በላይ የተጠቀመ መስለን የታየነው። እርግጥ ነው ለኢትዮጵያ ለአገረ መንግስቱ መፅናት ስንል በምናደርገው ማናቸውም ነገር የምንኩራራበት እንጅ መቼም የምንሸማቀቅበት ጉዳይ ሊሆን አይችልም‼️
ታሪካዊና ትውልዳዊ ኋላፊነትን ለመወጣት የኢትዮጵያዊነትን ጠጠር መወርወር ስላለብን ብቻ ለሕሊና እና ለታሪክ ስንል እንጅ ከካድሬው በላይ ካድሬ፣ ከባለስልጣናቱ በላይ ስልጣን እንዳለው የምንገበገበው፣ ከባለሐብቱ በላይ ባለሐብት ከጥቅማጥቅም ተጠቃሚው በላይ የተጠቀመ መስለን የታየነው። እርግጥ ነው ለኢትዮጵያ ለአገረ መንግስቱ መፅናት ስንል በምናደርገው ማናቸውም ነገር የምንኩራራበት እንጅ መቼም የምንሸማቀቅበት ጉዳይ ሊሆን አይችልም‼️