መንጋ ማለት ሲተረጎም በእነዚህ ልጥፎቼ ላይ የተሰጡ አስተያየቶችን ብቻ በማየት ማወቅ ይችላል። ከተለጠፈው ወይም ከአውድ ውጭ ግብረ-መልስ ከመሰጠቱም በላይ ሁሌም ስድብ ነው። ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኞች ግብረ-ገብነት ለራሳቸው ክብር የሌላቸውና የአማራን እሴት ለመበረዝ የሚሰሩ ናቸው።
አማራ አማራ ነኝ እንዲልና በአማራ በኩል ልክ እንደ ኦነግና ሕወሓት ያለ ድርጅት ለማደራጀት ከለውጥ በፊት ጀምሮ ራሳቸውን በአማራ ብሔርተኝነት ውስጥ ማንነታቸውን ደብቀው በብዕር ስም ፅንፈኛ አማራ መስለው ይፅፉ የነበሩ በወያኔ የተመለመሉ ትግሬዎች፥ አሁን ላይ የተወሰኑት በሌሎች አካውንቶችና ገፆች በተለይ በሴት ስም አካውንት በመክፈት መንጋውን አማራው ተራራው በማለት ብቻ አማራ ሳይሆኑ አማራ መስለው ለማስጨፈርና መስመር ለማሳት የሚያደርጉትን ሙከራ ብዙሃኑ እየነቃ ቢሆንም አሁንም ጥቂት የማይባሉ ተከትለው የሚነጉድ ሰዎች መኖራቸው ግልፅ ነው።
የዘወትር አጀንዳቸው አንዱን ግለሰብ በማጀገን ሌላውን በማንኳሰስ የተመሰረተ ነው። ለአማራ ሕዝብ ጥቅም የሚታገሉትን ወይም ሊታገሉ ይችላሉ ብለው የሚያስቡትን ያንኳስሳሉ እንደከሃዲ እንዲቆጠር ይሰራሉ። በተቃራኒ ያለውን አካል ደግሞ ያጀግናሉ በመወድስም ያጥለቀልቃሉ።
በጣም የሚያሳዝነኝ ነብስ አላቸው የምትላቸው ሰዎች ፌክ አካውንት ነው ወይስ ማንነቱ የሚታወቅ ነው ብለው ሳይመረምሩ እንደወረደ አምነው አቋም የሚይዙት ነገር ነው።
አብዛኛው ኮሜንት የሚሰጠው በፌክ አካውንትም ነው። እስኪ እንጠይቅ እንመርምር!
አማራ አማራ ነኝ እንዲልና በአማራ በኩል ልክ እንደ ኦነግና ሕወሓት ያለ ድርጅት ለማደራጀት ከለውጥ በፊት ጀምሮ ራሳቸውን በአማራ ብሔርተኝነት ውስጥ ማንነታቸውን ደብቀው በብዕር ስም ፅንፈኛ አማራ መስለው ይፅፉ የነበሩ በወያኔ የተመለመሉ ትግሬዎች፥ አሁን ላይ የተወሰኑት በሌሎች አካውንቶችና ገፆች በተለይ በሴት ስም አካውንት በመክፈት መንጋውን አማራው ተራራው በማለት ብቻ አማራ ሳይሆኑ አማራ መስለው ለማስጨፈርና መስመር ለማሳት የሚያደርጉትን ሙከራ ብዙሃኑ እየነቃ ቢሆንም አሁንም ጥቂት የማይባሉ ተከትለው የሚነጉድ ሰዎች መኖራቸው ግልፅ ነው።
የዘወትር አጀንዳቸው አንዱን ግለሰብ በማጀገን ሌላውን በማንኳሰስ የተመሰረተ ነው። ለአማራ ሕዝብ ጥቅም የሚታገሉትን ወይም ሊታገሉ ይችላሉ ብለው የሚያስቡትን ያንኳስሳሉ እንደከሃዲ እንዲቆጠር ይሰራሉ። በተቃራኒ ያለውን አካል ደግሞ ያጀግናሉ በመወድስም ያጥለቀልቃሉ።
በጣም የሚያሳዝነኝ ነብስ አላቸው የምትላቸው ሰዎች ፌክ አካውንት ነው ወይስ ማንነቱ የሚታወቅ ነው ብለው ሳይመረምሩ እንደወረደ አምነው አቋም የሚይዙት ነገር ነው።
አብዛኛው ኮሜንት የሚሰጠው በፌክ አካውንትም ነው። እስኪ እንጠይቅ እንመርምር!
Balance of power እንዲኖር በአገሪቱ የመጫወቻ ሕግ መሰረት የአማራን ሕዝብ ሁለንተናዊ ጥቅም ለማስከበር፣ ወያኔን በቋንቋው አናግረው ለመጣል፣ የአማራ ብሔርተኝነትን እንደጊዜያዊ የመፍትሔ መንገድ የመረጡ ነገር ግን መዳረሻቸው ኢትዮጵያዊነትን በፅኑ አለት ላይ መገንባት የሆኑ ጠንካራ የአማራ ልጆችን በተለያየ መንገድ እንደጠላት ቆጥሮ በዘመቻ የወገረው ከማንም በላይ ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ ነው።
ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኝነት የሚዲያ hegemony ስላለው ሊያስከፍል የሚችለውን አላስፈላጊ መስዋዕትነት መናቅ ተገቢ አይደለም። መንጋውን አሁንም እንደፈለገ የማስጨፈር እድሉ ገና በእጁ ነው ያለው። ስራ ያስፈልጋል!
ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኝነት የሚዲያ hegemony ስላለው ሊያስከፍል የሚችለውን አላስፈላጊ መስዋዕትነት መናቅ ተገቢ አይደለም። መንጋውን አሁንም እንደፈለገ የማስጨፈር እድሉ ገና በእጁ ነው ያለው። ስራ ያስፈልጋል!
በአማራ ክልል የሕግ ማስከበር እርምጃ መውሰድ ከተጀመረ በኋላ ማታ ማታ በአንዳንድ አካባቢዎች ቀን ጭምር ይሰማ የነበረው የጥይት የተኩስ ድምፅ ሙሉ በሙሉ ቆሟል። ሕዝቡ ያለምንም ስጋት በሰላም ወጥቶ በሰላም መግባት ጀምሯል። ሕዝቡ በስርዓት አልበኞች ምን ያህል የደህንነት ስጋት ውስጥ እንደነበረ የሚታወቅ ነበር። በሕዝቡ ተደጋጋሚ ጥያቄና መሪነት ከመንግስት የፀጥታ አካላትና ከትክክለኛ ፋኖዎች ጋር በተደረገ የተቀናጀ የሕግ ማስከበር ዘመቻ በተለይ ሰላም ከማስፈን አንፃር ከታዬ የሕግ ማስከበር ኦፕሬሽኑ ውጤታማ ሆኗል ማለት ይቻላል። በሁሉም አካባቢ ሰላማችንን አገኘን የማይለውና ለዘላቂ ሰላሙ ለፍትህ መስፈን የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ መንግስት የጀመረውን ሕግ የማስከበር እርምጃ የማይደግፍና የማይተባበር ኮንትሮባንዲስትና የወያኔ የማደጎ ልጅ ካልሆነ በስተቀር ከሰላም ወዳድና ሕግ አክባሪ ዜጎች መካከል ሌላ ስም ተሰጥቶት የሚቃወሙ አንድም ሰው በባትሪ ፈልጎ ማግኘት አይቻልም።
ሰላም ለሁላችን!
ሰላም ለሁላችን!
የወያኔ የፊት ደጀን እየወላለቀና እየተበታተነ መምጣቱ በቀጣይ ወያኔን በቀላሉ ለማንበርከክ ወይም በራሱ ጊዜ እጅ እንዲሰጥ የሚያስችል ይሆናል።
እንኳን ደስ አለን!
እናት ኢትዮጵያ በእግር ኳሱ የግብፅን መረብ እንደሞላሽውና ድልን እንደተቀዳጀችው ሁሉ ታላቁ የሕዳሴ ግድባችን በመሙላት አንፀባራቂ ድሎችን ታስመዘግባለች። የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የከፍታና ብሩህ ዘመን እየመጣ ነው!
እናት ኢትዮጵያ በእግር ኳሱ የግብፅን መረብ እንደሞላሽውና ድልን እንደተቀዳጀችው ሁሉ ታላቁ የሕዳሴ ግድባችን በመሙላት አንፀባራቂ ድሎችን ታስመዘግባለች። የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የከፍታና ብሩህ ዘመን እየመጣ ነው!
By Addis Mekonnen
ኤርሚያስ ለገሰ በስልጣን ዘመኑ ክርስቲያኖችንና ሙስሊሞችን ለማጋጨት አንዴ ሙስሊም መስሎ የጥምቀት ቦታ ሲያሳጥር፣ ሌላ ጊዜ ክርስቲያን መስሎ የመስጊድ አጥር ሲያስፈርስ የሰራውን ሃጢያት ተናዝዞ፣ ይቅርታ ጠይቆ ነወይ ዛሬ የኢትዮጵያ ጠበቃ ሆኖ የመጣው?
ደግሞ ተሳስቶ ደብረ ፂዮንና ጌታቸው ረዳን ሲተች አይታይም። ጌታቸው ሲደነፋ አይናገረውም። ህወሃት አማራና አፋርን ወርሮ እንዲያ ግፍ ሲፈፅም ይሄ ጦርነት አማራን አይመለከትም ብሎ ሊያስበላን የነበረ ሰው ዛሬ ጠበቃችሁ ነኝ እያለን ነው።
ዛሬም ህወሃት አማራና አፋርን ሊወጋ ሲዘጋጅ ፈፅሞ "መንግስት ለዚህ ምላሽ ተዘጋጅቷል ወይ?" ብሎ ሲተች ሰምቼው አላውቅም።
ሞኝህን ፈልግ ባክህ!!
ይሄን መርዘኛ የመኖሪያ ወረቀት ካላገኘ አግዙት!!
(ከስር የሚሰጡ ስድቦች ሂዊ የመደበቻቸው አካውንቶች መሆናቸውን ተረድተን የብሎክ ሰይፍ እንመዛለን)
ኤርሚያስ ለገሰ በስልጣን ዘመኑ ክርስቲያኖችንና ሙስሊሞችን ለማጋጨት አንዴ ሙስሊም መስሎ የጥምቀት ቦታ ሲያሳጥር፣ ሌላ ጊዜ ክርስቲያን መስሎ የመስጊድ አጥር ሲያስፈርስ የሰራውን ሃጢያት ተናዝዞ፣ ይቅርታ ጠይቆ ነወይ ዛሬ የኢትዮጵያ ጠበቃ ሆኖ የመጣው?
ደግሞ ተሳስቶ ደብረ ፂዮንና ጌታቸው ረዳን ሲተች አይታይም። ጌታቸው ሲደነፋ አይናገረውም። ህወሃት አማራና አፋርን ወርሮ እንዲያ ግፍ ሲፈፅም ይሄ ጦርነት አማራን አይመለከትም ብሎ ሊያስበላን የነበረ ሰው ዛሬ ጠበቃችሁ ነኝ እያለን ነው።
ዛሬም ህወሃት አማራና አፋርን ሊወጋ ሲዘጋጅ ፈፅሞ "መንግስት ለዚህ ምላሽ ተዘጋጅቷል ወይ?" ብሎ ሲተች ሰምቼው አላውቅም።
ሞኝህን ፈልግ ባክህ!!
ይሄን መርዘኛ የመኖሪያ ወረቀት ካላገኘ አግዙት!!
(ከስር የሚሰጡ ስድቦች ሂዊ የመደበቻቸው አካውንቶች መሆናቸውን ተረድተን የብሎክ ሰይፍ እንመዛለን)
ዳኛው ወዶም ተገዶም ነው "ያለም ወርቅ አንች እኮ ሙዚቃ ነሽ ፤ አንችን በመዳኜቴ እድለኛ ነኝ፤ ልቤም ዞረ ... ያለው"። የባለፈው ሳምንቱን ብቃቷንም ነው ዛሬ የደገመችው።
የዓለም - ወርቅ!
በእርግጠኝነት
ወርቁ ያንቺ ነው፤እንኳን ደስ ያለሽ‼️
የዓለም - ወርቅ!
በእርግጠኝነት
ወርቁ ያንቺ ነው፤እንኳን ደስ ያለሽ‼️
ዘማቹ ባለሃብት ለፋና ላምሮት ክስተቶች የ60,000 ብር የገንዘብ ስጦታ አበረከተ
***
አቶ አማረ ባይነሳኝ ዘውዴ ይባላል። መናገሻ ጎንደር ከተማ ውስጥ "ታኦስ የባህል ምሽት" ባለቤት ነው። በሰላም ጊዜ ነጋዴ በጭንቅ ጊዜ ዘማች ፋኖ ነው።
ወደመናገሻ ጎንደር የሚመጡ የአገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች የምሽት ክለቡን ሳይረግጡ አይመሰለሱም።
የአማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ጉራጌኛ፣ ወላይትኛ፣ አፋርኛ፣ ሶማሊኛ፣... የባህል ሙዚቃዎችን ከነቱባ አቀራረቡ ደምቀው የሚቀርቡበት ታዋቂ ባህላዊ የምሽት ክለብ ነው።
ጎንደር እግሩ የረገጠ ቱሪስት ታኦስ ላይ ኢትዮጵያዊ የባህል ቡፌ ይቀርብለታል።
የፋና ላምሮት ክስተት የሆኑት ያለምርቅ ጀምበሩ እና ደሳለኝ አበበ፣ ታኦስ የባህል ምሽት የሚሰሩ የጥበብ ፈርጦች ናቸው።
የታኦስ የባህል ምሽት ባለቤት አማረ ባይነሳኝ ልጆቹ ለዚህ ስኬት በመብቃቸው ለሁለቱም በድምሩ የስልሳ ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በቀጣይ የጥበብ ሥራ ጉዟቸውም ከጎናቸው በመሆን ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል ቃል ገብቷል።
አቶ አማረ ባይነሳኝ በህልውና ዘመቻው ወቅት በጋሸናና በማይጠምሪ ግንባር በመዝመት የትግሬ ወራሪን ያሳደደ አርባ ጎራሽ አንጋች፣ ትጥቅ አሳማሪ አልሞ ተኳሽ ዘማች ፋኖ ነው። ጋሳይ ላይ በነበረው ጦርነት 12 ሳጥን የጠላት ጥይት አግንቶ በጀኔራል ደስታ (ያኔ ኮሎኔል) ለምትመራው 33ኛ ክፍለ ጦር በማስረከብ በግንባሩ የዘመቻ ኮር አመራሮች እውቅና ያገኘ ሀገር ወዳድ ዘማች ፋኖ ነው።
በጎንደርና አካባቢው ባሉ የማህበራዊ በጎ አድራጎት ተግባራት በቀዳሚነት ስሙ የሚጠቀሰው ዘማቹ ባለሃብት አማረ ባይነሳኝ ትላንትም ሆነ ዛሬ ለሚያደርጋቸው የበጎ አድራጎት ስራዎቹ ሁሉ እናመሰግናለን🙏
የፋና ላምሮት ክስተት ለሆኑት
ያለም ወርቅ ጀምበር እና
ደሳለኝ አበበ
ለዚህ ስኬት በመብቃታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ። በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ኮከብ ሆናችሁ እንደምትወጡ አንጠራጠርም👌
🎼 🎹 🎷 🎸 🎶 🎵
***
አቶ አማረ ባይነሳኝ ዘውዴ ይባላል። መናገሻ ጎንደር ከተማ ውስጥ "ታኦስ የባህል ምሽት" ባለቤት ነው። በሰላም ጊዜ ነጋዴ በጭንቅ ጊዜ ዘማች ፋኖ ነው።
ወደመናገሻ ጎንደር የሚመጡ የአገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች የምሽት ክለቡን ሳይረግጡ አይመሰለሱም።
የአማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ጉራጌኛ፣ ወላይትኛ፣ አፋርኛ፣ ሶማሊኛ፣... የባህል ሙዚቃዎችን ከነቱባ አቀራረቡ ደምቀው የሚቀርቡበት ታዋቂ ባህላዊ የምሽት ክለብ ነው።
ጎንደር እግሩ የረገጠ ቱሪስት ታኦስ ላይ ኢትዮጵያዊ የባህል ቡፌ ይቀርብለታል።
የፋና ላምሮት ክስተት የሆኑት ያለምርቅ ጀምበሩ እና ደሳለኝ አበበ፣ ታኦስ የባህል ምሽት የሚሰሩ የጥበብ ፈርጦች ናቸው።
የታኦስ የባህል ምሽት ባለቤት አማረ ባይነሳኝ ልጆቹ ለዚህ ስኬት በመብቃቸው ለሁለቱም በድምሩ የስልሳ ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ አበርክቷል።
በቀጣይ የጥበብ ሥራ ጉዟቸውም ከጎናቸው በመሆን ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል ቃል ገብቷል።
አቶ አማረ ባይነሳኝ በህልውና ዘመቻው ወቅት በጋሸናና በማይጠምሪ ግንባር በመዝመት የትግሬ ወራሪን ያሳደደ አርባ ጎራሽ አንጋች፣ ትጥቅ አሳማሪ አልሞ ተኳሽ ዘማች ፋኖ ነው። ጋሳይ ላይ በነበረው ጦርነት 12 ሳጥን የጠላት ጥይት አግንቶ በጀኔራል ደስታ (ያኔ ኮሎኔል) ለምትመራው 33ኛ ክፍለ ጦር በማስረከብ በግንባሩ የዘመቻ ኮር አመራሮች እውቅና ያገኘ ሀገር ወዳድ ዘማች ፋኖ ነው።
በጎንደርና አካባቢው ባሉ የማህበራዊ በጎ አድራጎት ተግባራት በቀዳሚነት ስሙ የሚጠቀሰው ዘማቹ ባለሃብት አማረ ባይነሳኝ ትላንትም ሆነ ዛሬ ለሚያደርጋቸው የበጎ አድራጎት ስራዎቹ ሁሉ እናመሰግናለን🙏
የፋና ላምሮት ክስተት ለሆኑት
ያለም ወርቅ ጀምበር እና
ደሳለኝ አበበ
ለዚህ ስኬት በመብቃታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ። በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ኮከብ ሆናችሁ እንደምትወጡ አንጠራጠርም👌
🎼 🎹 🎷 🎸 🎶 🎵
ምቀኝነት ከበታችነት ስሜት የሚመነጭ በፀበል ሊድን የማይችል ክፉ ደዌ ሲሆን በሂደትም ጥላቻን መፍጠሩ አይቀርም። ጥላቻ ደግሞ እንደካንሰር ነው። ምልክቱ የሚታየው ተነጣጥሮ አልቆ ቃታ ሊሳብ ሲል መሆኑ ነገሮችን ከባድ ያደርጋቸዋል።
ከእውነት ጎን መቆም ወይም እውነትን መናገር ደግሞ የጥላቻ ምልክት ሳይሆን ውሸትን ማደሪያ ማሳጣትና ሊደርስ የሚችልን የጋራ አላስፈላጊ ጉዳት መቀነስ ነው። ይኼው ነው!
ከእውነት ጎን መቆም ወይም እውነትን መናገር ደግሞ የጥላቻ ምልክት ሳይሆን ውሸትን ማደሪያ ማሳጣትና ሊደርስ የሚችልን የጋራ አላስፈላጊ ጉዳት መቀነስ ነው። ይኼው ነው!
ስለወልቃይት ብዙ አሉታዊ ወሬዎች እየተናፈሱ ነው።ማወቅ ያለባችሁ ያለብን ነገር የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን መሆኑን ነው" ዶ/ር ይልቃል ከፋለ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር እያደረጉት ከሚገኘው ውይይት ከተናገሩት የተወሰደ!
ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር እያደረጉት ከሚገኘው ውይይት ከተናገሩት የተወሰደ!