ከሕግ በላይ የሆነና ሊሆን የሚችል ሰው የለም። ማንም ለሕግ ሊገዛ ይገባዋል። ራሱን ከሕግ በላይ እንደሆነ የሚያስብ ሰው ካለ አቅሙን አላወቀምና ከወዲሁ መታረም ይኖርበታል።
የአማራ ክልል መንግስት በሁሉም አካባቢዎች ኮንትሮባንዲስቶችንና የወያኔ ተልዕኮ አስፈፃሚ የባንዳ ባንዳዎችን በሕግ ጥላ ስር ለማድረግና የሕዝቡን ሰላም ለማረጋገጥ እያደረገ የሚገኘውን እርምጃ ሁሉም ከጀግኖቹ በእሳት ከተፈተኑት የአማራ ልዩሃይል ሚሊሻና ፋኖ ጎን ሆኖ ሊተባበር ይገባዋል።
በግንባር ያለውን የኢትዮጵያ ዘላለማዊ ጠላት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ዳግም ለኢትዮጵያ ሕልውና ስጋት እንዳይሆን በአንድነት ቆመን ልኩን ለማስገባት፤ ከጀርባ ሊወጋ የሚችልን የወያኔን ተልዕኮ የተቀበለን ቡችላና በሕገ-ወጥ ንግድ ላይ የተሰማራ ወንጀለኛ ስርዓት መያዝ ይኖርበታል።
በሁሉም የአማራ አካባቢዎች በጎንደር በጎጃም በወሎና በሸዋ ባለኝ መረጃ በመቶዎች የሚቆጠሩ "መንግስት የለም!" ብለው ሕገ-ወጥ ንግድ፣ የመሬት ወረራ ላይ የተሰማሩ ኮንትሮባንዲስቶች፣ በፋኖ ስም የሚነግዱ ከዚህ በፊት ግንባር ገብተው ያልተዋጉ ብቻ ሳይሆን ለወደፊትም የመዋጋት ፍላጎቱም አቅሙም የሌላቸው፤ አንዳንዶቹ ጭራሽ የጦር ግንባር በየት በኩል እንደሆነ የማያውቁ ነገር ግን መንደር ለመንደር በየግሮሰሪ ቤቱ አካኪ ዘራፍ የሚሉ፣ የንግዱን ማህበረሰብ ያማረሩ፣ ባለሐብቶች ላይ ቀረጥ የጣሉ፣ ለአካባቢያቸው የሰላምና የልማት ፀር የሆኑ በርካታ የቤት ሙሴዎች በሕግ ጥላ ስር እየዋሉ መሆኑን ለማረጋገጥ ችያለሁ።
በወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር እየዋሉ ከሚገኙት ኮንትሮባንዲስቶች ብዙዎቹ ስለነበሩበትና አሁን ስላሉበት ሁኔታ በመልካም ገፅታ ግንባታ መንግስትን የሚያዋክብላቸው መንጋ አሰባሳቢ አካል ካለመኖሩም ባሻገር ስለመታሰራቸው የሚያውቅላቸው ሰው የለም። በሕግ ፊት ግን እኩል ይሆናሉ‼️
የአማራ ክልል መንግስት በሁሉም አካባቢዎች ኮንትሮባንዲስቶችንና የወያኔ ተልዕኮ አስፈፃሚ የባንዳ ባንዳዎችን በሕግ ጥላ ስር ለማድረግና የሕዝቡን ሰላም ለማረጋገጥ እያደረገ የሚገኘውን እርምጃ ሁሉም ከጀግኖቹ በእሳት ከተፈተኑት የአማራ ልዩሃይል ሚሊሻና ፋኖ ጎን ሆኖ ሊተባበር ይገባዋል።
በግንባር ያለውን የኢትዮጵያ ዘላለማዊ ጠላት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ዳግም ለኢትዮጵያ ሕልውና ስጋት እንዳይሆን በአንድነት ቆመን ልኩን ለማስገባት፤ ከጀርባ ሊወጋ የሚችልን የወያኔን ተልዕኮ የተቀበለን ቡችላና በሕገ-ወጥ ንግድ ላይ የተሰማራ ወንጀለኛ ስርዓት መያዝ ይኖርበታል።
በሁሉም የአማራ አካባቢዎች በጎንደር በጎጃም በወሎና በሸዋ ባለኝ መረጃ በመቶዎች የሚቆጠሩ "መንግስት የለም!" ብለው ሕገ-ወጥ ንግድ፣ የመሬት ወረራ ላይ የተሰማሩ ኮንትሮባንዲስቶች፣ በፋኖ ስም የሚነግዱ ከዚህ በፊት ግንባር ገብተው ያልተዋጉ ብቻ ሳይሆን ለወደፊትም የመዋጋት ፍላጎቱም አቅሙም የሌላቸው፤ አንዳንዶቹ ጭራሽ የጦር ግንባር በየት በኩል እንደሆነ የማያውቁ ነገር ግን መንደር ለመንደር በየግሮሰሪ ቤቱ አካኪ ዘራፍ የሚሉ፣ የንግዱን ማህበረሰብ ያማረሩ፣ ባለሐብቶች ላይ ቀረጥ የጣሉ፣ ለአካባቢያቸው የሰላምና የልማት ፀር የሆኑ በርካታ የቤት ሙሴዎች በሕግ ጥላ ስር እየዋሉ መሆኑን ለማረጋገጥ ችያለሁ።
በወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር እየዋሉ ከሚገኙት ኮንትሮባንዲስቶች ብዙዎቹ ስለነበሩበትና አሁን ስላሉበት ሁኔታ በመልካም ገፅታ ግንባታ መንግስትን የሚያዋክብላቸው መንጋ አሰባሳቢ አካል ካለመኖሩም ባሻገር ስለመታሰራቸው የሚያውቅላቸው ሰው የለም። በሕግ ፊት ግን እኩል ይሆናሉ‼️
ኤርሚያስ ለገሰ "ከወያኔ ጋር No More War" ያለበትን ሲያስረዳ "የኛ ልጆች ካሎሪኑ የተለካ የተመጣጠነ ምግብ እየበሉ" አገር ውሶጥ ያሉትን ለምን ወደጦርነት ግቡ እላለሁ" ነበር ያለው። አሁንስ አማራ ክልልን ነውጥ በነውጥ ካላረኩ ብሎ "ፋኖ ከመንግስት ግጠም፣ ተነስ" የሚለው ሳናውቅ ወደሀገር ውስጥ ገብቶ እኛ ምንበላውን መብላት ጀመረ እንዴ?
Dawit G. Kinfe
Dawit G. Kinfe
በነገራችን ላይ!...
ዛሬ ሳይበሩ ላይ ያለው መንጋ የተፈጠረው ወያኔን ፊት ለፊት የተጋፈጡ ጀግኖች በከፈሉት ታላቅ መስዋዕትነት ነው። ከጀግኖች መልካም ፈቃድ ወጭ ሳይበር ላይ የተንጠለጠለው መንጋ አሁን ያለውን ሁኔታ ማስቀጥል ማሻሻል ወይም መለወጥ የሚያስችል አንዳችስ እንኳ አቅም የለውም። የወፍ-ዘራሹ መንጋ ችሎታ በተንጠለጠለበት ሳይበር ላይ ሆኖ ማልቀስ ጀግኖችን ማራከስና የአሉባልታ ወሬ ማራገብ ብቻ እና ብቻ ነው። ሰው የሚሰራው የሚችለው በመሆኑ መንጋው በሚችለው ስራ ላይ መሰማራቱ የሚጠበቅ ነው‼️
ዛሬ ሳይበሩ ላይ ያለው መንጋ የተፈጠረው ወያኔን ፊት ለፊት የተጋፈጡ ጀግኖች በከፈሉት ታላቅ መስዋዕትነት ነው። ከጀግኖች መልካም ፈቃድ ወጭ ሳይበር ላይ የተንጠለጠለው መንጋ አሁን ያለውን ሁኔታ ማስቀጥል ማሻሻል ወይም መለወጥ የሚያስችል አንዳችስ እንኳ አቅም የለውም። የወፍ-ዘራሹ መንጋ ችሎታ በተንጠለጠለበት ሳይበር ላይ ሆኖ ማልቀስ ጀግኖችን ማራከስና የአሉባልታ ወሬ ማራገብ ብቻ እና ብቻ ነው። ሰው የሚሰራው የሚችለው በመሆኑ መንጋው በሚችለው ስራ ላይ መሰማራቱ የሚጠበቅ ነው‼️
ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኝነትን Demobilize እያደረግነው ነው። የጠላት ወያኔ አጀንዳ አሻሻጭ የሆነውን የመንጋ ካምፕ የማፈራረስ ዘመቻ አጠናክረን እንቀጥላለን‼️
የአማራ ክልል በጎንደር በጎጃም በወሎ በሸዋ በአማራ ልዩሃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ ቅንጅት ሕግ የማስከበር እርምጃ እየወሰደ ይገኛል። በወንጀል የተጠረጠሩ በርካታ ሰዎች ደም ሳይፈስ በሕግ ጥላ ስር እየዋሉ ነው ። በአንዳንድ አካባቢዎች ደግሞ ወጣቱን ከወንድሙ የአማራ ልዩሃይል ጋር ለማጋጨትና ደመ-አፋሳሽ ሁኔታ እንዲፈጠር የሚሰሩ ሰዎችን እየተመለከትን ነው። በወንድም ደም ነጠላ ዘቅዝቆ ድንኳን ጥሎ ንፍሮ ቀቅሎ "የሙሾ ፖለቲካ" ለማራመድ ማሰብ በራሱ ጠላትነት ነው። ለአማራ ሕዝብ ዘላቂ ሰላምና ጥቅም መከበር የሚፈይደው ነገር የለም።
ከምንም በላይ የሚያሳዝነውና የሚያሳፍረው የእሳቱ ወላፈን የማያገኛቸው አማራም ያልሆኑ በምቾት ቀጠና ላይ ዘና እያሉ የሚገኙ ሰዎች ወንድሞቻችን አላስፈላጊ መስዋዕትነት ለማስከፈል አመፅ መጥራታቸው በእሳት ላይ ቤንዚን ማርከፍከፋቸው ሳይሆን የእነሱን የጥፋት መንገድ እንደልክ የሚቆጥሩ ሰዎች መታየታቸው ነው። ራስን በምቹ ሁኔታ አስቀምጦ ጃስ ማለት ከባድ ነገር አይደለም። ምንም የሚያስፈልገው ነገርም የለም። ግጭት ቢፈጠር ከደም ነጋዴዎች ውጭ አትራፊ የለምና አደብ መያዝ መያዝ ያስፈልጋል። የጃስ በለው! ፖለቲካ ለወንድሞቻችንም ሆነ ለአማራ ሕዝብ ውድቀትን እንጅ ትንሳኤን የሚያመጣም አይደለም። ሁሉም ለሕግ መከበርና ለዘላቂ ሰላም የበኩሉን በጎ ሚና መጫወት አለበት።
ዓመቱን በሙሉ ዜጎች በሰላም ወጥተን መግባት ተቸግረናልና መንግስት ሕግ ያስከብርልን የሚለው የሕዝብ ድምፅ አሁን ላይ በሁሉም የአማራ አካባቢዎች ላይ ተግባራዊ መደረግ ሲጀምር የተቃዋሚውን ሃይል ማንነት ከመግለጡ በስተቀር አዲስ ነገር ሊፈጠር አይችልም።
ከምንም በላይ የሚያሳዝነውና የሚያሳፍረው የእሳቱ ወላፈን የማያገኛቸው አማራም ያልሆኑ በምቾት ቀጠና ላይ ዘና እያሉ የሚገኙ ሰዎች ወንድሞቻችን አላስፈላጊ መስዋዕትነት ለማስከፈል አመፅ መጥራታቸው በእሳት ላይ ቤንዚን ማርከፍከፋቸው ሳይሆን የእነሱን የጥፋት መንገድ እንደልክ የሚቆጥሩ ሰዎች መታየታቸው ነው። ራስን በምቹ ሁኔታ አስቀምጦ ጃስ ማለት ከባድ ነገር አይደለም። ምንም የሚያስፈልገው ነገርም የለም። ግጭት ቢፈጠር ከደም ነጋዴዎች ውጭ አትራፊ የለምና አደብ መያዝ መያዝ ያስፈልጋል። የጃስ በለው! ፖለቲካ ለወንድሞቻችንም ሆነ ለአማራ ሕዝብ ውድቀትን እንጅ ትንሳኤን የሚያመጣም አይደለም። ሁሉም ለሕግ መከበርና ለዘላቂ ሰላም የበኩሉን በጎ ሚና መጫወት አለበት።
ዓመቱን በሙሉ ዜጎች በሰላም ወጥተን መግባት ተቸግረናልና መንግስት ሕግ ያስከብርልን የሚለው የሕዝብ ድምፅ አሁን ላይ በሁሉም የአማራ አካባቢዎች ላይ ተግባራዊ መደረግ ሲጀምር የተቃዋሚውን ሃይል ማንነት ከመግለጡ በስተቀር አዲስ ነገር ሊፈጠር አይችልም።
By ረ/ፕ Getnet Almaw Tiruneh
የአማራ ብሔርተኝነት በወያኔ ደህንነቶች (የሳይበር ደህንነቶችን ጨምሮ) የተጠለፈ ነው። በወያኔ ደህንነት የተጠለፈው የአማራ ብሔርተኝነት አማራን በማዋረድ ትህነግን ዳግም ወደ አራት ኪሎ ለመመለስ ሲዳክር ባጅቷል። የአማራ ሕዝብ ጥቅሞችና ፍላጎቶች እንዲሳኩ ሳይንሳዊና አዋጭ የትግል ስልት ቀርጸው የሚታገሉ ልጆች እንዳይሰሙ የስም ማጠልሸትን ጨምሮ የተለያዩ አሉባልታዎችን እየነዙ ፌስቡክ ተጠቃሚ የሆነው የአማራ ሕዝብ እንዳይቀበላቸው የሚሰሩት የወያኔ የሳይበር ደህንነቶች “አማራ ተገፋህ! አማራ ተነስ! አማራ ታጠቅ! አማራው ልትጠፋ ነው! በዚህ ቦታ እንዲህ ሆነ... ተነስ!.....” የሚል ጽሑፍ 24/7 እየጻፉ አምሮውን አጥበውት እንሆ ዛሬ አማራ ነኝ እያለ አማራን ለማዋረድ የሚሰራ አማራ መፍጠር ችለዋል።
✍️ ✍️ ✍️
የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ ፍትህን ማስፈን ውዴታ ሳይሆን ግዴታ ነው‼
የአማራ ብሔርተኝነት በወያኔ ደህንነቶች (የሳይበር ደህንነቶችን ጨምሮ) የተጠለፈ ነው። በወያኔ ደህንነት የተጠለፈው የአማራ ብሔርተኝነት አማራን በማዋረድ ትህነግን ዳግም ወደ አራት ኪሎ ለመመለስ ሲዳክር ባጅቷል። የአማራ ሕዝብ ጥቅሞችና ፍላጎቶች እንዲሳኩ ሳይንሳዊና አዋጭ የትግል ስልት ቀርጸው የሚታገሉ ልጆች እንዳይሰሙ የስም ማጠልሸትን ጨምሮ የተለያዩ አሉባልታዎችን እየነዙ ፌስቡክ ተጠቃሚ የሆነው የአማራ ሕዝብ እንዳይቀበላቸው የሚሰሩት የወያኔ የሳይበር ደህንነቶች “አማራ ተገፋህ! አማራ ተነስ! አማራ ታጠቅ! አማራው ልትጠፋ ነው! በዚህ ቦታ እንዲህ ሆነ... ተነስ!.....” የሚል ጽሑፍ 24/7 እየጻፉ አምሮውን አጥበውት እንሆ ዛሬ አማራ ነኝ እያለ አማራን ለማዋረድ የሚሰራ አማራ መፍጠር ችለዋል።
✍️ ✍️ ✍️
የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ ፍትህን ማስፈን ውዴታ ሳይሆን ግዴታ ነው‼
ባለፈው ወያኔ ስትወረን
1:- "አሳልፏት አራት ኪሎ ትግባ" እያሉ የእንጀራ አባታቸው ህወሓት ወደ ስልጣን እንድትመለስ የዓቢይ አህመድን መንግስት በመቃወም ሽፋን ሲቀሰቅሱ የነበሩ በጋዜጠኝነትና ማህበራዊ አንቂነት አግዳሚ ወንበር ላይ የተኮለኮሉ፤
2:- መንግስት ለህዝቡ በይፋ የክተት አዋጅ ባወጀበት ወቅት ህዝቡ በአንድ ልብ ሆኖ የወያኔን ወረራ እንዳይመክት "ወጣቱ በመንግሥት መዋቅር ስር መዝመት የለበትም " እያሉ ሲቀሰቅሱ የነበሩ እና በየ አዳራሹ(ዩኒቨርስቲዎችን ጨምሮ የመንግስትን አዳራሽ ጭምር በመጠቀምና በፓርቲ መኪና በመጠቀም) ወጣት እየሰበሰቡ የማዘናጋት ስራ ሲሰሩ የነበሩት
ወያኔ ተሸንፋ ወደመጣችበት ስትመለስ በአይን ጥቅሻ ተጠራርቶ ከጦርነት ቀጠናው ጀርባ እየተከተለ የሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ንግዱን ሲያሳልጥ የነበረው ኮንትሮባንድስት ቡድን ለሕገ-ወጥ ተግባሩ ሽፋን ባልዋለበት የጦርነት አውድማ "ምሽግ ሰበርኩ" እያለ የሳይበሩን አየር ይሞላል(በማይጠብሪ ግንባር በወሎ ግንባር ያረጋገጥነው ነው)።
ይህንን የማደናገሪያ ቀረርቶውን ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰው የጋዜጠኝነትና የማህበራዊ አንቂነት ካባ የለበሰውና በአማራ ህዝብ ተቆርቋሪነት ሽፋን የወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚ ቡድን ዋና አጃቢና ሽፋን ሰጭ ነው!
ይህ የኮንትሮባንዲስቶች ቡድን ጦርነቱ የፈጠረለትን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ከፍተኛ የሆነ የጦር መሳሪያ ፣የውጭ አገር ገንዘብ ፣ የማዳበሪያ ፣ የዘይት ፣የነዳጅ ፣ የ የስኳር፤ የበርበሬ እና ሌሎች መሰረታዊ ግብአቶች የኮንትሮባንድ ንግድ ውስጥ ተሰማርቷል። ዘረፋ ደግሞ ዋና የዕለት የገቢ ምንጩ ነው።
የአማራ ክልል ሕዝብ በተለይም ነጋዴውና አርሶአደሩ በንብረቱ ማዘዝ፤ ቤተሰቡን መጠበቅ ብርቅ ሆኖበት በዚህ የተቆራረጠ የማፍያ ቡድን ሚስቱ እና ሴት ልጁ ዓይኑ እያዬም ተደፍሮበታል። ይህን በአይኔ ከማየቴ በፊት ሞቴን እመርጣለሁ ያሉ ብዙ ወገኖቻችን በዚህ ኔትወርኩ እስከ ቀበሌ ድረስ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በተዘረጋ የወያኔ ቡችላ ሕልቆ መሳፍርት ግፍ ተፈፅሞባቸዋል።
ሕግና ስርዓት ለማስከበር የሞከሩ ፖሊስና ሚሊሻ ወንድም-እህቶቻችን በኮንትሮባንዲስቱ ሃይል ጥቃት ደርሶባቸዋል። የፍትህ ስርዓቱ ተደፍጥጦ ዳኞች ተረ*ሽነው ወንጀለኞች እንዲለቀቁ ሆነዋል። ሕዝብ መንግስታዊ አገልግሎት ማግኘት ብርቅ ሆኖበት ለሕገ-ወጡ የማፍያ ቡድን በየወሩ መደበኛ ያልሆነ ግብር ለመክፈል ተገዷል።
ይህንን ስርዓት አልበኝነት ለመከላከል መሰረታዊ ግዴታው የሆነው መንግስት ዘግይቶም ቢሆን የጀመረው የሕግ ማስከበር እርምጃ መሬት ላይ ያለው የሰፊው ሕዝብ የተደጋገመ ጥያቄ ነውና የሚደገፍ ነው።
1:- "አሳልፏት አራት ኪሎ ትግባ" እያሉ የእንጀራ አባታቸው ህወሓት ወደ ስልጣን እንድትመለስ የዓቢይ አህመድን መንግስት በመቃወም ሽፋን ሲቀሰቅሱ የነበሩ በጋዜጠኝነትና ማህበራዊ አንቂነት አግዳሚ ወንበር ላይ የተኮለኮሉ፤
2:- መንግስት ለህዝቡ በይፋ የክተት አዋጅ ባወጀበት ወቅት ህዝቡ በአንድ ልብ ሆኖ የወያኔን ወረራ እንዳይመክት "ወጣቱ በመንግሥት መዋቅር ስር መዝመት የለበትም " እያሉ ሲቀሰቅሱ የነበሩ እና በየ አዳራሹ(ዩኒቨርስቲዎችን ጨምሮ የመንግስትን አዳራሽ ጭምር በመጠቀምና በፓርቲ መኪና በመጠቀም) ወጣት እየሰበሰቡ የማዘናጋት ስራ ሲሰሩ የነበሩት
ወያኔ ተሸንፋ ወደመጣችበት ስትመለስ በአይን ጥቅሻ ተጠራርቶ ከጦርነት ቀጠናው ጀርባ እየተከተለ የሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ንግዱን ሲያሳልጥ የነበረው ኮንትሮባንድስት ቡድን ለሕገ-ወጥ ተግባሩ ሽፋን ባልዋለበት የጦርነት አውድማ "ምሽግ ሰበርኩ" እያለ የሳይበሩን አየር ይሞላል(በማይጠብሪ ግንባር በወሎ ግንባር ያረጋገጥነው ነው)።
ይህንን የማደናገሪያ ቀረርቶውን ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰው የጋዜጠኝነትና የማህበራዊ አንቂነት ካባ የለበሰውና በአማራ ህዝብ ተቆርቋሪነት ሽፋን የወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚ ቡድን ዋና አጃቢና ሽፋን ሰጭ ነው!
ይህ የኮንትሮባንዲስቶች ቡድን ጦርነቱ የፈጠረለትን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ከፍተኛ የሆነ የጦር መሳሪያ ፣የውጭ አገር ገንዘብ ፣ የማዳበሪያ ፣ የዘይት ፣የነዳጅ ፣ የ የስኳር፤ የበርበሬ እና ሌሎች መሰረታዊ ግብአቶች የኮንትሮባንድ ንግድ ውስጥ ተሰማርቷል። ዘረፋ ደግሞ ዋና የዕለት የገቢ ምንጩ ነው።
የአማራ ክልል ሕዝብ በተለይም ነጋዴውና አርሶአደሩ በንብረቱ ማዘዝ፤ ቤተሰቡን መጠበቅ ብርቅ ሆኖበት በዚህ የተቆራረጠ የማፍያ ቡድን ሚስቱ እና ሴት ልጁ ዓይኑ እያዬም ተደፍሮበታል። ይህን በአይኔ ከማየቴ በፊት ሞቴን እመርጣለሁ ያሉ ብዙ ወገኖቻችን በዚህ ኔትወርኩ እስከ ቀበሌ ድረስ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በተዘረጋ የወያኔ ቡችላ ሕልቆ መሳፍርት ግፍ ተፈፅሞባቸዋል።
ሕግና ስርዓት ለማስከበር የሞከሩ ፖሊስና ሚሊሻ ወንድም-እህቶቻችን በኮንትሮባንዲስቱ ሃይል ጥቃት ደርሶባቸዋል። የፍትህ ስርዓቱ ተደፍጥጦ ዳኞች ተረ*ሽነው ወንጀለኞች እንዲለቀቁ ሆነዋል። ሕዝብ መንግስታዊ አገልግሎት ማግኘት ብርቅ ሆኖበት ለሕገ-ወጡ የማፍያ ቡድን በየወሩ መደበኛ ያልሆነ ግብር ለመክፈል ተገዷል።
ይህንን ስርዓት አልበኝነት ለመከላከል መሰረታዊ ግዴታው የሆነው መንግስት ዘግይቶም ቢሆን የጀመረው የሕግ ማስከበር እርምጃ መሬት ላይ ያለው የሰፊው ሕዝብ የተደጋገመ ጥያቄ ነውና የሚደገፍ ነው።
ኢትዮ 360 YouTube ሚዲያ (ብዙዎች Egypt 360 እያሉ ይጠሩታል )፤ በሐይማኖት ካባ የአማራን ፖለቲካ የሚያምሱት እነ ዘመድኩን በቀለ፤ በብልፅግና ውስጥ ሆነው ባሕርዳርና አዲስ አበባ ይቀመጡ እንጅ ልባቸው መቀሌ የሆነውና የተጠያቂነት ስጋት እረፍት የነሳቸው የብልፅግና አንዳንድ አመራሮችና በደህንነት ክንፉ ውስጥ ከመንግሥት ቋት መረጃ እያወጡ ለጠላት አሳልፎ ከመስጠት ውጭ በጠላት ሰፈር መረጃ አፈንፍኖ የማምጣት አቅም የሌላቸውና የምድጃ ዳር ወሬ የሚያመላልሱ ራሳቸውንም ደህንነት እንደሆኑ ለአላፊ አግዳሚው ሁሉ የሚያስተዋውቁ አንዳንድ ሰዎች በስራቸው ባሰማሯቸው ኮልኮሌ የምድጃ ዳር አክቲቪስቶች በኩል ያለ ስማችን ስም እየሰጡ በየቀኑ የራሳቸው እኩይ ስራ ባስበረገጋቸውና የካቡት የእምቧይ ካብ በተናድ ቁጥር ስሜን እያነሱ የስም ማጥፋት ዘመቻ እያደረጉ ስለመሆናቸውና መልስ እንድሰጣቸውም አንዳንድ ወዳጆቼ እያሳወቁኝ ነው።
እነዚህ ቅን አሳቢ ወዳጆቼ የሳቱት መሰረታዊ ነገር ቢኖር እነዚህ የወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚዎች ከመጀመሪያውም እኛን ሊያመሰግኑና ሊያወድሱ የሚችሉበት አሰላለፍ ላይ አለመሆናቸውን ነው። ወያኔ “ከአማራ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ፤ ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ” ብሎ በግልፅ ማወጁን ተከትሎ “ይህ ጦርነት እኛን አይመለከተንም ፤ ጦርነቱ የኢትዮጵያን ሕልውና ሳይሆን ለአብይ አህመድና ለብልፅግና ሕልውና ነው” በማለት ለወያኔ መንገድ ለመጥረግና እየመሩ አዲስ አበባ ለማስገባት ያለ የሌለ አቅማቸውን ተጠቅመው የተሸነፉ የባንዳ ባንዳዎች መሆናቸውን በግብራቸው ያረጋገጡ ናቸው።
አማራ እጅ እና እግሩን አጣጥፎ ይጠብቅ ዘንድ የአማራ ልዩሃይል፣ ሚሊሻ፣ ፋኖ ወደግንባር እንዳይዘምት ሕዝባችንም ድጋፍ እንዳይሰጥ ዘመቻ ከመክፈት ጀምሮ ከግንባርም ስልክ በመደወልና በማስደወል ለመመለስ የሰሩ፣ በግንባር በሴራ አለ ሴራ ሰራዊታችንን በልዩሃይልና በመከላከያ በኩል ተከፋፍለው እርስ በራሳቸው በጥርጣሬ እንዲተያዩ ቢቻል ለማጋጨት ከሚዲያ ዘመቻ እስከ ግንባር ድረስ በመዝለቅ አገር የማፍረስ የተቀናጀ እኩይ አላማቸውን ለማሳካት ደክመዋል። በአማራ ላይ ሂሳብ ይወራረድ ዘንድ ለወያኔ መንገድ ሲጠርጉ የነበሩና አሁንም በዛው ግብራቸው የቀጠሉ የወያኔ ሽንት ጨርቆች በእኛ ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ ይቅርና አቅም የላቸውም እንጅ ሕይወታችንን ቢያጠፉ ለደስታቸው ወደር እንደማይኖረው አያጠራጥርም።
ስማችንን በማንሳት የ YouTube እንጀራ መጋገር የሚችሉ ሌሎች ሰዎችም ካሉ ለጊዜው በመንጋ ጩኸት መጥፋት ብዙም ቅር የሚያስብለን አይሆንም።
እነዚህ ቅን አሳቢ ወዳጆቼ የሳቱት መሰረታዊ ነገር ቢኖር እነዚህ የወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚዎች ከመጀመሪያውም እኛን ሊያመሰግኑና ሊያወድሱ የሚችሉበት አሰላለፍ ላይ አለመሆናቸውን ነው። ወያኔ “ከአማራ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ፤ ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ” ብሎ በግልፅ ማወጁን ተከትሎ “ይህ ጦርነት እኛን አይመለከተንም ፤ ጦርነቱ የኢትዮጵያን ሕልውና ሳይሆን ለአብይ አህመድና ለብልፅግና ሕልውና ነው” በማለት ለወያኔ መንገድ ለመጥረግና እየመሩ አዲስ አበባ ለማስገባት ያለ የሌለ አቅማቸውን ተጠቅመው የተሸነፉ የባንዳ ባንዳዎች መሆናቸውን በግብራቸው ያረጋገጡ ናቸው።
አማራ እጅ እና እግሩን አጣጥፎ ይጠብቅ ዘንድ የአማራ ልዩሃይል፣ ሚሊሻ፣ ፋኖ ወደግንባር እንዳይዘምት ሕዝባችንም ድጋፍ እንዳይሰጥ ዘመቻ ከመክፈት ጀምሮ ከግንባርም ስልክ በመደወልና በማስደወል ለመመለስ የሰሩ፣ በግንባር በሴራ አለ ሴራ ሰራዊታችንን በልዩሃይልና በመከላከያ በኩል ተከፋፍለው እርስ በራሳቸው በጥርጣሬ እንዲተያዩ ቢቻል ለማጋጨት ከሚዲያ ዘመቻ እስከ ግንባር ድረስ በመዝለቅ አገር የማፍረስ የተቀናጀ እኩይ አላማቸውን ለማሳካት ደክመዋል። በአማራ ላይ ሂሳብ ይወራረድ ዘንድ ለወያኔ መንገድ ሲጠርጉ የነበሩና አሁንም በዛው ግብራቸው የቀጠሉ የወያኔ ሽንት ጨርቆች በእኛ ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ ይቅርና አቅም የላቸውም እንጅ ሕይወታችንን ቢያጠፉ ለደስታቸው ወደር እንደማይኖረው አያጠራጥርም።
ስማችንን በማንሳት የ YouTube እንጀራ መጋገር የሚችሉ ሌሎች ሰዎችም ካሉ ለጊዜው በመንጋ ጩኸት መጥፋት ብዙም ቅር የሚያስብለን አይሆንም።
ነገ በመላው የአማራ ምድር መሬት አንቀጥቅጥ ሰልፍ እና መሬት የሚቆራርስ አመፅ ተጠርቷል የሚባል ነገር እየሰማን ነው። ፅድቁን ቀርቶ በወጉ በኮነነኝ አሉ እማማ ትብለጥ!
እስኪ እኛ የሌለንበት የአማራ ሰላማዊ ሰልፍ ወይም አመፅ ምን እንደሚመስል ደግሞ አብረን የምናየው ይሆናል።
የ Ethio 360 ይቅርታ የ Egypt 360 እና ተላላኪ የባንዳ ባንዳዎች ነገ ምን አይነት የጥፋት አላማ ሊያሳኩ ይችላሉ የሚለውን ደግሞ አብረን የምናየው ይሆናል።
እስኪ እኛ የሌለንበት የአማራ ሰላማዊ ሰልፍ ወይም አመፅ ምን እንደሚመስል ደግሞ አብረን የምናየው ይሆናል።
የ Ethio 360 ይቅርታ የ Egypt 360 እና ተላላኪ የባንዳ ባንዳዎች ነገ ምን አይነት የጥፋት አላማ ሊያሳኩ ይችላሉ የሚለውን ደግሞ አብረን የምናየው ይሆናል።
Ethio-360 ( Egypt 360) እና ሌሎች የባንዳ ባንዳዎች አማራ ክልልን በሰልፍና በሰይፍ የሁከትና የብጥብጥ ማዕከል በማድረግ ለወያኔ መንገድ ሊጠርጉ ያለ የሌለ የብሶት መቀስቀሻ ቢጠቀሙም ታላቁ የአማራ ሕዝብ ገቢራዊ ምላሽ የሚደነቅ ሆኗል። በአንድም የአማራ ክልል ከተማ ላይ አንድም ሰልፍ የለም። በመላው የአማራ ከተሞች ሰልፍ ይካሄዳል ሰይፍም ይነሳል የተባለለት ጥሪ ባሕርዳር ላይ እሁድ (ሰንበት) የእረፍት ቀን መሆኑን ተከትሎና በጧቱ ሰዎች ከእንቅልፋቸው ባልተነሱበት ሰዓት በተዘጉ ሱቆች ፎቶ ሲጠሩት ከነበረው አቋም ተገልብጠው (በፎርፌ መሸነፍ በራሱ ትርጉሙ ብዙ ነው😂) ለመፅናናት እየተሞከረ ነው።
መሬት ላይ ያለው የሕዝባችን እውነት ተገልጧል። ለወያኔ ድምፆች ጀሮ አለመስጠቱንም በማያወላዳ አቋሙ አረጋግጧል። ይኼው ነው!
መሬት ላይ ያለው የሕዝባችን እውነት ተገልጧል። ለወያኔ ድምፆች ጀሮ አለመስጠቱንም በማያወላዳ አቋሙ አረጋግጧል። ይኼው ነው!
ለማንኛውም ባሕርዳር ፍፁም ሰላም ናት። ፋሲል ከነማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ሽር ጉድ እያለች ነው። የትራንስፖርትና የንግድ እንቅስቃሴዎች እንደተለመደው አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው። የወያኔ አለማ ለጊዜው ከሽፏል።
ሰናይ ሰንበት‼️
ሰናይ ሰንበት‼️
ወያኔ በአዋጅ "በአማራ ላይ ሂሳብ ለማወራረድ፤ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ጦርነት"ሲከፍት "ጦርነቱ እኛን አይመለከትም፤ ጦርነቱ ለኢትዮጵያ ሕልውና ሳይሆን የአብይ ብልፅግናን ሕልውና ለማስቀጠል ነው" ብለው በአማራ ወገናችን ላይ ግፍ እንዲፈፀም፣ ሐገር እንድትፈርስ፣ ለወያኔ መንገድ የጠረጉና ስጋጃ ሆነው ያገለገሉ፥ በሐገር ክህደት ወንጀል መከሰስ ሲኖርባቸው ነገር ግን ጥፋታቸው እንኳን ሳይነገራቸው በዝምታ በመንግስት መታለፉ ክህደትን እንደጌጥ፤ ባንዳነትን እንደ ብልጠትና እንደ እውቀት የቆጠሩ ሰዎች አሁን ላይ ስለ እኛ በነውር ተመርተው ያሉትን ቢሉ መቼም ጀሮ ልንሰጣቸውና ጉዳያችን ልናደርጋቸው አንችልም።
እነዚህ ሰዎች በብሔር ትግረኛ ተናጋሪ ወያኔ አለመሆናቸው ካልሆነ በስተቀር በግብራቸው ወያኔን የሚያስንቁና ራሱ ወያኔም የሚቀናባቸው የመንፈስ ልጆቹ ሆነው ሳለ ምስጋና፣ መወድስ፣ ሽልማት ያቀረቡልን ይመስል ስለሰደቡን ወይም ስለረገሙን እንደምን እንደማይጠበቅ ጉዳይ ሊደንቀን ይችላል?! ከወያኔ ግብር መልካም ነገርን እንዴትስ ማግኘት ይቻላል?!
ለማንኛውም፥ ወደሲኦል በሚወስደው መስመር ላይ አልተሰለፍንም‼️
እነዚህ ሰዎች በብሔር ትግረኛ ተናጋሪ ወያኔ አለመሆናቸው ካልሆነ በስተቀር በግብራቸው ወያኔን የሚያስንቁና ራሱ ወያኔም የሚቀናባቸው የመንፈስ ልጆቹ ሆነው ሳለ ምስጋና፣ መወድስ፣ ሽልማት ያቀረቡልን ይመስል ስለሰደቡን ወይም ስለረገሙን እንደምን እንደማይጠበቅ ጉዳይ ሊደንቀን ይችላል?! ከወያኔ ግብር መልካም ነገርን እንዴትስ ማግኘት ይቻላል?!
ለማንኛውም፥ ወደሲኦል በሚወስደው መስመር ላይ አልተሰለፍንም‼️
ጥንቃቄ!
ሰሞኑን በኢትዮ-360 (በግብፅ 360 ) የወያኔ "የሽንት ጨርቆች" በሆኑት በእነ አይተ ሐብታሙ አያሌውና ኤርሚያስ ዋቅጅራ የአማራ ክልልን የብጥብጥና የሁከት ሜዳ በማድረግ መሬቱን በደም ለማጠብ የተጠራውን የአመፅ ጥሪ በታላቁ ሕዝባችን ተዋርደውና ኩም ብለው መራራ ሽንፈትን የተከናነቡና (እርግጥ ነው ምንም አይመስላቸውም፤በየጊዜው በፎርፌ ጭምር የሚሸነፉም ናቸው) እኩይ አላማቸው መክሸፉ የሚታወቅ ነው። ነገር ግን የወያኔም ሆነ "የሽንት ጨርቆቹ" ሕልውና የተመሰረተው በግጭት ላይ ስለሆነ ጉንቦት -20ን ምክኛት በማድረግ በድጋሜ የአማራ ክልልን ለማበጣበጥ ለማዳከም የሚጠራ ግልፅ የሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ወይም በሕቡዕ የሚደረግ የአመፅ ሰይፍ ሙከራ ሊኖር ይችላልና ሁሉም የአካባቢውን ሰላም ከግጭት ጡረተኞች ራሱ ዘብ ቆሞ ሰላሙንና አንድነቱን እንዲጠብቅ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
ዘላለማዊ ክብርና ሞገስ በአማራ ሕዝብ ላይ በወያኔ የተደጋገመ ግፍና በደል ሲፈፀምና ኢትዮጵያ ትፈርስ ዘንድ ቆመን አይናምና አንተባበርም ብለው በጀግንነት ለተዋደቁና መስዋዕትነት ለከፈሉ ብርቅዬ የኢትዮጵያ ልጆች በሙሉ ይሁን! ዘላለማዊ ሞ*ት ለዘላለማዊ ደመኛ ጠላታችን ሕወሓት!
አሜን!
ሰሞኑን በኢትዮ-360 (በግብፅ 360 ) የወያኔ "የሽንት ጨርቆች" በሆኑት በእነ አይተ ሐብታሙ አያሌውና ኤርሚያስ ዋቅጅራ የአማራ ክልልን የብጥብጥና የሁከት ሜዳ በማድረግ መሬቱን በደም ለማጠብ የተጠራውን የአመፅ ጥሪ በታላቁ ሕዝባችን ተዋርደውና ኩም ብለው መራራ ሽንፈትን የተከናነቡና (እርግጥ ነው ምንም አይመስላቸውም፤በየጊዜው በፎርፌ ጭምር የሚሸነፉም ናቸው) እኩይ አላማቸው መክሸፉ የሚታወቅ ነው። ነገር ግን የወያኔም ሆነ "የሽንት ጨርቆቹ" ሕልውና የተመሰረተው በግጭት ላይ ስለሆነ ጉንቦት -20ን ምክኛት በማድረግ በድጋሜ የአማራ ክልልን ለማበጣበጥ ለማዳከም የሚጠራ ግልፅ የሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ወይም በሕቡዕ የሚደረግ የአመፅ ሰይፍ ሙከራ ሊኖር ይችላልና ሁሉም የአካባቢውን ሰላም ከግጭት ጡረተኞች ራሱ ዘብ ቆሞ ሰላሙንና አንድነቱን እንዲጠብቅ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
ዘላለማዊ ክብርና ሞገስ በአማራ ሕዝብ ላይ በወያኔ የተደጋገመ ግፍና በደል ሲፈፀምና ኢትዮጵያ ትፈርስ ዘንድ ቆመን አይናምና አንተባበርም ብለው በጀግንነት ለተዋደቁና መስዋዕትነት ለከፈሉ ብርቅዬ የኢትዮጵያ ልጆች በሙሉ ይሁን! ዘላለማዊ ሞ*ት ለዘላለማዊ ደመኛ ጠላታችን ሕወሓት!
አሜን!
በፌስቡክ ሳይሆን በጦር ግንባር ምሽግ-ሰባሪ በሆነው በጀግናው አርበኛ አጋዬ አድማሱና በመሰል የግንባር ጀግኖች የወያኔ "ሽንት ጨርቆች" ለመንጠላጠል እየሞከሩ ነው። ከዚህ በፊት "ዘ ስኳድ" ብለው ሰነድ በማዘጋጀት ድንኳን ጥለው ንፍሮ ቀቅለው፣ ነጠላ ዘቅዝቀው፣ ወያኔያዊ ግብራቸውን በአካባቢ ስም ነገሮችን እንደወረደ የሚውጠውን መንጋ አቧራው ጨሰ በማለት በማደናገር ምሽግ ለማድረግ የድረሱልኝ ጥሪያቸውን ማሰራጨት ከጀመሩ የከረመ መሆኑ ሁሉም የሚያውቀው ሐቅ ነው። ወያኔያዊ ግብራቸውን ቩቩዜላዎችንና ጥሩንባ ነፊዎችን ከፊት ለፊት በማሰማራት በጩኸት ቡታ ሰዳጅነትን ባሕሪይን ከማስተዋወቅ ያለፈ የተለየ ለውጥ ማምጣት አይቻልም። ቁስል በማከክ መንጋ በማስጨፈር ማንም የወያኔን አላማ ያሳካ ዘንድ ፈፅሞ ቅንጣት ታህል እድል አንሰጠውም። የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚዎቹም ሆኑ ያልተሸለሙ ነገር ግን በሕግና ስርዓት የሚመሩ አርበኛ አጋዬ አድማሱ ብቻ ሳይሆን ማንም በፋኖ ስም የሚንቀሳቀስ ግለሰብም ሆነ ቡድን ላይ መንግስት እርምጃ አይወስድም ሳይሆን ያለእነሱ አጋዥነትም የሕግ ማስከበር ዘመቻውን እያስከበረ አለመሆኑን ሁሉም ሊያውቀው ይገባል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በመንጋ አዝማቾች በወያኔ ሽንት ጨርቆች የሚወራው ወሬና መሬት ላይ ያለው እውነታ ይህን ይመስላል‼️